Ethiopian Grade 12 History In Amharic

Page 1

የ12ኛ ክፌሌ የታሪክ ትምህርት Ethiopian Grade 12 History Text Book in Amharic

ትርጉም/Translated by በሱፌቃዴ ታዯሰ1/Besufkad Tadesse መስከረም 2013/September 2020

Edited by Ephrem Tadesse

1

አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ 3ኛ አመት የህግ ተማሪ/3rd year law school student at 40 minch University and member of Young African Leaders Initiative.


መግቢያ ይህ የ 12ኛ ክፌሌ ታሪክ መማሪያ መጽሀፌ አብዛኛው የ12ኛ ክፌሌ ታሪክ መማሪያ መጽሀፌ ክፌሌ በተሇይም የአሇም እና የአፌሪካ ታሪክ ክፌሌ ቃሌ በቃሌ በአማርኛ ተተርጉሞ የቀረበበት ሲሆን

ይኀውም

ሇ12ኛ

ክፌሌ

ብሄራዊ

ፇተና

ተፇታኝ

ተማሪዎች

በእንግሉዝኛ

ቋንቋ

የተጻፇውን መማሪያ መጽሀፌ ሇፇተና በቃሌ ሇመያዝ ወይም ሇማስታወስ ብቻ አዴካሚ እና አሰሌቺ ሙከራ ከማዴረክ ይሌቅ ሀሳቡ ሊይ ትኩረት አዴርጎ ሇማጥናት እና በፌጥነት አንብቦ ሇመጨረስም ይረዲሌ በሚሌ ሀሳብ በተርጓሚው ሇወራት በጥንቃቄ ተሰርቶ የቀረበ ነው፡፡ ሇማንኛውም ሀሳብ በኢ-ሜይሌ አዴራሻ besuepere6729@gmail.com ትችሊሊችሁ፡፡

ሌትሌኩሌኝ


ምዕራፌ 1 የካፑታሉዝም፤ናሽናሉዝም (ብሄረተኝነት) እና ኮልኒያሉዝም (ቅኝ አገዛዝ) እዴገት መግቢያ ይህ ክፌሌ ትኩረቱን ካፑታሉዝም በአሜሪካ እና አውሮፒ የነበረው እዴገት(advance) ሊይ ያዯርጋሌ፤በተጨማሪም በተሇያዩ የአውሮፒ እና የሰሜን አሜሪካ ሀገራት ያለ ህዝቦች ህይወት ሊይ የታዩትን የማህበራዊ፤ኢኮኖሚያዊ እና ፕሇቲካዊ ሇውጥ ይዲስሳሌ፡፡በኢንደስትሪው አብዮት ምክንያት ከሊይ የተጠቀሱት ሀገራት ከገጠራማ እና በግብርና ከሚተዲዯር ማህበረሰብ በዋናነት ወዯ ከተማ እና በኢንደስትሪ ወዲዯገ ማህበረሰብነት ተሇውጠዋሌ፡፡ የካፑታሉዝም እዴገትም በምሊሹ በተሇያዩ የማህበረሰቡ ህይወት ገጽታዎች ሊይ ትሌሌቅ ሇውጦችን አምጥቷሌ፡፡ በተወሰኑ ሀገራት የካፑታሉዝም እዴገት ሌዩ የሆኑ (specific) ማህበራዊና ፕሇቲካዊ ውጤቶች ነበሩት፡፡ በጀርመን እና ጣሌያን ሇተዯረገው ውህዯትም (unification) አንደ ዋናው ምክንያት የነበረው በየሀገራቱ የነበረው የካፑታሉዝም እዴገት ነበር፤የአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነትም ምንጩ የካፑታሉዝም ማዯግ ነበር፤ካፑታሉዝም በተጨማሪም የአንዴ ብሄር ሀገሮች (national states) እንዱፇጠሩ እና እንዱያዴጉ መንገድችን ጠርጎ ነበር፤በተጨማሪም በመአከሊዊ አውሮፒ እና በባሌካኖች ውስጥ ናሽናሉዝም ሇማዯጉም አስተዋጽኦ አዴርጓሌ፡፡ የካፑታሉዝም መስፊፊት ከፌተኛ የጥሬ እቃ፤የርካሽ ጉሌበት፤የአዲዱስ ገበያዎች እና የካፑታሌ ኢንቨስትመንት ፇሰስ የሚዯረግባቸው ቦታዎች ሊይ ፌሊጎት (demands) እንዱፇጠሩ አዴርጓሌ፡፡እነዚህም ፌሊጎቶች የአውሮፒን በኢንደስትሪ ያዯጉ ሀገራት በውጭ ሀገራት ግዛቶችን ወዯ መያዝ አመራቸው፡፡ ስሇሆነም የአውሮፒ በኢንደስትሪ ያዯጉ ሀገራት የግዛት ማስፊፊት (empire building) ጀመሩ፤ ይህም በመጨረሻ አፌሪካን ከ1880ዎቹ ጀምሮ ወዯ መቀራመት አመራቸው፡፡

የጣሌያን ውህዯት (Unification of Italy) በ19ኛው ክ/ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ ጣሌያን የተበታተነች (disunited) ሀገር ነበረች፤ሮም ከ1848 ዓ.ም ጀምሮ በፇረንሳይ ወታዯሮች ቁጥጥር ስር ነበረች፤ልምባርዱ እና ቬነሺያ ዯግሞ በኦስትሪያ ቁጥጥር ስር ነበሩ፡፡ፒርማ ፤ሞዳና እና ቱስካኒ (በመስፌኖች የሚተዲዯሩ ግዛቶች) እና የሁሇቱ ሲሲሉዎች ኪንግዯም (ኔፔሌስ አንዶ ክፌሌ የሆነችበት) በኦስትሪያ ተጽእኖ ስር በሆኑ የሀገሬው መሪዎች (local rulers) ይመሩ ነበር፤ በጳጳስ የሚተዲዯሩት ግዛቶች (papal states) ዯግሞ በካቶሉክ ቤተክርስቲያን ስር ነበሩ፡፡ ከ1840ዎቹ ጀምሮ የጣሌያን ናሽናሉስቶች 1


ሀገራቸውን አንዴ ሇማዴረግ (unify) የተሇያዩ መንገድችን ተጠቅመዋሌ፤ከነዚህም መንገድች (ሀሳቦች) አንደ ይሰበክ የነበረው በጁሴፓ ማዚኒ እና በዴርጅቱ ያንግ ኢታሉ (‘’Young Italy’’) ነበር፡፡ ማዚኒ ህዝባዊ አብዮት በማዴረግ አንዴ የሆነች እና ነፃ የጣሌያን ሪፏብሉክ መፌጠር ይፇሌግ ነበር፤ሁሇተኛው መንገዴ ዯግሞ የመጣው የሰሜን ጣሉያን ግዛት(state) ከሆነችው ፑዴመንት ሲሆን ይህ ቡዴን ዯግሞ ጣሉያንን በፑዴሞንት ንጉስ (ሞናርክ) መሪነት ስር አንዴ ሃገር እንዴትሆን ሇማዴረግ ይፇሌግ ነበር፤ ሶስተኛው መንገዴ ዯግሞ በሮም የካቶሉክ ቤተ ክርስቲያን መሪነት ስር ጣሌያንን አንዴ ሇማዴረግ ይፇሌግ ነበር፡፡ ይህ ቡዴን ሁለም የጣሉያን ግዛቶች በጳጳሱ ስር በመሆን ፋዳሬሽን እንዱፇጥሩ ይፇሌግ ነበር፡፡ በ1848 ዓ.ም በጣሌያን ፓኒንሱሊ(ወሽመጥ) አካባቢ አመጽ ተከሰተ፤ይህ አመጽ የተጀመረው በዯቡብ በኩሌ በሲሲሉ ነበር

ይህም

በማዚኒ

አነሳሽነት

በሚንቀሳቀሱ

የጣሉያን

ናሽናሉስቶች

ይመራ

የነበረ

የሪፏብሉካኖች አብዮት ነበር፡፡ ከዚያም አመጹ(ተቃውሞው) ብዙም ሳይቆይ ወዯ ቬነሺያ እና ልምባርዱ ተሰራጨ፤በዚህም ሳቢያ በጣሌያኖች እና በኦስትሪያኖች መካከሌ ጦርነት ሲጀመር የፑዴሞንቱ ንጉስ ቻርሇስ አሌበርት በኦስትሪያ ሊይ ጦርነት አወጀ፤እንዱሁም የኔፔሌስ፤የቱስካኒ እና በጳጳሱ የሚተዲዯሩ ግዛቶች(papal states) መሪዎችንም የህዝቡ ግፉት ጣሉያኖች በኦስትሪያ ሊይ ያነሱትን ተቃውሞ(አመጽ) ሇመዯገፌ ወታዯሮችን እንዱሌኩ አስገዯዲቸው፤ ከዚያም እነዚህ የጥምር ሃይልች ኦስትሪያኖችን አሸንፇው ከጣሌያን ምዴር ሇማስወጣት ሲቃረቡ ጳጳሱ በዚህ ወሳኝ ጊዜ ሊይየራሱን ወታዯሮች ከቬነሺያ እና ልምባርዱ ሇቀው እንዱወጡ አዘዘ፡፡ የሮማን ካቶሉክ ቤ/ክርስቲያን ጳጳስ ሁሌጊዜም ከጣሌያን አንዴነት በተቃራኒ የቆመ ነበረ፡፡ ይህም የሆነው አንዴ የሆነች ጣሌያን ከተፇጠረች ጳጳሱ ስሌጣኑን እና ግዛቱን ሉያጣው ይችሊሌ በሚሌ ስጋት ነበር፡፡ ጳጳሱ ወታዯሮቹ ሇቀው እንዱወጡ የሰጠውን ትእዛዝ ተከትል ላልቹም የጣሌያን ግዛቶች መንግስታት (States) የራሳቸውን ወታዯሮች ከጦርነቱ አስወጡ፤ ነገር ግን ፑዴሞንት ብቻዋን የኦስትሪያን ጦር ተጋፇጠችው፤ በዚህም ምክንያት ኦስትሪያዎች የፑዴመንትን ጦር በቀሊለ በማሸነፌ በልምባርዱ እና ቬነሺያ ሊይ የነበራቸውን የበሊይነት መሌሰው ያዙ፡፡ የጣሌያን ጥቅም(አሊማ) ሊይ ጳጳሱ ያዯረገው ክህዯት በጳጳሱ ሊይ መራር የሆነ ተቃውሞ አስነሳበት፤ በኖቬምበር 1948 ዓ.ም የተዯረገው ቁጣ የተቀሊቀሇበት ተቃውሞም ጳጳሱ ሮምን ሇቆ እንዱሸሽ አስገዯዯው፤ በዚህም አማፂዎቹ ሮም ሪፏብሉክ ሆናሇች ብሇው በማወጅ ማዚኒ ወዯ ዋና ከተማዋ በመምጣት እንዱመራቸው ጠሩት፤በጊዜው የፇረንሳዩ ናፕሉዮን III ሮምን ሇመቆጣጠር ወታዯሮችን ሊከ፤በዚህም ምክንያት ጳጳሱ ወዯ ስሌጣኑ ሉመሇስ ቻሇ፤ ከዚህ በኋሊ የፇረንሳይ ወታዯሮች ከ1870 እስከ 1871 እስከተዯረገው የፇረንሳይ 2


እና ፔሩሺያ ጦርነት ዴረስ በሮም ቆዩ፡፡ የማዚኒን የጣሌያን ሪፏብሉክ የመመስረት እቅዴ በቁርጠኝነት ይዯግፇው የነበረው ናሽናሉስት አርበኛ ጁሴፓ ጋሪባሌዱ ነበር፤ነገር ግን የ1848 ዓ.ም ህዝባዊ አመጽ የማዚኒን የሪፏብሉክ የመመስረት እቅዴና በጳጳሱ መሪነትስር የጣሌያን ግዛቶች መንግስታት /states/ ፋዳሬሽን ሇመፌጠር ያሰቡትን እቅድች አመኔታ አሳጣቸው፡፡ ነገር ግን ጣሌያንን ከሰሜን በኩሌ በፑዴሞንት ንጉስ ስር አንዴ የማዴረግ እቅዴ ትሌቅ የህዝብ ዴጋፌ አስገኘ፡፡ ስሇዚህ የጣሌያን ውህዯት ጉዲይ የፑዴሞንት እና የመሪዎቿ (የንጉስ ቪክተር አማኑኤሌ እና የጠቅሊይ ሚኒስትሩ ካቨር) ዋና ተግባር ሆነ፡፡

በጣሌያን ውህዯት ጉዲይ መሪው

ግሇሰብ የነበረው ካውንት ካሚል ካቫር /1810-1861/ ነበር ይህም ግሇሰብ በ1852 ዓ.ም የፑዴመንት ጠቅሊይ ሚኒስትር ሆኖ ነበር፤ ካቨር ኦስትሪያዎች ከጣሌያን ምዴር ተጠራርገው እስካሌወጡ ዴረስ የጣሌያን ውህዯት ሉሳካ አይችሌም ብል ያምን ነበር፡፡ ኦስትሪያኖችን ሇማባረርም እንዯ ፇረንሳይ እና ፔሩሺያ ያለ የውጭ ሃገሮችን ዴጋፌ ፇሌጎ ነበር፡፡ ይህንንም አይነቱን እርዲታ ሇማግኘት በማሰብ ካቨር በክሪሚየን ጦርነት /1854-1856/ የእሱ ጦር ከፇረንሳይ እና ብሪታንያ ጎን በመሆን ከሩሲያ ጋር እንዱዋጋ ሊከው፤ በዚህ እንቅስቃሴ ካቨር የታሊሊቁቹን ሃገራት በተሇይም የፇረንሳዩን መሪ የናፕሉዮን IIIኛን መሌካም ፇቃዴ (ዴጋፌ) ማግኘት ቻሇ፤ በመጨረሻም ናፕሉዮንIII ሇካቨር ኦስትሪያን ከጣሌያን ሇማስወጣት ዴጋፌ ሉያዯርግሇት ቃሌ ገባ፤ በምሊሹም ካቨር የናይስ(Nice) እና ሳቮይ ግዛቶችን ሇፇረንሳይ ሇመስጠት ተስማማ፡፡ በ1859 ዓ.ም በኦስትሪያ እና በፑዴሞንት መካከሌ ጦርነት ተጀመረ፤ ናፕሉዮንIIIኛ ቃለን በመጠበቅ ከኦስትሪያ ጋር ሇመዋጋት በፑዴሞንት ጎን ተሰሇፇ፤ በጁን 1859 ዓ.ም ፇረንሳይ እና ፑዴሞንት በማግኔታ እና ሶሌፋሪኖ ጦርነቶች ሁሇት ዴልችን ተጎናፀፈ፤ ነገር ግን ናፕሉዮን ሇፑዴሞንት የገባውን ቃሌ ችሊ በማሇት ከኦስትሪያ ጋር የተሇየ ትሪቲ (ስምምነት)ተፇራረመ፤ በዚህም ስምምነት ልምባርዱ ሇፑዴሞንት ተሰጠች፤ ቬነሺያ ግን በኦስትሪያ አገዛዝ ስር እንዴትቀር ተዯረገ፡፡ ካቨር ምንም እንኳ ከኦስትሪያ ጋር የተዯረገውን ጦርነት

ያሸነፇ

ቢሆንም

የናፕሉዮን

ክህዯት

ግን

በጣም

አበሳጭቶት

ነበር፤የዴለ

እና

የናፕሉዮን የክህዯት ዜናም በሰሜን እና መአከሊዊ ጣሌያን የናሽናሉስት ተቃውሞዎችን ቀሰቀሰ፤ በዚህም ሳቢያ በቱስካኒ፤ ፒርማ፤ሞዳና እና ሮማኛ የሚገኙ ጣሌያኖች ኦስትሪያን በሚዯግፈ መሪዎቻቸው ሊይ በተቃውሞ ተነሱ፤እናም ከጣሌያን ጋር አንዴ ሇመሆን /union/ ጠየቁ፤ እነዚህን ግዛቶች /states/ ሇመቀሊቀሌ ይችሌ ዘንዴም ካቨር ናይስ እና ሳቮይን ሇፇረንሳይ በመስጠት ናፕሉዮን IIIኛ ን አባበሇው፡፡ስሇዚህም በ1860 ዓ.ም በሰሜን እና በመአከሊዊ ጣሌያን የሚገኙ ግዛቶች በአማኑኤሌ II ስር ሆነው ተዋሃደ፤በዚያው አመት 3


በ1860 ዓ.ም በሲሲሉ ህዝባዊ አመጽ ተካሄዯ፤ በሜይ 1860 ዓ.ም ጋሪባሌዱ ራሱን ዝነኛ የሆነ እና የበጎ ፌቃዯኛ አንዴ ሺህ ወታዯሮች ያሇበት ወይም ባሇቀይ ሸሚዞች የሚባሌ ጦር /army of one thousand/ በመያዝ ወዯ ዯቡብ ተንቀሳቀሰ፡፡በዚህም ሲሲሉ እና ኔፔሌስ በአጭር ጊዜ ውስጥ በቁጥጥሩ ስር ገቡ፤ ሇሃገሪቷ ጥቅም በማሰብም ጋሪባሌዱ የሪፏብሉካን አስተሳሰቡን ወዯ ጎን በማዴረግ ሁሇቱ ሲሲሉዎች በቪክተር ኢማኑዬሌ II ስር ከፑዴሞንት ጋር አንዴ እንዱሆኑ ሀሳብ አቀረበ፤ ጋሪባሌዱ ሁሇቱን ሲሲሉዎች በወረረበት ጊዜ ካቨር በበኩለ የፑዴሞንት ወታዯሮችን በጳጳስ ወዯሚተዲዯሩት ግዛቶች ሊካቸው፤በነዚያ ግዛቶች የሚገኙ ናሽናሉስቶችም በዯስታ ተቀበሎቸው፤ ከዚያም መአከሊዊ ጣሌያን ተወረረች፤ከዚያም ካቨር የጳጳሱ ግዛቶች ወዯ ጣሌያን መቀሊቀሊቸውን አሳወቀ፡፡ በዚህም ሳቢያ ከሮም እና ቬነሺያ በስተቀር ሁለም ቦታዎች (whole peninsula) በአንዴ መንግስት ስር አንዴ ሆኑ፤ በ1861 ዓ.ም የጣሌያን ኪንግዯም መመስረቱ ታወጀ፤ ቬነሺያ እና ሮምም በአሇም አቀፌ የፕሇቲካ ሁኔታዎች ምክንያት ወዯ ጣሌያን ተመሇሱ፤ ይኸውም የሆነው ጣሌያን በ1866 ዓ.ም ኦስትሪያ እና ፔሩሺያ ሲዋጉ ከፔሩሺያ ጋር ተባበረች፤ ከጦርነቱ በኋሊ በተዯረገው የሰሊም ስምምነትም ኦስትሪያ ቬነሺያን ሇጣሌያን ሰጠች፤ በ1870 ዓ.ም ዯግሞ ከፔሩሺያ ጋር በተዯረገው ጦርነት ሳቢያ ሇጳጳሱ ዴጋፌ ሲያዯርጉ የነበሩ የፇረንሳይ ወታዯሮች ከሮም ሇቀው ወጡ ከዚያም የጣሌያን ወታዯሮች በሴፔሬምበር 1870 ዓ.ም ሮምን ተቆጣጠሩ፤ ስሇዚህም የጣሌያን ውህዯት ተጠናቀቀ፤ እናም በ1870 ዓ.ም ሮም አንዴ ሃገር የሆነችው ጣሌያን ዋና ከተማ ሆነች፤ ነገር ግን የጣሌያን ናሽናሉስቶች ኦስትሪያ በዚያም ጊዜ በርካታ ጣሌያኖች ይኖሩባቸው የነበሩትን የትሬንቲኖን አውራጃ እና የትሪስቴን ከተማ ስሇምታስተዲዴር ጣሌያንም ይህን ቦታ ስሇምትፇሌገው የጣሌያን ውህዯት አሌተጠናቀቀም ብሇው ያስቡ ነበር፤ ይህም ፌሊጎት (ጥያቄ) የጣሌያን ኢሬዳንቲዝም ተብል ይታወቃሌ፡፡

የጀርመን ውህዯት ወዯ ጀርመን ውህዯት ያመሩ ሁኔታዎች (እዴገቶች) 

የናፕሉዮን ጦርነቶች

የካፑታሉዝም እዴገት

የናሽናሉዝም ማዯግ

የጀርመን ኮንፋዳሬሽን መፇጠር

4


የዞሌቨሪን መመስረት ናቸው፡፡

በ18ኛው ክ/ዘመን ማገባዯጃ ሊይ የተወሰነው የጀርመን ህዝብ እራሱን እንዯ አንዴ ራሱን የቻሇ የተሇየ ብሄር (distinct nationality) ማሰብ እና አንዴ የአባት ሃገር ሇመፌጠር ዘመቻ ጀምሮ ነበር፤በናፕሉዮን ጦርነቶች ምክንያትም የጀርመን ናሽናሉዝም ጨምሮ ነበር፤በተጨማሪም ጦርነቶቹ

የሆሉ

ሮማን

ኢምፒየርን

በማስወገዴ

ከ300

በሊይ

የነበሩትን

የጀርመን

ግዛቶች(states) ከ100 (አንዴ መቶ) በታች በማዴረግ ኦስትሪያን አዲክሟት ነበር፡፡ የጀርመን ውህዯት መሰረት የተጣሇው በ19ኛው ክ/ዘመን የመጀመሪያ አጋማሽ በተከሰቱ ሁሇት ጠቃሚ ክስተቶች ነበር፤ከነዚህም አንዯኛው በ1815 ዓ.ም የተዯረገው የቪየና ኮንግረስ ሲሆን ይህም የጀርመን ግዛቶችን (states) ቁጥር ወዯ 38 በመቀነስ በኦስትሪያ የበሊይነት በሚመራ የጀርመን ኮንፋዳሬሽን ስር አዯራጃቸው፡፡ ነገር ግን ኮንፋዳሬሽኑ ዯካማ፤ብቃት ያሌነበረው እና ሇጀርመን አንዴ የሆነ መንግስት ማምጣት የማይችሌ ነበር፤ ይህም ችግር ጀርመኖች በላሊ መንገዴ አንዴነትን እንዱፇሌጉ አዯረጋቸው፤ ኦስትሪያ እና ፔሩሺያ ከጀርመን ግዛቶች ውስጥ በጣም ጠንካሮቹ ነበሩ፤ ጀርመንንም አንዴ ሇማዴረግ በሚዯረገው እንቅስቃሴ ውስጥ የመሪነቱን ሚና ሇመጫወት እርስ በርስ ይፍካከሩ ነበር፡፡ በፔሩሺያ እና ኦስትሪያ መካከሌ የሚዯረገው ፈክክር ቢኖርም የኮንፋዳሬሽኑ መፇጠር ግን በጀርመን ግዛቶች መካከሌ ጥብቅ ግንኙነቶች እንዱፇጠሩ አበረታቷሌ፡፡

ሁሇተኛው ዯግሞ በ1819 ዓ.ም ፔሩሺያ ዞሌቨሪን ወይም የቀረጥ ማህበርተብል

የሚታወቅ የጀርመን ቀረጥ ማህበር (German Custom union)መስርታ ነበር፤ ይህም በ1834 ዓ.ም ተግባራዊ ሆኖ ነበር፤በ1840ዎቹ ዯግሞ ከኦስትሪያ በቀር ሁለንም የጀርመን ግዛቶች አካቶ ነበር፤ ይህ ማህበር በፔሩሺያ የተቀረፀው ኦስትሪያን ከላልች የጀርመን ግዛቶች ሇመነጠሌ ነበር፤ ይህ ዞሌቨሪን በጀርመን ግዛቶች መካከሌ በሚዯረገው ንግዴ የንግዴ እንቅፊቶችን (በንግዴ ሊይ የሚጣለ የተሇያዩ ቀረጦችን) በማስወገዴ ነፃ ንግዴ እንዱኖር የሚያዯርግ ነበር፤ ነገር ግን አባሊት ባሌሆኑ ግዛቶችሊይ ከፌተኛ ቀረጥ ይጥሌ ነበር፤ በማህበሩ መቋቋም ምክንያት አንዴ ወጥ የሆነ ታሪፌ እንዱኖር ተዯርጎ ነበር፤ላልችም ብዙ ገዯቦች ተወግዯዋሌ፤እነዚህ የውስጥ የታሪፌ ገዯቦች መወገዲቸውም የሀገሪቷን የኢኮኖሚ አንዴነት አበረታቷሌ፡፡ በውጤቱም የባቡር መንገድች ተገንብተው ነበር፤ይህም በጀርመን ግዛቶች መካከሌ የኢኮኖሚ ትስስሩን አጠናክሯሌ፤ ይህም በምሊሹ ሇፕሇቲካ ውህዯት ጠቃሚ የነበረውን የብሄራዊ ማንነት (national identity) ስሜት እንዱያዴግ አበረታቷሌ፡፡ ኦስትሪያ ከቪየናው ኮንግረስ በርካታ የተሇያዩ ህዝቦችን የያዘች ተጽእኖ ፇጣሪ የመአከሊዊ አውሮፒ ኢምፒየር ሆና ነበር ብቅ ያሇችው፤የኦስትሪያ መሪዎች በጀርመን የናሽናሉዝም እዴገት እንዱኖር አይፇሌጉም ነበር፤ምክንያቱም በእነሱ ስር የነበሩ 5


ህዝቦች ነጻነታቸውን እንዱጠይቁ ሉያዯርጋቸው ይችሊሌ ብሇው በመፌራት ነበር፤የኦስትሪያ መሪዎች በተጨማሪም የጀርመን ውህዯት ከተሳካ በጀርመን ጉዲዮች ሊይ የነበራቸውን ስሌጣን ሉያጡት እንዯሚችለ ያውቁ ነበር፡፡አነስ አነስ ያለት የጀርመን ግዛቶች መሪዎች ዯግሞ የጀርመን ውህዯት የመንግስት ስሌጣን ወዯ አንዴ አካሌ የመከማቸት ሁኔታ (centralization) ሉያመራ እንዯሚችሌ እና ይህም በምሊሹ ስሌጣናቸውን እንዯሚያሳጣቸው ስጋት ነበራቸው፤ የፇረንሳይ መሪዎችም አንዴ የሆነች ጀርመን ከተፇጠረች ፇረንሳይ በአውሮፒ ያሊትን የመሪነት ቦታ ሇመገዲዯር አቅም ይኖራታሌ ብሊ ትፇራ ነበር፤ በዚህም ሳቢያ ፇረንሳይ ዯካማ እና የተበታተኑ ጎረቤቶች ሲኖራት በወታዯራዊ መስክ የበሇጠ ዯህንነት ይሰማት ነበር፡፡

በ1848

ዓ.ም አውቶክራሲ እንዱያበቃሇት ሇማዴረግ እና ጀርመንን ሇማዋሃዴ ያሇሙ ተከታታይነት ያሊቸው

አብዮቶች

ተዯርገው

ነበር፤እነዚህ

አብዮቶች

ይመሩ

የነበረውም

ህገመንግስታዊ

ዱሞክራሲ እንዱመጣ ይፇሌጉ በነበሩት ሉበራልች ነበር፤ነገር ግን ያሇ ንጉሱ ዴጋፌ በራሳቸው ውህዯቱን ሇማስፇፀም ወታዯራዊ አቅም አሌነበራቸውም፤ ከዚህ ሁለ በኋሊ ግን የጀርመንን ውህዯት ሇማምጣት ስኬታማ ሙከራ ሇማዴረግ መንገዴ ተከፌቶ ነበር (under autocratic leadership) ፡፡ በ1861 ዓ.ም ዊሌሄም I የፔሩሺያ ንጉስ ሆነ ይህ ግሇሰብ የጀርመኖች መሪ ሇመሆን ትሌቅ ጦር ሉኖረው ግዴ መሆኑን ያምን ነበር፤ከዚህም አንፃር ዊሌሄም I የፔሩሺያ ፒርሊማ ትሌቅ የጦር በጀት እንዱፇቅዴሇት ጠይቆ ነበር፤ ነገር ግን የወታዯራዊ ሃያሌነት መርህን የሚቃወሙት የሉበራሌ አብሊጫዎች (majority) ጥያቄውን ተቃወሙት፤ ይህም በ1861 እና በ1862 ዓ.ም የፕሇቲካ ቀውስ ፇጠረ፤ በ1862 ዓ.ም ኦቶቮን ቢስማርክ /18151898/ የፔሩሺያ ጠቅሊይ ሚኒስቴር ሆኖ ተሾመ፤ቢስማርክ በጊዜው የበሊይነት ከነበራቸው የመሬት ባሇቤት ከሆኑ አሪስቶክራሲ /ጀንከሮች/ ወገን የመጣ ነበር፤ ቢስማርክ አዴሃሪ /reactionary/ የነበረ ሲሆን ዱሞክራሲን ይጠሊ ነበር፤ ቢስማርክ የጀርመንን ህዝብ ወዯ አንዴነት ሇማምጣት ፔሩሺያ ጠንካራ ጦር ያስፇሌጋታሌ የሚሇውን የዊሌሄምን እምነት ይጋራ ነበር፡፡

ቢስማርክ

ዝነኛ

በሆነ

ንግግሩ

ሊይ

እንዯተናገረው

“ጀርመን

እየፇሇገች

ያሇችው

የፔሩሺያን ሉበራሉዝም አይዯሇም የፔሩሺያን ሃይሌ እንጂ…፤ የጊዜያችን ታሊሊቅ ጥያቄዎች በንግግሮች እና በአብሊጫ ዴምጽ በሚሰጡ ውሳኔዎች የሚወሰኑ አይዯለም (ይህ የ1848 እና 1849 ዓ.ም ስህተት ነበር) ነገር ግን በ ’ዯም እና ብረት’ ነው’’ ብል ነበር፡፡ቢስማርክ ይህን ንግግር ያዯረገው ሇፒርሊማው የፊይናንስ ኮሚቴ ሲሆን ይህም የጦሩን በጀት ፒርሊማው እንዱያፀዴቅሇት ነበር፤ነገር

ግን ሇፒርሊማው ያቀረበው አቤቱታ ፌሬያማ አሌሆነሇትም፤

ስሇዚህም ፒርሊማውን በመተው ግብር የመጨመሩን ፔሮግራም ገፊበት፡፡ የጀርመንን ውህዯት 6


ሇማሳካት ቢስማርክ በዳንማርክ፤ኦስትሪያ እና ፇረንሳይ ሊይ ሶስት ጦርቶችን አውጆ ነበር፤ በ1864 ዓ.ም በዳንማርክ ሊይ ጦርነት ያወጀ ሲሆን ይኸውም የስችሇስዊግ እና ሆሇስታይን ግዛቶችን በተመሇከተ ነው፤ እነዚህ ግዛቶች ይገኙ የነበረው በጀርመን እና ዳንማርክ ዴንበር ሊይ ነበር፤የሆሇስታይን ህዝብ ሙለ በሙለ የጀርመን ዝርያ ያሇው ሲሆን የስችሇስዊግ ህዝብ ዯግሞ የጀርመን እና የዳንማርክ ቅሌቅሌ ነበር፤እነዚህ ግዛቶች ሇአራት ክፌሇ ዘመናት ያህሌ በነጻነት ኖረዋሌ፤ በ1863 ዓ.ም የዳንማርኩ ንጉስ ክርስቲያን IX ስችሇስዊግን ወዯ ግዛቱ ቀሊቀሊት፤ከዚያም በሁሇቱም ግዛቶች (ሆሇስታይን እና ስችሇስዊግ) የሚገኙ ጀርመኖች ይህንን አምርረው ተቃወሙ፤እናም ሁለም የጀርመን ህዝብ እንዱረዲቸው አቤቱታቸውን አቀረቡ፤ ቢስማርክም

ጣሌቃ

ሇመግባት

እና

ችግሩን

ሇራሱ

የፕሇቲካ

አሊማ

ሇመጠቀም

ፇሌጎ

ነበር፤ስሇሆነም የኦስትሪያን ዴጋፌ በመጠየቅ በጋራ በዳንማርክ ሊይ ጦርነት አወጁ፤ጦርነቱ ሇ3 ወራት የተዯረገ ሲሆን በመጨረሻም የዳንማርክ ጦር ተሸነፇ፤ ፔሩሺያ እና ኦስትሪያም እነዚህን ሁሇት ግዛቶች በጋራ ማስተዲዯር ጀምረው ነበር፤በ1865 ዓ.ም ሁሇቱም ፔሩሺያ እና ኦስትሪያ

ባዯረጉት

ስምምነት

ኦስትሪያ

ሆሇስታይንን

ስቸሌስዊግን እንዴታስተዲዴር (እንዴትወስዴ) ተስማሙ፡፡

እንዴታስተዲዴር፤ፔሩሺያ

ዯግሞ

የ1865 ዓ.ም ስምምነት ቢስማርክ

በኦስትሪያ ሊይ ሇሚያዯርገው እንቅስቃሴ ጊዜያዊና ግማሽ(temporary half) ነበር፤ ቢስማርክ ኦስትሪያ ሇጀርመን ውህዯት ዋና እንቅፊት እንዯነበረች ያውቅ ነበር፤ስሇዚህም ከኦስትሪያ ጋር ሇሚዯረገው አይቀሬ ሇሆነው ግጭት የሚከተለትን ሃገራት በዱፔልማሲያዊ መንገዴ በመቅረብ በ1866 ዓ.ም ከኦስትሪያ ጋር ባዯረገው ጦርነት ዴጋፌ እንዱሰጡት ማዴረግ ቻሇ፤የኦስትሪያ እና ፔሩሺያ ጦርነት የተጀመረው በጁን 1866 ዓ.ም ነበር፤ይህን ጦርነት እንዱጫር ያዯረገው ቢስማርክ ሲሆን ይህንም ያዯረገው ኦስትሪያ የስችሇስዊግ-ሆሇስታይንን ጉዲይ በኮንፋዳሬሽኑ ፉት(before the diet of the confederaction) ስታቀርብ ጦሩን ወዯ ሆሇስታይን በመሊክ ነበር፤ከ7 ሳምንታት ጦርነት በኋሊም የኦስትሪያ ጦር በ1866 ዓ.ም በሳዴዋ ጦርነት ተሸነፇ፤ ይህም ዴሌ ቢስማርክ ኦስትሪያን ከጀርመን እንዱነጥሌ አስቻሇው፡፡ በላሊ በኩሌ የቢስማርክ ዴሌ ጀርመን በኦስትሪያ ስር ሆና አንዴ ሃገር የምትሆንበትን እዴሌ ዘጋ፤ በፔራግ ትሪቲ (ስምምነት) የኦስትሪያ ተጽእኖ ጠንካራ የነበረበት ኮንፋዳሬሽን እንዱፇርስ ተዯረገ፤ በ1867 ዓ.ም ፔሩሺያ አዱስ የሰሜን ጀርመን ኮንፋዳሬሽን መሰረተች፤ ኦስትሪያ ግን እንዴትገባ አሌተፇቀዯሊትም፤ የኦስትሪያ እና ፔሩሺያን ጦርነት ተከትል ቢስማርክ በርካታ የሰሜን ጀርመን ግዛቶችን (states) ወዯራሱ ቀሊቀሇ፤እናም የተቀሩትን የፔሩሺያ የበሊይነት ወዯ ነበረበት የሰሜን ጀርመን ኮንፋዳሬሽን እንዱገቡ አስገዯዲቸው፤ከኮንፋዳሬሽኑ ውጪ ሆነው የቀሩት የዯቡብ ጀርመን 7


ግዛቶችም(states) በዞሌቨሪን እንዱሁም በመከሊከያ ወታዯራዊ ህብረት (defensive military alliance) ከፔሩሺያ ጋር የተሳሰሩ ነበሩ፡፡ስሇዚህም ከራይን በሰሜን በኩሌ የሚገኙ ሁለም የጀርመን ግዛቶች ኮንፋዳሬሽኑን ተቀሊቀለ፤ በዚህ ረገዴ አዱሱ ኮንፋዳሬሽን ሇጀርመን ውህዯት መንዯርዯሪያ ዴንጋይ(መሰረት) ነበረ፤የጀርመንንም ውህዯት ሇማጠናቀቅ የቀረው ነገር የዯቡብ ጀርመን ግዛቶች መዋሃዴ ብቻ ነበር፡፡ የጀርመን ውህዯት እንዱጠናቀቅ ላሊ አንዴ እንቅፊት እንዱወገዴ ያስፇሌግ ነበር፤ይኸውም ፇረንሳይ ነበረች፤ፇረንሳይ በአውሮፒ መአከሌሊይ ጠንካራ እና አንዴ የሆነች ጀርመን መፇጠሯን ትቃወም ነበር፤ ከዚህም በተጨማሪ ቢስማርክ በኦስትሪያ እና ፔሩሺያ ጦርነት /1866/ ናፕሉዮን III ገሇሌተኛ ሇሆነበት ካሳ ሉሰጠው ገብቶሇት የነበረውን ቃሌ አሌፇፀመሇትም ነበር፤ በዚህም ምክንያት ናፕሉዮን III የጀርመን ውህዯት እንዲይሳካ ሇማዴረግ ወስኖ ነበር፤ በላሊ በኩሌ ከፇረንሳይ ጋር መዋጋት በተጨማሪም የቢስማርክ እቅዴ ነበር፤ምክንያቱም የፇረንሳይ ወታዯራዊ ሃይሌ ሳይዯቅ የጀርመን ውህዯት ሉጠናቀቅ አይችሌም ብል ያስብ ነበር፤በዚህ ምክንያት ቢስማርክ ፇረንሳይ በፔሩሺያ ሊይ ጦርነት እንዴታውጅ ይተነኩሳት ነበር፡፡

የፇረንሳይ እና ፔሩሺያ ጦርነት /1870-71/ ናፕሉዮን በጁሊይ 19 ቀን 1870 ዓ.ምበፔሩሺያ ሊይ ጦርነት እስካወጀበት ጊዜ ዴረስ ቢስማርክ የተሇያዩ ጉዲዮችን በመጠቀም ይተነኩሰው ነበር፤ በጦርነቱም የዯቡብ ጀርመን ግዛቶች ጦርነቱን በፔሩሺያ በኩሌ በመሆን ተቀሊቀለ፤ ናፕሉዮን IIIኛም ራሱ በግሌ የፇረንሳይን ጦር ይመራ ነበር፤ በሴፔሬምበር 2 ቀን 1870 ዓ.ም ናፕሉዮን እና 100,000 /አንዴ መቶ ሺህ/ ወታዯሮቹ በሴዲን ጦርነት ተሸንፇው ተማረኩ፡፡ናፕሉዮን III ተይዞ የጦር እስረኛ ሆነ፡፡የፇረንሳይ መሸነፌ ዜናም የፒሪስን ህዝብ (ፒራሲያኖችን) ሇተቃውሞ አነሳሳቸው፤ በዚህም ሳቢያ ሁሇተኛው ኢምፒየር (the second empire) ከስሌጣን ወዯቀ፤ፇረንሳይ በ1871 ዓ.ም መጀመሪያ ሊይ ተማረከች እናም ሁሇቱን አውራጃዎቿን አሌሳክ እና ልሬንን በፌራንክፇርት ትሪቲ (ስምምነት) መሰረት ሇጀርመን አስረከበች፡፡ ቢስማርክ በፇረንሳይ ሊይ ካገኘው አስዯሳች ዴሌ በኋሊ ፔሩሺያ መአከሌ የሆነችበት የጀርመን ኢምፒየር(ሀገር) ሇመመስረት የሁለንም የጀርመን ግዛቶች ስምምነት አገኘ፤በዚህም በጃንዋሪ 18 ቀን 1871 ዓ.ም አንዴ የሆነች ጀርመን መመስረቷን በቨርሳይሇስ ከተማ በፇረንሳይ ቤተመንግስት ውስጥ አወጀ፤በዚያው በፇረንሳይ ቤተመንግስት ውስጥም ዊሌየም I የጀርመን ንጉስተዯረገ፤ ቢስማርክም የጀርመን ቻንስሇር ተዯረገ፤ ከዚያም ቢስማርክ በ1890 ዓ.ም በገዛ ፌቃደ ስራ እስከሇቀቀበት ጊዜ ዴረስ ሇተጨማሪ ሃያ አመታት 8


ጊዜ ያህሌ የጀርመንና የአውሮፒ ፕሇቲካ ሊይ የበሊይነቱን አስቀጥል ነበር፡፡ቢስማርክ በፇረንሳይ ውስጥ የጀርመንን ሃገር /ኢምፒየር/ መመስረት በማወጅ ፇረንሳይን ያሰፇረ ሲሆን እንዱሁም የፇረንሳይን ለአሊዊነትም ጥሷሌ፤ ይህ ተግባርም የህግ የበሊይነት ጥሰት እንዯሆነ ተዯርጎ ሉቆጠር ይችሊሌ፡፡

የአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት /1861-1865/ ዩናይትዴ ስትቴስኦፌ አሜሪካ ከ1861-1865 ዓ.ም ዴረስ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ነበረች፤ የዚህ የእርስ በእርስ ጦርነት ዋና ምክንያትም የነበረው በአሜሪካ ውስጥ በነበሩት ተፃራሪ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስርዓቶች መካከሌ የነበረው ተቃርኖ ነበር፤ ሰሜናዊ እና ምእራባዊ አሜሪካ የካፑታሉስት ስርአት ነበራቸው፤ነገር ግን ዯቡቡ የባሪያ ጉሌበት የሚጠቀሙ ትሊሌቅ የእርሻ ቦታዎች ነበሩት፡፡ የባሪያ ስርአት (slavery) ከአትሊንቲክ የባሪያ ንግዴ ጊዜ ጀምሮ ነበር፡፡ በነፃነት ጦርነቱ ጊዜ (1775-1783) የነፃነት አዋጅ (declaration of independence) የሚባሌ በየጊዜው የሚሻሻሌ ሰነዴ (progressive document) ወጥቶ ነበር፤ የዚህ ዱክሊሬሽን የመግቢያ ፒራግራፌ “ሁለም ሰዎች የተፇጠሩት እኩሌ ነው፤በፇጣሪያቸውም የተወሰኑ የማይነጠቁ መብቶች ተሰጥቷቸዋሌ፤ ከነዚህም መሃከሌ ህይወት፤ነፃነት እና ዯስታን ማግኘት ይገኙበታሌ’’ የሚሌ ነበር፤ነገር ግን ይህ መሌካም የሆነ አረፌተ ነገር በአሜሪካ ባርነትን ማስወገዴ አሌቻሇም ነበር፡፡ ከአሜሪካ ነፃነት በኋሊም ባርነት እና ባሪያ መያዝ /slave holding/ በዯቡባዊ የአሜሪካ ክፌሌ ህጋዊ ስርአት ሆኖ ቀጥል ነበር፤የሰፇፉ እርሻ ባሇቤቶቹ ካፑታሊቸውን በመሬት እና በባሪያዎች ሊይ ኢንቨስት ያዯርጉ ነበር፤በጊዜው ይመረት የነበረው ዋናው ሰብሌ የነበረው ጥጥ ነው፤የባሪያ ባሇቤቶቹም ይህን ሰብሌ እንዯ “ንጉስ” ነበር የሚቆጥሩት (ይህም ማሇት ሇአሜሪካ እና ሇአውሮፒ ኢኮኖሚ ወሳኝ ነበር ሇማሇት ነው)፤በአጠቃሊይም በዯቡባዊ አሜሪካ ሇነበሩት ባሪያ ሇነበራቸው ግዛቶች (states) ማህበራዊ፤ኢኮኖሚያዊ እና ፕሇቲካዊ ህይወት የባሪያ ስርአቱ በጣም ጠቃሚ ነበረ፤ስሇሆነም ማናቸውም በዚህ ስርአት ሊይ የሚነሳ ተቃውሞን ያሇ ርህራሄ ይዯፇጥጡ ነበር፤ በላሊ በኩሌ በሰሜን እና በምእራባዊው የአሜሪካ ክፌሌ ውስጥ ካፑታሉዝም አዴጎ ነበር፤ይኀውም በሰሜን በኩሌ በፊብሪካዎች የሚዯረግ ምርትፇጣን እዴገት አሳይቶ ነበር፤በላሊ በኩሌ በምዕራብ በኩሌም በማሽን ወይም በዘመናዊ መሳሪያ የሚካሄዴ ግብርና(mechanized agriculture) ተስፊፌቶ ነበር፤ በ1850ዎቹ የሰሜኑ እና የምዕራቡ ክፌልች እርስ በእርስ ተቀራርበው ነበር፤የባቡር መንገድች የሰሜን ምስራቅን እና ሰሜን ምዕራብን

አገናኝተውት

ነበር፤

ይህ

ዘመናዊ 9

የመጓጓዣ

መንገዴም

በሁሇቱ

ክፌልች


(አካባቢዎች) መካከሌ የምርቶች ሌውውጥ እንዱፇጠር አመቻችቶ ነበር፡፡ ከሰሜን ምዕራብ ምግብ እና ጥሬ እቃዎች ወዯ ሰሜን ምስራቅ ይጓጓዙ ነበር፤በላሊ በኩሌ በፊብሪካ የተመረቱ እቃዎች ዯግሞ ወዯ ሰሜን ምዕራብ ይጓጓዙ ነበር፤እነዚህ አካባቢዎች የጋራ የሆነ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስርአት ይጋሩ ነበር፤ስሇሆነም ሁሇቱ በአንዴ ቡዴን(ብልክ) ነበሩ፤ስሇሆነም ሰሜን እና ምዕራብ በአንዴ ሊይ በመሆን ከዯቡቡ በተቃራኒ ቆመው ነበር፤ ሰሜኑ ባሪያ የላሇባቸው ነፃ ግዛቶችን (free states) የያዘ ሲሆን፤ዯቡቡ ዯግሞ ባሪያ ያሇባቸውን ግዛቶች የያዘ ነበር፡፡ ይህም በሰሜን እና በዯቡብ መካከሌ የነበረው የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሌዩነት አሜሪካን የጎዲትን ዯም አፊሳሽ የሆነ የእርስ በርስ ጦርነት እንዱከሰት ዋና ምክንያት ሆኖ ነበር፤ የነፃዎቹ ግዛቶች እና ባሪያ ያሊቸው ግዛቶች ተወካዮችም በኮንግረስ ውስጥ ተጣሌተው ነበሩ፤ምክንያቱም የሁሇቱም ተወካዮች በባርነት ጉዲይ ሊይ የተሇያዩ አመሇካከቶች ነበራቸው፡፡ በ1860 ዓ.ም የአብርሃም ሉንከን መመረጥ በአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነቱ ሇመጀመሩ ወሳኝ ክስተት ነበር፤በዚህም ሳቢያ ባሪያ ያሇባቸው ግዛቶች ባርነትን የሚቃወመው የአብርሃም ሉንከን መመረጥ መንግስትን ፀረ-ባርነት ስርአት ወዯ መከተሌ ሉያመራው ይችሊሌ ብሇው ፇርተው ነበር፤በርግጥም ስጋታቸው መሰረት የሇሽ አሌነበረም፤ በእርስ በርስ ጦርነቱ ዋዜማ ሊይ በርካታ በሰሜን እና በዯቡብ ክፌሌ የሚገኙ አሜሪካውያኖች ህብረቱ(union) “ግማሽ ባሪያ ያሇበት ግማሽ ዯግሞ ነፃ” ሆኖ ሉኖር አይችሌም የሚሇውን የሉንከን ሃሳብ ይጋሩት ነበር፤ስሇሆነም በሰሜን ያለ አሜሪካኖች ባርነት ወዯ ላልች የአሜሪካ ግዛቶች መስፊፊቱን ሇማስቆም ወስነው ነበር፤እነዚህ አሜሪካኖች በሆነ የወዯፉት ጊዜ ሊይ የባርነት ስርአቱን ህጋዊ ሆኖ እየተሰራበት ከነበረው ከዯቡቡ ክፌሌ እንዯሚያስወግደትም ተስፊ ነበራቸው፤የዯቡቡ ክፌሌ የባሪያ ባሇቤቶች በበኩሊቸው ያንን ጊዜ ያሇፇበት የባርነት ስርአት ሇማስቀጠሌ በእኩሌ ዯረጃ ቁርጠኖች ነበሩ፤ አብርሃም ሉንከን በፔሬዝዲንትነት ሲመረጥ በአሜሪካ የነበረው ሁኔታ ይህ ነበር፡፡ በ1860 ዓ.ም በተዯረገው ፔሬዝዲንታዊ ምርጫ አብርሃም ሉንከን (1809-1865) የአሜሪካ ፔሬዝዲንት ሆኖ ተመረጠ፤ሉንከን ዱሞክራት እና የባርነት ተቃዋሚ (Abolitionist) ነበር፡፡ የሉንከንንን መመረጥ ተከትል የካሮሉና ግዛት ከህብረቱ መገንጠሎን አወጀች፤በመጨረሻም አስራ አንዴ ባሪያ ያሇባቸው ግዛቶች ከአሜሪካ ተገነጠለ፤ በፋብርዋሪ 1961 ዓ.ም የባሪያ ባሇቤት የሆኑት ግዛቶች ኮንፋዳራሲ ወይም የአሜሪካ ዯቡባዊ ግዛቶች ኮንፋዳሬት የሚባሌ አዱስ ግዛት ፇጠሩ፡፡ኮልኔሌ ጃፇርሰን ዲቪስ የኮንፋዯራሲው ፔሬዝዲንት ሆኖ ተመረጠ፤አብርሃም ሉንከን በማርች 1861 ዓ.ም የፔሬዝዲንትነት ቃሇ መሃሊ ከመፇፀሙ በፉት

የኮንፋዳራሲው መንግስት ጦር ሰራዊት

በመመሌመሌ እና ገንዘብ በማሰባሰብ ሃይለን እየገነባ ነበር፤ሉንከን ቃሇ መሃሊ ከፇፀመ በኋሊ 10


የሰሜኑ ክፌሌ የጦር መሳሪያ አነሳ በዚህም ሳቢያ በህብረቱ(በዩኒየኑ) እና በኮንፋዳራሲው መካከሌ ጦርነት ተጀመረ፡፡ የእርስ በርስ ጦርነቱ ሲጀመር ሁሇቱም ወገኖች የጦርነቱ ውጤት በአጭር ጊዜ ውስጥ ይታወቃሌ ብሇው ጠብቀው ነበር፤ ነገር ግን ከዚህ ተስፊ በተቃራኒው ጦርነቱ እየተራዘመ ሇአራት አመታት ያህሌ (1861-1865) ቆይቶ ነበር፡፡ በጦርነቱ ውስጥ ሁሇቱ ወገኖች የየራሳቸው የተሇያዩ የተሻለ ጎኖች ነበሯቸው፤የሰሜኑ ክፌሌ ከፌተኛ የሰውና እና የማቴሪያሌ ሃብት ነበረው፤ ዯቡቡ ዯግሞ የእነዚህ የሁሇቱም እጥረት ነበረበት፤ነገር ግን ባሪያ ያሊቸው ግዛቶች እነዚህን እጥረቶቻቸውን ከፌተኛ ሌምዴ ባሊቸው ኦፉሰሮችና የሰሇጠኑ ወታዯሮች ያካክሱት ነበር፡፡ ስሇዚህም በጦርነቱ መጀመሪያ ሊይ ኮንፋዳሬሲው በሰሜኑ ሊይ የበሊይነት ነበረው፤ በዚህ ረገዴ የዩኒየኑ ዋና ችግር የነበረው የብቁ ጄኔራልች እጥረት ነበር፤በመጨረሻም አብርሃም ሉንከን እንዯ ዩሉሲስ ኤስግራንት እና ዊሉያም ቲሸርማን ያለ ብቁ ጄኔራልችን ሾመ፡፡ ሰሜኑ የእርስ በርስ ጦርነቱ መጀመሪያ ሊይ በዋናነት እየተዋጋ የነበረው ዩኒየኑን(ህብረቱን) ሇማስጠበቅ ነበር፤ነገር ግን ጦርነቱ እየተራዘመ ሲሄዴ በዯቡብ ያሇው የባርነት ጉዲይ የግጭቱ ትኩረት ሆኖ ነበር፤በሰሜኑ በኩሌ በዯቡቡ ሊይ ያሇው ተቃርኖ እያዯገ

ነበር፤ይህንንም

አጋጣሚ

በመጠቀም

አብርሃም

ሉንከን

ሁሇት

አዋጆችን

አወጣ፤የመጀመሪያው አዋጅ የነበረው “የነፃነት አዋጁ”(Emancipation Proclamation) ነበር እና ሁሇተኛው ዯግሞ “የመኖሪያ ቦታህግ”(Home stead law) ነበር፡፡ በመጀመሪያው አዋጅ በዯቡቡ ክፌሌ ያለ ባሪያዎች ከጃንዋሪ 1 ቀን 1863 ዓ.ም ጀምሮ ነፃ እንዯሆኑ ታወጀ፤ በሁሇተኛው አዋጅ ዯግሞ ሁለም ዜጋ(ነፃ የወጡ ባሪያዎችን ጨምሮ ) ሇግሌ መጠቀሚያው የሚሆን መሬት እንዱኖራቸው ፇቀዯ፤ ሁሇቱም እነዚህ አዋጆች የዩኒየኑን ጦር የማጠናከር ውጤት ነበራቸው፤ነፃ የወጡ ባሪያዎች በዩኒየኑ ስር መጥተው እንዱያገሇግለም ተጋብዘው ነበር፤ ጦርነቱ ሲያሌቅ ከ186,000 (አንዴ መቶ ሰማንያ ስዴስት ሺህ) በሊይ ጥቁር ወታዯሮች በዩኒየኑ ጦር አገሌግሇው ነበር፤አብዛኞቹም ያገሇገለት በኦፉሰርነት ነበር፤እነዚህ አዋጆች ታሊቅ የሆነ አብዮታዊ ጠቀሜታ ስሇነበራቸውና በርካታ ምሌምልችን ወዯ ዩኒየኑ ጦር መሳብ ችሇው ስሇነበር የሰሜኑ ክፌሌ ዩኒየኑን ሇመገንጠሌ በሚንቀሳቀሰው በዯቡቡ ሊይ ሊስመዘገበው ዴሌ ወሳኝ ሚና ተጫውቷሌ፡፡ ሇረጅም አመታት የቆየው ጦርነት በዯቡብ በኩሌ መጥፍ ሁኔታ ፇጥሮ ነበር፤ምክንያቱም የሰው ሃይሌ፣የጦር መሳሪያ፣ የጥይት፣ የምግብ እና የህክምና አቅርቦቶች እጥረት ገጥሞትነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ዯካማ በሆነ የትራንስፕርት አገሌግልት ምክንያት ተቸግረው ነበር፤እንዱሁም ፇረንሳይና ብሪታንያ ሇኮንፋዳሬሲው እውቅና ሇመስጠት ፇቃዯኛ አሇመሆናቸው ሇኮንፋዳራሲው የስነሌቦና ጉዲት አዴርሶበታሌ፤የእነዚህና የላልች 11


ምክንያቶች ዴምር ውጤት የዯቡቡ ክፌሌ እንዱወዴቅ አዴርጎታሌ፤በ1865 ዓ.ም ፀዯይ(spring) ሊይ የዯቡቡ ጦር እየሸሸ ነበር፤በዚህም ሳቢያ ሮበርት ኢሉ

በአፔሪሌ 1865 ዓ.ም ሇዩኒየኑ

ጦር አዛዥ ዩሉስስ ኤስ ግራንት እጅ በመስጠቱ ጦርነቱ ተጠናቀቀ፡፡ በአፔሪሌ 14 ቀን 1865 ዓ.ም የዯቡቡ ጦር ከተሸነፇ (ከተማረከ) ከአምስት ቀናት በኋሊ በወሳኞቹ የእርስ በርስ ጦርነት አመታት ሁለ የአሜሪካን ህዝብ ሲመራ የነበረው ፔሬዝዲንት አብርሃም ሉንከን የተሸነፈት የባሪያ ባሇቤቶች ወኪሌ በሆነ ጆን ዊሌክስ ቡዝ የተባሇ ሰው በጥይት ተመቶ በአፔሪሌ 15 ቀን 1865 ዓ.ም ሞተ፡፡

የአሜሪካው የእርስ በርስ ጦርነት ውጤቶች 

አብርሃም ሉንከን በባሪያ ባሇቤቶቹ ወኪሌ በጥይት ተመቶ ሞተ፡፡

ዯቡቡ የአሜሪካ ክፌሌ በጦርነቱ ተሸነፇ፡፡

ባርነት ከአሜሪካ ተወገዯ፡፡

ካፑታሉዝም በአሜሪካ ውስጥ በፌጥነት ተስፊፊ፡፡

የአሜሪካ ግዛቶች (states) አንዴነት ተጠበቀ::

ናሽናሉዝም እና ህብረ-ብሄራዊ ኢምፒየር (ግዛት) (ሃገር) (Nationalism and Multi National Empire) ናሽናሉዝም ማሇት የራስን ሃገር ተፇጥሮአዊ ገጽታ (መሌክአምዴር) ወይም የራስን ብሄራዊ ሃገር(nation

state)

ከመውዯዴም

በጣም

የበሇጠ

ነገር

ነው፤የተሇያዩ

ብሄራዊ

(በብሄር

የተዯራጁ) ቡዴኖች (national groups) የራሳቸውን ነፃ ሃገራት ሇመመስረት ያሊቸው ፌሊጎትም ብዙ

ጊዜ

የሚፇታው

ናሽናሉዝም በትጥቅ

ተብል ትግሌ

ይጠራሌ፤አብዛኛውንም ነው፡፡

ጣሉያኖች

እና

ጊዜ

ይህ

ጀርመኖችም

አይነቱ

ፌሊጎት(ጥያቄ)

የራሳቸውን

ብሄራዊ

ሃገራት(national states) ሇመመስረት የተሳካሊቸውም በዚህ መንገዴ ነበር፤ በባሌካን አካባቢም የኦቶማን ኢምፒየር አገዛዝ ስር የነበሩ ህዝቦች በአስተዲዲሪዎቻቸው ሊይ መሳሪያ አንስተው ተዋግተዋሌ፡፡ የባሌካን አካባቢ የሚገኘው በዯቡብ እና በዯቡብ ምስራቅ አውሮፒ በባሌካን ተራራ አካባቢ ነው፤የባሌካን ሃገራት ዝርዝርም ቡሌጋሪያ፤አሌባንያ፤ሮማንያ፤ ሰርቢያ፤ ሞንቴኔግሮ፤ ሄርዞጎቪኒያ እና ግሪክ ወዘተ ያካትታሌ፡፡ በ19ኛው ክ/ዘመን ሙለ የባሌካን ህዝቦች የነፃነት ትግሌ የአውሮፒን የአሇም አቀፌ ፕሇቲካ በጣም ተጽእኖ አሳዴሮበት ነበር፤ የባሌካን ህዝቦች 12


የነፃነት ትግሌ እና ይህን ትግሌ አጅቦት የነበረው የታሊሊቅ ሃገሮች ፕሇቲካ የምስራቁ ጥያቄ (Eastern question) ተብል የሚጠራው ነገር አንዴ ገጽታ ነበር፤የኢስተርን ክዌስችን እና የባሌካን

ቀውስ

የአውሮፒን

በመካከሇኛው ዘመን

ፕሇቲካ

ሇበርካታ

ማገባዯጃ አካባቢ ቱርክ

ክ/ዘመናት ባሌካኖችን

ጎዴቶታሌ፡፡ በመውረሯ

ጉዲዩ

እና

የጀመረው

ከዚያም

በኋሊ

በተከሰተው የኦቶማን ኢምፒየር መዲከም ሳቢያ ነበር፤ይህ ኢስተርን ክዌስችን የሚሇው ቃሌ በ19ኛው እና በ20ኛው ክ/ዘመን የኦቶማን ኢምፒየርን መዲከም ጋር ተያይዞ ተከስተው የነበሩ የዱፔልማሲያዊ ችግሮችን ሇመግሇጽ ጥቅም ሊይ ይውሌ የነበረ ቃሌ ነው፡፡የኦቶማን ግዛቶች (የባሌካን

ፓኒንሱሊ

እና

ኒው

ተርኪ

(New

Turkey)

የሚባሇውን

ጨምሮ)

ያሊቸው

ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ ሇላልች የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት ከፌተኛ ጠቀሜታ እንዱኖራቸው አዴርጓቸዋሌ፡፡ ከአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት መካከሌ ብሪታንያ፣ ኦስትሪያ እና ሩሲያ በኢስተርን ክዌስችን

ውስጥ

በጥሌቀት

ተሳትፇዋሌ፤

ከ18ኛው

ክ/ዘመን

በፉት

አውሮፒ

የኦቶማን

ኢምፒየር መስፊፊት ያስጨንቃት ነበር፤በዚያ ጊዜ ኦስትሪያ የኦቶማን ኢምፒየር ወዯ ምዕራብ አቅጣጫ በሚያዯርገው መስፊፊት ሊይ እንዯ መከሊከያ ግዴግዲ ሆና ቆማ ነበር፤በላሊ በኩሌ ከታሊቁ ፑተር (1682-1725) ዘመነ መንግስት ጀምሮ ሩሲያ ወዯ ታችኛው የዲኑቤ እና የቦስፏረስ ወንዝ ዲርቻዎች ሇመስፊፊት ትፇሌግ ነበር፡፡ ከ17ኛው ክ/ዘመን ማገባዯጃ ጀምሮ ዯግሞ ኦቶማን ኢምፒየር መዲከም በመጀመሩ የኢስተርን ክዌስችን ሇመፇጠሩ ምክንያት ሆነ፤ በዚህም ሳቢያ የተወሰኑ የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት ፌሊጎቶች (interests)፤ፕሉሲዎች እና ህጎች ተቀይረው ነበር፡፡ ሩሲያም የታችኛውን የዲኑቤ ክፌሌ አሌተወችም ነበር፤የአካባቢውንም የስሊቭ ህዝቦች (slav peoples) ሇመቆጣጠር አስባ ነበር፤ይህም በኦስትሪያ እና ሩሲያ መካከሌ ፈክክር ፇጠረ፤ ምክንያቱም ኦስትሪያ የሩሲያ ፌሊጎት ከተሳካሊት በኦስትሪያ በራሷ ኢምፒየር (ግዛት) ሊይም ችግር ሉፇጥር ይችሊሌ ብሊ ሰግታ ነበር ምክንያቱም ኦስትሪያ ራሷ በርካታ የስሊቭ ህዝቦች ነበራት፤ ይህም በአካባቢው የነበረውን የኦስትሪያን ሚና ቀየረው፡፡ይኃውም ከ18ኛው ክ/ዘመን

በፉት

በዋናነት

የኦስትሪያ

ሚና

የነበረው

የኦቶማን

ሃይሌ

በምዕራብ

በኩሌ

የሚያዯርገውን መስፊፊት መግታት ነበር፤ ከ18ኛው ክ/ክዘመን በኋሊ ግን ኦስትሪያ ሩሲያ በዯቡብ

አቅጣጫ በምታዯርገው

ኢምፒየር

በቦታው

መኖር

መስፊፊት

ኦስትሪያን

ሊይ

ግዴግዲ ሆነች፤በላሊ

የሚጠቅማት

ሆኖ

አነጋገር

ነበር፤ብሪታንያም

የኦቶማን

የተዲከመው

የኦቶማን ሃይሌ ራሱ ተጠብቆ እንዱኖር ፇሌጋ ነበር፡፡ይህንንም የፇሇገችው በህንዴ ያሊትን ኢምፒየር እና በሜዱትራንያን ባህር የነበራትን ጥቅም ሇማስጠበቅ ስትሌ ነበር፤ብሪታንያ እና ፇረንሳይ

በክሪሚየን

ጦርነት

/1854-1856/

እንዱሳተፈ 13

ዋና

ምክንያት

የነበረውም

ይህ


ነበር፤እነዚህ ሃገራት የኦቶማን ቱርክን ሇመጠበቅ ከሩሲያ ጋር ተዋጉ፤በዚህም ብሪታንያ እና ኦስትሪያ የኦቶማን ኢምፒየርን ከውጭ አዯጋ አዲኑት፤ ነገር ግን የኦቶማንን መንግስት ሃይሌ ከውስጥ ከሸረሸረው የውስጥ አዯጋ ሉያዴኑት አሌቻለም ነበር፤ ይህም የውስጥ አዯጋ የተፇጠረው በባሌካን አካባቢ ህዝቦች መካከሌ በተነሳው መሪር የሆነ ናሽናሉዝም ምክንያት ነበር፡፡ የባሌካን ህዝቦች ሇብሄራዊ ነፃነት ያዯርጉት የነበረውም ትግሌ የኢስተርን ክዌስችንን አወሳስቦት ነበር፤በባሌካን የነበረው ቀውስ ከአውሮፒውያኑ ሃያሊን ቁጥጥር ውጭ ሆኖ በመጨረሻ አምስት ነፃ የሆኑ የባሌካን ሃገራት እንዱፇጠሩ አዴርጎ ነበር፡፡ እነዚህ ነፃነታቸውን ያሳኩ የባሌካን ህብረ ብሄራዊ ሃገራት(Multi National States)ግሪክ፤ቡሌጋሪያ፤ሰርቢያ፤ሮማኒያ እና ሞንቴኔግሮ ነበሩ፡፡በተጨማሪም አሌባንያ በ1912-13 ዓ.ም በተዯረጉ የባሌካን ጦርነቶች ምክንያት ነፃ ሃገር ሆና ብቅ ማሇት ችሊሇች፡፡

የኦቶማን ቱርክ ኢምፒየር /ግዛት/ ከኦቶማን ቱርኮች በፉት ዘሊኖቹ የሰሌጁክ ቱርኮች በኤዥያ ማይነር፤በፒሇስታይን እና አረቢያ ዝነኞች ሆነው ነበር፤ከዚያም የኦቶማን ቱርኮች እስሌምናን ተቀበለ፤ከዚያም ፏርሺያን በ1040 ዓ.ም እንዱሁም ኤሺያ ማይነርን በ13ኛው ክ/ዘመን ማብቂያ ሊይ ከወረሩ በኋሊ ሃይሇኛ ሆነው ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ በቦታው በ1299 ዓ.ም አካባቢ ሊይ የሰሌጁክ ቱርኮችን ተኳቸው፤ኦቶማን ቱርኮች ስማቸውን ያገኙት ኦስማን (ኦቶማን) ተብል ከሚጠራው መሪያቸው ነበር፤በ14ኛው ክ/ዘመን

የመጀመሪያ

አጋማሽ

ሊይም

የኦቶማን

ቱርኮች

ፏርሺያን፤አረቢያን፤ፒሇስታይን

(ፌሌስጤምን) እና ኤሺያ ማይነርን ተቆጣጥረው ነበር፡፡ በ14ኛው ክ/ዘመን አካባቢ በአውሮፒ ይገኙ የነበሩ ላልች ሃገራት ብዙም ያሌተዯራጁ ሃገራት የአንዴ ብሄር ሃገራት(national states)ነበሩ፡፡ ይህም ሇምሳላ በጀርመን እና በጣሉያን መስፌኖች(ባሇስሌጣናት) ስር ሇነበረችው ሇሆሉ ሮማን ኢምፒየር እውነት ነበር፡፡ የኢንግሊንዴ፣ ፇረንሳይ፣ ፕርቱጋሌ እና ስፓን ሃገራትም እንዯ ሃገር (states) ብቅ ያለት በዚህ ጊዜ ነበር፤ከዚያም በብሪታንያ፣ ፇረንሳይ፣ ፕርቱጋሌ እና ስፓን ጠንካራ የንጉሳዊ ኢምፒየሮች(ግዛቶች) ተመስርተው ነበር፡፡ ኦቶማን ቱርክም ከሁለም በሊይ ጉሌበተኛ በመሆን የአውሮፒውያን መሬቶችን ተቆጣጠረች፤ እነዚህም የተቆጣጠረቻቸው ቦታዎች አንዴሪያኖፔሌ በ1353 ዓ.ም፤ሶልኒካ በ1389 ዓ.ም፤ቡሌጋሪያ በ1393 ዓ.ም፤ ቬነሺያ፣ በ1402 ዓ.ም፤ የግሪክ ፓኒንሱሊ በ1402 ዓ.ም ሲሆኑ በተጨማሪም የኢስተርን

ሮማን

ኢምፒየር

(Eastern

Roman

Empire)

ዋና

ከተማ

የነበረችውን

ኮንስታንቲኖፔሌ ተቆጣጥራ ነበር፤በኋሊም ሊይ ኮንስታንቲኖፔሌ በቱርኮች ኢስታንቡሌ ተብሊ 14


ስሟ ተቀይሯሌ፤በዚህ መሌኩ ሁለንም የባሌካን ሃገራት ከተቆጣጠሩ በኋሊ የኦቶማን ቱርክ መሪ የነበረው ሱሌጣን ሙሀመዴ II በኮንስታንቲኖፔሌ በመሆን የሰፉ ኢምፒየር(ግዛት) አስተዲዲሪ ሆኖ ነበር፡፡ ነበር፤ከ1517

ዓ.ም

የኦቶማን ኢምፒየር እስከ 1556 ዓ.ም ዴረስ መስፊፊቱን ቀጥልበት ጀምሮ

ቱርክ

ግብጽንና

ላልች

የሰሜን

አፌሪካ

ሃገራትን

ወርራ

ነበር፤እንዱሁም ቱርክ ሃንጋሪን (ማጊያርስን) በ1526 ዓ.ም ተቆጣጥራሇች፤ የኦቶማን ሃይሌ የጥንካሬው ጫፌ ሊይ የዯረሰው ከ1520-1566 ዓ.ም በመራው ሱሌጣን ሱሉማን አስዯናቂው (The Magnificent) ዘመነ መንግስት ነበር፡፡ የኦቶማን ቱርኮች በወረሯቸው ህዝቦች ሊይ የእስሌምና ሃይማኖትን፤ አምባገነናዊ (አውቶክራቲክ) አገዛዝ እና የቱርክን ባህሌ በሃይሌ ይጭኑባቸው ነበር፤ ሱሌጣኑም ፕሇቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ስሌጣን ነበረው፡፡ የኦቶማን ቱርኮች ከሜዱትራንያን ውቅያኖስ ወዯ ሩቅ ምስራቅ በተሇይም (ወዯ ህንዴ እና ቻይና) የሚሄደ የንግዴ መስመሮችን ይቆጣጠሩ ነበር፤ይህንንም በመጠቀም ቱርኮች የአውሮፒ ነጋዳዎችን የቅንጦት እቃዎችን ሇመገበያየት ወዯ ሩቅ ምስራቅ ከመሄዴ ይከሇክሎቸው ነበር፤አረቦቹ በሩቅ ምስራቅ እና በአውሮፒ መካከሌ በነበረው ንግዴ አገናኞች (ዯሊልች) ይሆኑ ነበር፤በዚህም ሳቢያ ኦቶማን ቱርኮች እና ቬነሺያኖች የዚህን አካባቢ ንግዴ በብቸኝነት ተቆጣጥረውት ነበር፡፡ የአውሮፒ ሃያሊን

ሃገራትም

ሃይሇኛ

የነበረውን

የኦቶማን

ኢምፒየር

ሇመዯቆስ

አሌቻለም

ነበር፤

ምክንያቱም የራሳቸው የውስጥ ችግሮች (የፕሇቲካ እና ሃይማኖታዊ ግጭቶች) ነበረባቸው፤ እርስ በርሳቸውም በሚያዯርጉት ተዯጋጋሚ ጦርነቶች ተዲክመው ነበር፡፡ በ15ኛው እና 16ኛው ክ/ዘመን የአውሮፒ ሁሇት ታሊሊቅ ሃይልች የነበሩት ፕርቱጋሌ እና ስፓን ከኦቶማን ቱርክ ጋር ሇመጋፇጥ ከአውሮፒ ውጭ ያለ አጋሮችን ይፇሌጉ ነበር፤ ሇምሳላም ፕርቱጋሌ የህንደን ፔሪስተር ጆን (Prester John of the Indies) ፌሇጋ በመሬት እና በባህር አካሂዲሇች፤ሇዚህም አሊማ የፕርቱጋሌ ሌኡክ ከክርስቲያኑ የኢትዮጵያ መንግስት እርዲታ ሇመፇሇግ ተሌኮ ነበር፤ ከዚህም በተጨማሪ አውሮፒውያኖች ወዯ ህንዴ የሚያዯርስ አዱስ የባህር መንገዴ ሇማግኘት ትሊሌቅ አሰሳዎችን ማዴረግ እና ግኝቶችን ማግኘት ጀምረው ነበር፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት ቱርኮች በመሬት ወዯ ሩቅ ምስራቅ እና ህንዴ የሚያዯርሰውን መንገዴ ዘግተውት ስሇነበር ነው፡፡

15


የኦስትሪያ ሃንጋሪ ኢምፒየር ላሊ ህብረ ብሄራዊ ኢምፒየር(multi-national empire) የነበረው ኦስትሪያ-ሃንጋሪ ሲሆን ይህ ኢምፒየር

በተጨማሪም

የሁሇትዮሽ

ንጉሳዊ

ስርአት(dual

monarchy)

ተብል

ይታወቅ

ነበር፤ይህ ኢምፒየር(ግዛት) ከ1867 እስከ 1918 ዓ.ም ዴረስ በሃብስቡርግ ሞናርኪ(ንጉሳዊ አገዛዝ) ይመራ ነበር፤ የኦስትሪያ ኢምፒየር በሃብስቡርግ ሞናርኪስር ሇሚተዲዯሩ ግዛቶች ሁለእንዯ ኦፉሴሊዊ መጠሪያሆኖ ከ1804 ዓ.ም ጀምሮ አገሌግሎሌ (ይኀውም የሆሉ ሮማን የመጨረሻው ንጉስ ራሱን የኦስትሪያ ንጉስ እንዯሆነ ካወጀበት ጊዜ ጀምሮ ነበር)፡፡ከናፕሉዮን ቦናፒርቴ ውዴቀት በኋሊ(1814-1815) ኦስትሪያ በዴጋሚ የጀርመን ግዛቶችመሪ ሆና ነበር፤ ነገር ግን በ1866 ዓ.ም የተዯረገው የኦስትሪያ እና ፔሩሺያ ጦርነት ኦስትሪያ ከጀርመን ኮንፋዳሬሽን እንዴትባረር እና ንጉስ ፌራንሲስ ጆሴፌ ወዯ ምስራቅ በኩሌ ያሇውን ፕሉሲውን በዴጋሚ እንዱቀርጽ እና የእሱን ቅይጥ እና ህብረ ብሄራዊ ኢምፒየር እንዱያጠናክር ምክንያት ሆነ፡፡ ከዚያም በኋሊ የተዯረገ ዴርዴር ውጤት የነበረው በፋብርዋሪ 8 ቀን 1867 ዓ.ም የተዯረገው

የአውስግላክ/Ausgleich/

ዴርዴር

ነበር፤ስምምነቱ

በኦስትሪያው

ንጉስ

እና

በሃንጋሪው ንጉስ መካከሌ የተዯረገ ነበር፤በዚህም ሃንጋሪ ሙለ የውስጥ ነፃነት(internal autonomy) ሃሊፉነት የተሰጠውን ሚኒስቴር ጨምሮ(together with responsible ministry) ተቀበሇች፤በምሊሹም የኦስትሪያ ሃንጋሪ ኢምፒየር ሇጦርነት እና ሇውጭ ጉዲይ አሊማዎች አንዴ ትሌቅ ሃገርሆኖ መቀጠሌ እንዲሇበት ተስማማች፤ በዚህም ፌራንሲስ ጆሴፌ በሃንጋሪ የነበረውን ሌዩ መብት(የማግያር ያሌሆኑ ህዝቦችን ጥበቃ ጨምሮ) ስርወ መንግስቱ በውጭ ሇሚኖረው ክብር ወይም ዝና ሲሌ ተወ፡፡ የጋራ ንጉሳዊ ስርአቱ ንጉሱን እና ቤተመንግስቱን፤የውጭ ጉዲይ ሚኒስትሩን እና የጦር ሚኒስትሩን ያካተተ ነበር፤ከፌራንሲስ ጆሴፌ ከራሱ በቀር የጋራ የሆነ ጠቅሊይ ሚኒስቴር አሌነበረም፤የጋራ የሆነ ካቢኔም አሌበረም፡፡ የጋራ ጉዲዮች ሊይም ውይይት የሚዯረገው ከሁሇቱም ፒርሊማዎች በተውጣጡ ተወካዮች ነበር፤ በተጨማሪም የቀረጥ ማህበር (customs union) እና ሪፕርቶችን የመጋራት(sharing of accounts) ነበር፡፡ ይህም በየአስር አመቱ የሚታዯስ ነበር፡፡ ይህ አውስግላክ(Ausgleich) ወዯ ተግባር የገባው በማርች 1967 ዓ.ም በሃንጋሪ ፒርሊማ ውስጥ እንዯ ህገመንግስታዊ ህግ ሲወጣ ነበር፤ የንጉሱ ፒርሊማ (ሬክሳርት) አውስግላክውን ሳያሻሽሌ ማጽዯቅ ብቻ ነበር የሚፇቀዴሇት፤ ሇዚህም በምሊሹ የፒርሊማውን አብዛኛውን

ወንበር

የያዙት

የጀርመን

ሉበራልች

የተወሰኑ

ሌዩ

መብቶችን

ይቀበለ

ነበር፤ከነዚህም ውስጥ የግሇሰቦች መብት ይጠበቅ ነበር፤በትክክሌ ነፃ የሆነ የዲኝነት አካሌ ተፇጥሮ ነበር፤ የእምነት ነፃነት እና የትምህርት መብትም ይጠበቅነበር፤ነገር ግን ሚኒስትሮቹ 16


ተጠሪነታቸው በፒርሊማው አብሊጫ መቀመጫ ሊሊቸው አካሊት ሳይሆን ሇንጉሱነበር ፡፡ በአውስግላኩ የተሰየመው ኦፉሴሊዊ ስያሜ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ የሚሌ ነበር፤ የሃንጋሪ ኪንግዯምም ስም፤ንጉስ እና የራሷ ታሪክ ነበራት፡፡ የኢምፒየሩ(የኦስትሪያ ሃንጋሪ) የተቀረው ክፌሌ ግሌጽ የሆነ መገሇጫ እንኳ የላሇው ዝምብል የተሇያዩነገሮች ስብስብ ነበር(casual agglomeration) ቴክኒካሉም ሲገሌጹት “በሬክሰርት(ፒርሊማውን የተወከለ ኪንግዯሞች እና መሬቶች(ግዛቶች)) ” ወይም በአጭሩ የተቀረው የግዛቱ ክፌሌ(the other imperial half) ይባሊሌ፡፡

ግሪክ ግሪክ

ነፃነቷን

ሇማግኘት

የመጀመሪያዋ

የባሌካን

ሃገር

ነበረች፤የግሪኮች

የነፃነት

ትግሌ

የተጀመረው በ1821 ዓ.ም በተዯረገ አመጽ ነበር፤ይህ አመጽ ቀስ በቀስ ወዯ ነፃነት ጦርነት እያዯገ ሄዯ፤ጦርነቱ ሲጀመር ዋና ዋናዎቹ የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት ገሇሌተኛ ሆነው ነበር፤ ነገር ግን በእውነታው ብረታንያ እና ኦስትሪያ ሇራሳቸው ጥቅም ሲለ የኦቶማን ኢምፒየርን አንዴነት መጠበቅ እንዲሇባቸው ተሰምቷቸው ነበር፤የኦቶማን ጦር በባህር የተዯረውን ጦርነት ማሸነፌ አሌቻሇም ነበር፤ግሪኮችም ነፃነታቸውን እስኪያገኙ ዴረስ ትግሊቸውን ሇመቀጠሌ ወስነው ነበር፡፡ ብሪታንያ እና ኦስትሪያም ይህ ጦርነት ዝም ብል ከቀጠሇ ሩሲያን ጣሌቃ ከመግባት

ሇማስቆም

እንዯማይችለ

ሰግተው

ነበር፤ስሇሆነም

እነዚህ

ሃይልች

የግሪክን

ናሽናሉዝም ማባበሌ ግዴ ብሎቸው ነበር፡፡ በመጨረሻም ይህንን መፌትሄ የታጣሇት ችግር ሇመፌታት የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት በ1833 ዓ.ም ግሪክ ሙለ ሇሙለ ነፃ ሃገር ሇመሆኗ እውቅና

ሰጡ፡፡

በ19ኛው

ክ/ዘመን

ሙለ

የአውሮፒ

ባሇስሌጣናት

በተሇይም

የብሪቲሽ

ባሇስሌጣናት በሩሲያ መስፊፊት ሊይ ፌራቻ ነበራቸው፤ ይሄ ፌራቻቸውም ያዯገው ሩሲያ የኦቶማን

ኢምፒየርን

የቆዩ

ግዛቶች (በተሇይም

ኮንስታንቲኖፔሌን)

ሇመውሰዴ

ስትወስን

ነበር፤ስሇሆነም ሇተቀረው አውሮፒ ክፌሌ ሩሲያ ሁላም ያሌታወቀ እና እንዯዚህ ሉሆን ይችሊሌ ተብል ሉተነበይ የማይችሌ አይነት ሃይሌ የሚኖራት የፌርሃት ምንጭ ሆና ነበር፡፡ በ1853 ዓ.ም ትዛርኒኮሊስ I (tsar Nicholas I) ሲናገር “እጆቻችን ሊይ የታመመ ሰው አሇን” ብል ነበር፤ይህም ምፀታዊ በሆነ መሌኩ ቱርክን ሇመግሇጽ ነበር፤በዚያ ምክንያት የሩሲያ ጦር እንዯ ሮማንያ ያለ የቱርክ ግዛቶችን ሇመውረር የታመመውን ሰው ሞት ትጠባበቅ ነበር፤ የብሪታንያ መንግስት ዯግሞ ቱርኮችን ሇመርዲት ወስኖ ነበር፡፡ እንዱሁም በጊዜው በሮማን ካቶሉክ እና በግሪክ ኦርቶድክስ መካከሌ በእየሩሳላም የሚገኙ ቅደስ ቦታዎችን ሇመቆጣጠር የነበረውን የይገባኛሌ

ጥያቄ

ጉዲይ

በተመሇከተ

በፇረንሳይ 17

እና

ሩሲያ

መካከሌ

ክርክር

ተፇጥሮ


ነበር፤በዚህም ሳቢያ የፇረንሳዩ ንጉስ ናፕሉዮን IIIኛ ስኬታማ የሚሆን ጦርነት በማዴረግ የሚገኘውን ክብር(ዝና) ፇሌጎት ነበር፤እንዱሁም ናፕሉዮን IIIኛ ራሱን የፇረንሳይ ንጉስ ባዯረገበት ጊዜ የሩሲያው ትዛር ኒኮሊስ የኔ ወንዴም(my brother) በማሇት ሰሊምታ ስሊሌሰጠው አናድት ነበር፤ከዚህ በተጨማሪም ናፕሉዮን IIIኛ ካቶሉኮችን የመጠበቅ መብት አሇኝ በማሇት የፇረንሳይን ካቶሉኮች ሇማስዯሰት ተስፊ አዴርጎ ነበር፤ በዚህም ሳቢያ ናፕሉዮን IIIኛትንሽ ሰበብ ይዞ ነገር ግን ምንም ትክክሇኛ ምክንያት ሳይዝ በቱርክ ኢምፒየር(ግዛት) ውስጥ በሩሲያ ሊይ ጦርነት አወጀ፤ብሪታንያም ኦቶማን ኢምፒየርን በአውሮፒ ውስጥ እንዲይፇረካከስ ሇመጠበቅ ትፇሌግ ስሇነበር ከፇረንሳይ ጎን ሆና ሇመዋጋት ወዯ ጦርነቱ ገባች፤በርግጥ በክሪሚየን ጦርነት ሲዋጉ የነበሩት ሁሇት ሃገራት ቱርክ እና ሩሲያ ነበሩ፤ነገር ግን ከሊይ በጠቀስናቸው ምክንያቶች ቱርክ እንዯ ብሪታንያ፤ፇረንሳይና ጣሌያን (ፑዴሞንት ሳርዱንያ) ባለ ታሊሊቅ ሃገራት ሃይልች ትዯገፌ ነበር፡፡

በ1854 ዓ.ም ሁሇቱ ሃያሊን (ፇረንሳይና ብሪታንያ በክሪሚየን ፓኒንሱሊ

(አካባቢ)) ሊይ የሚገኘውን የሩሲያ ሴባስቶፕሌ ምሽግሇመክበብ ወዯ ጥቁር ባህር (black sea) ዘመቻ አዴርገው ነበር፤ ከዚያም በሁሇቱም ተዋጊ ወገኖች ሊይ ከዯረሰው ከባዴ ኪሳራ እና አሰቃቂ ስቃይ በኋሊ ሩሲያኖች በሴፔሬምበር 1855 ዓ.ም ከሴባስቶፕሌ ሇቀው ወጡ፤ከዚያም የቱርክ

ፇረንሳይ፤ብሪታንያ

እና

ፑዴሞንት

ህብረት(allies)

ጦርነቱን

ሇጊዜው

ሇማቋረጥ

ተስማሙ፡፡የዯረሰው ከፌተኛ ኪሳራ እና ውዴመት እንዲሇ ሆኖ ናፕሉዮን በተገኘው ዴሌ ዯስተኛ ነበር፤ ብሪታንያም በጦርነቱ የዯረሰባት ጉዲት እና አሳዛኝ የሆነ የብቃት ማነስ እንዯነበረ ሆኖ ጦርነቱን ሇመቀጠሌ ፌሊጎት ነበራት፡፡ በሩሲያ በኩሌ ዯግሞ ሩሲያኖች ጦርነቱን በጭራሽ አሌፇሇጉትም ነበር፤ኦስትሪያም ከጎናቸው እንዯምትሰሇፌ ጠብቀው ስሇነበር በኦስትሪያ ባህሪ ተበሳጭተው ነበር፡፡ የክሪሚየን ጦርነት የተቋረጠው በፒሪስ በተዯረው የዱፔልማቶች ስብሰባ ሲሆን ይህም ስብሰባ የተካሄዯው በጊዜው ሇነበረው ኢስተርን ክዌስችን አዱስ መፌትሄ ሇማበጀት እና አሸናፉዎቹም ሩሲያን ሇመግታት በመወሰናቸው ሲሆን የሰሊም ስምምነቱ ይዘት የሚሇው፡

ማንም ታሊቅ ሃገር በብሊክ ሲ(black sea) የጦር መርከቦችን እንዲያሰማራ፤

ሞሌዲቪያ እና ዋሌቺያን ሩሲያ እንዴትሇቅ እና ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዲዴሩ ግዛቶች እንዱሆኑ፤የተቀረው ግዛት ዯግሞ በቱርክ የበሊይ ጠባቂነት (ቁጥጥር) ስር ሆኖ እንዱቀጥሌ፤

የዲኑቤ ወንዝ ሇሁለም በንግዴ ሇሚሳተፈ ሃገራት መርከቦች ክፌት እንዱሆን የሚሌ ነበር፡፡

18


በተጨማሪም ቡሌጋሪያዎች ላልቹ በኦቶማን አገዛዝ ስር የነበሩ ህዝቦች ናቸው፤የቡሌጋሪያ ናሽናሉዝም በላልቹ የባሌካን አካባቢዎች ከነበረው ናሽናሉዝም ይሌቅ በጣም ዝግ ያሇ ነበር፤ በ1870ዎቹ በከፉሌም ውጫዊ በሆነ ምክንያት የቡሌጋሪያ ናሽናሉዝም በዴንገት ከፌ ብል ነበር፤ይህ የውጭ ተጽእኖ በ1875 ዓ.ም በሄርዞጎቪኒያ የተከሰተው አመጽ ውጤት ነበር፤ አመጹ በፌጥነት በባሌካን ፓኒንሱሊ አካባቢ ተስፊፌቶ ነበር፤ቡሌጋሪያዎችም በአመጹ ተሳትፇው የነበረ ቢሆንም አመጹ በ1876 ዓ.ም በቱርክ ወታዯራዊ ሃይሌ ያሇምንም ርህራሄ ተዯፇጠጠ፡፡ በዚህም እርምጃ ከቡሌጋሪያ (ባታክ) ራሱ የቱርክ ጦር በርካታ ቡሌጋሪያዎችን እዴሜ እና ፆታ ሳይሇይ በጅምሊ ገዯሇ፤ይህም ክስተት ’’የቡሌጋሪያው ጭፌጨፊ’’ (the Bulgarian atrocities) ይባሊሌ፡፡ይህ በቡሌጋሪያ የተፇፀመ የጭካኔ ተግባር ቡሌጋሪያኖች ሇነፃነት የሚያዯርጉትን ትግሌ አጠናከረው፡፡ እንዱሁም ራሷን የስሊቭ ህዝቦች ጠባቂ አዴርጋ የምትቆጥረው ሩሲያ በ1877 ዓ.ም በቱርክ ሊይ ጦርነት አወጀች፤ነገር ግንበ1878 ዓ.ም በበርሉን ትሪቲ (ስምምነት) ጦርነቱ አበቃ፤በዚህ ትሪቲ ምክንያትም የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት የዴንበር ስምምነቶችን አዯረጉ፤ ስሇዚህም ቡሌጋሪያ በኦቶማን ቱርክ ሱሌጣን የበሊይ ጠባቂነት ስር ሆና ራሷን በራሷ የምታስተዲዴር ግዛት ሆና ተቋቋመች፤ይህ ትሪቲ በተጨማሪም የ1856 ውን የፒሪስ ትሪቲ ከሇሰው፤የበርሉን ትሪቲ 1878 ቡሌጋሪያዎችን አሊስዯሰተም ምክንያቱም በርካታ ቡሌጋሪያኖችን ከአዱሲቱ ሃገር ውጭ ትቶ ነበር፡፡ በባሌካን አካባቢ ከሁለም የበሇጠ ሃይሌ የተሞሊበት ናሽናሉዝም

የነበረው

የሰርቦች

ነው፡፡

የሰርቪያ

ኪንግዯም

(በንጉስ

የሚተዲዯር

ግዛት)

የተመሰረው በ19ኛው ክ/ዘመን ማገባዯጃ ሊይ ነበር፤ይህም ጊዜ ሰርቦች በመዲከም ሊይ ከነበረው የቱርክ ኢምፒየር ጋር ሇነፃነታቸው የሚወጉበት ጊዜ ነበር፤ነገር ግን ይሄ ብቻ ሇሰርቢያኖች አሌበቃቸውም፤ በተጨማሪነትም ከኦስትሪያ ኢምፒየር በዯቡብ በኩሌ ይገኙ የነበሩትን ሁለንም የስሊቭ ህዝቦች በማካተት ዩጎዝሊቪያን (ዯቡብ ስሊቪያ) ሇመፌጠር አቅዯው ነበር፤በቬኒሺያ ሇነበሩት የጀርመንኛ ተናጋሪ መሪዎች ዯግሞ የዩጎዝሊቪያ መፇጠር ማሇት የእነሱ ኢምፒየር ማብቂያ ማሇት ነበር፤እንዱሁም በዯቡብ በኩሌ ያለ የስሊቭ ህዝቦች እንዱገነጠለ ከተፇቀዯሊቸው ቼኮች፤ፕሌስ

(ፕሊንድች)(poles)፤ሃንጋሪዎች

እና

ስልቫኮችም

የጊዜ

ጉዲይ

ብቻ

እንጂ

በየራሳቸው መንገዴ መሄዲቸው አይቀሬ ነበር፡፡ በኦክቶበር 1908 ዓ.ም የቦሶኒያ እና ሄርዘጎቪኒያ በኦስትሪያ-ሃንጋሪ ስር መቀሊቀሌ በሰርቢያ ከመጠን በሊይ የሆነ ቁጣን ፇጥሮ ነበር፤ላሊው ዯግሞ የያንግ ቱርክስ አብዮት (Young Turks Revolution) ያስከተሇው ውጤት ኦቶማን ቱርክን ሇመዋጋት የሚያስችሌ የባሌካን ሃገራት ሉግ እንዱፇጠር አዯረገ፤የሉጉ አሊማ የነበረው በጦር ሃይሌ በመጠቀም ማቄድንያን /Macedonia/ ሇመቆጣጠር ነበር፤በዚህ ጊዜ ኦቶማን ቱርክ 19


በአሌባንያ በተነሳ ተቃውሞ እንዱሁም ከጣሉያን ጋር በሚዯረገው ጦርነት ተጠምዲ ነበር፤ ይህም መሆኑ የባሌካን ሉግ በኦቶማን ቱርክ ሊይ እርምጃ እንዱወስዴ አበረታቶታሌ፡፡

በጊዜው

የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት በአካባቢው በነበረው የግዛት ሁኔታ ሊይ ቱርክን በተመሇከተ ሇውጦችን እንይፇጠሩ ይፇሩ ስሇነበር የባሌካን ሉግ በሚወስዲቸው እርምጃዎች ሊይ በጣም ተጨንቀው ነበር፤ በ1912 ዓ.ም አራት የባሌካን ሃገራት ሞንቴኔግሮ፣ ሰርቢያ፣ ቡሌጋሪያ እና ግሪክ በኦቶማን ቱርክ ሊይ ጦርነት አወጁ፡፡ ስሇዚህም የመጀመሪያው የባሌካን ጦርነት ተጀመረ፤ በዚህ የነፃነት ጦርነት ቱርክ ተሸነፇች፤ በዚህም የሇንዯን ትሪቲ በሜይ 30 ቀን 1913 ዓ.ም ተፇረመ፤በዚህም ቱርክ ሇባሌካን ሃገራት ትሌቅ ግዛት ሇመስጠት ተገዯዯች፤ነገር ግን የባሌካን ሃገራቱ ህብረት በጦርነቱ ያገኙትን ትሌቅ ግዛት ሲከፊፇለ እርስ በርስ ተጣለ፤ይህም ፀብ ሇሁሇተኛው የባሌካን ጦርነት (1913 ዓ.ም) ምክንያት ሆነ፡፡ የሁሇተኛው የባሌካን ጦርነት መጀመር ሇኦስትሪያ-ሃንጋሪ እና ሇጣሌያን ይጠቅማቸው ነበር፤ ሁሇተኛውን የባሌካን ጦርነት ያስጀመረችው ቡሌጋሪያ ነበረች፤ በጁን 29 ቀን 1913 ዓ.ም ቡሌጋሪያ በግሪክ እና ሰርቢያ ሊይ ጥቃት ከፇተች፤ነገር ግን ይህ የቡሌጋሪያ የጀብደ ዴርጊት መጥፍ ውጤት አስከተሇ፤ይኀውም ሮማንያ ከሰርቢያ እና ከግሪክ ጋር አንዴ ሊይ በመሆን ወዯ ጦርነቱ ገባች፤ የእነዚህ ሶስት የባሌካን

ሃገራት

ጥምር

ሃይሌ

ቡሌጋሪያን

በማሸነፌ

የሰሊም

ስምምነት

እንዴታዯርግ

አስገዯዶት፡፡የሁሇተኛውን የባሌካን ጦርነት ያስቆመው የቡቻሬስት ትሪቲ በኦገስት 10 ቀን 1913 ዓ.ም የተፇረመ ሲሆን ነገር ግን ይህ ትሪቲ (ስምምነት) ተጨማሪ ግጭት ብቻ ነበር የተፇጠረው፡፡

ከሊይ እንዲየነው ናሽናሉዝም አንዴ የሆኑ (unified) ነፃ ሃገራት እንዱፇጠሩ

አዴርጓሌ፤እንዱሁም

በላልች

ሃገራት

ስር

የሚኖሩ

ብሄረሰቦች

(nationalities)

የነፃነት

መብቶቻቸውን እንዱጠይቁ አዴርጓሌ፤ በዚህ ስሜት (ትርጉም) አንጻር ናሽናሉዝም ራሳቸውን በራሳቸው የሚያስተዲዴሩ አካሊት (entities) እንዱፇጠሩ ዋናውን ሚና ተጫውቷሌ፡፡ በዘመናዊ ትርጉሙ

(sense)

ዯግሞ

ናሽናሉዝም

የፒትሪዮቲዝም

አንዴ

ክፌሌ

ሲሆን

ህዝብን

መውዯዴንም ያካትታሌ፤ስሇሆነም ፒትሪዮቲዝም ማሇት የራስን ሃገር ሇመከሊከሌ ዝግጁነት ብቻ ሳይሆን የዜጎችንም መብቶች እንዱጠበቁ መዯገፌ፤ሇጋራ ጥቅም መታገሌ እና መስራትንም የሚገሌጽ ነው፡፡

20


ከ19ኛው ክ/ዘመን ጀምሮ የአፌሪካ ቅኝ መገዛት (Colonization of Africa Since 19th Century) ከ1870 ዓ.ም በፉት አውሮፒውያን ከአፌሪካ ጋር የንግዴ ግንኙነት ነበራቸው፤ የንግዴ ሸቀጦች የነበሩትም ወርቅ፣ የዝሆን ጥርስ፣ ቡና፣ ባርያ እና ላልችም ነበሩ፡፡ነገር ግን ካፑታሉዝም እያዯገ ሲመጣ (1769-1870) የጥሬ እቃዎች ፌሊጎት እና ሇተመረቱ ትርፌ ሸቀጦቻቸውም የገበያ ቦታዎችን የመፇሇግ ጉዲይ በጣም ወሳኝ ሆኖ ነበር፤ነገር ግን በጊዜው የነበረው የባሪያ ንግዴና

ያሌታሰሰው

ሆኖባቸው

የአፌሪካ

ነበር፤ከዚህም

ክፌሌ

በተጨማሪ

ይህን ዋና

ፌሊጎታቸውን ዋናዎቹ

በአፌሪካ

የአውሮፒ

ሇማሳካት

ሃያሊን

እንቅፊት

ሃገራት

በውስጥ

ችግሮቻቸው ተጠምዯው ነበር፤ሇምሳላ ጀርመን እና ጣሉያን እስከ 1870 ዴረስ የየራሳቸውን ውህዯት አሊጠናቀቁም ነበር፡፡ ፇረንሳይ በ1789 ዓ.ም፣ በ1830 ዓ.ም፣በ1848 ዓ.ም እና በ187071 ዓ.ም አብዮቶችን አስተናግዲሇች፤ ከዋና ዋናዎቹ ሃያሊን ሃገሮች መካከሌም በውስጣዊ የፕሇቲካ ችግር ውስጥ ያሌወዯቀችው ብሪታንያ ብቻ ነበረች፡፡ ስሇዚህ ብሪታንያ ቅኝ በመግዛት ስራ ተጠምዲ ነበር፤በተሇይም በሩቅ ምስራቅ እና እንዯ ህንዴ፣ኒዊዝሊንዴ እና አውስትራሉያ ባለ የዯቡብ ምስራቅ ኤሺያ አካባቢ ሊይ የበሇጠ ትኩረት አዴርጋ ነበር፡፡ ይህ አካባቢ ከአፌሪካ ይሌቅ የበሇጠ የሚማርክ፣ሃብታም እና አነስ ያሇ ትግሌ (ተቃውሞ) ሉኖርበት የሚችሌ አካባቢ ይመስሌ ነበር፡፡

በነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ ጥቂት የአፌሪካ የጠረፌ ዲርቻ አካባቢዎች ብቻ

በፇረንሳይ እና በብሪታንያ ተይዘው ነበር፤ በ1830 ዓ.ም ፇረንሳይ አሌጄሪያን ከዚያም ሴኔጋሌን ወረረች፤ በላሊ በኩሌ ብሪታንያ ኬፔ ኮልኒ (cape colony) እና ጎሌዴ ኮስት (ጋናን) ወረረች፤ፕርቱጋሌም በሞዛምቢክ እና አንጎሊ ውስጥ በጥሌቀት ትንቀሳቀስ ነበር፡፡ ነገር ግን በጊዜው ሁለም የቅኝ ግዛት ሃይልች ከሊይ በተጠቀሱት ቦታዎች ከኬፔ ኮልኒ እና ከአሌጄሪያ የተወሰነ

ክፌሌ

ውጪ

ባለት

ቦታዎች

ሊይ

ጠንካራ

አስተዲዯር

አሌመሰረቱም

ነበር፡፡

የያዟቸውም የአፌሪካ የጠረፌ አካባቢዎች የተቋቋሙት በዋናነት ሇንግዴ አሊማ ሇማገሌገሌ ነበር (በተሇይም የአትሊንቲክ የባሪያ ንግዴን)፤ሇነዚህም ቦታዎች ተሰጥቷቸው የነበሩት መጠሪያ ስሞች ከኢንደስትሪው ካፑታሉዝም በፉት አውሮፒውያኖቹ ከቅኝ አገዛዝ ይሌቅ የበሇጠ በንግዴ ስራዎች ሊይ ይሳተፈ እንዯነበረ ያመሇክታለ፤የተወሰኑ የንግዴ ቦታዎች ስሞችን ሇመጥቀስ ያህሌ የባሪያ ቦታ (Slave coast)፤የወርቅ ቦታ (ጎሌዴ ኮስት)(Gold coast)፤የቃሪያ (በርበሬ) ቦታ(Pepper coast) እና የመሳሰለት ስሞች ተሰጥቷቸው ነበር፡፡ በ1880ዎቹ አጋማሽ ሊይ አፌሪካን ቅኝ ሇመግዛት የነበረው ፌሊጎት ሇማዯጉ የሚጠቀሱ ሁሇት ዋና ዋና ምክንያቶች ነበሩ፤የመጀመሪያው ምክንያት ብሪታንያ ግብጽን በ1882 ዓ.ም መቆጣጠሯ ነው፤የስዊዝ ካናሌ 21


በ1869 ዓ.ም ከተከፇተ ጀምሮ ግብጽ የብሪቲሽ እና የፇረንሳይ የፕሇቲካ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ያሇባት የትኩረት ቦታ ሆና ነበር፤ ካናለ የተገነባው ፇርዱናንዴ ሉሲፔስ በሚባሌ የፇረንሳይ ኢንጅነር ነበር፤ስሇዚህም ፇረንሳይ በካናለ ካምፒኒ /the canal company/ ሊይ ትሌቅ ዴርሻ ነበራት፤ብሪታንያም ግብጽ በካምፒኒው ሊይ የነበራትን ዴርሻ በጊዜው የግብጽ መሪ ከነበረው ከከዱቭ እስማኤሌ ገዝታ ነበር፤ ከዱቭ እስማኤሌ በጊዜው ያዯርገው በነበረው የቅኝ ግዛት ማስፊፊት እንቅስቃሴ ምክንያት የዯረሰበትን ኪሳራ ሇመቋቋም ነበር የግብጽን ዴርሻ ሇብሪታንያ የሸጠሊት፤ በተጨማሪም የካናለ መከፇት ግብጽ በተሇይ ሇብሪታንያ ያሊትን ጠቀሜታ ጨምሮት ነበር፤ ምክንያቱም ካናለ የብሪታንያን የሕንዴ ኢምፒየር(ግዛት) እና ሩቅ ምስራቅን ስትራቴጂያዊ በሆነ መሌኩ የሚያያይዝ ነበር፡፡ ሇግብጽ ከፌተኛ አበዲሪዎቿ የነበሩት ብሪታንያ እና ፇረንሳይ ብዴራቸውን ሇማስመሇስ ዋስትና እንዱሆናቸው ግብጽን በ1879 ዓ.ም በጋራ መቆጣጠር ጀመሩ፤ ነገር ግን የውጭ ሃገራትን ተጽእኖ የተቃወሙ የግብጽ ናሽናሉስቶች የትጥቅ ትግሌ እና ተቃውሞ ጀመሩ፤ ይህ ተቃውሞ ይመራ የነበረው ሲኒየር(ከፌተኛ) የግብጽ ኦፉሰር በነበረው ኮልኔሌ አህመዴ ዩራቢ(አራቢ ፒሻ) ነበር፤ በሜይ 1882 ዓ.ም ዩራቢ እና የግብጽ ናሽናሉስቶች የተወሰነውን የሃገሪቷን ክፌሌ መያዝ ቻለ፤በዚህ ጊዜ የብሪቲሽ ሃይሌ በግብጽ የውስጥ ጉዲዮች ጣሌቃ በመግባት የዩራቢን ሃይሌ ዯቆሰው፤በፇረንሳይ በጊዜው በነበረው የመንግስት ሇውጥ ሳቢያም ፇረንሳይ በዚህ ጣሌቃ ገብነት መሳተፌ አሌቻሇችም ነበር፤ስሇሆነም ብሪታንያ ብቻዋን ጣሌቃ ገብታ ግብጽን በጁን 1882 ዓ.ም ተቆጣጠረች፤ከዚያም ፇረንሳይ እንዯ አንዴ የአውሮፒ ሃያሌ ሃገርነቷ በላልች የአፌሪካ ክፌልች የቅኝ ግዛቶችን ሇመያዝ በፌጥነት ተንቀሳቀሰች፡፡ ሁሇተኛው ምክንያት የነበረው ሁሇቱ የአውሮፒ ሃያሊን ሃገሮች (ጀርመን እና ቤሌጂየም) በአፌሪካ ቅኝ ግዛት ውስጥ መሳተፊቸው ነበር፡፡ ሀ. ጀርመን በቅኝ ግዛት ፈክክሩ የተሳተፇችው በዋናነት በፇረንሳይ እና በብሪታንያ መካከሌ የነበረውን የቅኝ ገዥነት ፈክክር ሇማጠናከር ነበር፤ቢስማርክ በነዚህ ሁሇት ሃገራት መካከሌ የሚፇጠረው ፈክክር ፇረንሳይ በ1870-71 ዓ.ም በጀርመን ተሸንፊ ሇዯረሰባት ውርዯት በጀርመን ሊይ የበቀሌ ጦርነት ከማዴረግ ሃሳቧን ወዯ ላሊ አቅጣጫ እንዯሚቀይረው ተስፊ አርጎ ነበር፡፡ነገር ግን አንዳ መሳተፌ ከጀመሩ በኋሊ ብሄራዊ ጥቅም ጉዲይ፤ክብር እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም የማግኘት ተስፊ ጀርመንን በቅኝ ግዛት ወረራውእንዴትቀጥሌ አስገዯዲት፡፡ ሇ. ላሊው በቅኝ ግዛት ፈክክር ውስጥ የነበረው ሃይሌ የቤሌጂየሙ ንጉስ ሉዮፕሌዴ IIኛ ነበር፤ ይህ ግሇሰብ ከቤሌጂየም መንግስት ጋር በማይገናኝ ሁኔታ (በግለ) ኤች ኤም ስታንላ የተባሇውን ዝነኛ አሳሽ ከ1876 ዓ.ም ጀምሮ የኮንጎ ወንዝን አካባቢ እንዱያስስሇት ቀጥሮት ነበር፡፡ 22


ይህ የጀርመን እና የቤሌጂየሙ ንጉስ ሉዮፕሌዴ መምጣት ቀዯም ብሇው የአፌሪካን ጠረፌ አካባቢዎች ይዘው የነበሩት ብሪታንያ፤ፇረንሳይ እና ፕርቱጋሌ ሙለ አህጉሩ በአዲዱሶቹ ተፍካካሪዎች ከመያዙ በፉት በፌጥነት ወዯ ውስጥ እንዱንቀሳቀሱ አዯረጋቸው፤ በጊዜው በበርካታ የአፌሪካ ክፌልች ውስጥ በነዚህ የቅኝ ገዥ ሃይልች መካከሌ የጥቅም ግጭቶች ተከስተው ነበር፤ ከነዚህም አይነት ግጭቶች የመጀመሪያው የተከሰተው በኮንጎ ወንዝ ሊይ ነበር፤ የኮንጎውን ችግር እና ላልችንም ችግሮች ሇመፌታት በበርሉን ከ1884-85 ዓ.ም ዴረስ አሇም አቀፌ ስብሰባ (ኮንፇረንስ) ተካሄዯ፡፡ በበርሉን በተዯረገው ኮንፇረንስ የ14 አውሮፒውያን ሃያሊን ሃገራት እና የአሜሪካው ተወካይ ተገኝተው ነበር፤ ይህ ኮንፇረንስሇስዴስት ወራት ያህሌ የቆየ ነበር፤ በኮንፇረንሱ ማብቂያም ሁሇት ወሳኝ ውሳኔዎች ተሊሌፇው ነበር፤የመጀመሪያውና ከሁለም የበሇጠ ወሳኝ የነበረው ውሳኔ በአፌሪካ የቅኝ ግዛት ወረራ ሊይ የሚያተኩረው ነበር፡፡ በዚህ ውሳኔ ሁለም ሃገራት ይገባኛሌ የሚለትን ግዛት ክፌሌ በተመሇከተ ሇላልች ሃገራት ማስታወቅ

እንዲሇባቸውና

ግዛቶቹን

በበቂ

ሁኔታ

መቆጣጠር

(effective

occupation)

እንዲሇባቸው ተስማምተው ነበር፡፡ ስሇዚህ የበርሉን ኮንፇረንስ ሇአፌሪካ ቅኝ መገዛት መንገደን ጠርጓሌ ወይም አፌሪካን የመከፊፇለን ተግባር ህጋዊ አዴርጎት ነበር፤እንዱሁም ይህ ኮንፇረንስ የአውሮፒ የቅኝ ገዥዎች እርስ በርሳቸው በጦር መሳሪያ ሳይጋጩ አፌሪካን እንዱከፊፇለ አስችሎቸው ነበር፡፡ ሁሇተኛው ውሳኔ የነበረው ዯግሞ በኮንጎ ወንዝ (basin) ሊይ የመነገዴ መብት

ነበር፤አፌሪካን

የመከፊፇለ

ተግባር

ከበርሉን

ኮንፇረንስ

በፉት

ተጀምሮ

ነበር፤

የቤሌጂየሙም ሉዮፕሌዴ IIኛ በ1884 ዓ.ም በኮንጎ ፌሪ ስቴት(Congo Free State) ሊይ ሊሇው ይዞታ አሇም አቀፌ እውቅና ማግኘት ችል ነበር፡፡ የቤሌጂየሙ ንጉስ ይህን እውቅና ማግኘት የቻሇው በኮንጎ ወንዝ ሊይ ሇሁለም ሀገራት ያሌተገዯበ የመነገዴ ነፃነት እንዯሚሰጥ ቃሌ በመግባት ነበር፡፡በ1883 ዓ.ም ፇረንሳይ በሊይኛው ኒጀር አካባቢ ግዛቶችን ተቆጣጥራ ነበር፤ነገር ግን ፇረንሳይ በታችኛው ኒጀር ሊይ ያዯረገችው ተመሳሳይ እንቅስቃሴ አሌተሳካም ነበር፤በተከታዮቹ አመታትም ፇረንሳይ እና ብሪታንያ ምዕራብ አፌሪካን ሇራሳቸው ተከፊፇለት፤ በ1883 ዓ.ም እና በ1885 ዓ.ም ጀርመን በዯቡብ ምዕራብ አፌሪካ፤በቶጎሊንዴ፤ካሜሮን እና ምስራቅ አፌሪካ በርካታ ግዛቶችን ተቆጣጠረች፤ብሪታንም በሰሜን በኩሌ ከዯቡብ አፌሪካ ወዯ መሃከሇኛው እና ምስራቅ አፌሪካ ተንቀሳቅሳ ነበር፡፡ ብሪታንያ በተጨማሪም ከግብጽ ወዯ ዯቡብ አቅጣጫ ተንቀሳቅሳ ምስራቃዊ ሱዲንን ተቆጣጠረች፤የተቀረውም አፌሪካ በ19ኛው ክ/ዘመን የመጨረሻ አመታት በአውሮፒውያን ተከፊፌል ነበር፡፡ በ1900 ዓ.ም ከኢትዮጵያ፤ሞሮኮ (እስከ 23


1912 ዓ.ም) እና ሊይቤሪያ በስተቀር ሙለ አፌሪካ ማሇት ይቻሊሌ በአውሮፒውን የቅኝ ገዥዎች አገዛዝ ስር ነበር፤ ነገር ግን አውሮፒውያን በአፌሪካ የቅኝ አገዛዝ ከመመስረታቸው በፉት

የአፌሪካውያንን

ትግሌ(ተቃውሞ)

መቋቋም

ግዴ

ብሎቸው

ነበር፡፡

አፌሪካውያኖች

የአውሮፒውያንን አገዛዝ ሙለ ሇሙለ አሌተቀበለትም፤ በርግጥ አፌሪካውያን ሇተጫነባቸው የቅኝ አገዛዝ ስርአት የሰጡት ምሊሽ በሁለም ቦታ ሊይ ተመሳሳይ አሌነበረም፤በአፌሪካ የተወሰኑ ክፌልች አውሮፒውያን የአፌሪካውያንን ትብብር አግኝተው ነበር፤ በዚህም ሳቢያ የፇሇጓቸውን አካባቢዎች ሇመያዝ የከፊፌሇህ ግዛ ስርአትን ይጠቀሙ ነበር፡፡ የተወሰኑ አፌሪካውያኖች ዯግሞ መአከሊዊ በሆነ የፕሇቲካ ስርአት ሊይ መሰረት ያዯረገ ጠንካራ ወታዯራዊ ተቋሞች ነበራቸው፤ ከምስራቅ እና ከምዕራብ አፌሪካ ሁሇት የአፌሪካውያንን ትግሌ (ተቃውሞ) ማሳያዎች ሇማየት ያህሌ በጀርመን ምስራቅ አፌሪካ (German East Africa) አሁን የታንዛኒያ ዋና ክፌሌ በሆነው አካባቢ ሊይ በጀርመን ቅኝ ግዛት ስርአት ሊይ ተቃውሞ ነበር፤ይህም ተቃውሞ የማጂ ማጂ ሬቢሉየን (አመጽ)(1905-1907 ዓ.ም) ይባሊሌ፤ይህ ተቃውሞ የተጀመረው በ1905 ዓ.ም ሲሆን ይህም አፌሪካውያኖች በሊያቸው ሊይ የተጫነውን የግዲጅ የጉሌበት ስራ በመቃወማቸው ነበር፤ በአጭር

ጊዜ

ውስጥ

ተቃውሞው

አብዛኛውን

የጀርመን

ምስራቅ

አፌሪካ

አዲረሰው፤

የተቃዋሚዎቹ ተዋጊዎች ያሇምንም አዴል ሁለንም የውጭ ሃገር ዜጎች ያጠቁነበር፤በዚህም ሳቢያ አማፂዎቹ ከፌተኛ ውዴመት አዯረሱ፤በርካታ የውጭ ሃገር ዜጎችንም ገዯለ፤ከዚያም በ1906 ዓ.ም ጀርመኖች አመጹን በአሰቃቂ ሁኔታ መዯፌጠጥ ጀመሩ፤ የአማፂዎቹ መንዯሮች ተቃጠለ፤ሰብልቻቸውም ወዯሙ፡፡በዚህም ምክንያት በ1907 ዓ.ም አመጹ አበቃ፡፡ከ26,000 (ሃያ ስዴስት ሺህ) በሊይ አፌሪካውያኖች በዚህ አመጽ ምክንያት ተገዴሇዋሌ፤ ከዚህ በተጨማሪም በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ አፌሪካውያኖች በረሃብ ወይም በህመም ምክንያት ህይወታቸውን አጥተዋሌ፡፡ ላሊው የአፌሪካውን ትግሌ (ተቃውሞ) ምሳላ ሳሞሬ የተባሇው መሪ ፇረንሳይ በምዕራብ አፌሪካ በምታዯርገው መስፊፊት (1882-1898) ሊይ ያዯረገው ትግሌ ነው፤ሳሞሬ የማንጎ ተዋጊ የነበረ ሲሆን ፇረንሳዮችን በኒጀር ወንዝ አካባቢ ተዋግቷቸዋሌ፡፡ ከፇረንሳይ ጋር የተዯረገው ግጭት የተጀመረው በ1882 ዓ.ም ከኒራ በተባሇው ቦታ በተዯረገው የመጀመሪያው በጦር

መሳሪያ

የታጀበ

ግጭት

ነበር፤ሳሞሬ

ፇረንሳዮችን

በጦር

ሃይሌ

ብቻ

ሳይሆን

በዱፔልማሲያዊ መንገዴም ጭምር ታግሎቸዋሌ፤በዚህም ብሪቲሽን በፇረንሳይ ሊይ ሇማስነሳት (ሇማጋጨት) ሞክሮ ነበር፤ሳሞሬ የጦር መሳሪያን ከሴራሉዮን ጠረፌ ቦታዎች ሊይ ማግኘት ችል ነበር፤ በኋሊ ሊይ ግን ይህ የጦር መሳሪያ አቅርቦቱ እንዱቋረጥ ተዯረገ፤በዚህም ሳቢያ በመጨረሻ በ1898 ዓ.ም በፇረንሳይ ተሸነፇ፡፡ ላልችም አፌሪካውያን በአውሮፒውያን የቅኝ 24


ግዛት መስፊፊት ሊይ ያዯረጓቸውን ትግልች የሚያሳዩ በርካታ ማሳያዎች ነበሩ፤ነገር ግን ከአፌሪካ ሃገራት ከአውሮፒውያን የተቃጣባትን ቅኝ ግዛት በመዋጋት ማስቀረት የቻሇችው ኢትዮጵያ ብቻ ነበረች፡፡ ሇአፌሪካውያን ትግሌ(ተቃውሞ) አሇመሳካት በርካታ ምክንያቶች ተጠቃሽ ናቸው፤በመጀመሪያ አፌሪካውያኖች የአውሮፒውያንን ወረራ ሇመከሊከሌ በአንዴነት አሌሆኑም ነበር፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ አውሮፒውያኖች አፌሪካውያኖች ያሌነበራቸውን ዘመናዊ የጦር

መሳሪያዎች

ነበራቸው፤እንዱሁም

የአውሮፒውያን

ወታዯሮች

በጣም

ዱሲፔሉን

የነበራቸው/disclplined/፤በአግባቡ የተዯራጁ፤ሌምዴ ያሊቸው እና በዯንብ የሰሇጠኑ ነበሩ፡፡ በሶስተኛ ዯረጃ አውሮፒውያኖች ከአፌሪካውያኖች ጋር አታሊይነት ያሇባቸውን ትሪቲዎች (ስምምነቶች) ተፇራርመው ነበር፤(ሇምሳላም በአፄ ሚኒሉክ እና በጣሌያን መካከሌ ተፇርሞ የነበረው የውጫላ ትሪቲ ይጠቀሳሌ)፡፡ ከሊይ በተጠቀሱት ምክንያቶች ሳቢያ አውሮፒውያን የአፌሪካውያንን ትግሌ ሇማሸነፌ በተሻሇ ሁኔታ ሊይ ነበሩ፤ በብዙ አጋጣሚዎችም አውሮፒውን በአፌሪካ የነበራቸው ቅኝ አገዛዝ ሇስዴሳ ወይም ሰባ አመታት ያህሌ የቆየ ነበር፤ በዚህ ጊዜ አውሮፒውያኖች

የተሇያዩ

አይነት

የቅኝ

ግዛት

አስተዲዯር

አይነቶችን

ተጠቅመዋሌ፤

በአውሮፒውያን ጥቅም ሊይ ይውሌ የነበረው የቅኝ ግዛት አስተዲዯር አይነት (ስታይሌ) ሊይ የነበረው ሌዩነት የፇሇገ ቢሆን እንኳ የጋራ የነበረው ነገር አፌሪካውያኖች ተጨቁነው እና ተበዝብዘው የነበረ መሆኑ ነው፡፡ ስሇሆነም የቅኝ ገዥዎቹ በቅኝ ግዛትነት የያዟቸው የአፌሪካ ሃገራት ውስጥ የሚገኙ አፌሪካውያኖችን እንዯ ዜጎቻቸው አይቆጥሯቸውም ነበር፤ፇረንሳዮችም እንኳ በአፊቸው እንዯሚለት በቅኝ ግዛቶቻቸው የሚገኙ አፌሪካውያኖችን የፇረንሳይ ዜጎች አያዯርጓቸውም

ነበር

(ወዯፉት

በዝርዝር

እንዯምናየው)፡፡

በጊዜው

ከነበሩት

ተጨባጭ

እውነታዎች እንዱሁም የዜግነት መብቶችን ሇማግኘት የሚወጡትን ጥብቅ ህጎች እና ዯንቦች በማየት

የፇረንሳይ

መንግስት

ሇአፌሪካውያኖቹ

ዜግነት

ሇመስጠት

እውነተኛ

ፌሊጎት

እንዲሌነበረው ያሳያለ፡፡ ስሇሆነም በቅኝ ግዛት የተያዙ አፌሪካውያኖች የዱሞክራሲያዊ እና ሰብአዊ መብቶች እንዱሁም እኩሌነት በላሇበት ሁኔታ እንዯሸቀጥ ነበር የሚቆጠሩት፡፡በቅኝ ግዛት ስርአት ውስጥ የነበረው የእኩሌነት ማጣት ችግር በኃሊ ሊይ ነፃነትንና በዜጎች መካከሌ እኩሌነትን

ሇማረጋገጥ

ያቀደ

የአፌሪካ

ህዝብ

ብሄራዊ

እንዱያዯርግ ካዯረጉት ዋና ዋና ምክንቶች አንደ ነበር፡፡

25

የነፃነት

ትግሌ

እንቅስቃሴዎችን


የብሪታንያ አስተዲዯር ፕሉሲ የብሪታንያ የአስተዲዯር ፕሉሲ ኢ-ቀጥተኛ (ቀጥተኛ ያሌሆነ) አገዛዝ (‘’indirect rule’’) ተብል ይታወቅ ነበር፤ የዚህ ፕሉሲ አርክቴክት የነበረው ልርዴ ፌሬዴሪክ ለጋርዴ ነበር፤ግሇሰቡ ይህን ፕሉሲ ሇመጀመሪያ ጊዜ በስፊት የተገበረው በናይጄሪያ ሲሆን ይኀውም ግሇሰቡ በዚያ የቅኝ አገዛዝ ስርአቱ አስተዲዲሪ በነበረበት ጊዜ ነው፤ይህን ፕሉሲ የተጠቀመውም የሰራተኞች እጥረት ስሇነበረበት ነበር፤ ከዚያም የቅኝ ገዥዎቹን አፌሪካውያንን የመቆጣጠር ፌሊጎት እና ጥቅም እስካስጠበቀ ጊዜ ዴረስ በየትኛውም ጊዜ ይህን ፕሉሲ መጠቀሙን ቀጥልበት ነበር፤ ስሇዚህ ከነዚህ ባህሊዊ መሪዎች ጀርባ በመሆን የብሪቲሽ አስተዲዲሪዎች የአስተዲዯር ስርዓቱን ይመሩት

ነበር፤ብሪቲሽ

በተጨማሪም

የከፊፌሇህ

ግዛ

ፕሉሲንም

ትጠቀም

ነበር፤ይህም

አፌሪካውያን በብሪቲሽ የቅኝ አገዛዝ ሊይ የሚያነሱትን ተቃውሞ ሇማዲከም በጣም ጠቃሚ ነበር፡፡

የፇረንሳይ የቅኝ ግዛት ፕሉሲ ሁሇተኛው የቅኝ ግዛት አስተዲዯር አይነት የነበረው ፇረንሳይ የምትጠቀመው ነበር፤የፇረንሳይ የቅኝ ግዛት አስተዲዯር ፕሉሲ ቀጥተኛ አገዛዝ (”direct rule”) ተብል ይታወቅ ነበር፡፡ ይህ ፕሉሲም የተቀረፀው በፇረንሳዩ የቅኝ አገዛዝ ሚኒስቴር አሌበርት ሳራውት ነበር፡፡በዚህ ስርአት መሰረት የፇረንሳይ ባሇስሌጣናት በቅኝ ግዛቶች ውስጥ የነበሩ የአስተዲዯራዊ ቦታዎች ሊይ እንዱቀመጡ ይዯረግ ነበር፡፡ ፇረንሳዮች በተጨማሪም በመቀሊቀሌ(assimilation) እና ማህበር በመፌጠር(association) ፕሉሲዎች ያምኑ ነበር፤ይህም አፌሪካውኖችን የፇረንሳይ ዜግነት እንዱያገኙ፤የፇረንሳይን ባህሌ እና ኑሮ ዘይቤ ኮፑ እንዱያዯርጉ ሇማዴረግ ታስቦ የተቀረፀ ነበር፡፡ በአጭሩ ይህ ፕሉሲ አፌሪካውያኑ የተማሩትን አፌሪካውያን ጨምሮ ባህሊቸውን በመተው የራሳቸውን ማንነት ከፇረንሳይ ጋር እንዱያያይዙ ሇማዴረግ የተቀረፀ ነበር፤ላልች እንዯ ፕርቱጋሌ፤ጣሉያን፤ቤሌጂየም እና ስፓን ያለ የአውሮፒ ቅኝ ገዢዎችም በዋናነት ቀጥተኛ አገዛዝ ስርዓትን ይመርጡ እና ይከተለ ነበር፡፡

በአፌሪካ የነበረው የቅኝ አገዛዝ ስርአት ውጤቶች 

የአፌሪካውያን ኢኮኖሚ እና ባህሌ ወዯመ፤

አፌሪካውኖች ነፃነታቸውን አጡ፤ 26


አፌሪካውያኖች ተበዝብዘውና ተጨቁነው ነበር፤

አፌሪካውያኖች

ተበታትነው

ነበር

(disunited)፤እንዱሁም

የውጭ

ሃገራትን

ባህሌ

ሇመቀበሌ ተገዯው ነበር ወዘተ፡፡

ምዕራፌ 2 የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት (1914-1918) መግቢያ እስከ ዛሬ ዴረስ ጦርነት የሰው ሌጅ ታሪክ አንደ ገጽታ ነው፤ነገር ግን የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ከዛ በፉት ከተዯረጉት ጦርነቶች ይሌቅ በጦርነቱ በተሳተፈ ሀገሮች እና ባስከተሇው ውዴመት መጠን የተሇየ ነው፤ይህ ጦርነት አሇም አቀፌ ጦርነት ነበረ፤ምክንያቱም ከ 30 በሊይ ሀገራት በጦርነቱ ተሳትፇዋሌ፡፡እንዱሁም በምዴር፤በባህር እና በአየር የተዯረገ ጦርነት ነው፡፡ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት (1914-1918) በመሰረቱ በአውሮፒ በኢንደስትሪ ባዯጉ ሀገሮች መካከሌ ይዯረግ የነበረው የኢኮኖሚያዊ እና ፕሇቲካዊ ፈክክር ውጤት ነው፤እነዚህም ፈክክሮች ወዯ

ግጭቶች

ያመሩ

ሲሆን

ግጭቶቹም

በበኩሊቸው

በጠሊትነት

የሚተያዩ

የወታዯራዊ

ህብረቶች (mutually antagonistic military alliances) ወዯ መመስረት አምርቷሌ፤ጦርነቱ የተጀመረው በሁሇቱ ጠሊት በሆኑ ወታዯራዊ ብልኮች (ቡዴኖች) አባሊት በሆኑ ጥቂት ሀገራት መካከሌ ነበረ፤በመጨረሻ ግን በርካታ ሀገራትን በጦርነቱ እንዱሳተፈ ስቦ አስገብቷቸዋሌ፡፡ በበርካታ ሀገራት ጦርነቱ ሰፉ ፕሇቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውጤቶችን አምጥቷሌ፤ሇምሳላም በጦርነቱ ምክንያት ሩሲያ በአሇማችን ሊይ የመጀመሪያዋ የኮሚኒስት ሀገር ሆና እንዴትፇጠር ያዯረገው አብዮታዊ ተቃውሞ (Revolutionary upheaval) ገጥሟት ነበር፤ይህ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በተጨማሪም የአፌሪካ ህዝቦችን ጎዴቷሌ፤በርካታ አፌሪካውያኖች በጦርነቱ በቅኝ ገዢዎቻቸው በኩሌ በመሆን ተዋግተዋሌ፤በጦርነቱ ማብቂያም እንዯ ነጻነት እና እኩሌነት በሚለ

አዲዱስ

ሀሳቦች

ተሞሌተው

መወሇዴ(መፇጠር) መሰረቱን

ወዯ

የሀገራቸው

ተመሌሰዋሌ፤ሇአፌሪካ

ናሽናሉዝም

በከፉሌ የፇጠረው የእነዚህ ሀሳቦች መስፊፊት እና ማዯግ ነበር፤

27


የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት መሰረታዊ ምክንያቶች የነበሩት፡ሀ) የኢምፓሪያሉስቶች ፈክክር ሇ) የቅኝ አገዛዝ ስርአት ሏ) ወታዯራዊ እንቅስቃሴ (militarism) መ) የወታዯራዊ ህብረቶች መፇጠር ሰ) ናሽናሉዝም

ሀ) ኢምፓሪያሉዝም እና ቅኝ ግዛቶችን ሇመያዝ የሚዯረገው ፈክክር የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት አንደ መሰረታዊ ምክንያት የነበረው በአውሮፒ በኢንደስትሪ ያዯጉ ሀገራት መካከሌ የነበረው የኢኮኖሚ እና የፕሇቲካ ፈክክር ነበር፤ይህ የኢኮኖሚ እና የፕሇቲካ ፈክክር ዯግሞ የካፑታሉዝም እዴገት ውጤት ነበር፤ የካፑታሉዝም እዴገት በአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት መካካሌ ኢምፒየሮችን

ሇመመስረት እና ሇማስፊፊት ጠንካራ የሆነ ኢኮኖሚያዊ

ውዴዴር እንዱፇጠር አዴርጎ ነበር፡፡ በአውሮፒ ውስጥ እንዯ ጀርመን፤ፇረንሳይ፤ብሪታንያ፤ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ፤ሩሲያ

እና

ጣሉያን

ያለ

ሀገራት

በእውቅና(ዝና) ፤የታሊቅ ሀገርነት ዯረጃ ሇማግኘት እና

በኢኮኖሚያዊ በክብር እርስ

ጥቅሞች፤

በእርስ

በግዛት፤

ይፍካከሩ ነበር፡፡

በተጨማሪም ከኦስትሪያ-ሃንጋሪ እና ሩሲያ በቀር ሁለም ከሊይ የተገሇጹት ሀገራት ከአውሮፒ ውጭ

የቅኝ

ግዛቶችን ሇመቆጣጠር

ይፍካከሩ ነበር፡፡ እነዚህ ያዯጉ ሃገራት በተጨማሪነትም

በጥሬ እቃዎች፤አዲዱስ የኢንቨስትመንት እዴልችን ሇማግኘት እና ሊመረቷቸው ሸቀጦች ትርፊማ

የሆኑ

ገበያዎችን

ሇማግኘት

ይፍካከሩ

ነበር፡፡

እነዚህም

የሚጋጩ

ጥቅሞች

እናየተቆሊሇፈ ፌሊጎቶች ወዯ ግጭት እንዱያመሩ አዴርጓቸው ነበር፤ከ1914 ዓ.ም በፉትም በብዙ አጋጣሚዎች የእነዚህ ሀገራት የሚጋጩ ጥቅሞች

በርካታ የአውሮፒ ሃገራትን ወዯ ትሌሌቅ

ጦርነት ሇማስገባት ጫፌ ሊይ አዴርሰዋቸው ነበር፤ሇምሳላም ዓ.ም

ግብጽን ሇብቻዋ በመቆጣጠርዋ

የሁሇት

ሃገራት

ግንኙነት

ከመጥፍ

ፇረንሳይ እና ብሪታንያ በ1882

አሇመግባባት ውስጥ ገብተው ነበር ፡፡ ከዚያም ወዯ አስከፉ

ዯረጃ

የእነዚህ

ዯርሶ ነበር፤በ1898 ዓ.ም በሱዲን

ውስጥ በፊሾዲ ችግር(ቀውስ) የሁሇቱ ሀገራት ጦር ሉዋጉ ነበር፡፡ በ1911 እና በ1912 ዓ.ም ዯግሞ ጣሉያን እና ቱርክ ሉቢያን ሇመቆጣጠር ተዋግተዋሌ፤እንዱሁም ጀርመን እና ፇረንሳይም ሞሮኮን ሇመቆጣጠር ሲለ ሇመዋጋት ጫፌ ዯርሰው የነበረ ሲሆን በ1911 ዓ.ም ብሪታንያ በፇረንሳይ

በኩሌ በመሆን ጣሌቃ ገብታ ነበር፤ይህም ክስተት የአጋዴር ችግር(ቀውስ) ተብል 28


ይታወቃሌ፤እነዚህ

እና

ልልች

ተመሳሳይ

ክስተቶችም

የነበረውን

ውጥረት

የበሇጠ

አጠናክረውት ነበር፡፡

ሇ)

ወታዯራዊ እንቅስቃሴ እና የጦር መሳሪያ እሽቅዴዴም

እነዚህም በመጨመር ሊይ የነበሩ ተቃርኖዎች እና የተበሊሹ ግንኙነቶች በአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት መካካሌ የዯህንነት ስሜት አሇመሰማት ችግር ፇጥሮ ነበር ፡፡ በክፌሇ ዘመኑ መጀመሪያ (At the turn of the century) ዋና ዋናዎቹ የአውሮፒ ሀያሊን ሀገራት ራሳቸውን በጦር መሳሪያዎች እና ወታዯራዊ ሃይሌ ከተፍካካሪዎቻቸው በሊይ ሇማዴረግ በከፌተኛ ውዴዴር ውስጥ ነበሩ፤በበርካታ የአውሮፒ ሃገራት ፒርሊማዎችም ዋነኛው የውይይት ጉዲይ የነበረው የወታዯራዊ በጀት ጉዲይ ነበር ፡፡ ፇረንሳይ በ1870-1871 ዓ.ም በተዯረገው የፇረንሳይ እና ፔሩሺያ ጦርነት ከተሸነፇች በኃሊ ወታዯራዊ አቅሟን በመገንባት ስራ ሊይ ተጠምዲ ነበር፤ የፇረንሳይ ናሽናሉስቶች ፇረንሳይ ሇገጠማት ሽንፇት መንግስትን ይተቹ ነበር፡፡ በተጨማሪም ፇረንሳይ በጀርመን በ1871 ዓ.ም የተቀማቻቸውን የአሌሳክ እና ልሬይን ግዛቶች የፇረንሳይ መንግስት እንዱያስመሌስ ይጠይቁ ነበር፡፡ ጀርመን ውህዯቷን (unification) ተከትል በአውሮፒ ካለ በጣም ጉሌበተኛ ሃገራት አንዶ ሆና ነበር፤ይህንንም ዯረጃዋን ሇማስጠበቅ የወታዯራዊ በጀቷን ከምን ጊዜውም የበሇጠ ጨምራ ነበር ፡፡ በ19ኛው ክ/ዘመን መጀመሪያ ጀርመን (የጀርመን ናሽናሉስቶችን በሚያስዯስት እና በሚያኮራ መጠን እንዱሁም ብሪታንያን በሚያስጠነቅቅ አይነት) የባህር ሃይሎን አስፊፌታ ነበር፡፡ የብሪታንያ ኢኮኖሚ የተመረኮዘው በንግዴ መስመሮቿ ሊይ ነበር፤ የእነዚህ የንግዴ መስመሮችም ዯህንነት በሮያሌ ናቪ (የንጉሱ ባህር ሀይሌ) ወይም በብሪቲሽ የባህር ሃይሌ ሊይ የተመረኮዘ ነበር፡፡ ከዚህም ጋር በተገናኘ የነበረው ትሌቅ ስኬት ብሪታንያ በ1906 ዓ.ም ከሁለም በሊይ ሃይሇኛ የሆነ የጦርነት መርከብ መስራቷ ነበር፤በላሊ በኩሌ ከሶስት አመታት በኋሊ በ1909 ዓ.ም ጀርመንም ተመሳሳይ የጦርነት መርከብ ገነባች (ሰራች)፡፡ የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት በወታዯራዊ ሃይሌ ረገዴ አንዲቸው የአንዲቸውን ጥንካሬ በጥንቃቄ ይመረምሩ ነበር፤እንዱሁም የየራሳቸውን ጦር ሃይሌ (ወታዯር ) ይጨምሩ ነበር፤በተጨማሪም የጦርነት ቁሳቁሶቻቸውን ያሻሽለ ነበር፤ በሁለም የአውሮፒ ሃገራት ማሇት በሚቻሌ ሁኔታም ብሄራዊ የውትዴርና አገሌግልቶች (national military services) ሇዜጎች ግዳታ ሆኖ ነበር፡፡ ከነዚህም በተጨማሪ የእያንዲንደን ዜጋ ብሄራዊ (ሀገራዊ) ስሜት የሚያሳዴግ ፔሮፒጋንዲዎችም ይዯረጉ ነበር ፡፡

ሏ)

የወታዯራዊ ህብረቶች መፇጠር

ከፇረንሳይ እና ፔሩሺያ ጦርነት በኋሊ ቢስማርክ ፇረንሳይን የመነጠሌ (ሇብቻዋ የማስቀረት) ፕሉሲ ይከተሌ ነበር፤ይህንንም ፕሉሲውን ይተገብር የነበረው የቀዴሞውን ጠሊቱን ኦስትሪያሃንጋሪን በመቅረብ ሲሆን በዚህም ኦስትሪያ-ሃንጋሪ እና ፔሩሺያ (ጀርመን) የወዲጅነት ትሪቲ (ስምምነት ) ተፇራርመው ነበር፡፡ይህም የሁሇትዮሽ ህብረት(dual alliance) ተብል ይታወቃሌ ከሶስት አመታት በኋሊም ጣሌያን ከሁሇትዮሹ ህብረት አባሊት ጋር ተቀሊቀሇች፤ይህም ትሪኘሌ አሉያንስ (Triple Alliance) (የሶስትዮሽ ህብረት ) የተባሇውን የበሇጠ ጠንካራ ቡዴን(ብልክ) 29


ፇጠረ ፡፡ ይህ የትሪኘሌ አሉያንስ መፇጠር በላልች የአውሮፒ ሃያሊን ሃገራት ሊይ ፌርሃት ፇጠረ፤በ1907 ዓ.ም ብሪታንያ፤ፇረንሳይ እና ሩሲያ የወዲጅነት ስምምነት ተፇራረሙ፤ይህም በኃሊ ሊይ ትሪፔሌ እንቴንት (Triple Entente) የተባሇው ነው፡፡ ስሇዚህም አውሮፒ ወዯ ሁሇት ጠሊት የሆኑ ወታዯራዊ ካምፕች (ቡዴኖች) ተከፌሊ ነበር፡፡ በሁሇቱም ቡዴኖች (ብልኮች) ያለ አባሊትም በአንዯኛው አባሊቸው ሊይ ወራራ ቢፇጸምበት ወታዯራዊ ዴጋፌ ሇማቅረብ ቃሌ ተገባቡ፡፡ ነገር ግን የብሪታንያ ቁርጠኝነት ሇቡዴን አጋሮቿ ግሌፅ እና ፍርማሌ አሌነበረም፤ በላሊም በኩሌ ጣሌያን የትሪፔሌ አሉያንስ እምነት የሚጣሌባት አይነት አባሌ አሌነበረችም፤ እናም ጣሌያን የትሪፔሌ አሉያንስ አባሌ ሆና የቆየችው እስከ 1915ዓ.ም ብቻ ነበር፡፡ በ1915 ዓ.ም ይህም ቡዴን ሇቃ ትሪፔሌ እንቴንት ውስጥ ገብታሇች፡፡

መ) ሀገር ወዲዴነት (ናሽናሉዝም) በአውሮፒ በ19ኛው ክ/ዘመን ናሽናሉዝም የወታዯራዊ ግጭቶች ዋና ምንጭ ነበር፤ናሽናሉዝም በጣሉያንና በጀርመን ሀገራቱ ብሄራዊ አንዴነታቸውን እንዱያሳኩ አስችሎቸዋሌ፤ነገር ግን ላልችን የአውሮፒ ሃገራትን በተወሰነ መንገዴ ጎዴቶአቸው ነበር ፡፡ ሇምሳላ የጀርመን ዩኒፉኬሽን (ውህዯት) የፇረንሳይን ህዝብ ያሳፇረ ነበር፡፡ ይኸውም የሆነው በፇረንሳይ እና በፔሩሺያ መካከሌ በነበረው ጦርነት (1870-1871) ፔሩሺያ ካሸነፇች በኋሊ ጀርመን የፇረንሳይን አሌሳክእና ልሬይን ግዛቶችን በሃይሌ ወስዲሇች፤በተጨማሪም አንዴ የሆነችው (የተዋሀዯችው) ጀርመን ንጉስ የነበረው ዊሌ ሄሌም 1ኛ የንግስና ስርዓቱ የተከናወነው ሆሌ ኦፌ ሚረርስ (የመስታወት አዲራሽ) በሚባሇውና በቨርሳይሇስ ከተማ በሚገኘው የፇረንሳይ ቤተመንግስት ውስጥ ነበር ፡፡ይህም በፇረንሳይ በኩሌ የበቀሌ ፌሊጎት ያሳዯረ ሲሆን እንዱሁም የተቀሙ ግዛቶቻቸውንም ሇማስመሇስም ምቹ ጊዜ ሲጠብቁ ነበር ፡፡ ከአውሮፒ የትኛውም ክፌሌ በበሇጠ ሁኔታ ናሽናሉዝም እና ብሄራዊ ቅሬታ(national discontent) በባሌካን አካባቢዎች በጣም ከፌተኛ ነበር፡፡ይህም አካባቢውን በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ዋዜማ ሊይ የማእበሌ ማእከሌ(ቦታ) አዴርጎት ነበር፡፡ከ1820 ዎቹ ጀምሮም የባሌካን ህዝብ ከጨቋኛቸው ከኦቶማን ቱርክ ነፃ ሇመውጣት ጦርነት ያዯርጉ ነበር፤በዚህም ምክንያት አምስት የባሌካን ሃገሮች ግሪክ፤ቡሌጋሪያ፤ሮማንያ፤ሰርቢያ እና ሞንቴኔግሮ ነጻ ሃገራት ሆነው በአውሮፒ ካርታ ሊይ ብቅ አለ፤ነገር ግን ከነዚህ አገራት አብዛኞቹ ነፃነታቸው የተሟሊ እንዲሌሆነ ይሰማቸው ነበር፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት ብዙ ዜጎቻቸው እንዯ ቦስኒያ፤ሄርዞጎቪኒያ እና ሜቄድንያ ባለ ግዛቶች ውስጥ ስሇሚገኙ ነበር፤ቦስኒያ እና ሄርዞጎቪኒያ ከ1878 ዓ.ም ጀምሮ በኦስትሪያ-ሃንጋሪ ቁጥጥር ስር የነበሩ ሲሆን ማቄድኒያ ዯግሞ የኦቶማን ኢምፒየር ክፌሌ ሆና ቀጥሊ ነበር፡፡ ሩሲያም የሰርቢያን ናሽናሉዝም ትዯግፌ ነበር፤በሩሲያ አሇሁ ባይነት በመተማመን የባሌካን ሃገራት የሆኑት ሰርቢያ፤ሞንቴኔግሮ፤ቡሌጋሪያ እና ግሪክ የባሌካንሉግ (ህብረት) የተባሇ ሉግ ፇጥረው ነበር ፡፡ በ1912 ዓ.ም በተዯረገው የመጀመሪያው የባሌካን ጦርነት የባሌካን ሉግ ኦቶማን ቱርክን አሸነፊት፤ይህንንም ዴሌ ተከትል አሸናፉዎቹ ሜቄድንያን ወሰደ፤ከዚያ በኃሊ ብዙም ሳይቆይ የሉጉ አባሊት ከኦቶማን ቱርክ ያገኙትን ግዛት ሲከፊፇለ እርስ በርሳቸው ተጣለ፤ይህም ግጭት በ1913 ዓ.ም ወዯ ተካሄዯው ሁሇተኛው የባሌካን ጦርነት አመራ፤በዚህ ጦርነት ምክንያት ቡሌጋሪያ በመጀመሪያው የባሌካን ጦርነት ያገኘችውን ሁለ ነገር ማሇት ይቻሊሌ ተቀማች፤ 30


ሰርቢያ በበኩሎ የበሇጠ ትሌቅ እና ጠንካራ ሆነች፤ እናም የኦስትሪያ-ሀንጋሪ ክፌሌ ሆና የቀጠሇችውን ቦስኒያን ሇመውሰዴ ፇሇገች፤በመጨረሻ ወዯ አንዯኛው የአሇም ጦርነት መጀመር ያመራው በኦስትሪያ-ሃንጋሪ እና ሰርቢያ መሀከሌ የተፇጠረው ጸብ ዋና ምክንያት ሆኖ የነበረውም ይኀው ነበር፡፡ የ1912 ዓ.ም እና 1913 ዓ.ም የባሌካን ጦርነቶች (ቀውሶች) ሩሲያ እና ሰርቢያን የበሇጠ ወዯ አንዴ እንዱመጡ አዴርጓቸዋሌ፤ ይህም ሩሲያ እና ሰርቢያ ሇኦስትሪያ ያሊቸውን ጥሊቻ አጠናክሮት ነበር፡፡

የአንዯኛው የአሇም ጦርነት ቅጸበታዊ ምክንያት (the immediate casue) ሇአንዯኛው የአሇም ጦርነት መጀመር ቅጽበታዊው ምክንያት የነበረው የኦስትሪያው ሌኡሌ (አሌጋ ወራሽ) ፌራንዝ ፇርዱናንዴ እና ባሇቤቱ ሶፉ በጁን 28 ቀን 1914 ዓ.ም በቦስኒያ ዋና ከተማ ሳሪጄቮ ውስጥ መገዯሊቸው ነው፡፡ ገዲዩ የ19 ዓመት እዴሜ ያሇው ጋቭሪል ፔሪንሲፔ የተባሇ የሰርብ ናሽናሉስት ነበር፡፡ ምንም እንኳ ግዴያው በሰርቢያ ውስጥ ባይካሄዴም ኦስትሪያሀንጋሪ ሇግዴያው የሰርቢያን መንግስት ተጠያቂ አዴርጋ ነበር፤ይህም የሆነው በሁሇቱ መካካሌ በነበረው ውጥረት ምክንያት ነው፤ይህ ውጥረት ዯግሞ የመጣው ያሇማቋረጥ ቀጥል ከነበረው የሰርቭ ናሽናሉስቶች በኦስትሪያ ሊይ ሲያዯርጉ በነበረው ዘመቻ (agitation) ሳቢያ ነው፡፡ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ በሰርቢያ ሊይ ማናቸውንም አይነት እርምጃ ከመውሰዶ በፉት ጀርመን ስሇ ሁኔታው ምን እንዯምታስብ ሇማወቅ መሌእክተኛዋን ወዯ ጀርመን ሌካ ነበር፤ የጀርመኑ ንጉሱ ዊሌሄሌም ሇመሌእክተኛው ኦስትሪያ-ሃንጋሪ በሰርቢያ ሊይ የምትወስዯውን ማናቸውንም እርምጃ ጀርመን እንዯምትዯግፌ አረጋገጠ፤ይህም ጀርመን ሇኦስትሪያ-ሀንጋሪ የሰጠችው የማረጋገጫ አረፌተ ነገር ዱፔልማሲያዊ ባድ ቼክ(blank check) ተብልም ይታወቃሌ፡፡ ስሇዚህም ኦስትሪያ-ሃንጋሪ ሇሰርቢያ የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ ሊከች፤ ሰርቢያም ለአሊዊነቷን የሚጥስ የሚመስሇውን የኦስትሪያ-ሃንጋሪ ማስጠንቀቂያ ወይም ጥያቄ አሌተቀበሇችውም፤ የኦስትሪያ ሀንጋሪ ጥያቄ የነበረውም የኦስትሪያ ሃንጋሪ ባሇስሌጣኞች ወዯ ሰርቢያ በመግባት በግዴያው ምርምራ፤በገዲዩ የፌርዴ ሂዯት እና ተያያዥነት ባሊቸው ጉዲዮች ሊይ እንዱሳተፈ የሚጠይቅ ነበር፡፡ ስሇሆነም ኦስትሪያ-ሃንጋሪ በሰርቢያ ሊይ በጁሊይ 28 ቀን 1914 ዓ.ም ጦርነት አወጀች፤በሰርቢያ ሊይ ጦርነት መታወጁን ተከትልም በሚጠሊለት ወታዯራዊ ብልኮች (ቡዴኖች) ውስጥ የነበሩት የአውሮፒ ሃያሊን ሀገራት ተራ በተራ ጦርነቱን ተቀሊቀለ፤ሪሷን እንዯ የስሊቭ ህዝቦች እና የባሌካን ኦርቶድክስ ሃገራት ጠባቂ አዴርጋ የምታየው ሩሲያ በሰርቢያ በኩሌ ሆነች፤ሩሲያ በተጨማሪም በባሌካን አካባቢ የነበራትን ክብር እና በአካባቢው ታሊቅ ሃይሌ(ሀገር) መሆኗ የሚያስገኝሊትን ጥቅሞች ሇማስጠበቅ ትፇሌግ ስሇነበር የጦርነት እንቅስቃሴ ጀምራ ነበር፤ሇሩሲያ የጦርነት እንቅስቃሴ ምሊሽ ጀርመን መጀመሪያ ሇሩሲያ ከዚያም ሇፇረንሳይ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ሰጠች፤ነገር ግን ሩሲያ የጦርነት እንቅስቃሴዋን ሇማቆም ፌቃዯኛ አሌሆነችም፤ፇረንሳይም በጀርመን ገሇሌተኛ እንዯምትሆን ቃሌ እንዴትገባ የቀረበሊትን ጥያቄ አሌተቀበሇችውም፡፡ እነዚህን ሁኔታዎች ተከትል ጀርመን መጀመሪያ በሩሲያ ሊይ በኦገስት 1 ቀን 1994 ዓ.ም ጦርነት አወጀች፤ከዚያም በፇረንሳይ ሊይ በኦገስት 3 ቀን 1941 ዓ.ም ጦርነት አወጀች፤ብረታንያ በበኩሎ ጦርነቱን በሩሲያ እና በፇረንሳይ በኩሌ በመሆን መቀሊቀሌ ይኑርባት ወይም ገሇሌተኛ መሆን ይኑርባት አሌወሰነችም ነበር፡፡ ነገር ግን 31


ጀርመን በኦገሰት 3 ቀን 1914 ዓ.ም ቤሌጅየምን ወረረች፤ይህም የጀርመን ዴርጊት የብሪታንያን የራሷን ዯህንነት ስጋት ሊይ የሚጥሌ ነበር፡፡ ስሇሆነም ብሪታንያ በጀርመንና በአጋሮቿ ሊይ በኦገስት 4 ቀን 1914 ዓ.ም ጦርነት አወጀች፤ብሪታንያ ያዯረገችው ይህ የጦርነት አዋጅ የአንዯኛውን የአሇም ጦርነት ኦፉሺያሉ (በይፊ መጀመሩን) አመሊከተ፡፡

የጦርነቱ ሂዯት ጦርነቱ ሲዯረግ የነበረው በሁሇት ዋና ዋና ወታዯራዊ ቡዴኖች መካካሌ ሲሆን እነዚህም አሊይዴ ፒወርስ እና ሴንትራሌ ፒወርስ ናቸው፤ በ1914 ዓ.ም ማብቂያ ሊይ ተዋጊዎቹ ሃገራት በሚከተሇው መሌኩ ተሰሌፇው ነበር (አሰሊሇፊቸው የሚከተሇውን ይመስሌ ነበር) ፡፡

አሊይዴ ፒወርስ ብሪታንያ (የቡዴኑ መሪ) ፤ፇረንሳይ፤ሩሲያ (እስከ 1917 ዓ.ም) ፤ቤሌጂየም፤ሰርቢያ ጣሉያን (በ1915 ዓ.ም የገባች) ፤አሜሪካ (በ1917 ዓ.ም የገባች) እና ጃፒን፡፡

ሴንትራሌ ፒወርስ ጀርመን (የቡዴኑ

መሪ)፤ኦስትሪያ-ሃንጋሪ፤ቡሌጋሪ እና ቱርክ፡፡

የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በተሇያዩ የአሇማችን ክፌልች የተዯረገ ቢሆንም ዋናው የጦርነት ቦታ አውሮፒ ነበር፤በአውሮፒ ጦርነቱ በሁሇት ግንባሮች ሲዯረግ ነበር፤ እነዚህም የምዕራብ እና የምስራቅ ግንባሮች ናቸው፡፡ በብሪታንያ እና በፇረንሳይ ሃይልች በሰሜን እንዱሁም በሩሲያ በምስራቅ መካከሌ ሊይ ይገኙ የነበሩ የሴንትራሌ ፒወርስ ሃገራት በሁሇት ግንባሮች ሇመዋጋት ተገዯው ነበር፤ጀርመን ከ1905 ዓ.ም ትንሽ ቀዯም ብል አዘጋጅታው በነበረው የጦርነት ስትራቴጂም ማስወገዴ የፇሇገችው ሁኔታ ይህ ነበር (በሁሇት ግንባሮች መዋጋት)፤ ይሄ የጀርመን የጦርነት ስትራቴጂ ስቼሌፇን ፔሊን ይባሊሌ፡፡ ስሙንም ያገኘው ከስትራቴጂው አዘጋጅ ግሇሰብ አሌፌሬዴ ቮን ስቼሌፇን ስም ነው፤ይህ ሰው በጀርመን ጦር ውስጥ አዛዥ (chief of staff) ነበር ፡፡ ይህ የጦርነት እቅዴ (ስትራቴጂ) ሩሲያ ሇጦርነት የምትንቀሳቀሰው በዝግታ ነው፡፡ ቤሌጂየም ዯግሞ ምንም አትዋጋም ወይም የምትዋጋው በጥቂቱ ነው ብል በመገመት የተዘጋጀ ነበር፡፡ ስሇዚህም ጀርመን በፇረንሳይ ሊይ ፇጣን የሆነ ዴሌ ማግኘት ትችሊሇች፤በዚህም ፇረንሳይ ሰሊም እንዴትፇጥር በማስገዯዴ ጀርመን ወዯ ምስራቁ ግንባር ከሩሲያ ጋር ሇመዋጋት ትዞራሇች የሚሌ እቅዴ ነበር ፡፡ በዚህ እቅዴ መሰረት ጀርመን የመጀመሪያውን የአሇም ጦርነት የጀመረችው በምዕራቡ ግንባር ሲሆን ይህም በቤሌጂየም እና በለግዘምበርግ ውስጥ አሌፊ በመሄዴ በፇረንሳይ ሊይ ከባዴ ጥቃት በመፇጸሟ ነው፤ነገር ግን ከስቼሌፇን ፔሊን በሚቃረን መሌኩ ቤሌጄሞች ጀግንነት የተሞሊባት ትግሌ በማዴረግ ጀርመኖችን ሇትንሽ ጊዜ አዘገየዋቸው፤ይህም ሆኖ ጀርመኖች ወዯ ቤሌጂየም የተሊኩትን የብሪቲሽ እና የፇረንሳይ ሀይልች ወዯ ኋሊ መግፊት ቻለ፤እናም በፇረንሳይ እና ጀርመን ዴንበር ሊይም ከፇረንሳይ የተሰነዘሩባቸውን ጥቃቶች ማሸነፌ ቻለ፡፡ ጦርነቱ ከተጀመረ ከአንዴ ወር በኋሊ ሴፔቴምበር ሊይ ጀርመኖች ፒሪስ አቅራቢያ ዯርሰው ነበር፤በዚህም የፇረንሳይ 32


መንግስት ፒሪስን ሇቆ ወዯ ቦርዳውክስ (Bordeaux) ሄድ ነበር፡፡ በዚህ ወሳኝ ጊዜ የፇረንሳዩ ጄኔራሌ ጆፌሪ ወዯ ውስጥ በሚዘሌቁት ጀርመኖች ሊይ በማርኔ ወንዝ አካባቢ ጦርነት ከፇተባቸው፤ ይህ የማርኔ ጦርነት ሇአንዴ ሳምንት አካባቢ(ሴፔ ቴምብር 6-12 ቀን 1994 ዓ.ም) የተዯረገ ሲሆን በመጨረሻም ጀርመኖች ብዙም ባይርቁም ወዯ ኋሊ ተገፌተው ነበር፡፡ ምንም እንኳን ማርኔ ሊይ የፇረንሳይ ጄኔራልች ቢሳካሊቸውም ጀርመኖችን ተከታትሇው ከአካባቢው ማባረር ግን አሌቻለም ነበር፡፡ ይህ በዚህ ጦርነት የመጀመሪያው ሳምንት የተፇፀመው ሁሇተኛው ስህተት ነበር፤ፇረንሳዮች ማጥቃት ከመካሊከሌ ይሻሊሌ ብሇው በማሰብ ምርጥ ወታዯሮቻቸውን በመአከሊዊ(Centre) እና በዯቡብ በኩሌ እየመጡ ካለት ጀርመኖች ጋር እንዱዋጉ ሊኩዋቸው፤በዚህም ምክንያት ፇረንሳዮች ተሸንፇው ወዯ ኃሊ ተመሇሱ፤በጊዜው በምስራቁ ግንባር ዯግሞ ሩሲያ ጀርመኖች ከጠበቁት በሊይ በፌጥነት ተንቀሳቀሰች፤በዚህም ሩሲያ ምስራቅ ፔሩሺያን ከዯቡብ እና ከምስራቅ በኩሌ ወረረች፤ በተጨማሪም የአስትሪያ-ሃንጋሪዋን ግዛት ጋሉሺያን(Galicia) ወረረች፤ ነገር ግን ይህ ዴሌ ረጅም ጊዜ አሌቆየሊትም፡፡ ሩሲያዎች ሶስተኛውን ስህተት ሰሩ፤ይኀውም ሩሲያ እና ጀርመን በአሁኗ ፕሊንዴ የሰሜን ምስራቅ ክፌሌ በሆነችው ታነንበርግ ሊይ ፉት ሇፉት ተገናኙ፤ የዚህም ጦርነት ውጤት ሇሩሲያኖች ከባዴ ሽንፇት እና ኪሣራ ሆነ፡፡

ጣሌያን ሇምን ጦርነቱን ተቀሊቀሇች ? በምዕራቡ ግንባር ሁሇቱ ወገኖች ሰብሮ ሇመግባት አንደ የአንደን ዯካማ ጎኖች ይፇሌጉ ነበር፤ነገር ግን አሊገኙም ነበር፤በዚህም ምክንያት ተዋጊዎቹ ከቤሌጄየም ዲርቻዎች (ጠረፌ አካባቢዎች) በሰሜናዊ ፇረንሳይ በኩሌ አዴርጎ ወዯ ስዊዘርሊንዴ ዴንበር ረጅም ዋሻ (trench) ገንብተው ነበር፤ይህም ረጅም ምሽግ 600 ማይሌ የሚያህሌ ርቀት የሚሸፌን ነበር፡፡ በ1915 ዓ.ም ጦርነቱን በስምምነት ሇማቆም እሚያስቸግር ዯረጃ(ዳዴልክ) ሊይ ዯርሶ ነበር፤ከሁሇቱ ተዋጊ ቡዴኖች ማናቸውም ላሊቸውን በፌጥነት ማሸነፌ እንዯማይችለ ግሌፅ ሆኖ ነበር፤ በዚህ ጊዜ በርካታ ጦርነቶች ተዯርገዋሌ ነገር ግን የትኛውም ወገን ሙለ በሙለ ዴሌ አስመዝግቤያሇው ማሇት አሌቻሇም ነበር፤በ1915 ዓ.ም የተከሰተው አንዴ ወሳኝ ክስተት ጣሌያን ጦርነቱን በአሊይዴ ፒወርስ ወገን በመሆን መቀሊቀሎ ነበር፤ይህ የአሊይዴ ፒወርስ ወገን ጣሌያንን ወዯ ራሱ ማስገባት የቻሇውም በጦርነቱ የሚያሸንፈ ከሆነ ጣሉያን በኦስትሪያ- ሃንጋሪ የተያዙባቸውን ግዛቶቿን (በኦስትሪያ ሊይ አሇኝ የምትሊቸውን መብቶች እንዯምትወስዴ) እንዯዚሁም ከቱርክ ኢምፒየርም የተወሰነ ክፌሌ እንዯሚሰጧት ቃሌ በመግባት ነው፤በዚህም ምክንያት ጣሌያን በሜይ 1915 ዓ.ም በኦስትሪያ-ሃንጋሪ ሊይ ጦርነት አወጀች ፡፡ በምስራቅ በኩሌ ጀርመኖች ወዯ ሩሲያ ዘሌቀው ሲገቡ ሩሲያዎች ዯግሞ ወዯ ኦስትሪያ ዘሌቀው ገብተው ነበር፤ በ1916 ዓ.ም ዳዴልኩ ቀጥል ነበር፡፡ጣሌያን ከኦስትሪያ ጋር ባዯረገቻቸው አራት ጦርነቶች ጣሌያኖቹ ማግኘት የቻለት ትንሽ መሬት ብቻ ነበር፡፡ ሩሲያም ከኦስትሪያ-ሃንጋሪ እና ከጀርመን ጦር ጋር ከ1915-1916 ዓ.ም ዴረስ ባዯረገቻቸው ጦርነቶች ከባዴ ኪሳራዎች እና ሽንፇቶች ገጥሟት ነበር፡፡ የአሊይዴ ሃይልች አግኝተውት የነበረው ብቸኛ ዴሌ የነበረው የጀርመንን በውጭ ሃገራት የሚገኙ ቅኝ ግዛቶችን መውረራቸው ነበር፡፡ ብዙም ሳይቆይ ብሪታንያ የቱርክ(ጋሉፕሉን) ፓኒንሱሊ(አካባቢ) በመውሰዴ በዲርዲኔሇስ ሊይ ጥቃት ሇመክፇት 33


ወሰነች፤ይህ ጥቃት ኮንስታንቲኖፔሌን ሇመውሰዴ ያሇመ ነበር ፤ይህም ዯግሞ ኦቶማን ቱርክን ከጦርነቱ ሇማስወጣት ነበር፡፡ እንዱሁም ይህን ጥቃት መሰንዘሩ ሇሩሲያ (አስፇሊጊ ነገሮችን) ሇማቅረብ እና ሲርቢያን ሇማጠናከር እንዱሁም ምናሌባትም ወዯ ኦስትሪያ-ሃንጋሪ ውዴቀት (ሽንፇት) ሉያመራ ይቻሊሌ በሚሌ ነበር፡፡ ነገር ግን የጋሉፕሉው ዘመቻ የቱርክ ጦር ባዯረገው ጠንካራ ትግሌ ምክንያት ሳይሳካ ቀረ፤ይህ የቱርክ ሃይሌ በጄኔራሌ ሙስጠፊ ከማሌ የሚመራ ነበር፤ስሇሆነም አሊይድች (የአሊይዴ ፒወርስ) ይህን ጥቃት በ1916 ዓ.ም ሇማቆም ግዴ ሆነባቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በ1916 ዓ.ም የጀርመን እና የብሪታንያ ታሊሊቅ የጦር መርኮቦች በኖርዝሲ አካባቢ የጁትሊንዴ ጦርነት ተዋግተው ነበር ፡፡ በዚህም ሇአንዯኛው ወገን መሸነፌ ማሇት የጦር መርከቡን ከማጣትም በሊይ ብዙ ትርጉም ነበረው፡፡ ማሸነፌ ሇአንደ ወገን ወዯ አውሮፒ የሚሄደትን እና ከአውሮፒ የሚመጡትን የንግዴ መስመሮች ሙለ በሙለ ሇመቆጣጠር ያስቻሇው ነበር፡፡ ስሇሆነም መንገዴ የመዘጋጋት ጦርነት ጀምረው ነበር፤ሁሇቱም ወገኖች አንደ የአንደን የንግዴ መስመሮች ሇማቋረጥ እና ጠቃሚ ምግቦች እና ጥሬ እቃዎች ወዯ ጠሊት እንዲይዯርሱ ሇመከሊከሌ ይሞክሩ ነበር፡፡ይህንንም የሚያዯርጉት በባህር ሊይ በፇንጂ የታጠሩ ቦታዎችን በመፌጠር እና አዱስ አይነት ባህር ሰርጓጅ የጦር መርከቦችን በመጠቀም ነበር ፡፡ የጀርመን ባህር ሰርጓጆች እስከ 1917 ዓ.ም አጋማሽ ዴረስ በብሪቲሽ መርከቦች ሊይ ትሌቅ ጉዲት አዴርሰው ነበር፡፡ ብሪቲሽም የንግዴ መርከቦቿን ከጥቃት የምትከሊከሇው በጦር መርከቦች ታጅበው በዯህና እንዱያቋርጡ በማዴረግ ነበር፡፡ በዚህ ምክንያት የጀርመን ባህር ሀይሌየብሪቲሽ መንግስት ሇህዝቡ ምግብ በራሽን (በተወሰነ መጠን እየሰፇረ እንዱያከፊፌሌ) አስገዴድት ነበር፡፡ ቢሆንም የብሪታንያ ባህር ሃይሌም በበኩለ የጀርመን ህዝብ ከዚህ የባሰ የምግብ እጥረቶች እንዱገጥመው ማዴረግ ችል ነበር፡፡ በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ሂዯት 1917 ዓ.ም ወሳኝ ነበር፤ በዚህ አመት ሁሇት ወሳኝ ክስተቶች ተከናውነዋሌ፤ አንደ ክስተት ህዝባዊ አብዮት በሩሲያ መነሳቱ ነበር(ማርች 1917)፤ሇዚህ አብዮት መጀመር ዋና ዋና ምክንያቶች የነበሩት የኢኮኖሚያዊ ችግሮች እና የሩሲያ ጦር በጦር ግንባሮች የዯረሱበት ትሊሌቅ ሽንፇቶች ነበሩ፡፡ይህም አብዮት የትዛሪስት አገዛዝ (Tsarist regime) እንዱወዴቅ እና ጊዜያዊ መንግስት እንዱቋቋም አዯረገ፤ይህም ጊዜያዊ መንግስት የቡርዥዋ መንግስት ነበር፤ስሌጣን የያዘውም በማርች 1917 ዓ.ም ነው፡፡ ይህ ጊዜያዊ መንግስት በጦርነቱ ከተዲከመው ከሩሲያ ህዝብ ፌቃዴ ውጭ ጦርነቱን ቀጥል ነበር፡፡ የአብዛኛውን ህዝብ ዴጋፌ ያገኙት ቦሌቼቪስኮችም ሁሇተኛውን አብዬት በኖቬምበር 7 ቀን 1917 ዓ.ም አዯረጉ፤በዚህም ጊዜያዊውን መንግስት ከስሌጣን ገሇበጡት፡፡ ወዱያውኑም ከሴንትራሌ ፒወርስ ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ተፇራረሙ፤ይህም የተኩስ አቁም ስምምነት የተፇረመው በማርች 3 ቀን 1918 ዓ.ም በብሬስት ሉቶቭስክ ከተማ ነው፡፡ (ስሇሆነም የብሬስት ሉቶቭስክ ትሪቲ ይባሊሌ)፡፡ በዚህ ስምምነት መሰረትም ሩሲያ ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ሇቅቃ ወጣች፡፡ ላሊው ትሌቅ ጠቀሜታ የነበረው ሁሇተኛው ክስተት ዯግሞ የአሜሪካ በአሊይዴ ፒወርስ በኩሌ በመሆን ወዯ ጦርነቱ መቀሊቀሌ ነው፡፡ እስከዚህም ጊዜ ዴረስ አሜሪካ የአውሮፒውያን ጦርነት እንዯሆነ ከቆጠረው ከዚህ ጦርነት ገሇሌተኛ ሆና ቆይቶ ነበር፤ የአሜሪካን ገሇሌተኛነት ይዯግፌ የነበረው የአሜሪካ ፕሉሲ የተቀየረው በባህር ሊይ ሲዯረግ በነበረው ጦርነት ምክንያት ነው፤ከሊይ እንዯተገሇፀው በጦርነቱ የአሊይዴ ፒወርስ የሴንትራሌ ፒወርስ ከምግብ እና ከአቅርቦት 34


እጥረት(supply shortage) የተነሳ እጅ እንዱሰጡ ሇማስገዯዴ የሚጠቀሙባቸውን መንገድች መዝጋት አሊማቸው አዴርገው ነበር፡፡ ነገር ግን ጀርመን ሇዚህ ተግባር የሰጠችው ምሊሽ የጦር መርከቦችንና የንግዴ መርከቦችን በባህር ሰርጓጆቿ በመጠቀም ማስጠም ነበር፡፡ የጀርመን ባህር ሰርጓጆች በርካታ የመንገዯኞች እና የእቃዎች ሟጓጓዣ መርከቦችን ያሰጠሙ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ በርካታ አሜሪካውያኖችን የጫኑ መርከቦች ይገኙባቸዋሌ፡፡ ይህም የአሜሪካ ህዝብ በጀርመን ሊይ ቅሬታ እንዱያዴርበት እና እንዱቆጣ አዯረገው፤በዚህም ምክንያት አሜሪካ በጀርመን ሊይ በአፔሪሌ 6 ቀን 1917 ዓ.ም ጦርነት እንዴታውጅ አዯረጋት ፡፡ የአሜሪካ ወዯ ጦርነቱ መግባት የሃይሌ ሚዛኑን በአስገራሚ ሁኔታ እንዱቀየር በማዴረግ ወዯ አሊይዴ ፒወርስ እንዱያመዝን አዯረገው፡፡ የአሊይዴ ፒወርስንም ሞራሌ አጠናከረው፤ የአሜሪካ ፌሬሽ(አዱስ) የሆነ የሰው እና የማቴሪያሌ ሀብት አውሮፒ በመዴረስ የሴንትራሌ ፒወርስን የጦርነት ጥረቶች አወዯመባቸው፡፡ በ1918 ዓ.ም ስፔሪንግ(ጸዯይ) ሊይ የመጀመሪያው አንዴ የሆነ የአሊይዴ ፒወርስ እዝ (Unified Allied Command) በምዕራባውያኑ በኩሌ በማርሻሌ ፍች መሪነት(ስር) ተፇጠረ፤ከዚያም የአሊይዴ ሃይልች የመጨረሻዎቹን የጀርመኖችን ተስፊ አስቆራጭ ጥቃቶችን በማሸነፌ ወዯ ኃሊ ገፎቸው፤በዚህም ሳቢያ የሴንትራሌ ፒወርስ ተራ በተራ መፇረካከስ ጀመሩ፤ቡሌጋሪያ በሴፔቴምበር 30 ቀን 1918 ዓ.ም እጅ በመስጠት የመጀመሪያዋ ነበረች፡፡ በኦክቶበር ወር የተወሰኑ በኦስትሪያ-ሃንጋሪ ስር የነበሩ ህዝቦች ከኦስትሪያ-ሃንጋሪ ተገነጠለ፤ እንዱሁም ንጉሱ ቻርሇስ ሃገረቱን ጥል ተሰዯዯ፤በዚያው ወር ኦቶማን ቱርክ እጅ ሰጠች፤ በጀርመን ዯግሞ ኖቬምበር ሊይ የተነሳው አብዮት ንጉሱ ዊሌያም 2ኛ ከስሌጣን እንዱሇቅ አስገዯዯው፤ስሌጣን በሇቀቀ በማግስቱም ወዯ ሆሊንዴ ሸሸ ፤በመጨረሻም በኖቬምበር 11 ቀን 1918 ዓ.ም በ11፡00 ሰዓት ሊይ ይህም ማሇት በ11ኛው ወር እና በ11ኛው ቀን በ11ኛው ሰዓት (11,11,11፣ 1918) ጀርመኖች የተኩስ አቁም ስምምነት ተፇራረሙ፡፡

የጦርነቱ ማብቃት እና ውጤቶቹ የሰሊም ስምምነቶች (peace treaties) የኖቬምበር 11 ቀን 1918 ዓ.ም የተኩስ አቁም ስምምነት ጦርነቱን በነበረበት ማስቆም ሲሆን ከዚያ በኃሊ የተሇያዩ የሰሊም ስምምነቶች ተፇርመዋሌ፤እነዚህም የሰሊም ስምምነቶች ጦርነቱ ውስጥ በነበሩት ሃገራት መሀከሌ የተዯረጉ ሲሆን በነዚህም ስምምነቶች አሇመግባባታቸውን ሇመፌታት እና ዘሊቂ ሰሊም ሇማምጣት የተዯረጉ ናቸው፡፡ ይህንንም ሇማሳካት የተሇያዩ ተከታታይነት ያሊቸው ስምምነቶች የተፇረሙ ሲሆን የሰሊም ንግግሩ(ዴርዴሩ)የተጀመረው በ1919 ዓ.ም በተዯረገው የፒሪስ ኮንፇረንስ ነበር፡፡ ሇዚህ የሰሊም ኮንፇረንስ ዋና ዋና የሚባለት ሰዎች የነበሩት ቢግ ፍር (አራቱ ትሌሌቆች) ሲሆኑ ስማቸውም የብሪታንያው ሉዮዬዴ ጆርጅ፤የጣሉያኑ ጠቅሊይ ሚኒስቴር ቪ-ኦርሊንድ፤የፇረንሳዩ ጠቅሊይ ሚኒስቴር ክላምንሲዩ እና የአሜሪካው ፔሬዝዲንት ውዴሮው ዊሌሰን ነበሩ፡፡ አሊይዴ ፒወርስ ጦርነቱ ሊስከተሊቸው ውዴመቶች የሴንትራሌ ፒወርስ ሃሊፉነት አሇባቸው ስሇሆነም ሇዚህም መቀጣት አሇባቸው ብሇው ያስቡ ነበር፤ይህንንም ሃሳብ በአምሮአቸው በመያዝ ከሊይ ቢግ-ፍር የተባለት የየራሳቸውን ሃሳቦች አምጥተው ነበር፤የፇረንሳዩ ክላምንሲዩ ጀርመን በዴጋሚ ጠንካራ ወታዯራዊ ሃይሌ እንዲይኖራት ሇመከሊከሌ ሇአእምሮ ከባዴ የሆኑ ስምምነቶችን ጀርመን ሊይ 35


መጣሌ(ጀርመን እንዴትፇርም ማዴረግ ያስፇሌጋሌ) ሲሌ፤የጣሌያኑ ኦርሊንድ ዯግሞ የተቀሩት የአሊይዴ ፒወርስ አባሊት ጣሌያን ጦርነቱን በ1915 ዓ.ም ስትቀሊቀሌ ገብተውሊት የነበረውን ቃሌ እንዱፇጽሙ ጠይቋሌ፤የብሪታንያው ሉዮዬዴ ጆርጅ ዯግሞ ጀርመንን እጅግ በጣም ሳያዲክሙ ነገር ግን በአውሮፒ ያሇውን የሃይሌ ሚዛን ሇማስጠበቅ ይፇሌግ ነበር፣ ኘሬዝዲንት ውዴሮው ዊሌሰን ዯግሞ ያቀረባቸውን 14 ነጥቦች በመተግበር ዘሊቂ የሆነ የአሇም ሰሊም እንዱፇጠር ይፇሌግ ነበር ፡፡ በአጠቃሊይ ሲታይም የመጨረሻው ስምምነት አነሰም በዛ የብሪቲሽን እና የፇረንሳይን ፌሊጎቶች ያረካ (ያስጠበቀ) ይመስሊሌ፤(ምንም እንኳ ፇረንሳይ እስከ ራይን ወንዝ ያሇውን የጀርመን ግዛት ወዯ ራሷ ሇማጠቃሇሌ ስሊሌተፇቀዯሊት በጣም ብትበሳጭም)፡፡ በዚህ መሠረት ሊይ በመሆን ነበር የአሊይዴ ፒወርስ በጁን 1919 ዓ.ም የቨርሳይሇስን ትሪቲ (ስምምነት) ከሴንትራሌ ፒወርስ መሪ አባሌ ከሆነችው ከጀርመን ጋር የተፇራረሙት፤ ስምምነቱ አስከፉ የሆነ እና የጦርነቱ አሸናፉዎች እንዱሆን እንዯፇሇጉት ብቻ የተዯረገ ነበር፡፡ በዚህ ስምምነት መሠረት ጀርመን በአፌሪካ የነበራትን ሁለንም ቅኝ ግዛቶች አጣች፤ከዚያም እነዚህ ቅኝ ግዛቶች በሉግ ኦፌ ኔሽንስ ተቆጣጣሪነት ስር እንዱተዲዯሩ ሇብሪታንያ፣ፇረንሳይ፣ቤሌጅየም፣እና ሇዯቡብ አፌሪካ በባሇአዯራ ግዛትነት ተሰጡ (trust territories) (mandatory rule)፡፡ ጀርመን በተጨማሪም በፒስፉክ ውቅያኖስ አካባቢ የነበራትን ቅኝ ግዛቶች እንዴታጣ ሆነች፤ እነዚህም ግዛቶች ሇጃፒን፣ሇአውስትራሉያ እና ኒውዝሊንዴ ተከፊፇለ፤ እንዱሁም አሌሳክ እና ልሬይን ዯግሞ ሇፇረንሳይ ተመሇሱሊት፡፡ በምስራቅ በኩሌ ጀርመን በ18ኛው ክ/ዘመን ፕሊንዴ በተከፊፇሇች ጊዜ አግኝታው የነበረውን ሁለንም መሬት አስረክበች፤በአብሊጫው የጀርመን ሕዝብ ያሇበት የፕሊንደ ዲንዚግ ግዛትም ሇይስሙሊ ነጻ ከተማ ተብል በፕሊንዴ የታሪፌ ስርአት ውስጥ እንዱገባ ተዯርጎነበር፤ጀርመን በተጨማሪም የሊይኛው ሲሌሲያ (upper Silcsia) በፕሊንዴ እንዱወሰዴባት ተዯረገ(ምንም እንኳን በ1921 ዓ.ም የተዯረገ ሕዝበ ውሣኔ በዚህ አከራካሪ ግዛት ሊይ የሚኖሩ አብዛኞቹ ሰዎች ጀርመን ውስጥ ሇመሆን እንዯሚፇሌጉ ቢያመሇክትም)፡፡ እንዯ ኤፇን(Eupen)፤ሞርሰኔት እና ማሌሜዱያለ ትናንሽ ቦታዎችም ሇቤሌጂየም ተሊሌፇው ተሰጡ፤እናም በስቸሌስዊግ(Scheswig) ግዛት የተዯረገ ሕዝበ ውሣኔ ከፉለን የስቸሌስዊግ ክፌሌ ሇዳንማርክ መሌሶ ሰጠ፡፡ የጀርመን ጦር ሰራዊት ወዯ 1ዏዏ.ዏዏዏ/አንዴ መቶ ሺህ / ወታዯሮች እንዱቀነስ እና ጦሩ ከባዴ የጦር መሳሪያ፣ታንኮች እና አውሮኘሊኖች እንዲይኖሩት ተዯረገ፡፡ የጀርመን የባህር ሃይሌ በመጠን እንዱቀንስ፤የመርከቦች ቁጥር እንዱቀንስ እና ባህር ሰርጓጅ መርከቦች እንዲይኖሩት ተዯረገ፡፡ ጀርመን በተጨማሪም የጦርነት ካሳ የሚባሌ የገንዘብ ካሣ ሇመክፇሌ ተገዯዯች፤ መጠኑም 6.6ዏዏ.ዏዏዏ.ዏዏዏ(ስዴስት ቢሉዮን ስዴስት መቶ ሚሉዮን ድሊር) ነበር፣በርግጥ ጀርመን የዚህን ግማሹን እንኳ አሌከፇሇችም ነበር ፡፡ እንዱሁም ራይንሊንዴ የተባሇው ቦታ ከጦር እንቅስቃሴ ነፃ የሆነ አካባቢ እንዱሆን ተዯረገ፤ይህ ስምምነት በጀርመን ሊይ ርህራሄ አሌባ ግዳታዎችን የጣሇባት ነበር ፡፡ በተከታታይም የአሊይዴ ፕወርስ(አሊይስ) ከላልቹም የሴንትራሌ ፕወርስ አባሊት ጋር ተመሳሳይ ስምምነቶችን ፇርመዋሌ፡፡ በሴኘቴምበር 1ዏ ቀን 1919 ዓ.ም የሴይንት ጀርመን ትሪቲ በአሊይስ እና ቀዯም ብሊ ራሷን ችሊ ሃገር ሆና በነበረችው በኦስትሪያ መካከሌ ተፇረመ ፤ይህም ትሪቲ የኦስትሪያ ሪፏብሉክን መጠን(ስፊት) ከቀዴሞዋ ሀብስበርግ ኢምፒየር መጠን አንዴ አስረኛ (1/1ዏኛ) ብቻ መጠን ወዲሇው መጠን ቀነሳት(ገዯባት)፤የተወሰኑት 36


የኦስትሪያ-ሃንጋሪ የቀዴሞ ግዛቶችም ወዯ አዱሶቹ የፕሊንዴ እና ዩጎዝሊቪያ ሪፏብሉኮች እንዱሁም ሇጣሌያን ኪንግዯም ተሰጡ ፤እንዱሁም በጁን 4 ቀን 192ዏ ዓ.ም የትሪያኖን ትሪቲ (ስምምነት) የሚባሌ ራሱን የቻሇ ስምምነት በአሊይዴ ፒወርስ እና በሃንጋሪ መካከሌ ተዯረገ፡፡ (ሃንጋሪ ከኦስትሪያ ሃንጋሪ ኢምፒየር ተሇይታ ሇብቻዋ ሃገር ሆና ስሇነበር)፡፡ በተጨማሪም የሴቭርስ ትሪቲ ዯግሞ በአሊይስ እና ኦቶማን ቱርኮች መካከሌ በኦገስት 1ዏ ቀን 192ዏ ዓ.ም ተፇረመ፤ በዚህ ትሪቲ መሠረት የቀዴሞዎቹ የኦቶማን ቱርክ በመካከሇኛው ምስራቅ አካባቢ የነበሯት ግዛቶች ሇብሪታንያ እና ፇረንሳይ በባሇአዯራ ግዛትነት ተሰጡ፤በዚህም ሶሪያ እና ሉባኖን ሇፇረንሳይ እንዱሁም ኢራቅ፣ ፒሇስታይን እና ትራንስ ጆርዲን ሇብሪታንያ ተሰጥተው ነበር፤አሊይስ በተጨማሪም የቱርክ በጣም ጠቃሚ /መአከሊዊ / ክፌሌ የነበረችውን ኤሽያ ማይነርን ጭምር ሇመከፊፇሌ ሞክረው ነበር፡፡ ነገር ግን በሙሰፊ ከማሌ ወይም ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በሚታወቅበት ስሙ በከማሌ አታቱርክ የሚመሩት የቱርክ ናሽናሉስቶች ይህን እቅዴ አጨናገፊት፤ እናም በ1923ዓ.ም ነፃ የቱርክ ሪፏብሉክ መሠረቱ፤አሊይስም ከዚህ ከአዱሱ ሪፏብሉክ ጋር የሊውዛኔ ስምምነት /Treaty of Lausane/ ተፇራረሙ፡፡ በአጠቃሊይ የአብዛኞቹ የእነዚህ ትሪቲዎች ይዘት አስከፉ እና ኢፌትሃዊ ስሇነበረ በተሸናፉዎቹ ሃገራት ዘንዴ ጠንካራ ምሊሽ እና ጥሊቻ እንዱፇጠር አዴርጓሌ፤ በተሇይም የቨርሳይሇስ ትሪቲ በጀርመን ሊይ በጣም አስከፉ ነበር፤ ሇዚህም ነው በጀርመኖች ትሪቲው ዱክታት (diktat) ነው፤ማሇትም በጀርመን ሊይ በሃይሌ የተጫነ የሰሊም ስምምነት ነው የሚባሇው፤ በርግጥ በበርካታ ምሁራን እንዯሚገሇጸው የቨርሳይሇስ ትሪቲ በአውሮፒ ሰሊም ከማምጣት ይሌቅ የወዯፉት ጦርነት ዘር ዘርቷሌ(it sow the seed of the second world war)፡፡ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት የህግ የበሊይነትን በአሇም አቀፌ ዯረጃ ሇማስጠበቅ ባሇመቻለ ምክንያት የመጣነበር ፡፡ በታሊሊቆቹ ሃገራት በተሇያዩ ኮንፇረንሶች ሊይ ግጭቶችን በሰሊማዊ መንገዴ ሇመፌታት ተፇጥረው የነበሩትም መንገድች (መፌትሄዎች) ገሇሌተኛ ሃገራት በሚወረሩበት ጊዜ ችሊ ተብል ነበር፡፡ ስሇሆነም የመጀመሪያ የአሇም ጦርነት መጀመር የህግ የበሊይነት ሲጣስ እንዯ ጦርነት እና ውዴመት ያለ አውዲሚ ተግባራት ተከትሇው እንዯሚመጡ ያመሇከተ ነው፡፡

የሉግ ኦፌ ኔሽንስ መወሇዴ(መፇጠር) ቀዯም ባለት ክ/ዘመናት ቋሚ የሆነ ቡዴን (Permanent group) ወይም አሇም አቀፌ ዴርጅት ሇመመስረት ያሰቡ ፔሮፕዛልች ቀርበው ነበር፤ ይህም አይነቱ ዴርጅት የአሇምን ሰሊም ማስከበር የሚጠበቅበት ነበር፤በርካታ የአውሮፒ ሃገራት ባሇስሌጣናትም ይህን አሊማ ሇማሳካት እቅድችን ቀርጸው ነበር፤ይህ ህሌማቸው የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ማብቃት ሊይ ሉግ ኦፌ ኔሽንስ ሲቋቋም እውን ሆኖሊቸዋሌ፡፡ ሉግ ኦፌ ኔሽንስ የአሇምን ሰሊም ሇማስጠበቅ አሊማው ያዯረገ የመጀመሪያው አሇም አቀፌ ዴርጅት በመሆን ብቅ አሇ፤በርግጥ የሉጉ መመስረቻ ፅሁፌ(Constitution) በቨርሳይሊስ ትሪቲ ውስጥ ተካቶ ነበር፡፡ የሉጉም ዋና አሊማ የግሌግሌ ዲኝነት(Arbitration)፤እርቅ(Conciliation) እና በፌ/ቤት አማካኝነት በሚሰጥ ዲኝነት በመጠቀም አሇመግባባቶችን ሇመፌታት እንዯነበር ተገሌጧሌ፡፡ ስሇሆነም የሉጉ አሊማ ፌትህን ማስፇን፤ ጦርነትን መካሊከሌ እና የአሇምን ሰሊም ማስጠበቅን የሚያረጋግጥ አሇምአቀፌ ህጎችንና አሰራሮችን መፌጠር(መመስረት) ነበር፡፡ በዚህም የሉግ ኦፌ ኔሽንስ መርሆችን እና በጋራ 37


ዯህንነትን የማረጋገጫ ስርአቱ(Collective Security) ዯካማ የሆኑ የአሇማችንን ሃገራት በጉሌበተኛ ሃገራት ሉዯርስባቸው ከሚችሇው ፌትሃዊ ያሌሆኑ ወረራዎች ይጠብቃቸዋሌ ተብልም ታምኖ ነበር፡፡ በዚያ ጊዜ ሇታሊሊቆቹም ሀገራት ቢሆን የአሇም ሰሊምና መረጋጋት ካሌተጠበቀ (በላሇበት) የሰው ሌጆች ህይወት አዯጋ ሊይ እንዯሚወዴቅ ግሌጽ ነበር፤የሉግ ኦፌ ኔሽንስ መመስረት የኘሬዝዲንት ውዴሮው ዊሌሰን እና የእርሱ ዝነኛ የሆኑ 14 ነጥቦች ያሊሰሇሰ ጥረት ውጤት ነበር፤የ14 ነጥቦቹ የመጨረሻው ክፌሌም “ሇትሊሌቅ እና ትናንሽ ሃገራት ተመሳሳይ በሆነ መሌኩ ሇፕሇቲካ ነፃነታቸውና ሇዴንበራቸው መከበር(Territorial Integrity) የጋራ ዋስትና የሚያቀርብ(የሚያስገኝ) አጠቃሊይ የሃገራት ማህበር የራሱ የሆነ መተዲዯሪያ (መመስረቻ) ጽሁፌ ተዘጋጅቶሇት የግዴ መመስረት አሇበት’’ የሚሌ ነበር፡፡ ምንም እንኳን ውዴሮው ዊሌሰን ሉግ ኦፌ ኔሽንን እንዱመሰርት በማዴረግ ቢሳካሇትም አሜሪካ በሉጉ አባሌ እንዴትሆን ሇማዴረግ የአሜሪካን ሴኔት (ምክር ቤት) ዴጋፌ ማግኘት አሌቻሇም ነበር፣ ስሇዚህም አሜሪካ የሉጉ አባሌ መሆን አሌቻሇችም ነበር፡፡ ላልቹ ታሊሊቅ ሃገራት ግን በመጨረሻ የሉጉ አባሊት ሆነው ነበር፤በ1921 ዓ.ም የሉጉ አባሊት ቁጥር ወዯ 51 ያዯገ ሲሆን፤ በ1932 ዓ.ም ዯግሞ ወዯ 57 አዴጎ ነበር፤እንዱሁም በ1934 ዓ.ም ወዯ 6ዏ አዴጎ ነበር፤ነገር ግን ጀርመን እስከ 1926 ዓ.ም ዴረስ የሉግ ኦፌ ኔሽንስ አባሌ እንዴትሆን አሌተፇቀዯሊትም ነበር፤ እንዱሁም ሩሲያም እስከ 1934 ዓ.ም ዴረስ የሉጉ አባሌ እንዴትሆን አሌተፇቀዯሊትም፡፡ የሉጉ ዋና መስሪያ ቤት የሚገኘው በስዊዘርሊንዴ ጄኔቭ ሲሆን ይህም ቦታ /ከተማ/ የዴርጅቱን መወሇዴ /መመስረት/ የተበሰረበት የመጀመሪያው ስብሰባ በ192ዏ ዓ.ም የተዯረገበት ቦታ ነበር፡፡ ሉጉ የተሇያዩ   

አካሊትን የያዘ ሲሆን እነዚህም ጠቅሊሊ ጉባኤ ካውንስሌ በቋሚነት የሚሰራ ፌ/ቤት(Permanent Court of Justice or Court of Arbitration)(PCIJ)  ፀሃፉ

እንዱሁም የተሇያዩ ኮሚሽኖችና ኮሚቴዎች ነበሩት፤በመርህ ዯረጃም ጠቅሊሊ ጉባኤው የሉጉ ከፌተኛው አካሌ ነበር፤በእውነታው ግን ካውንስለ የሉጉ ከሁለም የበሇጠ ወሳኝ አካሌ ነበረ፤ ካውንስለ ከሰሊም እና ዯህንነት ጋር የተዛመደ ብዙ ጉዲዬች ሊይ ያተኩር ነበር፤የዚህ ካውንስሌ አባሊት የነበሩት ታሊቋ ብሪታንያ፣ፇረንሳይ ፣ጣሌያን እና ጃፕን ነበሩ፡፡ በኋሊ ሊይም የአባሊቱ ቁጥር ወዯ ዘጠኝ ጨምሮ ነበር ፤ይህ ካውንስሌ በሶስቱ ታሊሊቅ ሃገሮች (Big three) የበሊይነት ስር ነበረ ፡፡ አሜሪካ ሉጉ ውስጥ ባሇመግባቱ እና ሶቪየት ሩሲያም ወዯ ሉጉ ሇመግባት በይፊ እውቅና ስሊሌተሰጣት ሇነዚህ ሀገራት ታስበውሊቸው የነበሩት የአባሌነት ቦታዎች ባድሆነው ነበር፡፡ ነገር ግን ጀርመን በ1926 ዓ.ም ወዯ ሉጉ እንዴትገባ ሲፇቀዴሊት በካውንሰለ የቋሚ አባሌነት ወንበር ተሰጣት፤በ1933 ዓ.ም ዯግሞ ጃፒን እና ጀርመን ከሉጉ አባሌነታቸው መውጣት እንዯሚፇሌጉ ገሇፁ፤እንዱሁም በ1934 ዓ.ም ሩሲያ ወዯ ሉጉ እንዴትገባ ተፇቀዯሊት፤በዚህም ምክንያት በካውንስለ የቋሚ አባሌነት መቀመጫ ተቀበሇች፡፡ በቋሚነት 38


የሚሰራው ፌ/ቤት በበኩለ የሕግ ጉዲዬችን የሚመሇከት ነበር፤ጠቅሊሊ ጉባኤው ዯግሞ በዋናነት የአስተዲዯር ስራዎችን የሚሰራ አካሌ ነበር፤የተሇያዩት ኮሚሽኖች እና ኮሚቴዎች ዯግሞ ከሰራተኛና አሰሪዎች፣በባሇአዯራነት ከሚተዲዯሩ ግዛቶች፤እና ከጊዜ ወዯ ጊዜም በሚከሰቱ በርካታ ጉዲዬች ሊይ ያተኩሩ ነበር፡፡ የሉግ ኦፌ ኔሽንስ በኖረባቸው የመጀመሪያ አመታት በሃገራት መካከሌ የተፇጠሩ የተወሰኑ አሇመግባባቶችን አስተናግዶሌ፤ነገር ግን አመታት በሄደ ጊዜ የሉጉ ዴክመትና የብቃት ማነስ በግሌጽ መታየት ጀምሮ ነበር፤ይኸውም ሉጉ ጦርነትን ወይም ወረራዎችን ሇማስቆም ውጤታማ የሆነ አሰራር(መንገዴ) አሌነበረውም፤የዚህም ምክንያት ውሳኔዎቹን ሇማስፇጸም የወታዯራዊ ሃይሌ ስሊሌነበረው ነው፤ስሇዚህ የተወሰኑ ሃገራት የወረራ ፕሉሲዎችን በመከተሌ የሉጉን መርሆች ሲጥሱ ሉጉ ጦርነቱን ማስቆም አሌቻሇም ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ የሉጉ ተጽእኖ ፇጣሪነት አበቃሇት፤ሇምሳላም ሉጉ ጃፒን በ1931 ዓ.ም በማንቹሪያ ሊይ ያዯረገችውን ወረራ ሇማስቆም አሌቻሇም ነበር፤በ1931 ዓ.ም ጃፒን የቻይናዋን ማንቹሪያ ግዛት በመውረር ማንቹኮ የተባሇ አሻንጉሉት መንግስት ፇጥራነበር፤ ሉጉ ጃፒንን ከመተቸት ያሇፇ ነገር አሊዯረገም ነበር፤በውጤቱም ጃፒን በ1933 ዓ.ም ሉጉን ሇቃ ወጣች ፤ሉጉ በተጨማሪም ጣሉያን በ1935 -1936 ዓ.ም ኢትዮጵያን ስትወር ውጤታማ የሆነ ነገር ማዴረግ አሌቻሇም ነበር፤ሉጉ መሰረታዊ የፌትሕ መርሆችን ሇማስጠበቅ አሌተሳካሇትም፤በአሇም አቀፌ ዯረጃም የሕግ የበሊይነትን ማስጠበቅ አሌቻሇም ነበር፤በአሊማዎቹ መሠረት መኖርም አሌቻሇም ነበር፤ዯካማ ሃገራት የውጭ ወረራዎች ሰሇባ በሚሆኑም ጊዜ ሇመከሊከሌ(ሇመጠበቅ) ምንም ዴጋፌ አሌተዯረገሊቸውም ነበር፡፡ሉጉ ጠንካራ ሃገራት በዯካማ ሃገራት ሊይ የሚያዯርጉትን ኢፌትሃዊነት ችሊ አሇ፣ በዚህም የራሱን መጨረሻ አመጣ፡፡ የሉጉ ውዴቀት ምክንያት የነበረው ዴርጅቱ በዯካሞቹ ሃገራት ጉዲት የታሊሊቆቹን ሃገራት የመዯገፌ ኢፌትሃዊነት የነበረበት አሰራር የመከተለ ውጤት ነው፤ላልች ሉጉን ከሚያስተቹት ችግሮች መካከሌም፡ የአሇም ሃያሌ ሃገር የሆነችው አሜሪካ በሉጉ አባሌ አሇመሆኗ (የአሜሪካ ገሇሌተኛነት)፡፡  ጀርመን እና ሶቪየት - ሩሲያ በመጀመሪያ ሊይ ወዯ ሉጉ እንዱገቡ አሇመፇቀደ፡፡  ሉጉ በፇረንሳይ እና ብሪታንያ የበሊይነት ስር የነበረ መሆኑ፡፡  ጠቅሊሊ ጉባኤው ስራ የሚያሰራው አይነት ስሌጣን ያሌነበረው መሆኑ፡፡  ሉጉ ወራሪዎችን ሇማስቆም ወይም ውሳኔዎቹን ሇማስፇጸም ወታዯራዊ ሃይሌ ያሌነበረው መሆኑ፡፡

ላልች የጦርነቱ ውጤቶች ላሊው ወሳኝ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ውጤት የነበረው አሜሪካ የአሇማችን ከሁለም የበሇጠ ሀይሇኛ/ጉሌበተኛ/ ሃገር ሆና ብቅ ማሇቷ ነበር፤ ነገር ግን አሜሪካ ይህን አቅሟን በአሇም አቀፌ ዯረጃ ሇመጠቀም ፌቃዯኛ አሌነበረችም፤በዚህም ሳቢያ ብዙም ሳትቆይ የቀዯመውን የአውሮፒውያንን ችግሮች ችሊ የማሇት የተሇመዯ ፕሉሲዋን በመጀመር ከሉግ ኦፌ ኔሽንስ ውጭ በመሆን ቆይታሇች፡፡ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ከአራት አመት ትንሽ በሇጥ ሊሇ ጊዜ(ከ1914-1918 ዓ.ም) የተዯረገ ነው፤ጦርነቱ ከአውስትሉያ እና ከአሜሪካ ምዴር በስተቀር በሁለም አህጉር ተዯርጓሌ፤ሇጦርነቱም 65 ሚሉዮን አካባቢ ሰዎች ተንቀሳቅሰዋሌ፤ 39


ከዚህም ቁጥር ውስጥ 8.5 ሚሉዮን ሰዎች ተገዴሇዋሌ እናም 21 ሚሉዮን አካባቢ ቆስሇዋሌ፤ የሰሊማዊ ሰዎች ተጎጂዎችም ቁጥር የት የሇላ ነበር፤የተዋጊዎቹ ሃገራት አጠቃሊይ ወጪም 35,000,000,000 ድሊር የሚገመትነው ይህም ቁጥር በማቴሪያሌ፤ በመንገድች፤ በማሽኖች፤ በፊብሪካዎች፤በመኖሪያ ቤቶች፤በእርሻዎች እና በህንፃዎች ወዘተ ሊይ የዯረሰውን ጉዲት ሳይጨምር ነው፡፡

የሩሲያ ሶሺያሉስት አብዮት 1917 የ1917 ዓ.ም የሩሲያ አብዮት መሰረታዊ ምክንያት የነበሩት የገበሬውና የሰራተኛው ህዝብ የተከማቸ ቅሬታ ነበር፤የሩሲያ ገበሬዎች እስከ 1861 ዓ.ም ዴረስ የጭሰኛነት (የገባርነት) የሚኖሩ ተጎጂዎች ነበሩ፤ይህ ጭሰኛነት በ1861 ዓ.ም ከተወገዯ በኃሊ እንኳን የገበሬው ሁኔታ ብዙም አሌተሻሻሇም ነበር፤የነፃነት አዋጅ/Edict of Emancipation/ ሇሩሲያ ጭሰኞች(ገባሮች) የተወሰኑ መብቶችን ሰጥቶ ነጻ ገበሬ አዴርጓቸው ነበር፤ነገር ግን የግብርና ችግሮች በገበሬዎች ነፃነት ማጣት ሳቢያ የበሇጠ ተጠናክረው ነበር፤ይህም የሆነው ጭሰኝነት ሲወገዴ ገበሬዎቹ የመሬት ጌቶቹ ሊጡት የጭሰኛ ጉሌበትን የመጠቀም መብት ካሣ እንዱከፇለ ተገዯው ስሇነበር ነው፡፡ በተጨማሪም ገበሬዎች የተሇያዩ ግብሮችን ሇመንግስት ሇመክፇሌ ተገዯው ነበር፡፡ እንዱሁም የሩሲያ ገበሬዎች ከመሬት እጥረት የተነሳ ይቸገሩ ነበር፤ስሇሆነም ብዙ ምሬቶች እና ጥሊቻዎች የነበሩበት የሩሲያ ገበሬ በቀሊለ የማርች 1917 ዓ.ም የከተማ አመጽ (ተቃውሞ) ተቀሊቀሇ፡፡ በተሇያዩ የማህበረሰብ ክፌልች መካካሌ የነበረው አንደ የበሊይ ላሊው የበታች የመሆን ሁኔታም የሩሲያ ኃሊቀርነት ያስከተሇው ውጤትነበር፤የሩሲያ ገበሬዎችም ከሩሲያ የሊይኛው መዯብ ክፌልች ጋር እኩሌ ዯረጃ አሌተሰጣቸውም ነበር፡፡ በሩሲያ የነበረው ኢኮኖሚያዊ፤ማህበራዊ እና ፕሇቲካዊ ክፌፌሌ እንዱሁም የብሄር ጭቆናዎች በስዛሪስት አገዛዝ ጊዜ የነበረው የመሌካም አስተዲዯር፤የህግ የበሊይነት አሇመኖር፤እንዱሁም በሩሲያ ሰፌኖ የነበረው የእኩሌነት ማጣት ውጤቶች ነበሩ፡፡ስሇሆነም ሲጨቆኑ የነበሩት የማህበረሰብ ክፌልችም ሃይሊቸውን ራሱን በማዯራጀት ሊይ በነበረው የፀረ-ስዛሪስት መንግስት እንቅስቃሴ (ማዕበሌ) ሊይ ጨመሩት፡፡ ምንም እንኳን ሩሲያ የ19ኛውን ክ/ዘመን አብዛኛውን ጊዜ በግብርና የምትተዲዯር እና ፉውዲሊዊ ስርአት የነበረባት ሆና የቆየች ቢሆንም የኢንዱስትሪያሊይዜሽንን (የኢንደስትሪ መስፊፊትን) ተፅዕኖ ግን አሊመሇጠችም ነበር፡፡ ከ1880 ዎቹ ጀምሮ በሩሲያ ፇጣን የኢንዱስትሪ እዴገት ነበር፤ይህም በሩሲያ አዱስ የማህበረሰብ መዯብ ማሇትም የከተማ ሰራተኞች እንዱፇጠሩ አዴርጓሌ፡፡ነገር ግን ከመጀመሪያው ጀምሮ የሩሲያ የሰራተኛው መዯብ የኑሮ ሁኔታ በላልች በኢንዱስትሪ ካዯጉ የአውሮፒ ሃገራት ከነበረው ሁኔታ የበሇጠ በጣም አስከፉ ሁኔታ ውስጥ ነበር፤ይህም የሩሲያ ሰራተኛው ህዝብ አብዮታዊ ሀሳቦችን ሇመቀበሌ የተዘጋጀ (በጣም አማጺ) ቡዴን አዴርጎት ነበር፡፡በሩሲያ ሰፌኖ የነበረው ኢኮኖሚያዊ ፤ማህበራዊ እና ፕሇቲካዊ እኩሌነት ችግር የሰራተኛው መዯብ የፕሇቲካዊ ነፃነቶችን እና መብቶችን እንዱሁም የኢኮኖሚ መሻሻልችን እንዱጠይቅ አዯረገው፤የሃገሪቱ አጠቃሊይ ሁኔታዎችም የሠራተኛውን መዯብ አብዮታዊ ሃሳቦችን ሇመቀበሌ ምቹ እንዱሆን አዴርጎት ነበር፡፡ በጊዜው የስዛሪስቱ አገዛዝ ማሻሻያዎችን ከማምጣት ይሌቅ ያንኑ የቀዯመውን አምባገነናዊ አገዛዝ የማስጠበቅ ሙከራውን ቀጥል ነበር፡፡ ከ1906 ዓ.ም ጀምሮ ደማ(ፒርሊማ) እንዱኖር ፇቅድ 40


የነበረ ቢሆንም ደማው እውነተኛ የሆነ ህግ የማውጣት ስሌጣን አሌነበረውም፡፡ ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በፉት ሇትዛር /Tzar/ የሉበራልችን አመሇካካት ችሊ ብል ሇማሇፌ ቀሊሌ ሆኖሇት ነበር ፡፡ ነገር ግን በጦርነቱ የተከሰቱ የሩሲያ ወታዯራዊ ሽንፇቶች ግሌጽ እየሆኑ በመጡ ጊዜ በጦርነቱ ምክንያት የተፇጠሩትን ችግሮች መቋቋም የሚችሌ የበሇጠ ዱሞክራሲያዊ እና ብቁ የመንግስት አስተዲዯር እንዱኖር በጣም ሰፉ ጥያቄዎች ነበሩ፡፡ በማርች 1917 ዓ.ም አብዮት ዋዜማ ሊይም በሩሲያ የተሇያዩ የፕሇቲካ ቡዴኖች የነበሩ ሲሆን ከነዚህም መካከሌ እንዯ ሉበራሌ እና ሞዯሬቶች (Liberals and Moderates)፤ማህበራዊ አብዮተኞች (Social Revolutionaries)፤ሜንቼቪኮች እና ቦሌቼቪኮች ይገኙባቸዋሌ፡፡ሜንቼቪኮች እና ቦሌቼቪኮች በሩሲያ የመጀመሪያው የማርክሲስት ፒርቲ የሆነው የሩሲያ ማህበራዊ ዱሞክራሲያዊ የሰራተኞች ፒርቲ (Russian Social-Democratic Labor Party) አባሊት የነበሩ ስሇሆነ በመጀመሪያ አካባቢ አንዴ ሊይ ነበሩ፡፡ ይህ ፒርቲ የተመሰረተው በ1898 ዓ.ም ነበር፤ የዚህ ፒርቲ አንዴ ወሳኝ አባሌ የነበረው ቪ.አይ ላኒን ነበር፡፡ በ1900 ዓ.ም ፒርቲው ኢስክራ(Iskra) ወይም ስፒርክ (Spark) የሚባሌ ጋዜጣ ማስተዋወቅ ጀምሮ ነበር፤ከዚያም ብዙም ሳይቆይ በፒርቲው የተሇያዩ ዯረጃዎች መካካሌ ፒርቲው በምን መሌኩ ነው መዋቀር ያሇበት በሚሇው ሊይ መከፊፇልች ተፇጠሩ፡፡ ይህም የሆነው ላኒን ጠንካራ መአከሊዊ የሆነ አገዛዝ (strong centralization) እንዱኖር ሲጎተጉት ላልች ዯግሞ ሊሊ ያሇ(loose) ዱሞክራያዊ ዴርጅት መሆን አሇበት ይለ ነበር፤ ፒርቲው በ1903 ዓ.ም ባዯረገው ስብሰባ አብዛኞቹ የላኒንን አመሇካካት ዯግፇው ዴምፅ ሰጡ፤በቁጥር ትንሽ የሆኑ አባሊት ዯግሞ ሊሊ ያሇ ዱሞክራሲያዊ ዴርጅት እንዱፇጠር ዯገፈ፤ይህም የሩሲያ ማህበራዊ ዱሞክራሲያዊ የሰራተኞች ፒርቲ ውስጥ መከፊፇሌ እንዱፇጠር አዯረገ፤የላኒን ዯጋፉዎች ራሳቸውን ቦሌቼቪኮች በማሇት ጠሩ ይህም አብዛኛው (Majority) ማሇት ነው፤የእነሱ ተቃዋሚዎች ዯግሞ ሜንቼቪኮች ተብሇው መታወቅ ጀመሩ፤ይህም ማሇት አናሳዎች(Minority) ማሇት ነው፡፡ የሆነው ሆኖ ሁሇቱም ቡዴኖች ሶሻሌ ዱሞክራቶች ተብሇው መጠራታቸውን ቀጥሇው ነበር እንዱሁም እነዚህ የፕሇቲካ ቡዴኖች በሚዯረገው የሶሻሉስት አብዬት ሊይ የመሪነቱን ሚና ይጫወታለ ብሇው ባሰቧቸው የከተማ ሰራተኞች ሊይ ፌሊጎት ነበራቸው፤እንዱሁም ማርክሲስት ያሌሆነ ፒርቲ ውስጥ (Non Marxisit Party) አባሊት የነበሩ ላልች ሩሲያኖች ዯግሞ ሶሻሌ ሪቮሌውሽነሪ ፒርቲ ይባለ ነበር፡፡ እነዚህኞቹ ዯግሞ በገጠር በሚኖሩት ገበሬዎች ሊይ የበሇጠ ፌሊጎት ነበራቸው፤ ዋና አሊማቸውም መሬትን መሌሶ ማከፊፇሌ ነበር፤ የተወሰኑት የፒርቲው አባሊትም ማህበራዊ ሇውጥ ሇማምጣት የአሻባሪነት ታክቲኮችን እና ግዴያዎችን መፇፀምን እንዯ አንዴ የትግሌ መንገዴ ይጠቀሙ ነበር፡፡

የአብዮቱ ቅጽበታዊ ምክንያት ወዯ ማርች አብዮት ያመራው አብዮታዊ ሁኔታ በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ሳቢያ ተፊጥኖ ነበር፤ከመጀመሪያ ጀምሮ የሩሲያ ጦር የጠሊቱን ወታዯራዊ ጡንቻ መቋቋም አሌቻሇም ነበር፡፡ጦርነቱ እየቀጠሇ ሲሄዴም የሩሲያ ጦር ሁኔታ የበሇጠ አስከፉ እየሆነ ሄድ ነበር፡፡ይህም በአጠቃሊይ የሩሲያ ወታዯሮች በጦርነቱ እንዱዲከሙ ምክንያት ሆነ፤ በጦር ግንባር የነበረው ሁኔታ በማብራራት አንዴ የሩሲያ ቢሮ በፃፇው ጽሁፌ ‘’ማንም ከዚህ በሊይ መዋጋት 41


አይፇሌግም ሃሳባቸው ሁለ አንዴ ነገር ብቻ ነበር-ሰሊም’’ በማሇት ገሌጧሌ፤ስሇዚህ በጦር ሜዲ (ግንባር) የነበረው የሞራሌ ማጣት በሃገር ውስጥ ሁኔታውን ሇአብዮት የዯረሰ (የተመቸ) አዯረገው፡፡በዚህም ሳቢያ በማርች 17 (በሩሲያ ካሊንዯር በፋብርዋሪ 1917 ዓ.ም) የስዛሪስት አገዛዝዋና ከተማ በነበረችው በሴይንት ፑተርስበርግ ከተማ አዴማዎች እና በምግብ ምክንያት የተፇጠሩ አመጾች እየተዯረጉ ነበር፡፡ የዚህች የተረበሸች ከተማ ስሟ በኃሊ ሊይ ፓትሮግራዴ ተብል ነበር ፡፡ ከዚያም ዯግሞ በ1924 ዓ.ም ወዯ ላሉንግራዴ ተቀይሮ ነበር፡፡ የፓትሮግራዴ ህዝብ በጣም ብዙ ጉዲቶች እና መከራ ባዯረሰበት የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በጣም ተሰሊችቶ ነበር፤የምግብ እጥረት እና ከፌተኛ የምግብ ዋጋዎች ሁኔታውን አባብሰውት ነበር፤ይህም ተጨማሪ አዴማዎችና ረብሻዎች እንዱፇጠሩ አዴርጓሌ፤ይህም ዯግሞ በጦርነቱ እና በአምባገነናዊ አገዛዙ ሊይ አብዮት(ተቃውሞ) ወዯ ማዴረግ አዴርጎ ነበር፡፡ በተከታዮቹ ቀናቶችም ጦርነቱን እና አምባገነናዊ አገዛዙን(ሞናርኪውን) የሚያወግዙ መፇክሮችን ይዘው የሚንቀሳቀሱ ላልች ሰራተኞች የፓትሮግራዴን ህዝብ ተቀሊቀለት፡፡ “ጦርነቱ ይብቃ”፤ ’’አምባገነንነቱ ይብቃ’’ (Down with the war and Down with autocracy) የሚለት የጊዜው ዝነኛ እና ተወዲጅ መፇክሮች ሆነው ነበር፡፡ በዴንገትም የተሇያዩ የማህረሰብ መዯቦች እና ማህበራዊ ቡዴኖች ሇየራሳቸው ምን እንዯሚፇሌጉ ግሌጽ ማዴረግ ጀመሩ፤በዚህም ወታዯሮች ሰሊም፣ ገበሬዎች መሬት፣ ሰራተኞች ምግብ እና የኑሮ እና የስራ ሁኔታቸው እንዱሻሻሌ ይጠይቁ ነበር፡፡ መጀመሪያ አካባቢ ወታዯሩ ገሇሌተኛ ሆኖ የነበረ ቢሆንም ከዚያ ግን ብዙም ሳይቆይ አብዮተኛውን ሰፉውን ህዝብ ተቀሊቀሇ፤በማርች 16 ቀን 1917 ትዛር ኒኮሊስ 2 ስሌጣኑን ከመሌቀቅ ውጭ አማራጭ አሌነበረውም፤ይህም ሁኔታ ሩሲያን ከ1631 ዓ.ም ጀምሮ የመራው የሮማኖቭ ስርወ መንግስት እንዱያበቃሇት አዯረገ፡፡ ይህ የትዛሪስት አገዛዝ ከስሌጣን ከመውረደ ጋር ተያይዞ ጊዜያዊ መንግስት ተቋቁሞ ነበር፡፡ ይህም የቡርዥዋ ባህሪ የነበረው ጊዜያዊ መንግስት ሲሆን መጀመሪያ በፔሪንስ ጂዮርጅ ሌቮቭ ይመራ ነበር፤ ከዚያም ዯግሞ በአላክሳንዯር ኬረንስኪ ተመርቷሌ፤ ምንም እንኳን ቡርዥዋዎች የፕሇቲካ ስሌጣንሇመያዝ ቢሞክሩም ሇአብዬቱ የተዯረገው ጦርነት ግን በሰራተኞቹ፤ በገበሬዎች እና በወታዯሮች የተዯረገ ነበር ፡፡ እነዚህ የማህበረሰብ ክፌልች ሇመሬት፤ሇድቦ (እንጀራ) እና ሇሰሊም ተዋግተው ነበር፡፡ ነገር ግን በጊዜ ሂዯት የቡርዥዋው መንግስት ህዝቡ የፇሇገውን ነገር ሇህዝብ ሇመስጠት አሌቻሇም ነበር፡፡ የቡርዥዋው መንግስት አዲዱስ ጥቃቶች እንዱፇፀሙ በማዘዝ ሩሲያ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ሊይ እንዴትቀጥሌ አዴርጎ ነበር፡፡ የሰራተኛውን መዯብ ሁኔታም ከማሻሻሌ ይሌቅ መንግስት በካፑሉስቶች ወገን ሆነ፤መንግስት በተጨማሪም የመሬት ጉዲይንም ችሊ ማሇቱን ስሇቀጠሇ የገበሬዎቹን ፌሊጎቶች ሇማሟሊት አሌቻሇም ነበር፤ ስሇዚህም ከፌ ሲሌ የተገሇጹትን ጥያቄዎች ማሟሊት አሇመቻለ ሇላሊ ዙር አብዬታዊ ተቀውሞ ምክንያት(መሰረት) ፇጠረ፤በዚህም ምክንያት የተፇጠረው አብዮት ሁሇተኛው የሩሲያ አብዮት ይባሊሌ፡፡ ሁለም የማህበረሰብ መዯቦች በተሇይም ገበሬው እና የሰራተኞች መዯብ በዚህ መንግስት ሊይ እምነት አጡበት እናም በቦሌቼቪኮች ፔሮፕጋንዲ ተመሰጡ፡፡በዚህ ጊዜ ቦሌቼቪኮች የቡርዥዋው መንግስት እንዱገሇበጥ (ከስሌጣን እንዱወርዴ) እየጎተጉጎቱ ነበር ፡፡ የማርች 1917 ዓ.ም አብዬት ከጊዜያዊ መንግስት ጎን ሇጎን ሶቪየትስን/Soviets/ ፇጥሮነበር፡፡ እነዚህ ሶቪየትስ የሚባለት በመጀመሪያ በፓትሮግራዴ የፊብሪካ ሰራተኞች የተመረጡ 42


የሰራተኞች ተወካይ ምክር ቤት አባሊት ነበሩ ፡፡ በኃሊ ሊይ ዯግሞ ወታዯሮች ተወካዮቻቸውን መረጡ ከዚያም የፓትሮግራዴ ሶቪየትስ የሰራተኞችንም የወታዯሮቹንም ተወካዮች ያካተተ ሆነ፡፡ሰራተኞቹ፤ወታዯሮቹ እና ገበሬዎቹ ሶቪየትስን ያምኑት የነበረ ሲሆን ጊዜያዊ መንግስቱን ግን አሊመኑትም፡፡ የማርች 1917 ዓ.ም አብዮት ሲዯረግ የቦሌቼቪኮቹ ቪ.አይ ላኒን በስዯት ስዊዘርሊንዴ ውስጥ ነበር፡፡ በሃገር ውስጥ የነበሩ ቦሌቼቪኮች የቡርዥዋውን መንግስት ሇመገሌበጥ ትግሌ ሇማዴረግ ቁርጠኛ አሌነበሩም፤የዚህም ምክንያት የነበረው አብዛኞቹ ማርክሲስቶች በሩሲያ ማህበራዊ እዴገት ውስጥ ቀጣዩ ዯረጃ ሉሆን የሚችሇው የቡርዥዋ አገዛዝ እና ካፑታሉዝም ብቻ ነው ብሇው አምነው ነበር፡፡በዚህ ጥንክር ያሇ(rigid) የማርክሲስት አተረጓጎም የተሳሳተ ግንዛቤ የያዙት በሀገር ውስጥ የነበሩት የቦሌቼቪኮች መሪዎች ላኒን ከስዯት አፔራሌ 1917 ዓ.ም እስኪመሇስ ዴረስ ዝም ብሇው ነበር፡፡ ላኒን ዯግሞ እነሱ ሉጠብቁት የነበረውን ያህሌ ረጅም ጊዜ ሇመጠበቅ አሌቻሇም፤ላኒን በአፔሪሌ 1917 ዓ.ም በፓትሮግራዴ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የፉንሊንዴ ጣቢያ መዴረሱ በሩሲያ አብዬት ታሪክ ውስጥ በጣም ወሳኝ ከሚባለ ቅዴበቶች አንደ ነበር፤ላኒን በአንዳ ያወጀው ነገር ሁለም ስሌጣን ሇሶቪየትስ የሚሌ ነበር፡፡ ይህም መፇክር በነዚህ ወራት በጣም ታዋቂ ሆኖ ነበር፡፡ ላኒን የቡርዥዋውን አብዬት ወዯ ሶሻሉስት አብዬት ሇመቀየር(ሇማሻሻሌ) ቁርጠኛ ነበር፤ይህም ሆኖ በሶቪየትስ ውስጥ የነበሩ ጥቂት ቦሌቼቪኮች መሪያቸው ላኒን እንዯተሳሳተ አስበው ነበር፡፡ ከዚያም በኃሊ በነበሩት ወራት በሩሲያ የነበሩት ሁኔታዎች የበሇጠ አስከፉ እየሆኑ ሄደ፤መንግስትም ሆነ ሶቪየትስ የዋጋ ግሽበቱን መቆጣጠር አሌቻለም ነበር፡፡ መንግስትም መሬትን ሇገበሬዎች አሊስተሊሇፇም፤ሰብሌ በሚሰበሰብበት (በሚታጨዴበት) ጊዜም በርካታ ገበሬዎች የመሬት ጌቶቻቸውን ማሳዎች እና ሰብለን ሇራሳቸው ተቆጣጠሩ፤መንግስትም ገበሬዎቹን ሇማስቆም ወታዯሮችን ሊከ፤በአንፃሩ ዯግሞ ላኒን እና የእሱ ፒርቲ ገበሬዎቹን ዯገፇ፤የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ሲቀጥሌም ላኒን እና ፒርቲው በጀርመን እና በኦስትሪያ ሊይ የሚዯረገው ጦርነት የጠቀመው በሩሲያ የሚገኙ የገዢው መዯብ አባሊትን ብቻ ነው በማሇት ፔሮፒጋንዲቸው አሰራጩ፤በዚህም ወታዯሮችና ገበሬዎች ከጦርነት ግንባሮች በከፌተኛ ቁጥር እየተው መምጣት ጀምሩ፤ቦሌቼቪኮች እና መፇክራቸው ‘’ሰሊም፤መሬት እና ድቦ ’’ሇፒርቲው እየጨመረ የመጣ የህዝብ ዴጋፌ አስገኘሊቸው፡፡ አዱሱ የጦር አዛዥ ጄኔራሌ ኮርኒልቭ ዯግሞ ሁለንም አብዮታዊ ብጥብጥ ሇመቆጣጠር በመወሰን ወዯ ፓትሮግራዴ ከተማ ተንቀሳቀሰ፤ይህም የጀኔራለ ተግባር ሇቦሌቼቪኮች ስራቸውን ሇመስራት ነፃነት እንዱያገኙ ጠቀማቸው፤ምክንያቱም የጄኔራለ እንቅስቃሴ መንግስት በቦሌቼቪኮች ሊይ ሲያዯርገው የነበረውን ጫና ሊሊ ስሊዯረገሊቸው ሇቦሌቼቪኮች መሌካም እዴሌ ፇጥሮሊቸው ነበር፡፡ ስሇዚህም ትሊሌቅ ፊብሪካዎች ውስጥ የሚገኙ ቦሌቼቪኮች እና ሬዴጋርድች (Red Guards) የጦር መሳሪያዎችን አከፊፇለ፤በዚህም ጄኔራሌ ኮርኒልቭ በመጨረሻ ተሸነፇ፤ብዙም ሳይቆይ በሶቪየትስ በተዯረገ ምርጫ ቦሌቼቪኮች አሸነፈ፤በዚህም የላኒን ቀኝ እጅ የነበረው ሉዮን ትሮትስኪ የፓትሮግራዴ ሶቪየትስ ፔሬዝዲንት ሆነ፤ላኒንም ወዯ ፓትሮግራዴ ተመሇሰ፤በጊዜው ላኒን የሚያዛቸው ከ20,000 (ሃያ ሺህ) በሊይ ታጣቂዎች ነበሩት፤ስሇሆነም ቮሌቼቪኮች የመንግስት ስሌጣን መቆጣጠርን አሊማ ያዯረገ ላሊ መመሪያ የሚያዯራጁበት (የሚሰጡበት) ጊዜ ተቃርቦ ነበር፡፡ በኖቬምበር 7 ቀን 1917 ዓ.ም (በሩሲያ የዴሮ ካሊንዯር ዯግሞ በኦክቶበር ወር) 43


የተዯረገው እና ስኬታማ የነበረው አብዮት ወይም አመጽ የቡርዥዋውን መንግስት ከስሌጣን በማስወገዴ ቦሌቼቢኮች ትሌቅ ዯም መፊሰስ ሳይፇጠር የመንግስትን ስሌጣን እንዱይዙ አስቻሊቸው፡፡ ስሌጣን ከያዙ በኃሊም ቦሌቼቪኮች በፌጥነት ሇህዝቡ የገቡትን ቃሌ ኪዲን ሇማሟሊት ተንቀሳቀሱ፤በተከታታይ ባወጧቸው አዋጆችም መሰረታዊ እርምጃዎችን ወሰደ፤ ከሁለም በፉት የቦሌቼቪኮች መንግስት በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት እየተሳተፈ ሇነበሩ ሇሁለም ሃገራት ጦርነቱን በማቆም ሇሰሊማዊ ዴርዴሮች እንዱቀመጡ ጥሪ አቀረቡ፤ይህም ጥያቄያቸው በአሊይስ (አሊይዴ ፒወርስ) ተቀባይነት ስሊሊገኘ፤ሩሲያ ከሴንትራሌ ፒወርስ ጋር በራሷ የሰሊም ዴርዴር በመጀመር ከጀርመን ጋር በማርች 1918 ዓ.ም የብሬስትሉቶቭስክ ስምምነት(ትሪቲ) አዯረገች፤ በዚህም ሩሲያ ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ሇቃ ወጣች፡፡ በላሊ አዋጅም የመሬት ባሇቤቶቹ መሬታቸው ተወርሶ ሇገበሬዎች እንዱከፊፇሌ ተዯረገ፡፡ ቦሌቼቪኮች የቡርዥዋው መንግስት ከትዛሪስት መንግስት በመውረስ አስቀጥሎቸው የነበሩ የአስተዲዯር ስርዓቶችን(የመንግስት ተቋማትን) ማውዯማቸውን ቀጠለ፤ ከዚያም በሶቪየትስ ካውንስሌ(ምክር ቤት) ሊይ መሰረት ባዯረገ አዱስ የአስተዲዯር ስርዓት ተኩት፤ሶቪየትስ የከተማ ሰራተኞችን፤ ወታዯሮችን እና ገበሬዎችን ይወክሌ ነበር፤በዚህም ሁኔታ ቦሌቼቪኮች በአዲዱስ አብዮታዊ ባሇስሌጣናት የሚመራ አዱስ የአስተዲዯር ስርዓት መሰረቱ፡፡ ከ1918-1921 ዓ.ም ባለት ጊዜያት ቦሌቼቪኮች ከተሇያዩ አቅጣጫዎች የተሇያዩ ጥቃቶች እየዯረሰባቸው ስሇነበር ህሌውናቸውን ሇማስጠበቅ ሲለ ተዋግተዋሌ፤ በዚህም ጊዜ ሩሲያ ዯም አፊሳሽ የሆነ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ገብታ ነበር፡፡ በዚህ የሶሺያሉስት አብዮት ጉዲት የዯረሰባቸው የማህበረሰብ ክፌልች በሙለ እጅ ሇእጅ በመያያዝ የፀረ-ቦሌቼቪክ ግንባር ፇጥረው ነበር፡፡ይህም የፀረ-ቦሌቼቪክ ግንባር ነጭ ሩሲያኞች ወይም ነጮች ተብሇው ይታወቁ ነበር፡፡እነዚህ ነጮች በውስጣቸው የንጉሳዊያን ቤተሰቦችን፤ቡርዥዋውን እና የመሬት ጌቶችን(ባሇቤቶችን) ያካትቱ ነበር፡፡ የነዚህ ነጭ ሩሲያኖች የትጥቅ ትግሌ የተዯራጀ እና በቀዴሞው የትዛሪስት አገዛዝ ከፌተኛ ዯረጃ በነበራቸው ኦፉሰሮች የሚመራ ነበር፡፡ በተጨማሪም ነጮቹ በአሊይዴ ፒወርስ(አሊይስ) ይዯገፈ ነበር፡፡ እነዚህ አሊይስ ወዯዚህ ጣሌቃ የገቡትም ሩሲያ ከጦርነቱ ሇቃ በመውጣቷ እና የሶሻሉስት አብዮቱን ስሇጠለት ነበር፡፡ በተጨማሪም አዱስ የተፇጠረችው ሃገር ፕሊንዴ ከሩሲያ ተጨማሪ ግዛቶችን ትፇሌግ ስሇነበር ቦሌቼቪኮችን በመቃወም ጣሌቃ ገብታ ነበር፡፡ ቦሌቼቢኮች በበኩሊቸው ከገበሬዎች እና ከከተማ ሰራተኞች በሚያገኙት ዴጋፌ ሊይ የተመረኮዙ ሲሆን እነዚህም ቀይ ሩሲያኖች ወይም ቀዮች ተብል የሚጠራውን አካሌ መስርተዋሌ (ከነጭ ሩሲያኖች በተቃራኒ በኩሌ)፤ቀዩ ጦር የተዯራጀው እና ይመራ የነበረው በሉዮን ትሮትስኪ ነበር፤በ1920 ዓ.ም ቀዩ ጦር በቁጥር ከ3 ሚሉዮን በሊይ አባሊት ነበሩት፤ በመጨረሻም ሇ3 ዓመት ከዘሇቀ ትግሌ በኋሊ ቀዩ ጦር ነጩን ጦር አሸነፇው፤ስሇሆነም ቦሌቼቪኮች አብዬቱን የመቀሌበስ ሴራውን ማክሸፌ ቻለ፤በዚህም በአሇም ሊይ የመጀመሪያውን የኮሚኒስት ሃገር(መንግስት) መፌጠር ቻለ፡፡ የቀዩ ጦር ሇማሸነፈ እና የነጮቹ ጦር ሇመሸነፈ አስተዋጽኦ ያዯረጉ በርካታ ምክንያቶች ነበሩ፤የመጀመሪያው ነጮቹ ሇቦሌቼቪኮች እና ሇአብዮታዊ ጉጉታቸው(ፌሊጎታቸው) ከነበራቸው ጥሊቻ ውጭ በአንዴ ሊይ የሚያስተሳስራቸው የፕሇቲካ ፔሮግራም አሌነበራቸውም፤ ሁሇተኛው ምክንያት የነበረው በባሇፇው የመንግስት ስርዓት ጊዜ በጣም የተጎደትና ከአብዮቱ ተጨማሪ ነገሮችን እንዯሚያገኙ ተስፊ አዴርገው የነበሩት ሰራተኞች እና ገበሬዎች በቁርጠኝነት ቦሌቼቪኮችን እየዯገፈ ነበር ፡፡ 44


በሶስተኛ ዯረጃ ዯግሞ የሩሲያ ትሌቅ ስፊት(መጠን) ሇቦሌቼቪኮች ጦርነቱን በማራዘም በዯንብ የተዯራጀ እና ዱሲፑሉን ያሇው የውጊያ ሃይሌ የሆነውን የቀዩን ጦር እንዱፇጥሩ ጊዜ ሰጥቷቸው ነበር፤በአራተኛ ዯረጃ የነጩ ጦር ርህራሄ አሌባነት እጅግ በጣም በህዝብ እንዱጠሊ አዴርጎት ነበር፡፡ አምስተኛው ምክንያት የነበረው ዯግሞ ነጭ ሩሲያኖችን የሚዯግፌ የውጭ ሃገር ጦር መገኘቱ ነጮቹን ሩሲያኖች ሩሲያን እንዯከደ አስቆጥሯቸው ነበር፤ይህም በቦሌቼቪኮች ዘንዴ የሃገር ፌቅር(የአርበኝነት) ስሜት እንዱፇጠር አዴርጎ ነበር፤በአሊይዴ ፒወርስ አባሌ ሀገራት ውስጥ የሚገኙ ሰራተኞችም የፀረ-ሶቪየት ጣሌቃ ገብነቱ እንዱያበቃ ጠንካራ ግፉት አዴርገው ነበር፡፡ በውጤቱም ‘’ከሩሲያ ሊይ እጃችንን እናንሳ’’(hands off Russia) የሚለ እንቅስቃሴዎች በኢንደስትሪ ባዯጉት የምዕራባውያኑ ሃገራት ውስጥ ትሌቅ አቅም አግኝተው ነበር፡፡ በሃገር ውስጥ ከገጠማቸው አብዬቱን የመቀሌበስ ሴራ በተጨማሪም ቦሌቼቪኮች የውጭ ወራራ ገጥሟቸው ነበር፤ በ1919 ዓ.ም ፕሊንዴ የሩሲያን የውስጥ ችግሮች እንዯ መሌካም አጋጣሚ በመጠቀም ቀዴሞ ትጨቁናት በነበረችው ሩሲያ ሊይ ጦርነት አውጃ ነበር፡፡ ይህ በሩሲያ እና ፕሊንዴ መካካሌ የተዯረገ ጦርነትም በ1921 ዓ.ም በተዯረገው የሪጋ ትሪቲ (ስምምነት) ተጠናቀቅቆ ነበር፡፡የስምምነቱ ይዘትም ሇፕሊንዴ በጣም የሚጠቅም ነበር፡፡ በዚህም ቦሌቼቪኮች በጎሳ ፕሉሽ(ፕሊንድች) ያሌሆኑ ሰዎች የሚኖሩባቸውንም ብዙ ግዛቶች ፕሊንዴ እንዴትወስዴ ጭምር በማዴረግ የፕሊንዴን ነፃነት ተቀበለ፡፡ በ1921 ዓ.ም ዯግሞ ቦሌቼቪኮች ሇፉንሊንዴ፤ ሇኢስቶንያ፤ሇለታንያ እና ሊቲቪያ ነፃነት ሰጡ፡፡ ቦሌቼቪኮች አብዬቱን ሇመቀሌበስ በሞከሩ ሃይልች ሊይ በዚህ መሌኩ ዴሌ ካገኙ በኃሊ የሶቪየት መንግስት ሃገሪቱን መሌሶ የመገንባት ስራ ሰርቷሌ፡፡ በ1921 ዓ.ም አዱሱን የኢኮኖሚ ፕሉሲ(NEP) አስተዋወቁ፤ፕሉሲው የሶሻሉስት ኢኮኖሚን መገንባትን አሊማው ያዯረገ አሌነበረም፤ምክንያቱም ቀዯም ብል ይህን ሇማዴረግ የተዯረጉ ሙከራዎች ከሩሲያ ገበሬዎች ጠንካራ ተቃውሞዎች ገጥሟቸው ነበር፡፡ ስሇሆነም ይህ የኢኮኖሚ ፕሉሲ በከፉሌ ገበሬዎቹን የማባበሌ እና በከፉሌ ዯግሞ የውጭ ካፑታሌን ሇመሳብ ያሇመ ነበር(ምንም የውጭ ካፑታሌ ባያስገኝሊቸውም ቅለ)፡፡ የሩሲያ ኢኮኖሚ ያገገመው በአዱሱ የኢኮኖሚ ፕሉሲ ነበር፤ ነገር ግን ይህ ፕሉሲ ሇቦሌቼቪክ ፒርቲ መጥፍ ውጤትም ነበረው፤ ምክንያቱም በቦሌቼቪክ ፒርቲ ውስጥ የውስጥ ክፌፌሌ እንዱፇጠር አዴርጓሌ፤በርካታ ዋና ዋና የሚባለ ኮሚኒስቶች አዱሱን የኢኮኖሚ ፕሉሲ አምርረው ተቃውመውታሌ፤ፕሉሲውንም ሇረጅም ጊዜ ሲያምኑባቸው የቆዩትን ድክትሪኖች (አስተሳሰብ) የሚቃረን እንዯሆነ አዴርገው ቆጥረውት ነበር፡፡ ወዯፉት ስሇሚኖረው ፕሉሲም የነበረው ክርክር በፒርቲው ውስጥ የስሌጣን ትግሌ እንዱፇጠር አዯረገ፤ላኒን በ1924 ዓ.ም የሞተ ሲሆን በእሱ መሞትም ከሊይ ባለት የኮሚኒስት መሪዎች መካካሌ ሇስሌጣን ሲዯረግ የነበረው ፈክክር ግሌጽ ሆኖ ነበር፡፡ ዋናዎቹ የስሌጣን ተፍካካሪዎች የነበሩትም ትሮትስኪ እና ጆሴፌ ስታሉን ነበሩ፤ ሇ3 ዓመታት ያህሌ ከተዯረገው የስሌጣን ትግሌ በኃሊም የኮሚኒስት ፒርቲው ፀሃፉ የነበረው ስታሉን አሸናፉ ሆኖ ብቅ አሇ፤ስሇዚህም ስታሉን ፒርቲውንና ሃገሪቱን ሙለ በሙለ መቆጣጠር ቻሇ፡፡ ስሌጣን እንዯያዘ ብዙም ሳይቆይ ስታሉን በግብርና ውስጥ በሃይሌ(በግዳታ) እርሻዎችን ወዯ አንዴ የማሰባሰብ ስርአት(collectivization) ፕሉሲን አስተዋወቀ፤ይህን ፕሉሲ በመቃወም የተነሱ የገበሬዎች ተቃውሞዎችንም በጦር መሳሪያ ሀይሌ ምሊሽ ይሰጥ ነበር፡፡ ይህንን የስታሉንን ፕሉስ 45


የተቃወሙ ኩሊኮች(kulaks) ወይም ሃብታም ገበሬዎች አብዛኛውን ጊዜ በሳይቤሪያ ይገኝ ወዯ ነበረው በግዲጅ የጉሌበት ስራ ወዯሚሰሩበት ካምፕች ይወሰደ ነበር፤ስሇዚህም በ1933 ዓ.ም አብዛኛው በሩሲያ የሚገኝ ሉሇማ የሚችሌ መሬት ወዯ አንዴ ተሰባስቦ ነበር፡፡ በጊዜው በተጨማሪም ትሊሌቅ መጠን ያሊቸው የሶቪየት የኢንደስትሪ ማስፊፉያዎች በታሊቅ ፌጥነት እየተካሄደ ነበር፤በዚህም ሳቢያ በ1940 ዓ.ም ሶቪየት ሩሲያ ከአሇማችን ዋና ዋና በኢንዱስትሪ ያዯጉ ሃገሮች አንዶ መሆን ቻሇች፡፡ በላሊ በኩሌ የስታሉን አገዛዝ የዱሞክራሲያዊ እና ፕሇቲካዊ መብቶችን ሇመጠቀም የሚከሇክሌ ነበር፡፡ እንዱሁም የእዝ ኢኮኖሚ ስርዓት ያሇበት እና አንዴ የፕሇቲካ ፒርቲ ብቻ ያሇበት የኮሚኒስት አገዛዝ ነበር፡፡ ስሇሆነም የስታሉን አገዛዝ አምባገነናዊ፤ስሌጣን በጣም ወዯ መአከሊዊው መንግስት የተከማቸበት እና ከመሌካም አስተዲዯር የሚቃረን እንዱሁም የዜጎች እኩሌነት ያሌነበረበት ስርዓት ነው፡፡ ስሇሆነም በዚህ አምባገነን አገዛዝ እና ፕሉሲዎች ሊይ ጠንካራ ተቃውም ነበር፡፡ ነገር ግን ስታሉን ከ1934 እስከ 1938 ዓ.ም ባሇው ጊዜ የሚሉዮኖችን ህይወት በቀጠፇው የስታሉን የፕሇቲካ ግዴያዎች (ተቃዋሚዎችን ማስወገዴ) ሂዯት ተቃውሞ ሇማንሳት አቅም ያሊቸውን ተቃዋሚዎች ሁለ አጥፌቶ ነበር፡፡ በውጭ ፕሉሲውም ስታሉን ወታዯራዊ የሚመስሌ መንገዴ የተከተሇ ሲሆን በዚህም ሶሻሌ ፊሺሽቶችን እና የኮሚኒዝም ከሁለም በሊይ አዯገኛ ጠሊቶች ያሊቸውን የምዕራባውያንን ሃገራት ሞዯሬትስ(moderates)፤የተሻሻለ ሶሺያሉስቶች (reformist socialists) እና ሶሻሌ ዱሞክራቶች ይተች(ይወነጅሌ) ነበር፡፡ ነገር ግን ስታሉን በዚህ ወታዯራዊ የሚመስሌ መንገዴ ብዙም አሌገፊበትም፤የሂትሇር ወዯ ስሌጣን መምጣት እና በዩኒየን ኦፌ ሶቪየት ሶሻሉስት ሪፏብሉክ ሊይ የዯቀነው ስጋት ስታሉን የውጭ ጉዲይ ፕሉሲውን በማሻሻሌ ፕሉሲውን በጋራ በመሆን ዯህንነትን ወዯ ማስከበር(Collective Security) ፕሉሲ እንዱያሻሽሌ አዯረገው፤በተጨማሪም ሶቪየት በ1934 ዓ.ም ሉግ ኦፌ ኔሽንስ ሇመግባት እንዴትንቀሳቀስ አዯረጋት፤ምንም እንኳን ስታሉን ሂትሇር በሩሲያ ሊይ የያዘውን የወረራ እቅዴ ሇማስቆም ባይሳካሇትም የሂትሇርን በ1941 ዓ.ም የተዯረገ ወረራ መከሊከሌ (መቋቋም) የቻሇ ጠንካራ ሀገር በመፌጠር ረገዴ ግን ተሳክቶሇት ነበር፡፡

በአፌሪካ ሲካሄዴ የነበረው የፀረ ቅኝ አገዛዝ ትግሌ እና የመጀመሪያው አሇም ጦርነት በዚህ የትግሌ እንቅስቃሴ ሊይ የነበረው ውጤት በ1900 ዓ.ም የአውሮፒ ቅኝ ገዥዎች በአፌሪካ የተሇያዩ ክፌልች ውስጥ ነገሮችን የማረጋጋት (pacification) ተግባራቸውን ሙለ በሙለ አሊጠናቀቁም ነበር፤የቅኝ ግዛት አስተዲዯር ከመመስረቱ ጋር ተያይዞም አዲዱስ አይነት የአፌሪካውያን ትግልች መዯረግ ጀምረው ነበር፡፡ ነገር ግን መጀመሪያ አካባቢ ሲዯረጉ የነበሩ ትግልች በግሌጽ ፕሇቲካዊ መሌክ ያሊቸው አሌነበሩም፤ ሇምሳላ በተወሰኑ ሀገራት የአፌሪካውያን ተቃውሞ የተገሇጸው ኢትዮጲያኒዝም በሚባሇው መንገዴ ነበር፤ኢትዮጵያ በአዴዋ ዴሌ ሳቢያ አፌሪካውያን በቅኝ አገዛዝ ሊይ ሲያዯርጉ ሇነበረው ትግሌ መነሳሳትን ፇጥራ ነበር፤ በዚህም ምክንያት አብዛኞቹ የጸረ ቅኝ ግዛት እንቅስቃሴዎች ኢትዮዽያ የሚሇውን ስም ይጠቀሙ ነበር፤ኢትዮጵያኒዝም ከውጭ ሃገራት ሚሲዮናውያን የተማሩትን ሃይማኖታዊ ተግባራት ሇሀገሬው ሁኔታ እንዱስማሙ ተዯርጎ የተስተካከሇባቸው ራሳቸውን የቻለ የጥቁር ክርስቲያኖች ቤተክርስቲያናትን መመስረት ጉዲይን 46


የሚገሌጽ ነው፡፡ የእነዚህ ቤተክርስቲያናት አባሊት አንዲንዳም በአውሮፒውያን አስተዲዲሪዎችና በነጭ ሰፊሪዎች ሊይ በዴፌረት ተቃውሞዎችን ያዯረጉ ነበር፡፡ ከእንዱዚህ አይነት ተቃውሞዋች አንደ የነበረውም በማሊዊ(ኒያስሊንዴ) በ1915 ዓ.ም የተዯረገው እና በጆን ቺላምብዌ የተመራው አብዮት ነበር፡፡ በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ጊዜ የተወሰኑ በቅኝ ግዛትነት የተያዙ የአፌሪካ ሀገራት ህዝቦች ሇቅኝ ገዢዎቹ ሀገራት ጦር ሰራዊት አባሌነት እና ሇጉሌበት ስራ በሃይሌ የሚመሇመለበትን ሁኔታ ይቃወሙ ነበር፤በዚህም ረገዴ ፕርቱጋልች በፕርቹጊስ ምስራቅ አፌሪካ(Portugese East Africa) ውስጥ በሾና ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች የተነሳባቸውን ተቃውሞ በሀይሌ ተቆጣጥረውታሌ፤ ይሄ ተቃውሞ ተነስቶ የነበረው ከጀርመን ጋር እየተዯረገ በነበረው ጦርነት የትራንስፒርት አገሌግልት እንዱሰጡ በሃይሌ መመሌመሊቸውን በመቃወም ነበር፡፡ በአጠቃሊይ ከእንዯዚህ አይነት አንዲንዳ ከሚፇጠሩ እና ዴንገተኛ አመድች ውጭ የቅኝ ገዥ መንግስታቱ በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ጊዜ ከአፌሪካውያኖች ከባዴ የሚባሌ ትግሌ እና ተቃውሞ አሌገጠማቸውም ነበር፡፡ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት አፌሪካን በብዙ መንገድች ጎዴቷታሌ፤ በጦርነቱ ከአንዴ ሚሉዮን በሊይ አፌሪካውያን በቅኝ ገዥዋቻቸው በኩሌ በመሆን ተዋግተው፤ላልችም በርካታ አፌሪካውያን በትራንስፕርት አጓጓዥነት፤በጉሌበት ሰራተኛነት እና stretched corps ነት ተቀጥረው ይሰሩ ነበር፤ጦርነቱ ሲያበቃም እነዚህ አፌሪካውያን በኃሊ ሊይ በቅኝ ግዛት ወዯ ተያዘው አፌሪካ ክፌልች ሁለ የተሰራጩ ብዙ ሌምድችና አዲዱስ ሃሳቦችን ይዘው ወዯ ሃገራቸው ተመሌሰዋሌ፡፡ እነዚህ አዲዱስ ሃሳቦች የአፌሪካውያን አስተሳሰብ ሊይ ተጽእኖ ማሳዯር የቻለና አሇምን የሚያዩበትን መንገዴ የቀየሩ ነበሩ፡፡ይህም የአፌሪካውያን ናሽናሉዝም መብቀሌ ሇጀመረበት ሁኔታ አንዴ ተጨማሪ መሰረት ፇጥሮ ነበር፡፡ የአፌሪካ ናሽናሉዝም ያዯገው በሁሇቱ የአሇም ጦርነቶች መካከሌ (ከ1919-1939 ዓ.ም) በተከሰቱ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሇውጦች ምክንያት ነበር፡፡ በነዚህ በጦርነት መካከሌ በነበሩ አመታት ውስጥ የቅኝ ገዥዎቹ መንግስታት በርካታ የፕሇቲካዊ እና የኢኮኖሚያዊ ማሻሻያችን እና ሇውጦችን አዴርገው ነበር፡፡ በዚህም የቅኝ አገዛዛ ፕሉሲው ዋና አሊማ የነበረው የአፌሪካን ኢኮኖሚ በመበዝበዝ ረገዴ የተቻሇውን ከፌተኛ ጥረት ሇማዴረግ ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ ፇጣን የንግዴ መስፇፊት ታይቷሌ፤የማእዴን ማውጣት እና የኢንደስትሪ ነክ እንቅስቃሴዎችም አዴገው ነበር፤እንዱሁም የመንገድች፤የባቡር መንገድች፤የፕስታ አገሌግልቶች እና ቴላግራፌ፤የትምህርት ቤቶች እና የሆስፑታልች ግንባታዎች በዚህ ጊዜ የተስተዋለ ነገሮች ነበሩ፡፡ እነዚህም ሁሊ እዴገቶች በአፌሪካ በብዙ መንገድች ሇውጦችን አምጥተው ነበር፤የተማሩ አፌሪካውያንም ቁጥር ጨምሮ ነበር፡፡ የከተማ ቦታዎችም በፌጥነት እየተስፊፈ ነበር፡፡ ማሻሻያዎቹ በተጨማሪም እንዯ የአፌሪካ መካካሇኛው መዯብ (African middle class) እና በዯሞዝ የሚሰሩ ሰራተኞች ያለ አዲዱስ የማህበረሰብ ክፌልችን (መዯቦችን) ፇጥሮ ነበር፤በአጠቃሊይም ሇውጦቹ አፌሪካ በቅኝ ግዛት ስርዓት ሊይ ሇምታዯርገው ትግሌ ወሳኝ ሚና የሚጫወቱ ማህበራዊ ክፌልችን (ሃይልችን) ፇጥረዋሌ ፡፡ በሁሇቱ የአሇም ጦርነቶች መካካሌ በነበረው ጊዜ ከ1919-1939 ዓ.ም አፌሪካውያን በአውሮፒውያን የቅኝ አገዛዝ ሊይ አዴርገውት የነበረው ተቃውሞ(ትግሌ) በከተሞች አካባቢ ያተኮረ ነበር፡፡ ነገር ግን አፌሪካዊያን በዚህ ጊዜ ሲያዯርጉት የነበረው ተቃውሞ (ትግሌ) አሊማ ነፃነት ሇማግኘት ሳይሆን የተወሰኑ ማሻሻያዎችን ሇማስዯረግ ነበር፤ሇነገሩማ የዘመናዊው የአፌሪካ ናሽናሉዝም ምንጭ የሆነው ፒን አፌሪካኒዝም 47


ራሱ በጊዜው አፌሪካን ነፃ የማውጣት አሊማ አሌነበረውም፤የአፌሪካውያን የጊዜው ጥያቄ የነበረው በዋናነት ሇአፌሪካውያን የበሇጠ ኢኮኖሚያዊ እና ፕሇቲካዊ መብቶችን ሇማስገኘት ነበር፡፡ ከህዝቡ(ከአፌሪካውያን) ጥያቄዎች መካካሌ የተወሰኑት አፌሪካውያን በቅኝ ገዥዎቹ መንግስትታት አስተዲዲሪዎች ውስጥ ተወካዬች እንዱኖራቸው ማዴረግ፤የሰራተኛ ማህበራትን (trade unions) የመመስረት መብት፤በቢዝነስ (ስራ) ውስጥ ሁለም እኩሌ እዴልች እንዱኖራቸው እና የዘር መዴል(መገሇሌ) እና የመሬት ንጥቂያ እንዱቆም የሚጠይቁ ነበር፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች በዋነኛነት ሲዯረጉ የነበረውም በሰሊማዊ መንገዴ ሲሆን፤ ይኀውም በአቤቱታዎች እና በሰሊማዊ ሰሌፍች አማካኝነት ነበር፡፡ ነገር ግን የቅኝ ገዥዎቹ እነዚህን ጥያቄዎች ሇመቀበሌ ፌቃዯኛ አሌነበሩም፡፡ ይህም አፌሪካውያን የቅኝ ግዛት ስርዓቱ እስካሇ ዴረስ እነዚህ ፌሊጎቶቻቸው እውን ሉሆኑሌን አይችለም ብሇው እንዱወስኑ አዯረጋቸው፤ ይህም እምነት ነበር በተሇይ ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኃሊ ዘመናዊውን የአፌሪካ ናሽናሉዝም እንዱፇጠር ያዯረገው፡፡

48


ምዕራፌ 3 የጣሉያን ፊሺሽት በኢትዮጵያ ሊይ ያዯረገው ወረራ (1935-1941) ይህ ክፌሌ በኢትዮጵያና በአፌሪካ ታሪክ ውስጥ በጣም አሳዛኝ ከሆኑት የታሪክ ክፌልች አንደን የሚዲስስ ነው፤በዚህም የጣሌያን ፊሺሽት ወረራን እና ከ1935 ዓ.ም እስከ 1941 ዓ.ም ዴረስ ኢትዮጵያን ስሇመቆጣጠሩ እናያሇን፡፡እንዱሁም የፊሺሽት ወረራ ምክንያቶችን፤የጅምሊ ጨራሽ መሳሪያዎች ጥቅም ሊይ መዋሊቸውን እና ሉግ ኦፌ ኔሽንስ ወረራውን ማስቆም አሇመቻለን እንመሇከታሇን፡፡ላሊው በዚህ ክፌሌ የምናየው ጉዲይ በዚህ አጭር የወረራ ጊዜ በኢትዮጵያ የቆየው የፊሺሽት አገዛዝ ባህሪ ምን እንዯሚመስሌ ነው፡፡ እንዱሁም የኢትዮጵያ አርበኞች ትግሌና የተገኘውን ነጻነት እንዱሁም የፊሺሽት ወረራ ያስከተሊቸውን ውጤቶች በዚህ ክፌሌ መጨረሻ ሊይ እናያሇን፡፡ይህ ክፌሌ የነጻነትን ዋጋ እና አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝም መከፇሌ ያሇበትን መስዋእትነት ከማስተማር አንጻር ትሌቅ ጠቀሜታ አሇው፤ሀገራትም ሁሌ ጊዜ ነጻነታቸውን ሇመጠበቅ የተዘጋጁ መሆን እንዲሇባቸው ሇሁለም የሚያስተምር ነው፡፡

የጣሌያንና የኢትዮጵያ ጦርነት 1935-1936 ዓ.ም መሰረቱ እና ምክንያቱ አውሮፒውያን ከአዴዋ በኋሊ በነበረው ጊዜ በኢትዮጵያ ሊይ የነበራቸው ፌሊጎት በክፌሌ ሶስት(Unit three) እንዯተማራችሁት ኢትዮጵያ ከአዴዋ ጦርነት ነጻነቷን ሳታጣ በዯህና መውጣቷን አይታችኋሌ፤ነገር ግን ይህ ጦርነት አውሮፒውያን ኢትዮጵያን ቅኝ ሇመግዛት ያዯረጉት የመጨረሻ ሙከራ አሌነበረም፡፡ በርግጥም በ20ኛው ክ/ዘመን የመጀመሪያ ጥቂት አስርት አመታት ውስጥ የአውሮፒ መንግስታት በኢትዮጵያ ሊይ የነበራቸውን የቅኝ ግዛት ፌሊጎት በዴጋሚ ጀምረው ነበር፤በክፌሌ ሶስት እንዲያችሁትም በ1906 ዓ.ም በብሪታንያ፤ ፇረንሳይ እና ጣሉያን መካከሌ የተፇረመው ትሪፒርታይት ትሪቲ ሶስቱ ሀገራት እዴለ በተገኘ ጊዜ(ሁኔታዎች በተመቻቹ ጊዜ) ኢትዮጵያን ከፊፌሇው ሇመግዛት የነበራቸው ፌሊጎት ያስከተሇው ውጤት ነበር፡፡ በዚህም ፇረንሳይ በባቡር መንገደ መስመር አካባቢ፤ብሪታንያ በአባይ ወንዝና ጣና ሀይቅ አካባቢ እንዱሁም ጣሌያን በዯቡብ ኤርትራ ውስጥ ባለ የወዯብ አካባቢ ያለ ቦታዎች ሊይ እና በሰሜናዊ የጣሌያን ሶማሉሊንዴ አካባቢ በነበሩ ግዛቶች ሊይ ፌሊጎት ነበራቸው፡፡ ዲግማዊ ሚኒሌክም ስሇዚህ ትሪቲ መዯረግ ሲያውቅ ህጋዊ ተቃውሞ አሰምቷሌ፡፡ ነገር ግን ተቃውሞው በአውሮፒውያን በኩሌ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀረ፡፡ ስሇሆነም በሰሊማዊ መንገዴ

መንግስት

ስራውን

የሚቀጥሌበትንና

ሰሊማዊ

የስሌጣን

ሽግግር(ቅብብልሽ)

የሚዯረግበትን ሁኔታ ሇማመቻቸት ሚኒሌክ የሚከተለትን ሁሇት እርምጃዎች ወስዶሌ፣ 49


በ1907 ዓ.ም የሚኒስትሮች ምክር ቤት መሰረተ፤በ1908 ዓ.ም ዯግሞ ሌጅ እያሱን(የሚኒሉክ ሴት ሌጅ ሸዋረጋ እና የወልው ራስ ሚካኤሌ ሌጅ የሆነውን) የሥሌጣኑ ወራሽ(አሌጋ ወራሽ) እንዯሚሆን ገሇፀ፤እነዚህ እርምጃዎች ከተወሰደበት ምክንያቶች መካከሌ አንደ ብሪታንያ ፇረንሳይና ጣሉያን የቅኝ ግዛት ፌሊጎታቸውን ሇማስፇፀም ሲለ ሉያዯርጉት የሚችሇውን የጣሌቃ ገብነት እዴሌ ሇመዝጋት ነበር፤ሶስቱ የአውሮፒ አገራት በትሪፒርታይት ትሪቲ መሰረት በኢትዮጵያ የፕሇቲካ ብጥብጥና አሇመረጋጋት ከተፇጠረ ወዯ ኢትዮጵያ በመግባት የቅኝ ግዛት ፌሊጎታቸውን እውን ሇማዴረግ ተስማምተው ነበር፡፡

የፊሺሽት ጣሉያን እቅድች ጣሉያን በኢትዮጵያ ሊይ የነበራት የቅኝ ግዛት ፌሊጎት በ1922 ዓ.ም ሙሶልኒ እና የእሱ ፊሺሽት ፒርቲ ወዯ ስሌጣን መምጣታቸውን ተከትል በአዱስ ጉሌበት ተጀመረ፣ ፊሺሽቶች ኢትዮጵያን ሇመውረር በርካታ ጥምር ምክንያቶች ገፊፌተዋቸዋሌ፤አንደ የወረራው ምክንያት በ1896 ዓ.ም በአዴዋ ጦርነት የዯረሰባቸውን ሽንፇት አሳፊሪ ጠባሳ የማጥፊት ፌሊጎት ነበር፤ ፊሺሽቶች የጥንታዊ ሮምን ሀይሌና ክብርመሌሰን ማምጣት አሇብን ይለ ስሇነበር በኢትዮጵያ ሊይ

የበቀሌ

እርምጃ

በመውሰዴ

ያንን

የሃፌረት

ስሜት

ማጥፊት

ነበረባቸው፤ሙሶልኒ

በተጨማሪም ወታዯራዊ ዴሌ በማምጣት ሇራሱ ክብር ሇማግኘት ፌሊጎት ነበረው፤ከጀርመኑ ሂትሇር ጋር ሲነፃፀርም ከፌተኛው(Senior) የፊሺሽት አምባገነን ሆኖ ሇመታየት ፇሌጎ ነበር፤ ከዚህም በተጨማሪ ጣሉያን በአሇም ኢኮኖሚ ዴቀት(World Depression) ምክንያት ከፌተኛ የኢኮኖሚ ችግር ነበረባት፣ በዚህም ሳቢያ የግዛት ወረራ የሚዯረግበት ጦርነት ማካሄደ የጣሌያንን ህዝብ ትኩረት በሃገር ውስጥ ከነበረው አስቸጋሪ ሁኔታ ሇማስቀየር ጠቃሚ ሆኖ ነበር፡፡ ፊሺሽት ጣሉያን ከ1920ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ ሊይ የወረራጦርነት ሇማዴረግ አቅዲ ነበር፤ነገር ግን እስከ 1930ዎቹ ዴረስ እቅዶን አሌገሇጠችም ነበር፤ይሌቁንም ጣሌያን ራሷን የኢትዮጵያ ወዲጅ አዴርጋ ታሳይ ነበር፤ በ1923 ዓ.ም ኢትዮጵያ ወዯ ሉግ ኦፌ ኔሽንስ በአባሌነት ሇመግባት ስታመሇክት ጣሉያን ብሪታንያ እንዲዯረገችው የአባሌነት ጥያቄውን አሌተቃወመችም፤እንዱሁም በ1924 ራስ ተፇሪ ወዯ አውሮፒ ሃገራት ጉብኝት ሲያዯርግ ከላልች

ማናቸውም

የአውሮፒ

ሃገራት

ይሌቅ

በጣሌያን

የሞቀ

አቀባበሌ

አግኝቷሌ፡፡

በተጨማሪም በ1928 ዓ.ም ጣሌያን ከኢትዮጵያ ጋር የሰሊምና የወዲጅነት ትሪቲ /ስምምነት/ ተፇራርማሇች፤እነዚህም ሁለ እንቅስቃሴዎች እስከ ወረራው ዋዜማ ዴረስ ሇጣሌያን እውነተኛ እቅዶን ሇመሸፇን ጠቅሟታሌ፡፡ ከሽፊኑ በስተጀርባ ግን ፊሺሽቶች ኢትዮጵያን የሚወሩበትን 50


ምቹ ሁኔታ(መሰረት) በማዘጋጀት ተጠምዯው ነበር፤የፊሺሽቶች ይህ ዝግጅት ሁሇት ዋና ዋና እንቅስቃሴዎች ሇመፌጠር

ነበሩት፤አንደ

በማሰብ

እንቅስቃሴያቸው

ሚስጥራዊ

የማካካዴ

በኢትዮጵያ

እርምጃዎችን

ውስጥ ማካሄዴ

የውስጥ

መከፊፇሌ

ነበር፤እነዚህ

አይነት

እርምጃዎች ይካሄደ የነበረው በጊዜው የኤርትራ ጣሌያናዊ አስተዲዲሪ በነበረው ኮራድ ዞሉ ነበር፤በዚህም ኮራድዞሉ የትግራይ፣ የወል፣ የበጌምዴር እና ጎጃም መሪዎችን በንጉሱ ሊይ ተቃዋሚ እንዱሆኑ ሇማነሳሳት ያግባባና ጉቦ ይሰጥ ነበር፡፡ ላሊው እንቅስቃሴያቸው ዯግሞ ወታዯራዊ ዝግጅቶች ማዴረግ ነበር፤ በዚህም ጣሌያን ጦሯን (ወታዯሮቹን) እና የጦርነት እቃዎቿን (አቅርቦቶቿን) በቅኝ ግዛቶቿ በኤርትራና ሶማሉሊንዴ እያሰፇረች ነበር፡፡ ከነዚህ ዝግጅቶች በኋሊ ሙሶልኒ ወረራውን ሇማካሄዴ ሰበብ ይጠባበቅ ነበር፤ በርግጥ በ1932 ዓ.ም ብሪታንያ

እና

እንዴትወስዴ

ፇረንሳይ ሃሳብ

የሆሬ

አቅርበው

ሊቫሌስምምትን ነበር፤ይህም

ሲያረጉ

ጣሉያን

በስምምነቱ

ከጀርመን

ጋር

ጣሉያን

ኢትዮጵያን

ተባባሪ

እንዲትሆን

ሇማበረታታት ነበር፡፡ ሇሙሶልኒ ወረራ እንዯ ሰበብ የጠቀመው ክፌተት በዱሴምበር 5 ቀን 1934 ተከሰተ፤በእሇቱ የኢትዮጵያና የጣሉያን ወታዯሮች በኦጋዳን ወሌዋሌ አካባቢ ተጋጩ፤ በ1908 ዓ.ም በኢትዮጵያ እና በጣሉያን መካከሌ ተዯርጎ በነበረው የዴንበር ትሪት (ስምምነት) ወሌዋሌ የኢትዮጵያ ግዛት ክፌሌ ነበር፤ነገር ግን ከስምምነቱ በኋሊ የኢትዮጵያ መንግስት በወሌዋሌ ሊይ ስሌጣኑን ሙለ በሙለ አሌተጠቀመም ነበር፤አካባቢው ዯግሞ በሁለም የሶማሉያ አርብቶ አዯሮች በነፃ የሚጠቀሙት ጥሩ ጥሩ የውሃ ጉዴጓድች ነበሩት፤ በአካባቢው ኢትዮጵያ በበቂ ሁኔታ ስሌጣኗን እየተጠቀመች ስሊሌነበረ ጣሌያኖች ወሌዋሌን የጣሌያን ሶማላሊንዴ ቅኝ ግዛታቸው ክፌሌ እንዯሆነች መቁጠር ጀመሩ፡፡ በ1934 ዓ.ም የብሪታንያና ኢትዮጵያ የጋራ የዴንበር ኮሚሽን አካባቢውን በጎበኘበት ጊዜ የኢትዮጵያመንግስት ጣሌያኖች ወዯ ወሌዋሌ ሰርገው መግባታቸውን አወቀ፤ኮሚሽኑ ወዯ አካባቢው የሄዯው በኢትዮጵያና ብሪቲሽ ሶማሉሊንዴ መካከሌ የነበረውን ዴንበር ሇመሇየት ነበር፤በዚህም ኮሚሽኑ ጣሉያኖች ወዯ ወሌዋሌ በዯንብ መግባታቸውን እና ወታዯራዊ ምሽግ መገንባታቸውን ተረዲ፤ኮሚሽኑን አጅበው የነበሩት

የኢትዮጵያ

ወታዯሮችም

ይህንን

የጣሉያንን

ተግባር

ወዱያውኑ

ተቃወሙት፤

በውጤቱም በዱሴምበር 5 ቀን 1934 ዓ.ም በጣሉያን ወታዯሮች እና አነስተኛ የኢትዮጵያ የጦር ክፌሌ መካከሌ ግጭት ተፇጠረ፤ይህም ክስተት የወሌዋሌ ክስተት(Walwal Incident) ተብል ይታወቃሌ፤በዚህ ግጭት የበሇጠ ጉዲት የዯረሰበት የኢትዮጵያ ወገን ነበር፤ነገር ግን ጣሉያኖች ኢትዮጵያ በይፊ(አፉሺያሌ) ይቅርታ መጠየቅና ካሳ መክፇሌ አሇባት በማሇት ጠየቁ፤ኢትዮጵያም አሇመግባባቱን በሰሊማዊ ግሌግሌ ዲኝነት(arbitration) ሇመፌታት የቻሇችውን ሁለ ሞከረች፤ 51


እናም ሇሉግ ኦፌ ኔሽንስ አቤቱታ አቀረበች፤ሉጉም ግጭቱን ሇመፌታት እየሞከረ እንዯሆነ ሇማሳየት ብቻ ቢንቀሳቀስም ከወሌዋሌ ክስተት ከአንዴ አመት ጊዜ አካባቢ በኋሊ ሙሶልኒ በኢትዮጵያ ሊይ ሙለ ወረራ ከፇተ፡፡ የሉግ ኦፌ ኔሽንስ ዋና ዋና አባልቹ የሆኑት ብሪታንያ እና

ፇረንሳይ ጣሉያንን

እንዲትሆንባቸው)

ሇጀርመን

በማሰብ

አሳሌፍ ሊሇመስጠት

ኢትዮጵያን

በመስዋእትነት

(ጣሌያን ከጀርመን ሇጣሌያን

ሇማቅረብ

ጋር

ወዲጅ

በሚስጥር

ተስማምተው ስሇነበር ሉግ ኦፌ ኔሽንስ ይህን ችግር ሇመፌታት ውጤታማ ሉሆን አሌቻሇም ነበር፤ በኋሊ ሊይም ሉጉ ነዲጅን(Oil) የማያካትት የኢኮኖሚያዊ ማእቀብ ብቻ እንዱጣሌ ወሰነ፡፡ በላሊ በኩሌ ኢትዮጵያ ዯግሞ የጣሌያንን ወረራ ሇመቋቋም ዝግጁ አሌነበረችም፣ የኢትዮጵያ መንግስት ከአዴዋ ጦርነት በኋሊ የበዛ በራስ መተማመን ስሜት ተሰምቶት ነበር፤በዚህም ሳቢያ ዘመናዊ ጦር ሇመገንባት ስራ ትኩረት አሌሰጠም ነበር፤ በዚህ ረገዴ የአፄ ሀይሇስሊሴ ዯካማ ሙከራም በጅማሬ ሊይ የነበረ ብቻ ነው፤ ይህም በጣም ትንሽ እና በጣም የረፇዯበት መሆኑ ታይቷሌ፡፡ በተጨማሪም የኢትዮጵያ የፕሇቲካ፤ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች እጅግ በጣም ኋሊቀር ነበሩ፡፡ ሃገሪቷ እስከዚያም ጊዜ ዴረስ በፉውዲሉዝም (በፉውዲሌ ስርአት)ስር ነበረች፤ ከአዴዋ ጊዜ በተሇየም በጣሉያኖችና ኢትዮጵያኖች መካከሌ የነበረው የጦር መሳሪያ፤ የመገናኛ መንገድች ፤የወታዯሮች ስሌጠና እና ልጂስቲክ ወዘተ ሌዩነት ከፌተኛ ነበር፤ስሇሆነም ገና የመጀመሪያው ጥይት ከመተኮሱ በፉት የኢትዮጵያ እጣፇንታ ምን ሉሆን እንዯሚችሌ ግሌጽ ነበር፤በሉግ ኦፌ ኔሽንስ እና በሉጉ በጋራ ዯህንነትን የማስጠበቅ መርህ (Collective Security) ሊይም የነበረው መተማመን በተጨማሪ ጥቅም አሌባ መሆኑ ታይቷሌ፡፡

የጣሉያን እና የኢትዮጵያ ጦርነት (1935-36) የፊሺሽት ጣሉያን በኢትዮጵያ ሊይ ያዯረገው ጦርነት ነፃ በሆነች እና የሉግ ኦፌ ኔሽንስ አባሌ በሆነች ሀገር ሊይ የተዯረገ የቅኝ አገዛዝ ወረራነበር፤ጦርነቱ የኢትዮጵያን ህዝብ የተፇጥሮና ዱሞክራሲያዊ መብቶች በመጣስ በኢትዮጵያ ህዝብ ሊይ የባእዴ አገዛዝ ሇመጣሌ የተዯረገ ኢፌትሃዊ ጦርነት ነበር፤ኢትዮጵያውያንም ከፌተኛ እና አስቸጋሪ ሁኔታዎች ቢገጥማቸውም ሀገራቸውንና መብታቸውን ከውጭ ጠሊት ሇመከሊከሌ ተዋግተዋሌ፤የኢትዮጵያኖች ከፌተኛ የሃገር

ፌቅር

(አርበኝነት)

ስሜት

ከፌተኛ

የህይወት

ዋጋ

በመክፇሌ

ዘመናዊ

የጦር

መሳሪያዎችን ከያዘው ከጣሉያን ጋር እንዱፊሇሙ አዴርጓቸዋሌ፤ኢትዮጵያውያኖች ያዯረጉት ትግሌ የኢትዮጵያውያን ሃገር ፌቅር ስሜት (አርበኝነት) በተግባር የታየበት ነበር፡፡ የፊሺሽት ጣሉያን በኢትዮጵያ ሊይ ያዯረገው ጦርነት በሁሇት ግንባሮች የተዯረገ ነበር፤እነዚህም የጥቃት 52


አቅጣጫዎች በሰሜን ከኤርትራ በኩሌ እና በዯቡብ ዯግሞ ከጣሉያን ሶማላሊንዴ አቅጣጫ ነበር፤እነዚህም ግንባሮች በአፉሺያሌ ስማቸው “የሰሜኑ” እና “የዯቡቡ” ግንባሮች ተብሇው ይታወቃለ፡፡ ጦርነቱ ሲጀመር የሁለም የጣሌያን ጦር ሃይሌ ዋና አዛዥ የነበረው ጄኔራሌ ኤሚሉዮ ዱቦኖ ነበር (በኖቬምበር 1963 ዓ.ም በጄኔራሌ ፑትሮ ባድግሉዮ) እስከተተካበት ጊዜ ዴረስ፤በተጨማሪም ዱቦኖ ከዚያም የተተካው ባድግሉዮ የሰሜኑን ግንባር በቀጥታ ያዙ ነበር፤ በዯቡቡ ግንባር የፊሺሽት ጦር አዛዥ የነበረው ጄኔራሌ ሩድሌፌ ግራዚያኒ ነበር፤በመጀመሪያ ሊይ የጄኔራሌ ግራዚያኒ የቤት ስራ የነበረው ኢትዮጵያ በጣሉያን ሶማላሊንዴ ሊይ ሌታዯርገው የምትችሇውን ጥቃቶች ማስቆም ብቻ ነበር፤በዚህም ምክንያት የመጀመሪያው የጣሌያን ወረራ የተጀመረው

በሰሜን

ግንባር

ነበር፤በኦክቶበር

3

ቀን

1935

ዓ.ም

የጣሌያን

ወታዯሮች

በኢትዮጵያና በጣሌያን ቅኝ አገዛዝ ስር በነበረችው ኤርትራ መካከሌ የዴንበር መሇያ የነበረውን የመረብ ወንዝ በማቋረጥ ወዯ ኢትዮጵያ ገቡ፤በዚህም የኢትዮጵያ ወረራ ተጀመረ፡፡ በኦክቶበር ሙለ (የኖቬምበርን መጀመሪያ አካባቢ ጨምሮ) ፊሺሽት ጣሉያን ከኢትዮጵያ በኩሌ ከባዴ የሆነ ትግሌ ሳይገጥማቸው ወዯ ውስጥ መግባታቸውን ቀጠለበት፤ይህም የሆነው የኢትዮጵያ ጦር ወዯ ኋሊ እንዱመሇስ በመታዘዙ ወዯ ውስጥ በመግባት ሊይ የነበሩትን የፊሺሽት ጦር ሇመግታት ባሇመሞከሩ ነበር፤ የኢትዮጵያ መንግስት ይህን ስትራቴጂ የተጠቀመው በሁሇት ዋና ዋና ምክንያቶች ነበር፤የመጀመሪያው ሇአሇም (ሇአሇም አቀፈ ህብረተሰብ) ወራሪዋ ጣሉያን መሆኗን ሇማሳየት

ሲሆን፤ሁሇተኛው

ዯግሞ

ከስትራቴጂያዊ

አመሇካከት

አንፃር

ነበር፤ይኸውም

የፊሺሽትን ጦር ወዯ ውስጠኛው የኢትዮጵያ ክፌሌ በመሳብ የግንኙነት መስመሮቹን ሇማርዘም ነበር፤ሉግ ኦፌ ኔሽንም ጣሌያን ወራሪ መሆኗን በማውገዝ የተወሰኑ የኢኮኖሚ ማእቀቦችን ጣሇባት፤ነገር ግን እነዚህ የኢኮኖሚ ማእቀቦች በነዲጅ ሊይ የሚጣሇውን እና ውጤታማ ሉሆን የሚችሇውን ብቸኛ የኢኮኖሚ ማእቀብ አሊካተተም ነበር፡፡በዚህም ሳቢያ የሉጉ እርምጃዎች ሙሶልኒን በኢትዮጵያ የሚያዯርገውን ጦርነት መጠን ከማስፊፊት አሊገዯውም ነበር፤የሉጉን እርምጃዎች ውጤታማ ያሌሆኑ እና ዯካማ እንዱሆኑ ያዯረጋቸው የብሪታንያና የፇረንሳይ አቋም ነበር፤ይኸውም እነዚህ ሃገራት ከሙሶልኒ ጋር ህብረት በመፌጠር ከሂትሇር በተቃራኒ ሇመቆም ተስፊ ስሊዯረጉ ጣሉያንን መቃወም አሌፇሇጉም ነበር፤ ይሌቁንም በኢትዮጵያ ጉዲት ሇጣሌያን ተጨማሪ ስጦታዎችን በማዴረግ ነበር ግጭቱን ሇመቋጨት የመረጡት፤እንዯዚህ አይነቱ ክህዯት የገጠማት ኢትዮጵያም የጠሊትን ጦር በሁሇቱም የሰሜንና የዯቡብ ግንባሮች ከመዋጋት ውጭ አማራጭ አሌነበራትም፡፡

53


የሰሜኑ ግንባር በሰሜኑ ግንባር የነበረው የኢትዮጵያ ጦር ሶስት ዋና ዋና ክፌልች ነበሩት፤አንዯኛው ክፌሌ በራስ እምሩ እዝ ስር ነበር፤ በራስ እምሩ ስር ያሇው ጦር የግራውን አቅጣጫ በመያዝ ጣሉያኖችን በሽሬ ግንባር ሊይ ሇመዋጋት ተመዴቦ ነበር፤ በሁሇቱ ራሶች (ራስ ስዩም

መንገሻ

እና ራስ ካሳ ሀይለ) የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር ዯግሞ በተምቤን ግንባር ሇመዋጋት የመሀከለን (Centre) አቅጣጫ ይዞ ነበር፤በቀኝ በኩሌ ዯግሞ አምባ አራድም በሚባሇው የተራራ ጫፌ በኩሌ በእዴሜ በገፊው የጦር ሚኒስቴር ራስ ሙለጌታ ይገዙ እዝ ስር የሚመራው የንጉሱ ጦር (Imperial Army) ነበር፤ የአጠቃሊይ የጦሩ አዛዥነት ዯግሞ ንጉሱ በሰሜኑ ግንባር ባሇው የኢትዮጵያ ጦር ሊይ ዋና አዛዥ እንዱሆን በሾሙት ራስ ካሳ ሃይለ ተይዞ ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ጦር የመሌሶ ማጥቃቱን በጀመረ ጊዜ እንዯ አዱግራት፣ አዴዋ እና መቀላ ያለ ዋና ዋና ከተሞች ቀዯም ብል በፊሺሽት ቁጥጥር ስር ወዴቀው ነበር፤በመጀመሪያው የመሌሶ ማጥቃት የኢትዮጵያ ወታዯሮች በዋናነት የሞከሩት ጣሉያኖችን ስትራቴጂያዊ ከተማ በሆነችው መቀላ ከተማ ሊይ ሇመክበብ ነበር፤ ይህም ሙከራ የመጀመሪያው የተምቤን ጦርነት ተብል ወዯሚታወቀው በሰሜኑ ግንባር የተዯረገ የመጀመሪያ ውጊያ አመራ፤ ይህ የመጀመሪያው የተምቤን ጦርነት የተዯረገው ከጃንዋሪ 20 እስከ 24 ቀን 1936 ዓ.ም ነበር፤ በዚህ ጦርነት የራስ ካሳ እና ራስ ስዩም ሃይልች ተሸነፈ፣ በዚህም ጦርነት 8,000(ስምንት ሺህ) አካባቢ የሚሆኑ ኢትዮጵያኖች የሞት እና መቁሰሌ ጉዲት ዯርሶባቸዋሌ፤በጣሌያን በኩሌ ዯግሞ 60 (ስዴሳ) ኦፉሰሮች፤ 605 (ስዴስት መቶ አምስት) ዝቅተኛ ዯረጃ ያሊቸው ወታዯሮች እና 417(አራት መቶ አስራ ሰባት) ኤርትራውያን ምሌምልች (Askaris) የሞት እና መቁሰሌ ጉዲት ዯርሶባቸዋሌ፤ ስሇሆነም የኢትዮጵያ ጦር ጣሌያኖችን ከመቀላ ማስሇቀቅ አሇመቻለ ግሌጽ ሆነ፤ እንዱሁም የፊሺሽት ወታዯሮች ወዯ ውስጥ የበሇጠ ሇመግባት የሚያዯርጉትን እንቅስቃሴ ማስቆም አሌቻሇም፤እስከዚያ ጊዜ ዴረስ በፊሺሽት ወታዯሮች የተዯረገው ወዯ ውስጥ የመግባት እንቅስቃሴ (ግስጋሴ) የኢትዮጵያው ዘመቻ ዝናባማው ወቅት ከመግባቱ በፉት እንዱጠናቀቅ ሇፇሇገው ሙሶልኒ አሊረካውም ነበር፤በዚህም ሙሶልኒ ጄኔራሌ ዱቦኖን የበሇጠ ፇጣን ግስጋሴ ሇማዴረግ ባሇመቻለ በመውቀስ በጄኔራሌ ፑትሮ ባድግሉዮ ተካው፤ባድግሉዮም ሙሶልኒ የሰጠውን ዘመቻውን በጣም በፌጥነት ሇማጠናቀቅ በእጃቸው የሚገኙ ማናቸውንም አይነት የጦር መሳሪያ እንዱጠቀም የሰጠውን ትእዛዝ በመቀበሌ ጄኔራሌ ባድግሉዮ በአሇም አቀፌ ዯረጃ የተከሇከሇውን የሙስታርዴ ጋስ (ገዲዩ ጋዝ) በሳይንሳዊ ስሙ ዪፔራይት መጠቀም ጀመረ፡፡ የመጀመሪያውን የተምቤን ጦርነት ተከትል አምባ አራዯም የፊሺሽት ሃይልች ቀጣይ ኢሊማ 54


ሆነች፤ በአምባ አራዯም ሊይ በራስ ሙለጌታ ስር ያሇው 80,000(ሰማንያ ሺህ) የኢትዮጵያ ጦር ሰፌሮ ነበር፤ ጣሉያኖችም የአምባራዯምን ጦርነት የጀመሩት ሇቀናት ካዯረጉት የአየር ጥቃት እና የከባዴ መሳሪያ ዴብዯባ በኋሊ ነበር፤የዚህ ከፋብርዋሪ 10-15 ቀን 1936 ዓ.ም የተዯረገው የምዴርና

የአየር

ዴብዯባ

በፇጠረው

ውዴመት

የኢትዮጵያ

ጦር

6000(ስዴስት

ሺህ)

ተገዴሇውበት የተራራውን ጫፌ ሇመሌቀቅ ተገዯዯ፡፡በዚህ ባሌተቀናጀ ማፇግፇግ (ሽሽት) ወቅት ራስ ሙለጌታም ራሱ ተገዯሇ፡፡ በጣሉያን በኩሌ ዯግሞ 36(ሰሊሳ ስዴስት) ነጭ ኦፉሰሮች፤ 621(ስዴስት

መቶ

ሀያ

አንዴ)

ነጭ

ወታዯሮች

እና

145(አንዴ

መቶ

አርባ

አምስት)

ኤርትራውያን ምሌምልች (Askaris) (ከጣሌያን ቅኝ ግዛቶች የተመሇመለ ወታዯሮች) ብቻ ነበር የሞት እና መቁሰሌ ጉዲት የዯረሰባቸው፡፡

በፋብርዋሪ ማብቂያ 1936 ዓ.ም ሊይ በራስ ካሳ

እና ራስ ስዩም የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር በሁሇተኛው የተምቤን ጦርነት ከጣሌያኖች ጋር ተዋጋ፤በመጀመሪያው የተምቤን ጦርነት ከፌተኛ ሽንፇት የዯረሰባቸው የራስ ካሳ እና የራስ ስዩም ሃይልች በቁጥር እና በታክቲክ የበሊይነት የነበራቸውን ጣሉያኖች መቋቋም አሌቻለም ነበር፤በተዯረገው ፌሌሚያ (ጦርነት) በመሃከሌ አቅጣጫ ከነበረው የኢትዮያ ጦር ዋና ዋና ክፌልች አንደ ከውጊያ ውጭ ሆኖ ነበር፤ በዚህም ሳቢያ ኮማንዯሮቹ ራሳቸው ከቀረቻቸው ጥቂት ወታዯሮች ጋር በጊዜው በሰሜን ወል ኮረም ሊይ ሰፌረው የነበሩትን ንጉሱንተቀሊቀለ፤ በዚህ በሁሇተኛው የተምቤን ጦርነት 8000 (ስምንት ሺህ) ኢትዮጵያኖች የሞት እና መቁሰሌ ጉዲት ዯርሶባቸዋሌ፤በጣሉያን በኩሌም 34(ሰሊሳ አራት)ኦፉሰሮች፤3501(ሶስት ሺህ አምስት መቶ አንዴ) አነስተኛ ዯረጃ ያሊቸው ወታዯሮች እና 188(አንዴ መቶ ሰማንያ ስምንት) የኤርትራ ምሌምልች የሞት እና መቁሰሌ ጉዲት ዯርሶባቸዋሌ፡፡

በግራ በኩሌ(አቅጣጫ) በሽሬ

ግንባር የነበረው በራስ እምሩ ስር የነበረ የኢትዮጵያ ጦር በአንፃራዊነት የተሻሇ ሰርቷሌ፤ በዚህም ስትራቴጂያዊ መተሊሇፉያ በነበረችው ዯም በጉና ሊይ በሜጀር ለዊሪ ክሪኒቲስር የሚመራውን የጣሉያን ጦር እና የኤርትራ ምሌምልች ሃይሌ በማጥቃት ማውዯም ቻሇ፤ ነገር ግን የራስ እምሩም ሃይልች ከችግር ነፃ አሌነበሩም፤ እናም በአፔሪሌ 2 ቀን 1936 ዓ.ም በተዯረገው የሽሬ ግንባር ጦርነት ተሸነፈ፤ በዚህ ግንባር ከነበሩት ችግሮች መካከሌ በተወሰኑ የጎጃም እና የሰሜን መኳንንቶች ዘንዴ የነበረው ዝቅተኛ የመዋጋት ሞራሌ አንደ ነበር፤ይህም የሆነው

መኳንንቱ

በሃይሇስሊሴ

ሊይ

በነበራቸው

ቅሬታ

ነበር፤

ነገር

ግን

ራስ

እምሩ

ከ10,000(አስር ሺህ) ወታዯሮቹ ጋር ወዯ አሸንጌ ሃይቅ የተቀናጀ ማፇግፇግ ማዴረግ ችል ነበር፡፡በሰሜኑ ግንባር የነበረው የመጨረሻ እና ወሳኝ ጦርነት የተዯረገው በማርች 31 ቀን 1936 ዓ.ም በማይጨው ነበር፤በዚህ ጦርነት የኢትዮጵያ ወታዯሮች የተመሩት በአፄ ሃይሇስሊሴ 55


ነበር፤ ነገር ግን ንጉስ የመራው ሞራለ የሞተበት እና የተፇረካከሰ ጦር ነበር፤ምክንያቱም በመጀመሪያ ዯረጃ በአንፃራዊነት በጥሩ ሁኔታ ሊይ የነበረው የራስ እምሩ ጦር በዚህ ጦርነት አሌተሳተፇም ነበር፤የራስ ሙለጌታም ጦር ከአምባ አራዯም ጦርነት በኋሊ ከጦርነት ውጪ ሆኖ ነበር(መዋጋት የሚችሌ አሌነበረም)፡፡ በዚህም መሌኩ የማይጨው ጦርነት ከማርች 31 እስከ አፔሪሌ 11 ቀን 1936 ዓ.ም ተካሂዶሌ፤ የቀሩት የራስ ስዩም እና የራስ ካሳ ሀይልችም በሞራሌ እና በአካሌ ጉዲት ዯርሶባቸው ነበር፤በዚህ ሳቢያ በጦርነቱ ምንም ሌዩነት መፌጠር አሌቻለም ነበር፤ በዚህ ጦርነት የነበረው ብቸኛው አዱስ ሃይሌ 6000 (ስዴስት ሺህ) አካባቢ ወታዯሮች የነበሩት የንጉሱ ቦዱጋርዴ(Imperial Body Guard) ጦር ነበር፤እነዚህ ሁሊ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም የኢትዮጵያ ወታዯሮች በዯንብ በተዯራጁት እና የአየር ሃይሌ የበሊይነቱንም ሇብቻቸው በተቆጣጠሩት ጣሉያኖች ሊይ ጥቃት ከፇቱ፤ ጦርነቱም ሇ13 ተከታታይ ሰአታት ተዯረገ፤ በመጨረሻም የኢትዮጵያ ሃይልች ተሸነፈ፤ ከዚህም በኋሊ በመሸሽ ሊይ በነበረው የኢትዮጵያ ሰራዊት ሊይ በጣሌያን ፊሺሽት ጦር ጭካኔ በተሞሊበት ሁኔታ በአውሮፔሊኖች (በአየር) የቦምብ እና የመርዝ ጋዝ ጥቃቶች ተፇፀሙበት፤በውጤቱም በማይጨው ጦርነት ከ5,000 እስከ 8000 የሚዯርሱ ኢትዮጵያውያኖች እንዯተገዯለ ይታመናሌ፤ በጣሌያን በኩሌ ዯግሞ 68 ነጭ ኦፉሰሮች ፤332 ነጭ ወታዯሮች እና 873 የኤርትራ ምሌምልች የሞትና መቁሰሌ ጉዲት ዯርሶባቸዋሌ፤ከዚያም በአፔሪሌ 1936 ዓ.ም የፊሺሽት ጦር ያሇምንም ችግር ዯሴ ገባ፤ስሇሆነም በሰሜኑ ግንባር የነበረው ጦርነት ከሞሊ ጎዯሌ ተጠናቀቀ፡፡

የዯቡቡ ግንባር ከሊይ ቀዯም ብሇን እንዯገሇጽነው በዯቡብ ግንባር የጣሌያን ወታዯሮች አዛዥ የነበረው ጄኔራሌ ሩድሌፌ ግራዚያኒ ነበር፤ዱቦኖ በሰሜኑ ግንባር በኩሌ የመረብን ወንዝ ተሻግሮ ከገባ ሌክ ከአንዴ ወር በኋሊ ግራዚያኒ የጣሌያን ጦር ወዯ ኦጋዳን ውስጥ(ውስጠኛ ክፌሌ) እንዱገባ አዘዘ፤ይህን ያህሌ የዘገየውም በዋናነት በመጀመሪያ ተሰጥቶት የነበረው የመከሊከሌ ተግባር ብቻ ስሇነበር ነው፤ ነገር ግን ግራዚያኒ በፊሺሽት ዴሌ ተሳታፉ ሳይሆን እዴለ እንዱያመሌጠው አሌፇሇገም ነበር፤ በዚህም ሳቢያ ግራዚያኒ በተከታታይ በቴላግራም ሙሶልኒን በመጠየቅ በዯቡብ በኩሌ ጥቃት

ሇመክፇት

ፇቃዴ

አገኘ፡፡

በዯቡብ

ግንባር

የነበረው

የኢትዮጵያ

ጦር

ሰራዊት

80,000(ሰማንያ ሺህ) አካባቢ ነበር፤ሁሇት ንዐስ ክፌልችም ነበሩት፤እነዚህም የዯቡባዊ እና የዯቡብ ምስራቅ አቅጣጫ ሊይ ያለት የጦሩ ንኡስ ክፌልች ነበሩ፤የዯቡባዊው አቅጣጫ አዛዥ የንጉሱ አማች(son in law) እና የሲዲሞ አካባቢ ዋና አስተዲዲሪ የነበረው ራስ ዯስታ ዲምጠው 56


ነበር፤ በዯቡብ ምስራቅ የነበረው የኢትዮጵያ ጦር ዯግሞ የሃገርጌ አካባቢ ዋና አስተዲዲሪ በነበረው ዯጃዝማች ነሲቡ ዘአማኑኤሌ እዝ ስር ነበር፤በነዚህ በሁሇቱም አቅጣጫዎች የነበሩት የኢትዮጵያ ሰራዊት በሰሜኑ ግንባር ከነበሩት በአንፃራዊነት በተሻሇ ሁኔታ የታጠቁ እና የተሻሇ አቅርቦት የነበራቸው ናቸው፤ አዛዦቹም በሰሜኑ ግንባር ከነበሩት አዛዦች(ከራስ እምሩ በቀር) ይሌቅ ወጣቶች እና የተሻሇ የመዋጋት ሞራሌ የነበራቸው ነበሩ፡፡ የግራዚያኒ የመጀመሪያ ጥቃት የተሰነዘረው በኦጋዳን ውስጥ በምትገኘው ቆሬ(Qorahe) ሊይ ነበር፤ይህች ቦታ ወዯ ጅጅጋ እና ሃረር ሇሚዯረግ እንቅስቃሴ ስትራቴጂያዊ አቀማመጥ የነበራት ናት፤ የኢትዮጵያ ጦርም ከሞተ በኋሊ(posthumously) ዯጃዝማች በተባሇው ግራዝማች አፇወርቅ እዝ ስር በመሆን በቆሬ ሊይ ጠንካራ ይዞታ ነበረው፤የዚህችን ቦታ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታም በመረዲት አፇወርቅ በከፌተኛ ዯረጃ እስከቆሰሇበት ጊዜ ዴረስ ጀግንነት የተሞሊበት ትግሌ አዴርጓሌ፤ በኖቬምበር መጀመሪያም ቆሬ በፊሺሽት ወታዯሮች ቁጥጥር ስር ገባች፡፡ ሇፊሺሽቶች ይችን ቦታ መቆጣጠር መቻሊቸው ወዯ ጅጅጋ እና ሃረር ሇመግባት አስቻሊቸው፤ በዚህ ግስጋሴያቸው ወቅት ያጋጠማቸው ብቸኛው ጠንካራ ፌሌሚያ በወጣቱ ዯጃዝማች መኮንን እንዲሌካቸው አዛዥነት ከሚመራው የኢትዮጵያ ጦር ነበር፡፡ በዯቡባዊው አቅጣጫ ያሇው በራስ ዯስታ ዲምጠው የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር በኦጋዳን ጦርነት(ግንባር) ጣሌያኖች በኢትዮጵያኖች ሊይ የፇጠሩትን ጫና ሉቀንስ ይችሌ የነበረ ቢሆንም ራስ ዯስታ ግን በርቀት በኢትጵያና ሶማሉያ ዴንበር ሊይ ወዯምትገኘው ድል አድ (Dolo ado) አዯገኛ ዘመቻ እንዱዯረግ በማዴረግ ከፌተኛ ስህተት ሰርቶ ነበር፤ይህም በበረሃ የተዯረገው ረጅም ጉዞ (ከአቅርቦቶች እጥረት እና ከተሊሊፉ ወረርሽኝ በሽታ መከሰት ጋር ተዯምሮ) ግማሽ አካባቢ የሚሆነውን የራስ ዯስታ ጦር አወዯመበት፡፡ ከተዲከመው እና በከፌተኛ ሁኔታ ከቀነሰው ጦር የተረፈት ወታዯሮች በጃንዋሪ 26 ቀን 1936 ዓ.ም በገናላ ድሪያ ከጣሉያኖች ጋር ተዋጉ፤በዚህም ሇሶስት ቀናት ከቀጠሇ ጠንካራ ጦርነት በኋሊ የኢትዮጵያ ሃይልች ሙለ ሇሙለ ተሸነፈ፤ከሳምንት በኋሊም በጃንዋሪ 20 ቀን 1936 ዓ.ም ነገላ ቦረና በጣሉያኖች ተያዘች፤ሽንፇቱን ተከትልም ራስ ዯስታ ቀዯም ብሇው ከተጀመሩት የአርበኞች ትግሌ እንቅስቃሴዎች አንደን በመቀሊቀሌ ትግለን ሇመቀጠሌ ከጥቂት ወታዯሮቹ ጋር ወዯ ውስጠኛው የሃገሪቱ ክፌሌ አፇገፇገ፡፡

57


የጣሌያን ዴሌ በሁሇቱም በዯቡብ እና በሰሜኑ ግንባሮች የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት ተሸንፍ ተበታተነ፤ በማርች 5 ቀን 1936 ዓ.ም የፊሺሽት ጣሉያን ወታዯሮች በዴሌ ወዯ አዱስ አበባ ገቡ፤ በ1935/36 ዓ.ም ዘመቻዎች የኢትዮጵያ ጦር ሙለ በሙለ ተሸነፇ፤ ሇጣሌያንም ዴሌ በርካታ ምክንያቶች የነበሩ ሲሆን በመጀመሪያ ዯረጃ የፊሺሽት ጦር በቁጥር እና በቴክኒክ የበሊይት ነበረው፤ጣሌያኖች ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎች፤ብረት ሇበስ ተሽከርካሪዎች እና አውሮፔሊኖች ታጥቀው ነበር፤ የፊሺሽት ጦር በተጨማሪም ታንኮችና የመርዝ ጋር ተጠቅሟሌ፤በአንፃሩ የኢትዮጵያውያኖች የጦር መሳሪያዎች በዋናነት ከአዴዋ ጦርነት የተራረፈ አሮጌ (ጊዜ ያሇፇባቸው) ጠመንጃዎች ነበሩ፤ ከሁለም በሊይ ዯግሞ ከፌተኛ የጥይት (cartridges) እጥረት ነበረበት፤በተወሰኑ ምንጮች ዘገባ መሰረት ኢትዮጵያኖች በአጠቃሊይ በጦርነቱ የተጠቀሙት ጥይት ጣሉያኖች በአንዴ ወይም ሁሇት ጦርነቶች ሊይ ብቻ ከተጠቀሙት ጋር እኩሌ ነበር፤ እንዱሁም ኢትዮጵያኖች 8 ብቻ የትራንስፕርት (መጓጓዣ) አውሮፔሊኖች የነበራቸው ሲሆን ጣሌያኖች በአንፃሩ 400 አውሮፔሊኖች ነበራቸው፤ከእነዚህም አብዛኞቹ ቦምብ ጣይ አውሮፔሊኖች ነበሩ፤ ከእንዯዚህ አይነቱ ግዙፌ ሌዩነት አንፃር ሲታይ እንዯውም የሚያስዯንቀው ኢትዮጵያውኖች ሇሰባት ወራት ጦርነቱን መቀጠሊቸው ነበር፡፡በሁሇተኛ ዯረጃ ዯግሞ የኢትዮጵያ ሃይልች የተዯራጀ ወታዯራዊ ልጂስቲክ ስርአት አሌነበራቸውም፤በዚህም የተቀናጀ የአስፇሊጊ ነገሮች እና የጥይቶች አቅርቦት አሌበረም፤ ጦሩ በተጨማሪም የታመሙትንና የቆሰለትን የሚንከባከቡ ድክተሮችና የህክምና እቃዎች አቅርቦት አሌነበረውም፤ ብቃት ያሇው የራዱዮ ኮሚኒኬሽን (መገናኛ መሳሪያዎች) አሇመኖርም የኢትዮጵን ጦር የተቀናጀ ውጊያ ሇማዴረግ አሊስቻሇውም ነበር፤በዚህም ሳቢያ እያንዲንደ ክፌሌ ሇየብቻ የተነጠሇ ዘመቻ ያዯርግ ስሇነበር በፊሺሽት ወታዯሮች

በቀሊለ

ተሸንፎሌ፡፡በሶስተኛ

ዯረጃ

በኢትዮጵያ

ጦር

ውስጥ

ራሱ

ሌዩነቶችና

ቅሬታዎች ነበሩ፤ይህም የንጉሱ የመአከሊዊውን መንግስት የማጠናከር ፕሉሲ ያስከተሇው ውጤት ሲሆን ይህፕሉሲ የየክሌለን መሪዎች ስሌጣን የሚያዲክም ነበር፤ በዚህ ምክንያት አብዛኞቹ መኳንንቶች ከንጉሱ ጋር አሇመግባባት ሊይ ነበሩ፤ ሇዚህም አንዴ ማስረጃ የሚሆነው የንጉሱ አማች(son in law) እና የትግራይ ዋና አስተዲዲሪ የነበረው ዯጃዝማች ሃይሇስሊሴ ጉግሳ ነበር፤በጦርነቱ ጅማሬ አካባቢ ሃይሇስሊሴ ጉግሳ ጠቃሚ መረጃ ይዞ ወዯ ጣሌያን ወገን ሄድ ነበር (ምንም እንኳን ከራሱ ጋር 1200 ወታዯሮችን እና 8 ጠመንጃዎችን ብቻ ይዞ ቢሆንም)፡፡ ላልች

ብዙዎች

መኳንንቶችም

ጦርነቱን

የተዋጉት

በዝቅተኛ

ቁርጠኝነት

ነበር፤ከዚህ

በተጨማሪም በመኳንንቱ መካከሌ የነበረው ፈክክር የኢትዮያን ጦር የበሇጠ አዲክሞታሌ፡፡ 58


ሇምሳላ ራስ ሙለጌታ ንጉሱ ራስ ካሳን የሰሜኑ ግንባር ዋና አዛዥ አዴርጎ በመሾሙ ዯስተኛ አሌነበረም፤ ራስ ሙለጌታ የጦር ሚኒስቴር እንዯመሆኑ መጠን ይህ ስሌጣን ሇእሱ መሰጠት እንዲሇበት ያምን ነበር፤ ይህ ሁለ ነገር የተቀናጀ እንቅስቃሴ ሇማዴረግ የነበረውን ማናቸውም አይነት እዴሌ ቀንሶታሌ፤ስሇሆነም የጦር አዛዦቹም አብዛኛውን ጊዜ የሚዋጉት ሇየብቻ ነበር፡፡ በመጨረሻም አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ጦር አዛዦች የዘመናዊ ጦርነት በተመሇከተ ጥቂት እውቀት ብቻ የነበራቸው ያረጁ መኳንንቶች ነበሩ፤መኳንንቶቹ (ንጉሱን ጨምሮ) በጦር ግንባሮቹ ከገጠማቸው አስቸጋሪ ህይወት ይሌቅ በጣም የሇመደት ሰሊማዊ የሆኑ አስተዲዯራዊ ተግባራትን መስራት ነበር፤ በዚህም የተዋጊዎች ቁርጠኝነት (ጽናት) ያጥራቸው ነበር፤በዚህም ሳቢያ ብቃት ያሇው አመራር ሉሰጡ አሌቻለም ነበር፡፡ ሇዚህም ዋና ምክንያት የነበረው ከአዴዋ ጦርነት በኋሊ ሇአርባ አመታት ያህሌ ትሌቅ የሚባሌ ጦርነት አሌነበረም፤ ይህም የጦር መሪዎቹን ወታዯራዊ ሌምዴና አቅም ቀንሶት ነበር፤የኢትዮጵያ ጦር በ1935-36 ዓ.ም ጦርነት ሊይ ሽንፇትን እንዱያስተናግዴ ያዯረገውም ከሊይ የተጠቀሱት ጥምር ምክንያቶች ውጤት ነበር፡፡

ከማይጨው

ጦርነት በኋሊ ንጉሱ ወዯ ዋና ከተማዋ አቅጣጫ ማፇግፇግ እንዱዯረገ አዘዘ፤ማፇግፇጉ በታዘዘበት ሰዓት ምንም እንኳ በከፌተኛ ሁኔታ ተዲክሞ የነበረ ቢሆንም ያኔም ግን ጦሩ 20,000 አካባቢ ወታዯሮች ነበሩት፤ ነገር ግን የእነዚህ ወታዯሮች 3/4ኛ የሚሆነው ወዯ ዋና ከተማዋ

በተዯረገው

ረጅም

እና

አስቸጋሪ

ጉዞ

ሞተዋሌ

ወይም

ጦሩን

ትተው

ሄዯዋሌ፤አብዛኞቹም ወታዯሮች ከዚያ በኋሊ ቀጥል በነበረው የጣሌያን የቦምብ ዴብዯባ ወይም ሇጠሊት በሚሰሩ አካሊት ተገሇዋሌ፤ ላልች የሰራዊቱ አባሊትም ከዚህ በኋሊ ከጣሌያኖች ጋር ሇመዋጋት ተጨማሪ ሙከራዎች አይኖሩም ብሇው በማሰብ ወዯ የመንዯሮቻቸው ተመሌሰዋሌ፤ በውጤቱም ንጉሱ አዱስ አበባ ሲዯርስ 5000 ወታዯሮች ብቻ ያለበት ጦር የነበረው ሲሆን ከነዚህም ውስጥ አብዛኞቹ የንጉሱ ቦዱጋርዴ(Imperial Body Guard) አባሊት ነበሩ፡፡ወዯ ዋና ከተማዋ ከተመሇሱ በኋሊ ንጉሱ እና ከፌተኛ ባሇስሌጣናት በቀጣይ ምን መዯረግ እንዲሇበት ተወያዩ ከረጅም ውይይት በኋሊም ንጉሱ ወዯ ሉግ ኦፌ ኔሽንስ በመሄዴ በአካሌ አቤቱታ ማቅረብ እንዲሇበት ተወሰነ፡፡ የሃገሪቱን የወዯፉት እጣ ፇንታ በተመሇከተም ጊዜያዊ ፔሬዝዲንቱ ራስ እምሩ የሆነበት ጊዜያዊ መንግስት ጎሬ ሊይ እንዱቋቋም ተስማሙ፤ በዚህም መሰረት ንጉሱ እና ቤተሰቦቹ ከተወሰኑ ጥቂት የመኳንንት አባሊት እና ከፌተኛ ባሇስሌጣናት ጋር በፇረንሳይኢትዮጵያ ባቡር መንገዴ(Franco-Ethiopian Railway) በኩሌ በማርች 3 ቀን 1936 ዓ.ም ወዯ አውሮፒ ሄደ፡፡ በአውሮፒም ንጉሱ ወዯ ጄኔቫ በመሄዴ የሉግ ኦፌ ኔሽንስ አባሌ ሃገራት ተወካዮች በተገኙበት ስብሰባ ሊይ ጠንካራ ንግግር በማዴረግ አቤቱታውን አቀረበ፤በዚህ ንግግሩ 59


ንጉሱ ኢትዮጵያን አሇመከሊከሌ በላልችም ሊይ ወረራን ያበረታታሌ በማሇት አስጠነቀቀ፤ ነገር ግን የንጉሱ አቤቱታ መሌካም ምሊሽን አሊገኘሇትም፡፡ በዚህ ሳቢያ ንጉሱ በኢንግሊንዴ ውስጥ በመሆን አብረውት ከተሰዯደት ሰዎች እና ከተወሰኑ ኢንግሊንዴ ውስጥ ከነበሩ ዯጋፉዎቹ ጋር በመሆን ኢትዮጵያን ነፃ ሇማውጣት አሊማው ዴጋፌ ሇማግኘት በዚያው በስዯት ቆየ፤ነገር ግን እስከ 1940 ዓ.ም ዴረስ እነዚህ ጥረቶች ሰሚ ባሇማግኘታቸው መፌትሄ አሊስገኙሇትም ነበር፡፡ ወዯ ሃገሪቷ (ኢትዮጵያ) ስንመሇስ ዯግሞ ንጉሱ ወዯ ስዯት ከሄዯ በኋሊ ብዙም ሳይቆይ ነበርዋና ከተማዋ ወዯ ብጥብጥ እና አሇመረጋጋት የገባችው፤ በዚህም ምክንያት ዘረፊዎች እና አሊማ ቢስ የሆኑ ተኩሶች ነበሩ ሕግና ስርአትም ተጥሶ ነበር፤ በአዱስ አበባ የነበሩ የውጭ ዜጎችም ቀዯም ብሇው የእንዯዚህ አይነት ነገሮች ሉከሰቱ እንዯሚችለ አስበው(ገምተው) ስሇነበር በየሇጋሲዮናቸው (Legations) ውስጥ ዘግተው ተቀምጠው ነበር፡፡ኢትዮጵያውያኖች ከስርአት አሌበኝነቱ በከፌተኛ ሁኔታ ተጎደ፤ ከሶስት ቀናት ውዥንብር በኋሊ ህግና ስርአት የተመሇሰ ሲሆን ይህም የሆነው በማርሻሌ ፑትሮ ባዯግሉዮ የሚመሩ የፊሺሽት ወታዯሮች በሜይ 5 ቀን 1936 ዓ.ም በዴሌ ወዯ አዱስ አበባ ሲገቡ ነበር፡፡

የፊሺሽት ወረራ እና የአርበኞች ትግሌ (1936-1941) የቅኝ ገዢው አስተዲዯር የፊሺሽት አገዛዝ በኢትዮጵያ ሇ5 አመታት ቆይቶ ነበር፤ በነዚህ አመታት ኢትዮጵያ የጣሌያን ኢስት አፌሪካ ኢምፒየር (ግዛት) ክፌሌ ሆና ነበር፤ ይህም ግዛት ከኢትዮጵያ በተጨማሪ በጣሌያን ቅኝ አገዛዝ ስር የነበረቸውን ኤርትራንና የጣሌያን ሶማላሊንዴ ያካተተ ነበር፡፡የጣሌያን ኢስት

አፌሪካ

ወዯ

ስዴስት

ቀጠናዎች

ተከፊፌል

ነበር፤

እነዚህም

ቀጠናዎች

ከተሞቻቸው እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡

ቀጠናዎች

ዋና ከተማ

ኤርትራ (ትግራይን ጨምሮ )

አስመራ

አማራ (በጌምዴር፣ ወል፣ ጎጃም እና ሰሜን ሸዋ)

ጎንዯር

ኦሮሞ-ሲዲማ

ጅማ

አዱስ አበባ (በኋሊ ሊይ ሸዋ ተብል ተጠርቷሌ)

አዱስ አበባ

ሀረር

ሀረር

የጣሌያን ሶማላሊንዴ(ኦጋዳንን ጨምሮ)

ሞጋዱሹ

60

ከነዋና


እነዚህ ስዴስቱ ቀጠናዎች የራሳቸው ዋና አስተዲዲሪ ነበራቸው፤እያንዲንደም ቀጠና ወዯ ዱስትሪክቶች እና ንዐስ ዱስትሪክቶች የተከፇሇ ነበር፤ዱስትሪክቶቹ በ residents እና ንዐስ ዱስትሪክቶቹ ዯግሞ በ sub-residents ይተዲዯሩ ነበር፤ በጣሌያን ኢስት አፌሪካ ግዛት ትሌቁ ስሌጣን የተያዘው በአዱስ አበባ ገነት ሌዐሌ ቤተመንግስት ይኖር በነበረው የሙሶልኒ ሹመኛ(Viceroy) ነበር፤ አዱስ አበባም የግዛቱ(ኢምፒየሩ) ዋና ከተማ ነበረች፤ይህ ስሌጣን እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው ቀጥል በተጠቀሱት የተሇያዩ የጣሌያን የቅኝ አገዛዝ ባሇስሌጣናት ተይዞ ነበር፤እነዚህም ማርሻሌ ኤሚሉዬ ባድግሉዬ፣ ማርሻሌ ሩድሌፌ ግራዚያኒ እና አማዱዮ ዩምቤርቶ (የአኦስታ መስፌን) ነበሩ፤ የመጨረሻው ዩምበርቶ ከእሱ በፉት ከነበሩት ይሌቅ ሉበራሌ አመሇካከት የነበረው እንዯሆነ ይነገርሇታሌ፡፡ በዚህ በጣሌያን ወረራ ጊዜ በነበሩት አመታት በኢትዮጵያ የነበረው የፊሺሽት አገዛዝ (ስሌጣን) በዋናነት በከተማ አካባቢዎች የተገዯበ ነበር፤ በዚህ ምክንያት የፊሺሽት ወረራ አብዛኛው ምሌክቶቹን የተወው በከተሞች ነበር፤አዱስ አበባ የጣሌያን ኢስት አፌሪካ ኢምፒየር(ግዛት) ስሇነበረች ፊሺሽቶች በከተማዋ በርካታ ፔሮጀክቶችን አከናውነዋሌ፤በዚህም ፊሺሽቶች እንዯ ኤላክትሪክ፤መብራት እና የንፁህ ውሃ አቅርቦት ያለ አገሌግልቶችን ሇመጀመሪያ ጊዜ አስተዋውቀዋሌ፤በዯቡብ ምዕራብ አዱስ አበባም በንግዴ መአከሌነት እንዱያገሇግሌ መርካቶን ገንብተዋሌ፤በተሇያዩ የሀገሪቷ ከተሞችም በርካታ የማምረቻ ኢንተርፔራይዞችን አቋቁመዋሌ፤ከእነዚህም መካከሌ የዴሬዯዋ ጥጥ እና ሲሚንቶ ፊብሪካዎች እንዱሁም የምግብ ዘይት ፊብሪካዎች እና ወፌጮ ቤቶች በላልችም

በርካታ

ከተሞች መስርተዋሌ፤

በፊሺሽት

ወረራ ከሁለም

የበሇጠ

ቱሩፊት(legacy) የነበረው የመንገዴ ግንባታ ነበር፤ በርግጥ የመንገዴ ግንባታ ትኩረት ተሰጥቶት የነበረው ጣሌንን በኢትዮጵያ የምታዯርገውን የቅኝ ግዛት መስፊፊት እና አገዛዙን ሇማመቻቸት ነበር፤ የሆነው ሆኖ ግን በፊሺሽት ወረራ ጊዜ የተገነቡት አብዛኞቹ መንገድች ከነፃነት በኋሊ ባሇው ጊዜ የኢትዮጵያን የምዴር ትራንስፕርት ኔትወርክ ሇማስፊፊት እንዯ መሰረት አገሌግሇዋሌ፡፡እንዱሁም የማምረቻ እና ቢዝነስ ኢንተርፔራይዞቹን ጣሌያኖቹ በባሇቤትነት ይይዙ ነበር፤ በተጨማሪም ጣሌያኖቹ በመንገዴ ግንባታ፤በቤቶች ግንባታ እና አነስተኛ መጠን ያሊቸውን ፊብሪካዎች(ማምረቻዎች) እና ቢዝነሶች በመክፇት ከፌተኛ ኢንቨስትመንት አዴርገዋሌ፤በከተሞችም አዲዱስ የአኗኗር ዘይቤዎችን አስተዋውቀዋሌ፡፡

61


የአርበኞች ትግሌ ከሊይ እንዯተገሇፀው በወረራው ጊዜ/አመታት/ የፊሺሽት ስሌጣን በዋናነት በከተማ መአከሊት የተገዯበ ነበር፤የዚህም ምክንያት የነበረው የገጠር አካባቢዎች የብሄራዊ ነፃነት ትግሌ መአከሊት ስሇነበሩ ነው የፊሺሽት ወታዯሮች የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊትን በመዯበኛው ጦርነት ማሸነፊቸውን ተከትል ገጠር ሊይ መሰረት ያዯረገ የፀረ-ፊሺሽት የአርበኞች ትግሌ በመሊው ሃገሪቷ ተጀምሮ ነበር፣ይህ የአርበኞቹ ትግሌ ዯረጃ/ምእራፌ/ በፊሺሽት ወረራዎች ሊይ ሲዯረግ የነበረው መዯበኛ ጦርነት

ቀጣይ

ክፌሌ

ነበር፤ይህም

የትግሌ

ንቅናቄ

በሁሇት

የተሇያዩ

ዯረጃዎች

ያዯገ

ነበር፤ይህም የትግሌ እንቅስቃሴ በሁሇት የተሇያዩ ዯረጃዎች ውስጥ ያዯገ ነበር፤ የመጀመሪያው ዯረጃ የቆየው እስከ ፋብርዋሪ 1937 ዓ.ም ዴረስ ነበር፡፡ በመጀመሪያው የትግለ ዯረጃ ሊይ የትግለ ዝነኛ መሪዎች ከፌተኛ ስሌጣን የነበራቸው መኳንንቶች(ባሊባቶች) ነበሩ፤ከነዚህም መካከሌ ራስ ዯስታ ዲምጠው እና ራስ እምሩ ሃይሇስሊሴ እንዱሁም ሁሇቱ የራስ ካሳ ሃይለ ሌጆች/አበራ እና አስፊወሰን/ ይገኙበታሌ፡፡ የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት በማይጨው ጦርነት ተሸንፍ ከተበታተነ በኋሊ ራስ እምሩ በፊሺሽቶች ሊይ ጦርነቱን ሇመቀጠሌ በራስ መተማመን አሌነበረውም፤እንዱሁም በጦሩ ሊይ ከፌተኛ ውዴመት ያዯረሰው በጭካኔ የተሞሊው የቦምብ እና የመርዝ ጋዝ ዴብዯባም በጣም አሳዝኖት ነበር፡፡ ነገር ግን የነበሩት ሁኔታዎች ቀዯም ብሇው ተጀምረው ከነበሩት የነጻነት ትግሌ ንቅናቄዎች አንደን ሇመምራት አስገዴዯውት ነበር፤ ከሊይ እንዯተገሇፀው ራስ እምሩ በጎሬ ኢለባቡር መአከለን ያዯረገው የኢትዮጵያ ጊዜያዊ መንግስት ጊዜያዊ መሪ ሆኖ ተሾሞ ነበር፤ከፊሺሽት ወታዯሮች ጋር በሽሬ ግንባር ካዯረገው የመጨረሻ ውጊያ በኋሊ ራስ እምሩ ወዯ ጎሬ ሸሽቶ የነበረ ሲሆን በዚያም ከተወሰኑ ወታዯሮች እና ኦፉሰሮችጋር ተገናኝቶ ነበር፤ እነዚህም ኦፉሰሮች ከተወሰኑ የተማሩ ኢትዮጵያኖች ጋር በመተባበር የትግሌ እንቅስቃሴውን ሇመቀጠሌ “ጥቁር አንበሳ” የሚባሌ ዴርጅት መስርተው ነበር፤ የዴርጅቱ ወታዯራዊ መሪዎች የነበሩት ላፌተናንት ኮልኔሌ በሊይ ሃይሇ አብ፤ ክፌላ ነሲቡ እና ከተማ በሻህ ነበሩ፡፡ ራስ እምሩም ትግለን ሇመቀጠሌ ሌቡ ተከፌል የነበረ ቢሆንም የንቅናቄውን መሪነት ሇመውሰዴ ተገድ ነበር፤ይህም ንቅናቄ በየዯረጃው የራስ እምሩን ወታዯሮች እና ከወሇጋ እና ከኢለባቡር የተሰባሰቡ የመሬት ባሇቤቶችን አካቶ ነበር፤ በራስ እምሩ ስር ያሇው ይህ አዱሱ ሃይሌ ወዯ መአከሊዊ የአገሪቱ ክፌሌ በመግባት በአዱስ አበባ የነበሩ ፊሺሽቶችን ሇማጥቃት አቅድ ነበር፤ነገር ግን በሚያሳዝን ሁኔታ ይህ ሃይሌ ማናቸውንም ተጨማሪ እንቅስቃሴ ከማዴረጉ በፉት በርካታ ችግሮች ገጥመውት ነበር፡፡ ከመጀመሪያው ገና በአካባቢው ያለ የጠሊት አባሊት አጋጠሙት፤እንዱሁም የገጠሩ አካባቢ በፊሺሽት ወኪልች 62


ተወሮ ነበር፡፡ይህም ማናቸውንም ተጨማሪ እንቅስቃሴ ሇማዴረግ ሁኔታዎችን በጣም አዯገኛ አዴርጎት ነበር፡፡ በውጤቱም የራስ እምሩ ወታዯሮች

በዯቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሇወራት

ያክሌ በአስቸጋሪ ሁኔታ ከቆዩ በኋሊ ተሸነፈ እናም በጎጃም ወንዝ አቅራቢያ በፊሺሽቶች ሇመማረክ ተገዯደ፡፡ ላሊው የፀረ ፊሺሽት ትግሌ መሪ ራስ ዯስታ ዲምጠው ነበር፣ ከአዯገኛው የድል አድ ዘመቻ እና ከገናላ ድርያ ጦርነት በኋሊ ራስ ዯስታ ከቀረው ጦሩ ጋር ወዯ ውስጠኛው የሃገሪቱ ክፌሌ አፇግፌጎ ነበር፤ የዚህም ጦር ዋና ክፌሌ የነበረው በገናላ ድርያ ጦርነት ሊይ ወዯ ኢትዮጵያ በኩሌ ኮብሌሇው የመጡት የኤርትራ ምሌምልች (askaris) ነበሩ፤እነዚህ ኤርትራውያን ጣሌያኖችን እስከ ሞት ዴረስ ሇመዋጋት ተዘጋጅተው ነበር ምክንያቱም ሇፊሺሽት መማረክ ሞት ያመጣባቸው ነበር፡፡ የራስ ዯስታ ጦር ከፊሺሽት ወታዯሮች ጋር ሇብዙ ወራት ሇመዋጋት ያስቻሇውም ይህ የኤርትራውያን ቁርጠኝነት ያዯረገው ከፌተኛ አስተዋጽኦ ነበር፤በተጨማሪም በመጀመሪያ አካባቢ ራስ ዯስታ በዯጃዝማች በየነ መርዴ እና ዯጃዝማች ገብረ ማርያም ጋሪ ስር ከሚመሩ የአርበኛ ሃይልች የተወሰነ ዴጋፌ አግኝቶ ነበር፡፡ ጣሉያኖች በበኩሊቸው በራስ ዯስታ ሊይ በርካታ ትናንሽ ቡዴኖችን በማዯራጀት ራስ ዯስታንና ተከታዮቹን እንዱያዴኑ በተሇያዩ አቅጣጫዎች ሌከዋቸው ነበር፡፡ ከወራት ፌሇጋ እና አነስተኛ ግጭቶች በኋሊ የፊሺሽት ሃይልች በመጨረሻ በጉራጌ ውስጥ በምትገኘው ጎጌቲ የተባሇች መንዯር ሊይ ውጊያ በማዴረግ በፋብርዋሪ 1937 ዓ.ም የፊሺሽት ሃይልች ራስ ዯስታን ያዙት፤ወዱውያም ራስ ዯስታን በህዝብ ፉት በመረሸን ወዯ ገዯለበት ቡታጅራ ከተማ ወሰደት፡፡ በተጨማሪም የራስ ካሳ ሁሇት ሌጆች አበራ እና አስፊ ወሰን በአዱስ አበባ ሊይ በተዯረገው ያሌተሳካ ጥቃት ዝነኛ ሆነው ነበር፤ ይህም በ1936 ዓ.ም በጋ(summer) ሊይ በአንዴ ጊዜ አዱስ አበባ ሊይ ከተሇያዩ አቅጣጫዎች ጥቃት በመሰንዘር የፊሺሽትን አገዛዝ እንዱያበቃሇት ሇማዴረግ ያቀዯ ነበር፤ በዚህ እቅዴ መቀመጫቸውን በገጠር ያዯረጉ አርበኞች በዋና ከተማዋ ህዝባዊ አመጽ ሇማነሳሳት በማሰብ አዱስ አበባ ሊይ ጥቃት ሇመሰንዘር ያቀደበት ነበር፤ ይህም ኦፔሬሽን (ዘመቻ) ከተሳካ የፊሺሽትን አገዛዝ እንዱያበቃ ሇማዴረግ ያግዛሌ ተብል ተስፊ ተጥልበት ነበር፤ጥቃቱ

ከአራት

አቅጣጫዎች

እንዱዯረግ

የታቀዯ

ነበር፤

የአርበኞቹ

መሪዎችም

በእያንዲንደ አቅጣጫ በሚከተሇው መሌኩ ተመዴበው ነበር፤በዚህም ሁሇቱ ወንዴማማቾች አበራ እና አስፊ ወሰን ከሰሜን አዱስ አበባ፤ ዯጃዝማች ባሌቻ (የቀዴሞ የአዴዋ ጀግና) ከዯቡብ አዱስ አበባ፤ ባሊምባራስ (በኋሊ ሊይ ራስ የሆነው) አበበ አረጋይ ከሰሜን ምዕራብ አዱስ አበባ እና ዯጃዝማች ፌቅረማርያም ይናደ በምስራቅ አዱስ አበባ ነበር፡፡ የወልው ጳጳስ አቡነ ጴጥሮስ (እውነት ተናጋሪው ፀረ-ፊሺሽት አርበኛ) ከእቅደ ጀርባ አንቀሳቃሽ ነበሩ፤ ያሇመታዯሌ ሆኖ ግን 63


ጥቃቱ በአግባቡ ያሌታቀዯ፤ውጤታማ የሆነ ቅንጅት የላሇው እና ምቹ ጊዜ ያሌጠበቀ ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ እያንዲንደ ቡዴን ሇየብቻው ጥቃት የሰነዘረ ሲሆን ጥቃቱም በፊሺሽት ሃይልች በቀሊለ ተሸነፇ፤በውጤቱም አቡነ ጴጥሮስም ተይዘው በህዝብ ፉት ተገዯለ፤ አበራ እና አስፊወሰን ዯግሞ በኋሊ ሊይ ዋነኛ የፊሺሽት ተባባሪ የነበረው ራስ ሃይለ ተክሇሃይማኖት እንዯማይገዯለ ቃሌ በመግባት ሇፊሺሽቶች እንዱማረኩ አሳመናቸው፤ነገር ግን ጣሌያኖች ቃሊቸውን ባሇመጠበቅ ሁሇቱንም ወንዴማማቾች ገዯሎቸው፡፡ ዯጃዝማች ባሌቻም ከፊሺሽቶች ጋር በዯቡብ አዱስ አበባ ክፌሌ እተዋጋ እያሇ ተገዯሇ፡፡በኋሊ ሊይም ዯጃዝማች ባሌቻ በተገዯሇበት ቦታ ዯጃዝማች ባሌቻ ሆስፑታሌ የሚባሌ የመታሰቢያ ሆስፑታሌ ተገነባሇት፤አሁንም ዴረስ ሆስፑታለ ስሙን ይዞ ይገኛሌ፡፡ የአርበኞቹ ትግሌ ሁሇተኛው ዯረጃ መጀመሩን ያመሊከተው የፋብርዋሪ 1937 ዓ.ም የግራዚያኒ ጭፌጨፊ ነበር፤ይህ ጭፌጨፊ አብርሃ ዯቦጭ እና ሞገስ አስገድም የተባለ ሁሇት ወጣቶች የጣሉያኑን ሹመኛ ማርሻሌ ግራዚያኒን ሇመግዯሌ ያዯረጉት ያሌተሳካ ሙከራ ውጤት ነበር፤ የአንዴ የጣሌያን መስፌን (ባሇስሌጣን) ሌዯት ሇማክበር በገነት ሌዐሌ ቤተመንግስት በተጠራ ህዝባዊ ስብሰባ ሊይ ሁሇቱ ወጣቶች በማርሻሌ ግራዚያኒ እና ላልች ባሇስሌጣናት ሊይ ቦምብ ወረወሩ፤ የቦምብ ፌንዲታው ግራዚያኒን ሲያቆስሌ የተወሰኑ የጣሌያን ባሇስሌጣናትን ገዯሇ፤ ከዚያም የፊሺሽት ወታዯሮች የጅምሊ ጭፌጨፊ ጀመሩ፡፡ይህም በአዱስ አበባ እና በአዱስ አበባ አካባቢ ሲዯረግ የነበረ የጅምሊ ግዴያ ሇሶስት ቀናት ቀጥል ነበር፤ የተማሩ ኢትዮጵያኖችም የጭፌጨፊው ዋና አሊማ በመዯረጋቸው እየተወሰደ ይገዯለ ነበር፡፡ ይህም ተግባር የዘመናዊ የተማሩ ኢትዮጵያውያኖችን የመጀመሪያውን ትውሌዴ ሙለ ሇሙለ ሇማሇት በሚቻሌ ዯረጃ አጠፊቸው፤ይህ ክስተት ከነፃነት በኋሊ ባሇውም ጊዜ የሰው ሃይሌ እጥረት ስሇፇጠረ ሰፉ የሆነ ተጽእኖ (ውጤት) ነበረው፤ አንዴ ግምት እንዲስቀመጠውም በዚህ ጭፌጨፊ 30,000 አካባቢ ኢትዮጵያኖች ተገዴሇዋሌ፤ በተጨማሪም በዯብረሉባኖስ ገዲም የነበሩ 499 መነኩሴዎች እንዯተገዯለ ሪፕርት ተዯርጓሌ፡፡

የግራዚያኒ ጭፌጨፊ ሃገር አቀፌ የሆነ

የሁሇተኛው ዯረጃ የአርበኞች ትግሌ እንዱጀመር አዴርጓሌ፤የዚህኛው ዯረጃ የአርበኞች ትግሌ ከመጀመሪያው የሚሇየው በዯፇጣ ውጊያ ሊይ መሰረት ያዯረገ ስሇነበር ነው፤ይህ ትግሌ በመሊው ሃገሪቷ የተዯረገ ቢሆንም በተሇይም በሸዋ፣ ጎጃምና በጌምዴር ጠንካራ ነበር፡፡ አርበኞቹ በትግሊቸው የፊሺሽት አገዛዝ እንዱያበቃሇት የማዴረግ የመጨረሻ አሊማ በመያዝ የተሇያዩ ታክቲኮችን(ዘዳዎችን) ተጠቅመው ነበር፡፡ ከነዚህም ዘዳዎች መካከሌ የጠሊትን ተሽከርካሪዎች ማጥቃት፤ የኮሚኒኬሽን መስመሮችን መበጣጠስ እና አንዲንዳም ሁኔታዎች ምቹ ሲመስለ በፊሺሽት ሃይልች ሊይ በቀጥታ ጥቃት የመሰንዘር ዘዳዎች ይገኙበታሌ፡፡ በትግሌ እንቅስቃሴው 64


አርበኞቹ በርካታ ችግሮች ይገጥማቸው ነበር፤ከነዚህም ችግሮች መካከሌ የበቂ ስንቅ እና ልጂስቲክ እጥረት አንደ ነበር፤ይህንንም ችግር ሇመቀነስ አርበኞቹ የተሇያዩ ዘዳዎችን ይጠቀሙ

የነበረ

ሲሆን

ሇምሳላም

ተዋጊዎቹን

በገበሬዎች

መኖሪያ

ቤቶች

በመከፊፇሌ

የመጠቀም እና ከጣሉያን ጋር የሚተባበሩ ሰዎችን ንብረቶች መዝረፌ፤ የጠሊትን ተሽከርካሪዎች በማጥቃት የጠሊትን የተሇያዩ ስንቆች እና የጦር መሳሪያዎችን በመያዝ ይጠቀሙ ነበር፤ አርበኞቹ በተጨማሪም የተወሰኑትን ተዋጊዎች በእርሻ ስራ ሊይ እንዱሰሩ ይመዴቡ ነበር፤ ሁለም አማራጮች ካሌተሳኩም የደር እንስሳትን በማዯን ፌራፌሬዎችና እጽዋትን በመሌቀም ይጠቀሙ ነበር፤ሇህክምና እቃዎች አቅርቦት እና ሇላሊ ዴጋፌ አርበኞቹ አብዛኛውን ጊዜ በውስጥ አርበኞች (ከጠሊት ጋር በሚኖሩ እና በሚሰሩ ዯጋፉዎቻቸው) ሊይ ጥገኛ ነበሩ፡፡ ከሁለም የውስጥ አርበኞች በዯንብ የምትታወቀው እና አርበኞቹን በጣም የረዲቻቸው ሸዋረገዴ ገዴላ የተባሇች ሴት ነበረች፤ ሸዋረገዴ ከአዱስ አበባ በምዕራብ አቅጣጫ 60ኪ.ሜ አካባቢ ሊይ በምትገኘው አዱስ አሇም ከተማ ውስጥ በጣሌያኖች ጠንካራ ይዞታ ሊይ አርበኞቹ ጥቃት የሚሰነዝሩበትን ምቹ ሁኔታ በማዘጋጀት ወሳኝ ሚና ትጫወት ነበር፡፡ የኢትዮጵያ አርበኞች ትግሌ በጣም እየጠነከረ ሲሄዴም ጣሌያን ትግለን ሇመቆጣጠር ትሌቅ ጥረት ማዴረግ ግዴ ብሎት ነበር፤ በዚህም ከ1937 እስከ 1941 ዓ.ም ባሇው ጊዜ በጣሌያን መንግስት በየአመቱ በቅኝ ግዛቶቹ ውስጥ ሇወታዯራዊ አሊማዎች ከአንዴ ትራሉዮን ሉሬ በሊይ ያወጣ ነበር፤ ከዚህም ገንዘብ አብዛኛው ከኢትዮጵያ አርበኞች ጋር በሚዯረገው ውጊያ ሊይ የሚውሌ ነበር፡፡ በላሊ በኩሌ የአርበኞቹ ትግሌ የተወሰኑ ችግሮች ነበሩበት፤ ከነዚህም ችግሮች መካከሌ በጣም ወሳኝ የነበረው በአርበኞቹ ንቅናቄ መሪዎች መካከሌ ይዯረግ የነበረው ፈክክር እንዱሁም የተወሰኑት መሪዎች ወዯ ፊሺሽት መኮብሇሊቸው ነበር፤እነዚህ ችግሮች የነበሩበት ቢሆንም የአርበኞቹ ትግሌ በመጨረሻ በ1941 ዓ.ም ተሸንፇው ሇመማረክ የተገዯደትን ፊሺሽቶች ሇማዲከም በከፌተኛ ሁኔታ አስተዋጽኦ አዴርጓሌ፡፡ የተወሰኑትን የአርበኞቹን መሪዎች ሇመጥቀስ ያህሌ አበበ

አረጋይ፣

በቀሇ

ወያ፣

ገረሱ

ደኪ፣

በሊይ

ዘሇቀ፣

አሞራው

ውብነህ

እና

ታከሇ

ወሌዯሃዋሪያት ነበሩ፡፡ በተጨማሪም ሁሇቱ ኢትዮጵያውያኖች ዘራይ ዯረሰ እና አብዱሳ አጋ በጣሌያን ውስጥ ጭምር አርአያነት ያሇው አርበኝነት አሳይተዋሌ፡፡በዚህም ዘራይ የጣሌያን ፊሺሽት ወታዯሮችን በዚያው በሃገራቸው በአዯባባይ ሊይ የገዯሇ ሲሆን፤ አብዱሳም ከፊሺሽቶች ጋር በራሳቸው ሃገር ረጅም ትግሌ አዴርጓሌ፡፡

65


ነፃ ሇመውጣት የተዯረገው ጦርነት እና የኢትዮጵያ ነፃነት በ1940 ሇኢትዮጵያ ነፃ መውጣት ከፌተኛ ጠቀሜታ የነበረው ክስተት በአውሮፒ ተፇጠረ፤ ይህም ክስተት ጣሌያን በጀርመን በኩሌ በመሆን ወዯ ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት መግባቷ ነበር፡፡በጁን 10 ቀን 1940 ዓ.ም ጣሉያን በብሪታንያ እና ፇረንሳይ ሊይ ጦርነት አወጀች፤ እስከዚያ ጊዜ ዴረስ ግን ሙሶልኒ ገሇሌተኛ ሆኖ የቆየ ሲሆን በጦርነቱ ውስጥ የነበረውን የሃይሌ ሚዛን በጥንቃቄ እየተመሇከተ ነበር፡፡ ሙሶልኒ በብረታንያና በፇረንሳይ ሊይ ጦርነት እንዱያውጅ ያዯረገውም የሂትሇር ጦር በምዕራቡ ግንባር እየገሰገሰበት የነበረው ፌጥነት ነበር፤ ይህ የሂትሇር በምዕራብ በኩሌ ሲያዯርገው የነበረው ፇጣን ግስጋሴ ፇረንሳይና ብሪታንያ እንዱያፇገፌጉ አስገዴዶቸው ነበር፡፡ በተጨማሪም ጀርመን በፇረንሳይ ሊይ ወረራዋን ካካሄዯች ከጥቂት ሳምንታት በኃሊ ፇረንሳይ እንዴትሸነፌ አዴርጓታሌ፤ይህም መሆኑ ሙሶልኒ ሂትሇር ሇዴሌ በጣም ተቃርቧሌ ብል እንዱያምን አዯረገው፤ስሇሆነም ሙሶልኒ የዴለን ፌሬዎች ሳይካፇሌ ሇመቅረት አሌፇሇገም ነበር፡፡ ስሇዚህም ሙሶልኒ በጁን 10 ቀን 1940 ዓ.ም በብሪታንያና ፇረንሳይ

ሊይ

ጦርነት

አወጀ፤ ይህም

ፇረንሳይ

በጀርመኖች

ቁጥጥር

ስር

ከመውዯቋ አራት ቀናት ብቻ ቀዯም ብል ነበር፡፡የጣሌያን በሂትሇር በኩሌ በመሆን ወዯ ጦርነቱ መግባቷ ዯግሞ ብሪቲሽ በምስራቅ አፌሪካ ሇነበራት ጥቅሞች ከፌተኛ አዯጋ ሆኖ ነበር፤ ብሪታንያ በምስራቅ አፌሪካ ጠቃሚ (ወሳኝ) የቅኝ ግዛት ይዞታዎች ነበሯት፤ እነዚህም ኬንያ፣ ሱዲን፣ብሪቲሽ ሶማሉሊንዴ፣ ዩጋንዲ፣ ዛንዚባር እና በሞግዚት አስተዲዯር የያዘችው ታንጋኒካ (the mandate territory of Tanganika) ነበር፡፡ በዚሁ አካባቢ ዯግሞ ጣሌያን በቅርቡ የጣሌያን ምስራቅ አፌሪካ ተብል የተጠራ የቅኝ ግዛት ነበራት፤ በዚህም ሳቢያ ጣሌያን በምስራቅ አፌሪካ ግዛቷ የሰፇሩ 200,000 ወታዯሮች ነበሯት፡፡ ስሇሆነም ብሪታንያ ጣሌያን በሂትሇር ጦር ሰራዊት ዴጋፌ አማካኝነት በምስራቅ አፌሪካ ግዛቷን በማስፊፊት የብሪቲሽን ቅኝ ግዛቶች ትነጥቃሇች የሚሌ ስጋት ነበራት፤ይህንንም ስጋት ሇማስወገዴ ብሪታንያ በፌጥነት በመንቀሳቀስ ጣሉያኖችን ከምስራቅ አፌሪካ ማስወጣት ግዴ ብሎት ነበር፡፡ በተጨማሪም በጊዜው ብሪታንያ በምዴር ጦር በምዕራብ አውሮፒ ውስጥ ከጀርመን ጦር ጋር ሇመዋጋት በበቂ ሁኔታ ጥንካሬ ስሊሌነበራት በሰሜን አፌሪካ እና በምስራቅ አፌሪካ በምዴር ጦር የጠሊት ሀይልችን ሇመዋጋት ወስና ነበር፡፡ እነዚህ ሁኔታዎች ነበሩ በመጨረሻ የኢትዮጵን ነፃነቷን የማግኘት አሊማ ሇማሳካት የጠቀመውን የብሪቲሽ የምስራቅ አፌሪካ ዘመቻ ያመጡት፡፡ ጣሌያን ወዯ ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ከመግባቷ በፉት የብሪታንያ መንግስት አፄ ሃይሇስሊሴ ኢትዮጵያን ነፃ ሇማውጣት ወታዯራዊ ዴጋፌ እንዱዯረግሊቸው ያቀረቡትን ጥያቄ ችሊ ብልት ነበር፡፡ 66


በጊዜው የብሪቲሽ መንግስት የሃይሇስሊሴን ጥያቄ ችሊ ብልት የነበረውም ሙሶልኒን ከሂትሇር ጋር ህብረት ወዯ መፌጠር ሊሇመግፊት ነበር፡፡ ነገር ግን ሙሶልኒ በጀርመን በኩሌ ወዯ ጦርነቱ መግባቱን ተከትል ሁኔታው ተቀየረ፡፡ ስሇዚህም አሁን ሊይ በኢትዮጵያ ውስጥና ከኢትዮጵያ ውጭ የአርበኞችን እንቅስቃሴ ሉያሰባስብ የሚችሇው ሃይሇስሊሴ ብሪቲሽ ጣሉያኖችን ከምስራቅ አፌሪካ በሃይሌ ሇማስወጣት ሇያዘቸው እቅዴ ጠቃሚ ሆኖ ተገኘ፤ከዚያም ብዙም ሳይቆይ የብሪቲሽ መንግስት በምስራቅ አፌሪካ ሇሚያዯርገው የመጨረሻ ዘመቻ እንዯዝግጅት እንዱሆን ሇኢትዮጵያ አርበኞች ወታዯራዊ ዴጋፌ ማዴረግ ጀመረ፡፡ በዚህም ሇኢትዮጵያ አርበኞች የመጀመሪያው ወታዯራዊ ዴጋፌ የዯረሰው የብሪቲሽ ቅኝ ግዛት በሆነችው ሱዲን በኩሌ ነበር፤ይህንንም ሇማዴረግ እንዱቻሌ አርበኞቹ ወዯ ሱዲን ዴንበር በማቋረጥ እንዱገቡና የጦር መሳሪያና

ጥይቶችን

እንዱቀበለ

ተጋበዙ፡፡

ከዚህ

ጎን

ሇጎን

ዯግሞ

የብሪቲሽ

መንግስት

ሃይሇስሊሴ በአየር ጉዞ ወዯ ሱዲን እንዱመጣ አዯረገ፤ እንዱሁም ሱዲን ውስጥ የኢትዮጵያ ኦፉሰሮችን ሇማሰሌጠን የሶባ ወታዯራዊ ት/ቤት ተከፌቶ ነበር፡፡ ሇአጭር ጊዜም ሃይሇስሊሴ ሱዲን ውስጥ ሆኖ በኢትዮጵያ ውስጥ ሇነበረው የፀረ-ፊሺሽት የአርበኞች ትግሌ መመሪያዎችን ሰጥቶ ነበር፡፡ ከዚያም በኋሊ ጣሉያኖችን ከምስራቅ አፌሪካ በተሇይም ከኢትዮጵያ ሇማስወጣት ወታዯራዊ ዘመቻዎችን ሇማዴረግ ዝግጅቶች ተዯረጉ፡፡ ብሪቲሽ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ውስጥ በነበሩ የፊሺሽት ወታዯሮች ሊይ ያዯረገችው ዘመቻ የብሪቲሽ ቅኝ ግዛቶች ከነበሩት ሱዲን እና ኬንያ በመነሳት የተካሄዯ ነበር፤ከሱዲን በጄኔራሌ ፔሊት የሚመራው የብሪቲሽ ጦር በኤርትራ በነበሩ የፊሺሽት ሀይልች ሊይ ጥቃት አዯረገ፤በኤርትራ ዋናው የጦርነቱ ቦታ የነበረው የፊሺሽት ወታዯሮች ጠንካራ የመከሊከሌ ውጊያ ያዯረጉበት እና ጠንካራ ይዞታቸው በነበረው ከረን(keren) አካባቢ ነበር፤ይህ ቦታ በሁሇቱም ተዋጊዎች በኩሌ ከፌተኛ ውዴመት ካስከተሇው ሇ 53 ቀናት ያክሌ ከተዯረገው መራር ውጊያ(ጦርነት) በኋሊ በብሪቲሽ ሀይልች ቁጥጥር ስር ገባ፡፡ ላሊው የብሪቲሽ ሀይሌ ዯግሞ ከሱዲን ንጉሱን በማጀብ በምዕራብ ኢትዮጵያ ወዯምትገኘው ጎጃም ገባ፤ይህ ሀይሌ የጌዱዮን ፍርስ (ሀይሌ) የሚባሇው ሲሆን አዛዦቹ ኮልኔሌ ዲን ሳንፍርዴ እና ሜጀር ኦርዳ ቻርሇስ ዊንጌት ነበሩ፡፡ይህ ሀይሌ ወዯ ኢትዮጵያ ዴንበር አቋርጦ ከገባ በኋሊ የተሇያዩ የኢትዮጵያ አርበኛ ቡዴኖች ተቀሊቅሇውታሌ፤ይህ ጥምር ሀይሌ በጎንዯር እና ጎጃም ውስጥ ከነበሩ የፊሺሽት ወታዯሮች ጋር የተዋጋ ሲሆን አዱስ አበባ እስኪዯርስም በመንገደ ሁለ ውጊያውን ቀጥል ነበር፡፡ ሶስተኛው ትሌቅ የብሪቲሽ ሀይሌ የተዯራጀው በኬንያ ውስጥ ነበር፤ይህም በጄኔራሌ ከኒንግሀም ስር ነበር፤ጄኔራሌ ከኒንግሀም በፌጥነት ወዯ ጣሌያን ሶማሉሊንዴ ከዚያም ወዯ ሀረር በመገስገስ ጣሉያኖችን እንዱማረኩ ማስገዯዴ ቻሇ፤ከብሪቲሽ 67


ዘመቻ ጎን ሇጎንም የኢትዮጵያ አርበኞች በመሊው ሀገሪቷ በፊሺሽት ጦር ሊይ የሚያዯርጉትን ጥቃት አጠናክረው እና አፊጥነው ነበር፡፡በዚህም ሳቢያ በጄነራሌ ከኒንግሀም ስር የሚመራው የብሪቲሽ ጦር እና የአርበኞቹ ሀይሌ በአፔሪሌ 6 ቀን 1941 ዓ.ም የፊሺሽት ወታዯሮችን ከአዱስ አበባ አስወጧቸው፡፡ከአንዴ ወር በኋሊም በሜይ 5 ቀን አጼ ሀይሇ ስሊሴ በዴሌ ተመሌሶ ወዯ አዱስ አበባ ገባ፤ኢትዮጵያም ከአምስት አመት የፊሺሽት አገዛዝ በኋሊ ነጻ ወጣች፡፡

68


ምዕራፌ 4 ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት አሇም ወዯ ጦርነት ያዯረገው እንቅስቃሴ ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በኋሊ ጦርነቱ የመጨረሻ እንዯሆነ እና ወዯፉት የሚከሰቱ ጦርነቶች እንዯማይኖር አጠቃሊይ እምነት /አስተሳሰብ/ ነበረ፣አብዛኞቹም የአሊይዴ ፒወርስ ሃገራት ባሇስሌጣናትም በተጨማሪ የቨርሳይሇስ ትሪቲ እና ሉግ ኦፌኔሽንስ ዘሊቂ የሆነ ሰሊም ያረጋግጣለ ብሇው አስበው ነበር፡፡ ነገር ግን ከዚህ ተስፊ በተቃራኒው ከመጀመሪያው የአሇም ጦርትን በኋሊ የመጡት ሁሇት አስርት አመታት ስራ የሆነ ግጭቶች የታዯሊቸው ነበሩ፡፡ በሁለም የአውሮፒ ሃገራት ማሇት ይቻሊሌ ከጦርነቱ በኋሊ የነበሩ መንግስታት ፕሇቲካዊ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮች አጋጥሟቸው ነበር፡፡ በተሇይም ጣሉያን በዚህ ቀውስ በጣም ነበር የተመታችው፡፡

የመጀመሪያው የዏሇም ጦርነት ሌክ እንዲሇቀ በነበሩት አመታት በጣሌያን

ስራ የሆነ የሕዝ አሇመረጋጋት ነበር፡፡ ይህም አሇመረጋጋት የሀዝባዊ አመፆች ግጭት ነበር፡፡ በዋና ዋና እንደስትሪዎች የሚሰሩ ሰራተኞች አዴማ አርገው ነበር፣ በላልች ኢንደስትሪዎች ዯግሞ ሰራተኞች ምርት በማቆም የሩሲያ ቦሌቺቪኮችን አርአያ በመከተሌ ፊብሪካዎችን ተቆጣጥረው ነበር፡፡ ገበሬዎችም በሃብታም የመሬት ባሇቤቶች ሊይ አምፀው ነበር፡፡ በጊዜው ሃብታሞቹ የመሬት ባሇቤቶች እና የከተማው መካከሇኛ መዯብ ማህበረሰብ የኮሚኒስት አብዮት እንዲይከሰት ፇርቶ ነበር፡፡ የጣሌያን ናሽናሉስቶች እና በጣሉያን ጦርነት ውስጥ ያገሇገለ ወታዯሮችም በሰሊም ስምምነቱ /ትሪቲ/ ቅሬታ ነበራቸው፡፡ምንም እንኳን ጣሌያን ከአሊይዴ ፒወርክ ሃገራት እንዶ እና በጦርነቱም አንደ አሸናፉ /ባሇዴሌ/ የነበረች ሃገር ብትሆንም ከጦርነቱ በኋሊ በርካታ ችግሮች ገጥሟቸው ነበር፡፡ ከችግሮቹም መካከሌ የተከማቸ የጦርነት እዲ

/ሇጦርነቱ

ማካሄጃ

የተበዯራቸው

እዲዎች/

የኢኮኖሚ

ውዴቀት

እና

ስራ

አጥነት

ይገኙበታሌ፣ እንዱሁም ችግሮች ስራ የሆነ የፕሇቲካ እና የማበራዊ አሇመረጋጋት ፇጥረው ነበር፡፡ ከጦርነቱ በኋሊ በጣሌያን የነበረውም መንግስት ሁኔታውን መቆጣጠር አሌቻሇም ነበር፤ በወቅቱ በጣሌያን ሰፌኖ የነበረው ቅሬታ እና ብጥብጥም በ1922ዓ.ም ፊሺሽቶች ወዯ ስሌጣን እንዯመጡ ምቹ ሁኔታን ፇጠረሊቸው፡፡ ፊሺዝም በአንዴ ወገን ጥቅሞች መሬት ያዯረገ የአምባገነንነት ስርአት ነው፤ በጣሌያን እና በጀርመን ስኬት ያሇው ትምክህተኝነት የሞሊበት ናሽናሉዝም የዚህ አምገነንነት መሰረት የነበረ ሲሆን፤ በጀርመን በተጨማሪነትም የዘረኝነት ምክንያት ነበረ፤ ሁሇቱም ሃገራት የፊሺሽት መንግስታት እንዯመሆናቸው በሃገራቸው ውስጥም

69


ሆነ በውጭ ከላልች ሃገራት ጋር በነበራቸው ግንኙነቶች የሕግ የበሊይነትን አሊከበሩም ይኸውም ወዯ ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት አምርቷሌ፡፡ ሁሇቱም የፊሺሽት ሃገራ /መንግስታት/ ግዛት የማስፊፊት አካሄዴ ስሇነበራቸው የነፃ ሃገራትን ለአሊዊነትና ግጭቶችን በሰሊማዊ መንገዴ

የመፌታት

መንገድችን

ችሊ

በማሇት

ጦርነትን

የግጭቶች

/የሌዩነቶች/

መፌቻ

መንገዴነት ተጠቅመዋሌ /መርጠዋሌ/፡፡ የጣሌያን ፊሺሽቶች መሪ የነበረው ቤኒቶ ሙሶልኒ /1883-1945/ ሲሆን ይህ ሰው በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በኮርፕራሌነት ተዋግቷሌ፡፡ ከጦርነቱ በፉት ሞሶልኒ ሶቫሉስት ነበረ፡፡ ነገር ግን በጦርነቱ ጊዜ ሶሺያሉዝምን በመተው ጠንካራ ናሽናሉስት ሆኖ ነበር ጦርነቱ በሚዯረግባቸው አመታት ሞሶልኒ እርሱ “ፊሺዝም” ብል ስሇሚጠራው መንግስት አዲዱስ ሃሳቦችን አግኝቶ ነበር፡፡ ፊሺዝም የሚሇው ቃሌ የመጣው ፊሰሰ ከሚሇው የሊቲን ቃሌ ሲሆን ይህም ማሇት እጅብ ያለ እንጨቶች ከመጥረቢያ ጋር በአንዴ ታስረው ማሇት ነው፡፡ ይህም በጥንታዊት ሮማን ኢምፒየር የሃይሌ እና የጓዯኝነት ምሌክት ሆኖ ያገሇግሌ ነበር፡፡ ፊሺዝም /በተጨማሪም/ ሁለም ማህበራዊ ቡዴኖች /ክፌልች/ በአንዴ መንግስት ስር አንዴነት እንዱኖራቸው የሚሰብክ የፕሇቲካ እንቅስቃሴ ነበር፣

በሙሶልኒ

መሰረትም ፊሺዝም መንግስት በሚተባበሩ የተሇያዩ ማህበራዊ መዯቦች ሊይ ያሇው አምባገነንነት ነው፡፡ ፊሺዝም ፌፁም ናሽናሉስት ነበር፡፡ በዚህም ፊሺስቶች የአገራቸው ጥቅም /አሊማ/ በማንኛውም ወጪ /ዋጋ/ ተከፌል መጠበቅ አሇበት ይለ ነበር፤ በፊሺሽቶች መሰረት የሃገራት አሊማዎች /ጎልች/ በጦርነት እና በወረራ አማካኝነት ነው ሉሳኩ የሚችለት፡፡ ሙሶልኒ የህዝቡን ቅሬታዎች እና ፌርሃት ሁለ የራሱን የፕሇቲካ አሊማ ሇማሳካት ተጠቀመበት በዚህም ህግ እና

ስርዓት ሇማስፇን ፣ማህበራዊ

አሇመረጋጋትን

ሇመስቆም እና

የግሌ ንብረትን

እንዯሚያስጠብቅ ቃሌ ገባ፣ ሇናሽናሉስቶችም ሙሶልኒ የታሌያንን ታሊቅነት እንዯሚያስመሌስ ቃሌ ገባ፣ ሇካርታሉስቶች እና ሇመሬት ባሇቤቶችም የሙሶልኒ እንቅስቃሴ ኮሚኒዝምን የሚከሊከሌሊቸው እንቅስቃሴ ነበር፡፡ በተጨማሪም ሙሶልኒ የስራ ዋስትና እና በእርጅና ጊዜ የሚሰጥ ጡረታ የመሳሰለ ጥቅሞችን እንዯሚያሰጥ ቃሌ በመግባት የተወሰኑትን ሰራተኞች ዴጋፌ ማግኘት ቻሇ፡፡ ይህንንም በማዴረግ ሙሶልኒ እና የፊሺሽት ፒርቲው ህዝባዊ ዴጋፌ አገኙ ይህም የመንግስትን ስሌጣን ሇመያዝ አበረታታው፡፡ በዚህም መሰረት በኦክቶበር 1922 ዓ.ም ፊሺሽቶች ወዯ ሮም ትሌቅ ጉዞ አዯረጉ፡፡ መንግስትም መወሰዴ በነበረበት እርምጃ ሊይ ተከፊፌል ነበር የተወሰኑት ሰዎች ጊዜው የነበረውን የጣሌያን ንጉስ ቪክቶር አማኑዌሌ III ወታዯራዎ አገዛዝ / እንዱያውጅ ይገፇፊት ነበር፡፡ ንጉሱ ግን /ይሌቁንም/ ሙሶልኒንን ጠቅሊይ ሚኒስቴር አዴርጎ ሾመው በዚህ ጊዜ ፊሺሽቶች በፒርሊማ 70

አብሊጫ ወንበር

አሌነበራቸውም


ስሇሆነም ሙሶልኒ በ1924 ዓ.ም ምርጫ እንዱዯረግ አመቻቸ በዚህም ምርጫ ፊሺሽቶች በጣሌያን ፒርሊማ አብሊጫ ወንበር አገኙ፡፡ ይህንንም ሁኔታ ሇራሱ ጥቅም በማዋሌ ሙሶልኒ ወዯ ስሌጣን መጣ ሙሶልኒ ራሱንም

(ደዮስ) ወይም “መሪው” ብል ጠራ፡፡ እናም አምባገነን

በመሆን የጣሌያንን እጣ ፊንታ በእጁ አስገባ፡፡ የመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ውጤቶች ፊሺዝም እንዱፇጠርባት መንስኤ የሆነባት ላሊው ሃገር ጀርመን ነበረች፡፡ ናዚዝም የጀርመኑ የፊሺዝም አይነት ነው(Nazism Germany’s version of fascism)፡፡ ጀርመን የመጀመሪያውን የአሇም ጦርነት ስትሸነፌ ንጉሱ ዊሌሄም II ወዯ ሆሊንዴ ተሰድ ነበር፡፡ ዊሌሄም ከሄዯ በኋሊ በጀርመን ስሌጣን የያዘው መንግስትም ዯካማ ነበር፡፡ በጃንዋሪ 1919 ዓ.ም ስፒርታክስት ሉግ ተብሇው የታወቁት የኮሚኒስቶች ቡዴኖች በጦር መሳሪያ የታጀበ አመጽ በማዴረጋቸው በጊዜው የነበረው መንግስ የበሇጠ ተዲክሞ ነበር፡፡ ሆኖም ግን አመጻቸው ተዯፌጥጦ ነብር ነገር ግን ላሊ የኮሚኒስቶች አብዮት ይኖራሌ የሚሌ እስከ 1923 ዴረስ የቆየ ፌርሃት ነግሶ /ተፇጥሮ/ ነበር፡፡ የነዚህን የኮሚኒስቶች አመጽ መዯፌጠጥ ተከትል በ1919 ዓ.ም የኮንስቲትወንት ም/ቤት ምርጫዎች ተዯርገው ነበር፡፡ ስብሰባው /ጉባኤው/ የተዯረገው በዌይማር ከተማ ሲሆን ጉባኤው ሇጀርመን አዱስ ህገመንግስት የመፃፌ /የማዘጋጀት/ ስራን አከናውኗሌ፡፡ ሇስዴስት ወራት ከሰራ በኋሊም የህገመንግስቱ ስራ ተጠናቆ ነበር፡፡ በዚህም የሪፏብሉክን መንግስት ተመስርቶ ነበር፡፡ ይህም ሪፏብሉክ ኮንስቲትመንት ም/ቤቱ ስብሰባውን ካዯረገበት ከተማ ስም ተወስድ የዌይማር ሪፏብሉክ ይባሌ ነበር፡፡ የዌይማር ሪፏብሉክ በርካታ ችግሮች ሊይ መስራት የነበረበት ሲሆን ከዚህም ውስጥ አንደ የነበረው አስከፉ የሆነ የኢኮኖሚ ችግሮች ነበር፣ በቨርሳይሇስ ስምምነት መሰረትም ጀርመን ሇአሊይዴ ፒወርስ ከፌተኛ መጠን ያሇው ካሳ ሇመክፇሌ ተገዲ ነበር፡፡ የዚህም ካሳ መጠን £6,600,000,000 ነበር በ1922 ዓ.ም የጀርመን መንግስት ካሳዉን መክፇሌ እንዯማይችሌ ገሇፀ፡፡ የዚህም ካሳ ክፌያ ሇማስፇፀምም ፇረንሳይ ወታዯሮቿን በመሊክ የጀርመንን የኢንደስትሪ ቦታ ሩር አካባቢ ወረረች ይህንንም ያዯረገችው ካሳውን ሇማስከፇሌ ነበረ፡፡ የጀርመን መንግስትም ወጪዎቹን ተጨማሪ ገንዘብ በማሳተም(printing of money) ሇመሸፇን ሞክሮ ነበረ፡፡ የዚህም ውጤት ከፌተኛ የዋጋ ግሽበት(Inflation) ነዉ ያስከተሇዉ ይህም የሚንቀሳሰቀስ ገንዘብ በጣም ከፌተኛ ሆኖ ነገር ግን የመግዛት አቅሙ በጣም ዯካማ የሚሆንበት ሁኔታ ነዉ፡፡ ምንም እንኳ የዋጋ ግሽበቱ በስተመጨረሻ ቢያቆምም እና የጀርመንም ኢኮኖሚ ቢያገግምም የጀርመንን ኢኮኖሚ /በጊዜው/ አዴቅቆት ነበር፡፡ እናም የዌይማርንም ሪፏብሉክ በፕሇቲካ ገጽ እዲክሞት ነበር፡፡ ሇቨርሊይስስ ትሪቲ /ስምምነት/ እና ጦርነቱንም ተከትል ሇተከሰተው የዋጋ ግሽበት የነበሩ ጥሊቸዎች በዚህ የዌይማር ሪፏብሉክ ሊይ ስራ ተዋውሞዎች 71


/ወቀሳዎች/ እንዱኖሩ አዴርጎ ነበር፡፡ በነዚህ ችግር በነበራቸው አመታት በርካታ ፒርቲዎች በጀርመን ተፇጥረው /ብቅ ብሇው/ ነበር፡፡ ከነዚህም ፒርቲዎች አንደ የናዚ ፒርቲ ነበር የፒርቲው ሙለ ስም የነበረው ናሽናሌ ሶሺያለስት የጀርመን ሰራተኞች ፒርቲ ነበር፡፡ ፒርቲው በተሇይ በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ውስጥ ያገሇገሇው አድሌፌ ሂትሇር /1889-1945/ ዴረስ መሪ ከሆነ በኋሊ ጥንካሬው እየጨመ ነበር፡፡ ሂትሇር ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በጀርመን ጦር ውስጥ ካገሇገሇ በኋሊ በሚኖርባት የዯቡባዊ ጀርመን ክፌሌ በሆነችው የሙኒክ ከተማ ውስጥ ነው ወዯዚህ ፒርቲ የገባው፡፡ ሂትሇር የናዚዎች መሪ እንዯሆነ ብዙም ሳይቆይ ስቶርም ትሩፏርስ ወይም ባሇቡኒ ሸሚዞች (ከዩኒፍርማቸው ከሇር ተከትል የወጣ ስም ነው); የሚባሌ የግሌ ጦር አዯራጀ የነዚህ ባሇቡኒ ሸሚዞች አባሊት በዋናነት ይመሇመለ የነበረው በጦርነቱ ውስጥ በጀርመን ጦር ውስጥ ካገሇገለ ወጣቶች እና ከመንገዴ ሊይ ከሚኖሩ ወጣቶች ነበር፡፡ በኖቪምበር 1923 ዓ.ም ሂትሇር እና የእሱ ወታዯሮች /ባሇቡኒ ሸሚዞች/ በሙኒክ ውስጥ ስሌጣን ሇመቆጣጠር መፇንቅሇ መንግስት /በጀርመንኛ ፐች/ አካሄደ ነገር ግን የጀርመን ፕሉስ መፇንቅሇ መንግስት ሙከራውን ዯፇጠጠው /ተቆጣጣረዉ/ ሙከራው አሇመሳካቱን ተከትል ሂትሇር ሇፌረዴ ቀርቦ የአምስት አመት እስራት ተፇረዯበት፡፡ በእስር ቤት የነበረው ጊዜ ሇሂትሇር በጣም ወሳኝ ነበር፣ ምክንያቱም በእስር ቤት በነበረ ጊዜ ሂትሇር ማይን ኮምፔፌ/የኔ ትግሌ/ የሚሌ ርእስ ያሇው የግሌ ታሪኩን ጽፍ ነበር፡፡ መጽሃፈ የናዚዝምን አዱዮልጂ /አስተሳሰብ/ እና ሂትሇር ጀርመኖችን በአውሮፒ ውስጥ የበሊይ ሇማዴረግ የነበረውን የወዯፉት እቅዴ የሚገሌጽ ነበር ሂትሇር እንዯሚሇው አሁን ጀርመኖች መግዛት /ማስተዲዯር/ የሚገባቸው ምርጥ

ዘሮች

ናቸው፡፡

ጀርመን

በመጀመሪያው

የአሇም

ጦርነት

ሇዯረሰባት

ሽንፇትም

አይሁድችንና ኮሚኒስቶችን ወቅሷሌ በአጠቃሊይም ናዚዎች በጀርመን ስሌጣን ከያዙ በኋሊ የያዟቸውን ፕሉሲዎች እና ያከናወኗቸውን ተግባራት ቀዯም ብል በዚህ መጽሃፌ ውስጥ ተገሌፀው ነበር፡፡ ሂትሇር ከእስር ከተፇታበት ከ1924 ዓ.ም በኋሊ የነበሩት አመታት በጀርመን የኢኮኖሚ ማገገም እና የፕሇቲካ መረጋጋት የነበረባቸው ጊዜያት ናቸው፡፡ በእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥም ሂትሇር እና ናዚዎች የሰሪውን ህዝብ ዴጋፌ ማግኘት አሌቻለም ነበር፡፡

ነገር ግን

ይህ የኢኮኖሚው ያገገመበት እና የፕሇቲካ መረጋጋቱ የነበረበት ጊዜ ብዙም አሌቆየም ነበር በ1929 ዓ.ም የጀርመን ኢኮኖሚ መሊውን አሇም በመታው የኢኮኖሚ ቀውስ ሳቢያ ወዴቆ ነበር፡፡ ይህም የኢኮኖሚ ቀውስ ከ1929 እስከ 1933 ዓ.ም ዴረስ በቆየው ግሬት ዱፔሬሽን ምክንያት የተከሰተ ነበር፡፡ የዚህ ዱፔሬሽን ቅጽበታዊ ምክንት የነበረው በአሜሪካ በኦክቶበር 1929 ዓ.ም ተከስቶ የነበረው የዎሌስትሪት የአክሲዮን ገቢያ ችግር ነበር፡፡ የዱፔሬሽኑ 72


መሰረታዊ ምክንያቶች ምንዴ ናቸው የሚሇው አሁንም ዴረስ አከራካሪ ነው፡፡ ወቅት ጠብቀው የሚከሰቱ የኢኮኖሚ ቀውሶች በካፑታሉስት ኢኮኖሚው ውስጥ የተሇመደ ነበሩ ነገር ግን ግሬት ዱፔሬሽን /1929-1933/ ምክንያት የተከሰተው የኢኮኖሚ ቀውስ በተሇየ ሁኔታ ከባዴ ነበር፡፡ ሁለም በኢንደስትሪ ያዯጉ እና ላልችም የአሇም ሃገራ በግሬት ዱፔሬሽን በሃይሌ ተመተው ነበር፡፡ በአሜሪካ ይህ ችግር በጣም ከፌተኛ ነበር በብዙ ሃገራትም ሰራተኞ ስራቸውን አጡ በአሜሪካ ብቻ 16 ሚሉዮን አካባቢ አሜሪካውያኖች በ1930ዎቹ መጀመሪ አካባቢ ስራ አጥ ሆነው ነበር፡፡ የጀርመኑ የዌይማር ሪፏብሉክም በግሬይት ዱፔሬሽን በጣም ከተጎደ የአውሮፒ ሃገራት መካከሌ አንደ ነበር፡፡ ግሬት ዱፔሬኑ ከውጭ ሃገራት ይገኙ የነበሩ ብዴሮች እንዱቋረጡ አዴርጎ ነበር፡፡ /በተሇይም ከአሜሪካ የሚገኙ ብዴሮችን/ ሰራተኞችም ስራቸውን አጥተው ነበር፡፡ በርካታ ዴርጅቶች /ኢንተርፔራይዞችም/ ከስረው ነበር ይህ ተስፊ አስቆራጭ ሁኔታ ሂትሇርን እና ናዚዎችን በዴጋሚ ወዯ ፕሇቲካው መዴረክ አምጥቷቸው ነበር፡፡ በርካታ ጀርመኖች የናዚን ፔሮፕጋንዲ መስማት እና ማዴነቅ ጀምረው ነበር፡፡ እናም የናዚ ዯጋፉዎች ሆነው ነበር ነገር ግን እስከ 1932 ዴረስ ናዚዎች በጀርመን ፒርሊማ /ላክስተን/ ውስጥ የነበራቸው አናሳ ወንበር ነበር፡፡ በ1928 በተዯረገው ምርጫ ሇምሳላ በፒርሊማው ውስጥ ማሸነፌ የቻለት 12 መቀመጫዎችን ብቻ ነበር፡፡ ነገር ግን በ1932 ዓ.ም በተዯረገው ምርጫ 230 መቀመጫዎችን /ወንበሮችን/ ማሸነፌ ቻለ ግን አሁንም ቢሆን አብዛኛውን ወንበር ሇመያዝ አሌቻለም ነበር፡፡ በ1933 ዓ.ም በጀርመን ውስጥ በፕሇቲካ ፒርቲዎች መካከሌ የፕሇቲካ

ዳዴልክ

ነበረ

ይህም

የሆነው

ማናቸውም

የፕሇቲካ

ፒርቲዎች

መንግስት

ሇመመስረት የሚያስችሌ በቂ አብሊጫ ዴምጽ /ወንበር/ ማግኘት ስሊሌቻለ ነበር፡፡ ይህንንም ችግር ሇመፌታት የዌይማር ሪፏብሉክ ፔሬዝዲንት የነበረው ፒውሌ ቮን ሂንዯንበርግ ሇሂትሇር የቻንስሇርነቱን ቦታ ሰጠው ይህም የጠቅሊይ ሚኒስቴርነት ቦታ ነበር፡፡ የቻንስሇሩን ቢሮ /ቦታ/ ከያዘ በኋሊ ሂትሇር በ1933 ዓ.ም አዱስ ምርጫ እንዱዯረግ ነገሮችን አመቻቸ የምርጫውም አሊማ የነበረው ናዚዎች በፒርሊማው ውስጥ ከፌተኛውን አብሊጫ ወንበር እንዱያሸንፈ ነበር፡፡ ይህንም አሊማ ሇማሳካት ኮሚኒስቶች በሰራተኛው ዘንዴ የነበራቸው ተጽእኖ መቀነስ ነበረበት ምርጫው ከመካሄደ ከአንዴ ሳምንት በፉትም የጀርመን ፒርሊማ ህንፃ በእሳት ተያይዞ ተቃጠሇ፣ ሂትሇርም ያሇ ምንም ማስረጃ ሇወንጀሌ ዴርጊቱ ተጠያቂዎቹ ኮሚኒስቶች ናቸው በማሇት ከሰሰ፡፡ እዚህ ጋር አንዴ ነገር ማስታወስ የሚገባ ሲሆን ይኸውም ሂትሇር በፃፇው የኔ ትግሌ በሚሇው መጽሃፌ ውስጥ በአንዴ ቦታ ሊይ “ሰሪው ህዝብ ከትንሽ ውሸት ይሌቅ ሇትሌቅ ውሸት በቀሊለ ይሸነፊሌ” በማሇት ጽፍ ነበር ሇፒርሊማው ህንፃ በእሳት መቃጠሌ በእውነት 73


ሃሊፉነት ያሇበት ማንም ይሁን ብቻ ሂትሇር ያሰበው የነበረው ኮሚኒስቶች በሰራተኛው ህዘብ ዘንዴ የነበራቸውን ዴጋፌ መቀነስ ነበር፡፡በዚህም ተሳክቶሇት ነበር ሲቪሌ መብቶች እንዱታገደ ተዯረገ፣ በርካታ ኮሚኒስቶችም ታሰሩ ይህንንም በማዴረግ ነፃ እና ፌትሃዊ ምርጫ የሚሇውን ዱሞክራሲያዊ ምርጫ አስወግድ በውጤቱም በተካሄዯው ምርጫ ናዚዎች በፒርሊማው በቂ አብሊጫ ወንበር ማግኘት ቻለ፡ /ይህም ሇሂትሇር ሇመግዛት /ሇማስተዲዯር/ ሙለ ስሌጣን አስገኘሇት በዚህም አምባገነን ሆነ፡፡ ሂትሇር መሪ /በጀርመንኛ ፊረር/ የሚሇውን ማእረግ ወሰዯ ከዚያም ብዙም ሳይቆይ በመጨረሻ በ1933 ዓ.ም ወዯ ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ያመሩትን የወረራ /የሃይሌ/ እርምጃዎች መውሰዴ ጀመረ፡፡ ይህም ጦርነት ከአሇም አቀፌ ህጎች እና ከአሇም ሰሊም የሚቃረን ነበር፡፡ የሁሇተኛው የአሇም ጦርነት መሰረታዊ ምክንት በዋናነት ምንጭ የሚገኘው በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ማብቂያ ሊይ በተዯረጉ የሰሊም ስምምነቶች ነበር፡፡ በርካታ ሃያሊት እዯሚለት እነዚህ የሰሊም ስምምነቶች/ትሪቲዎች/ ወዯፉት ሇሚዯረግ ጦርነት ዘር ዘርተዋሌ በጣሌያን እና ጀርመን ውስጥ የነበሩ የሕዝብ አመሇካከትም የሰሊም ስምምነቶቹን በጣም የሚቃወም ነበር፡፡ በነዚህ ሁሇት ሃገራት መጥተው የነበሩት የፊሺሽት አገዛዞችም የሰሊም ስምምነቶቹን ሇመሌበስ እና ክብራቸውን በጦርነት እና በወረራ ሇማስመሇስ ቁርጠኛ ነበሩ፡፡ በጃፒንም እንዯዚሁ በ1930ዎቹ ስሌጣን የተቆጣጠሩት ወታዯራዊ ቡዴኖች ግዛታቸውን በማስፊፊት ታሊቅነትን የማሳካት ተመሳሳይ ፕሉሲ የሚከተለ ነበሩ፡፡ /በዚህም የምስራቅ እና ዯቡብ ምስራቅ ኤሺያ እና ፒስፉክን መቆጣጠር አሊማ አዴርገው ነበር/ ስሇዚህ የጣሌያን ፊሺሽቶች የጀርመን ናዚዎች እና የጃፒን ወታዯራዊ አገዛዝ በመጨረሻ አሊማችን በ20ኛው ክ/ዘመን ላሊ አውዲሚ ጦርነት እንዱገጥማት አስገዴዶታሌ፡፡ በጎረቤቶቿ ሊይ የወረራ ጦርነት በማዴረግ መሪነቱን /ቅዴሚያ/ የወሰዯችው ጃፒን ነበረች በሴፔቴምበር 1931 ዓ.ም የጃፒን ጦር የሰሜናዊ ቻይና ግዛት የሆነችውን ማንቹሪያን በመውረር ማንቹሪያን የሚያስተዲር ማንቹኮ የተባሇ ኢሻንጉለት መንግስት(puppet government) መስር ነበር፡፡ ቻይናም ጉዲዩን ሇሉግኦፌኔሽን አቅርባ ነበር ጃፒን በሜይ 27 ቀን 1933 ዓ.ም ከሉግ ኦፌ ኔሽንስ መሌቀቁን አስታወቀ ጃፒን በቻይና ሊይ ያዯረገችው ተጨማሪ ግዛት የማስፊፊት ወረራም በመጨረሻ በጁሊይ 1937 ዓ.ም በጃፒን እና ቻይና መካከሌ ሙለ ጦርነት እንዱጀመር አዴርጓሌ፡፡ ጃፒኖች ከ1931 ዓ.ም ጀምሮ በወረራ ዴርጊቶቻቸው ያሳዩት ዴፌረት ጣሌያንም በኢትዮጵያ ሊይ ተመሳሳይ እንቅስቃሴ እንዴታዯርግ አበረታቷት ነበር፡፡ በዯሴምበር 1934 ዓ.ም ፊሺሽቶች የዋሌዋሌን ክስተት ተከትል በኦክቶበር 1935 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሊይ ሙለ ወረራ አካሄዯች አፄ ሃይሇስሊሴም ሇሉግ ኦፌ ኔሽንስ ኤቱታውን ያቀረበ ሲሆን በዚህም መሰረት ሉጉ ጣሌያንን 74


በወራሪነት በማውገዝ የተወሰኑ ማእቀቦችን ጣሇባት ነገር ግን ሉጉ ተግባር ሙሶልኒን ኢትዮጵያን የተከሇከሇውን

ከመውረር የመርዝ

ተግባሩ

አሊስቆመውም፡፡

ጋር(የመስታርዴ

ጋዝ)

በዚህም በመጠቀም

ሙሶልኒ

በአሇም

በኢትዮጵያ

ሊይ

አቀፌ ፇጣን

ህጎች ዴሌ

ማስመዝገብ ቻሇ፡፡ በ1925 ዓ.ም የተካሄዯ አሇም አቀፌ ስምምነት የመርዝ ጋዝን መጠቀምን ከሌክል ነበር ጣሌያንም ይህንኑ ስምምነት የፇረመች ቢሆንም ሙሶልኒ ስምምነቱን የማክበር ፌሊጎት አሌነበረውም፡፡ በርግጥም ከ1935 ዓ.ም ቀዯም ብል ከኢትዮጵያ ጋር በሚዯረገው ጦርነት ጥቅም ሊይ ይውሌ ዘንዴ የተዘጋጀ ከፇተኛ መጠን ያሇው የመስታርዴ ጋዝ ክምችት ወዯ ኤርትራ ተሌኮ ነበር በዚህም በማርች 1936 ዓ.ም የጣሌያን ጦር በማርሻሌ ባድግሉዮ እየተመራ አዱስ አበባን ተቆጣጠረ፡፡ በአጠቃሊይም የሉግ ኦፌ ኔሽንስ እና የምዕራባውያኑ ሃይሌ የወታዯራዊው /ወራሪው/ ጃፒን እና ፊሺሽት ጣሌያን እንዯ የቅዯም ተከሊቸው በማንቹሪያ እንዱሁም በኢትዮጵያ ሊይ ሇፇፀሙት የወንጀሌ ዴርጊት ውጤታማ /በቂ/ እርምጃ ሇመውሰዴ አሇመቻሊቸው የጋራ ዯህንነት መርህ እንዱያበቃሇት እና ወዯ ቀዴሞው /የዴሮ/ “ጠንካራ” ትክክሌ ነው ወዯሚሌ መርህ እንዱመሇሱ አዴርጓሌ፡፡ የአሇምን ሰሊም አዯጋ ሊይ የሚጥለትን እነዚህን ሃሊፉነት የጎዯሊቸው ተግባራት ወዯ መፇፀም የዞሩት ሃገራት በአሇም አቀፌ ግንኙነቶች ውስጥ ያሇውን የህግ የበሊይነት መርህ ትተውት ነበር፡፡ከዚህ በኋሊ ዯግሞ የሂትሇር ተራ የነበረ ሲሆን

የፇፀመው የወረራ

ተግባራትም ሁሇተኛ

የአሇም

ጦርነት

በአውሮፒ

እንዱጀመር

ምክንያት ሆነዋሌ ሂትሇር ከቨርሳይሇስ ትሪቲ /ስምምት/ እና ከአሇም አቀፌ ህግ የሚቃረኑ ተከታዮቹን ዴርጊቶች ፇጽሞ ነበር፡፡ 

በ1935 ዓ.ም የብሄራዊ ውትዴርና አገሌግልት ጀመረ ይህም የጀርመንን የምዴር ጦር /ሃይሌ/ 100,000 /አንዴ መቶ ሺህ ብር/ ብቻ እንዯሆነ የሚገዴበውን እና ተጨማሪ ወታዯሮችን መመሌመሌን የሚከሇክሇውን የቨርሳይሇስ ትሪቲ /ስምምነት/ የሚጥስ ነበር፡፡

በማርች 1936 ዓ.ም የጀርመን ጦር ከጦር ሃይሌ እንቅስቃሴ ነፃ የሆነውን የራይንሊንዴ ቀጠና ተቆጣጠሩ ነገር ግን ቨርሳይሇስ ትሪት የጀርመን ጦር ወዯዚህ የጀርመን ክፌሌ እንዲይገባ ተከሌክል እንዯነበር ይታወሳሌ ከዚያም ጀርመን በፌጥነት ራሷን መሌሳ ማስታጠቅ ጀመረች፡፡

በማርች 1938 ዓ.ም የጀርመን ጦር ኦስትሪያን ወዯ ጀርምን ቀሊቀሇ ሂትሇር ሇረጅም ጊዜ አንችለሰን ይመኝ ነበር ይኸውም ኦስትሪን ከጀርመን ጋር መቀሊቀሌ ነበር በ1924 መጀመሪ አካባቢ ሂትሇር የኔ ትግሌ በሚሇው መጽሃፌ ሊይ “የጀርመን ኦስትሪያ ወዯ ታሊቋ እናት ሃገሯ ጀርመን የግዴ መመሇስ አሇባት አንዴ ዯሞ አንዴ ሃገር ይፇሌጋሌ” 75


የሚሌ ጽፍ ነበር ይህም ህሌሙ በማርች 1938 ዓ.ም ኦስትሪ ወዯ ጀርመን ስትቀሊቀሌ እውን ሆኖሇታሌ፡፡ 

በ1938 እና በ1939 ዓ.ም ሇሂትሇር ጀርመንን የማስፊፊት ፕሉሲ አሊማ ሆኖ የነበረችው ቼኮዝሊቫኪያ ሊይ የተፇጠረው ችግር ወዯ /ሁሇተኛው የአሇም/ ጦርነት በሚዯረገው እንቅስቃሴ ሊይ የመጨረሻውን ዯረጃ ያመሇከተ ነው፡፡ ስሇሆነም ይህንን ጉዲይ በስፊት ማየቱ ወሳኝ ነው፡፡

ቼኮዝልቫኪ በምስራቅ አውሮፒ ውስጥ ስትራቴጂያዊ ቦታ የያዘች ናት በተሇይም ሱዲተንሊንዴ የተባሇው ሇኢኮኖሚ ጠቃሚ የሆነ እና በከፌተኛ ሁኔታ ምሽጎች ያለበት በጀርመን ዴንበር ጠረፌ እና በሰሜን ምዕራብ ቼኮዝልባኪያ አካባቢ የሚገኝ ቦታ የሂትሇር ወረራ አሊማ ነበር፡፡ በሱዲተንሊንዴ ይኖሩ የነበሩ ሶስት ሚሉዮን አካባቢ ጀርመኖች ነበሩ በጊዜውም እነዚህ ጀርመኖች ከቼኮዝልባኪያ መንግስት ጋር አሇመግባባት ሊይ ነበሩ ይህም ሂትሇር በቼኮዝልቫኪያ ሊይ ሇሚያዯርገው እንቅስቃሴ ሰበብ ሆነሇት፡፡ በእውነቱ ሂትሇር የሱዲተን ጀርመኖችን መሪዎች በቼክ /ቼኮዝልቫኪያ/ እየዯረሰባቸው ስሊሇው ጭቆና አቤቱታ እንዱያቀርቡ /እንዱያማሩ/ እና የተሇያዩ እንቅስቃሴዎችን እንዱያዯርጉ ያበረታታቸው ነበረ፡፡ በሴፔቴምበር 12 ቀን 1938 ዓ.ም ሂትሇር የቼኮዝልባኪያ መንግስት ሇሱዲተን ሊንዴ ጀርመኖች ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዲዯር መብት እንዱሰጣቸው ጠየቀ፡፡ የቼኮዝልቫኪያ መንግስት ዯግሞ የሂትሇርን ጥያቄ መቃወም በቻ ሳይን በግዛቷ ሊይ ወታዯራዊ አገዛዝ አወጀ፣ ሉከሰት የሚችሇውን ጦርነት ሇመቀሌበስም /ሇመከሊከሌ/ የብሪታንያው ጠቅሊይ ሚኒስቴር ኔቨሇ ቼምበርሇን ስሇችግሩ ሇመወያየት ሂትሇርን አግኝቶ ሇመወያየት ተስማማ፣ የፇረንሳይ መንግስትም ሇቼምበርላን ጥረት ዴጋፌ ሰጠ፣ በዚህም ጉዲዩ በሴፔቴምበር 1938 ዓ.ም በሙኒክ ኮንፇረንስ ሊይ ውይይት ተዯረገበት፡፡ በዚህም የሙኒክ ስምምነት ተብል በሚጠራው ስምምነት ጀርመን ሱዯተንሊንዴን ከራሷ ጋር እንዴትቀሊቀሌ ተፇቀዯሊት በምሊሹም ሂትሇር የቀረውን የቼኮዝልቫኪያ ክፌሌ ለአሊዊነት ሇማክበር ቃሌ ገባ፣በተጨማሪም ሂትሇር ሇወዯፉቱ የሚከሰቱ አሇመግባባቶችን በሰሊማዊ መንገዴ ሇመፌታት ቃሌ ገባ፡፡ በርግጥ ሂትሇር ሊዯረጋቸውና በመጨረሻ ወዯ ሁሇተኛ የአሇም ጦርነት መጀመር ሊመሩት የዴፌረት እንቅስቃሴዎች ብሪታንያ እና ፇረንሳይም በከፉሌ ይወቀሳለ ምክንያቱም ከሂትሇር ጋር በነበራቸው ውይይት የማባባሌ ፕሉሲ(appeasement policy) ወይም የሂትሇርን ፌሊጎቶች /ጥያቄዎች/ ማርካት /መፇፀም/ ፕሉሲ ተከትሇው ነበር:: ከሁለም በሊይ ዯግሞ ቻምበርላን ዋና የዚህ የማባበሌ ፕሉሲ አቀንቃኝ ነበር በዚህም 76


ቻምበርላን ሇሂትሇር እንዯዚህ አይነት ስጦታዎችን በማዴረግ ሰሊምን ሇመጠበቅ እና አውሮፒን ሇማረጋጋት ተስፊ አዴርጎ ነበር፡፡ ነገር ግን የሂትሇርን እና የሙሶልኒን ጉዲይ ሇመፌታት የማባበሌ ፕሉሲው ውጤታማ እንዯማይን ሇማረጋገጥ ብዙም ጊዜ አሌፇጀም ነበር፡፡ ምክያቱም ይህ

ፕሉሲ

ይሌቁንም

ሂትሇርን

ግዛት

ሇማስፊፊት

የሚያዯርገውን

ወረራ

እንዱቀጥሌ

አበረታታው በተጨማሪም በሙኒክ ኮንፇረንስ የነበረው የምዕራባውያኑ አመሇካከት ሂትሇር ምዕራባውያኑ የምስራቅ አውሮፒን ሃገር /ሃይሌ/ ሇመከሊከሌ ብሇው ከጀርመን ጋር አይዋጉም የሚሇውን የሂትሇር አመሇካከት አረጋገጠሇት፡፡ የሂትሇር ብሔራዊ ውትዴርና አገሌግልት /በመጀመር/ እንዱሁም ከጦር ሰራዊት እንቅስቃሴ ነፃ የተዯረገውን ራይንሊንዴ በመቆጣጠር ቨርሳይሇስ ትሪቲን/ ስምምነት/ ሲጥስ ብሪታንያ እና ፇረንሳይ ምንም ያዯረጉት ነገር የሇም፡፡ ጣሌያንም ኢትዮጵያን ከወረረች በኋሊ ብሪታንያ እና ፇረንሳይ በቂ የሆነ እርምጃ ከመውሰዴ ተቆጥበው ነበር፡፡ ምክንያቱም ሙሶልኒን እንዲያስቀይሙትና ከሂትሇር ጎን ጋር

እንዲይሰሇፌ

ፇርተው ነበር ብሪታንያ እና ፇረንሳይ ይህን ጥንቃቄ ቢያዯርጉም ቅለ የፊሺሽት ወታዯራዊ ቡዴን /ብልክ /ተመሰረተ በ1936 ዓ.ም ሙሶልኒ የሮም በርሉን አክሲስ /ህብት/ መፇጠሩን አስታወቀ ይህም የጣሉያን እና የጀርመን ህብረት ነበር በዚያው አመት ጀርመን እና ጣሉያን እንዱሁም ጃፒን የፀረ ኮኒንተርን ፒክት /የፀረ ኮሚኒስት ህብረት/ መሰረቱ በዚህም ሶቪየት ሩሲያ ጀርመንንና አጋሮቿን በመቃወም ከምዕራባውያኑ ሃይልች ጋር ሇመቀሊቀሌ ፇቃዯኛ ነበረች፡፡ ብሪታንያ እና ፇረንሳይ ዯግሞ ይህን አይነቱን ፕሉሲ ሇመቀበሌ ፇቃዯኛ አሌነበሩም ምክንያቱም እንዯዚህ አይነቱ ግንባር መፇጠር ጦርነትን ያጭራሌ/ያነሳሳሌ/ ብሇው ፇርተው ነበር በተጨማሪም የብሪቲሽ እና ፇረንሳይ መንግስታት እና ቡርጅዋ የሆኑት ምዕራብያኖቻቸው ናዚ ጀርመንን የጠለትን ያህሌ ሶቪየት ሩሲያንም ይጠሎት ነበር፡፡ በተጨማሪም ሂትሇር ኦትሪያን ሲወር ብሪታንያ እና ፇረንሳይ በችግሩ /ቀውሱ/ ማሌቀሇመግባት ፇቃዯና አሌበሩም ሇመጨረሻም በሙኒክ ስምምት ቼኮዝልቫኪያን ጎዴተው ሂትሇርን ሇማስዯሰት ሞከሩ፡፡ ከሙኒክ ስምምነት ወዯ ሃገሩ በሚመሇስበት ጊዜ ቼምበርሉን ከናዚዎች የሚመታ ተጨማሪ ችግር አይኖርም ብል አስቦ ነበር፡፡ ሂትሇር የገባውን ቃሌኪዲን ያከብራሌ ብል አምኖ ነበር፡፡ ነገር ግን የገባውን ቃሌ ከማክበር በታም ባፇነገጠ /በራቀ/ ሁኔታ ሂትሇር ተጨማሪ እንቅስቃሴዎችን ሇማዴረግ ተበረታቶ ነበር በማርች 15 ቀን 1939 ዓ.ም የሙኒክ ስምምነት ከተዯረገ ከስዴስት ወር ጊዜ ብቻ በኃሊ ሂትሇር ጦሩን ወዯ ቼኮዝልቫኪያ በመሊክ የሃገሪቷን ምእራባዊ ክፌሌ ወረራ፣ በምስራቅ ቼኮዝልቫኪያም እንዱሁ በልቫኪያ የሚባ የጀርመን አሻንጉሉት መንግስት ተቋቋሞ ነበር፡፡ በዛው ወር ሂትሇር ወዯ ምስራቃዊ አውሮፒ በመዞር ሉቱኒያ የሚባሇውን ግዛት 77


ከተቆጣጠረ ከዚያም ፒሊንዴ ቀጣዩ ተጎጂ ሃገር እንዯምትሆን ግሌጽ ነበር፡፡ አሁን ሇብሪቲሽ እና ሇፇረንሳይ መንግስታት የማባባለ ፒሉሲ አሇመሳካቱን ግሌጽ ሆኖሊቸው ነበር፡፡ ምንም እንኳን ቻምበርሉን አሁንም ዴረስ ከሂትሇር ጋር ጠንካራ /የሚፀና/ ስምምነት ማዴረግ እንዯሚቻሌ ተስፊ ቢያዯርግም ብሪታን እና ፇረንሳይ የጦር መሳሪያቸውን መጠን ሇመጨመር እና ፕሊንዴ፣ ግሪክ፣ ሮማንዝ፣ እና ቱርክ በናዚ ጀርመን የሚወረሩ ከሆነ ወታዯራዊ ዴጋፌ ሇማዴረግ ሇራሳቸው ቃሌ ገቡ፡፡ በተጨማሪም በሶቪየት ሩሲያ እና በምዕራባውያን ሃይልች መካከሌ እርስ በርስ ያሇመተማመን ችግር የነበረ ቢሆንም ምዕራባውያኑ ሃይልች ሶቪየት ሩሲያን በማካተት የፀረ ጀርመን ህብቱን ሇማጠናከር ፇሌገው ነበር በዚህም ሶቪየት አብራቸው እንዴትሆን ሲጠይቋት የሶቪየቱ መሪ የነበረው ጆሴፌ ስታሉን በምሊሹ በምስራቅ አውሮፒ በተሇይም በባሌቲክ አካባቢ በሚገኙ ሪፏብሉኮች እና በፒሊንዴ ሊይ የፇሇገውን ሇማዴረግ ሙለ ነፃነት እንዱሰጠው ጠየቀ ነገር ግን ቼምበርሉን የስተሉንን ጥያቄዎች አሌተቀበሇውም፡፡ ይህም ስታሉን ወዯ ሂትሇር እንዱዞር ገፊው በውጤቱም የናዚ ሶቪየት እርስ በእርስ የያሇመወራር ስምምነት በመባሌ የሚታወቀው ስምምነት በኦገስት 23 ቀን 1939 ዓ.ም ተዯረገ በስምምነቱ ሁሇቱ ወገኖች አንዲቸው ከላሊ ሶስተኛ ወገን /ሃገር/ ጋር ጦርነት ሊይ ከሆኑ አንዲቸው ታሌቃ ሊሇመግባት ተስማሙ /ቃሌ ተገባቡ/ በዚህ ረገዴ ፒሊንዴ ወዯ ምዕራብ እና ምስራቅ ተከፌሊ ምዕራቡ በጀርመን ምስራቁ በሶቪየት ሩሲያ ሉከፊፇሌ ነበር፡፡ በተጨማሪም ፉንሊንዴ እና የባሌቲክ ሪፏብሉኮች የሆኑት ኢስቶኒያ እና ሊቲቪያ እና በኋም ሉተንያ እንዯ ሶቪየት ሩሲያ ግዛቶች እውቅና ተሰጥቷቸው ነበር፡፡ ስታሉንም ሆነ ሂትሇር ይህ ስምምነት ከዱፔልማሲያዊ ጠቀሜታ ያሇፇ ዘሊቂነት ያሇው ውጤት እንዯማይኖረው ከመጀመሪያው ጀምሮ ያውቁ ነበር ስታሉን ይህ ስምምነት የሶቪየትን ወታዯራዊ ሀይሌ ሇማጠናከር ጊዜ እንዯሚሰጠው አስቦ ነበር ሂትሇርም በተጨማሪ ስምምነቱን ፇሌጎት የነበረው ላሊ ቦታ ጦርነት እያዯረገ በተጨማሪ ከሶቪየት ሩሲያ ጋር ሇመዋጋት ግዴ እንዲይሇው በመፇሇግ/በምስራቅ በኩሌ ሶቪየት ሩሲያ ጋር መዋጋት ሳያሳስበው ሇመዋጋት/ ነበር፡፡ የብሪቲሽ እና ፇረንሳይ መሪዎችም የናዚ ሶቪየት ስምምነት ሂትሇርን ያሇጦርነት ሇማስቆም የነበረውን የመጨረሻ እዴሌ እንዲበሊሸው ተረዴተዋሌ ሂትሇር ግን አሁንም ዴረስ ምዕራባውያኑ በሱ ሊይ እርምጃ እዯማይወስደ ተስፊ አዴርጎ ነበር፡፡

78


የጦርነቱ ወታዯራዊ ገጽታዎች ጀርመን በምዕራቡ ግንባር ያስመዘገባቸው ስኬት ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ጋር በተያያዘ ሴፔቴምበር 1 ቀን 1939 ዓ.ም ታሪካዊ ቀን ነበር፡፡ በዚህ ቀን የሂትሇር ጦር የጀርመንና የፒሊንዴን ዴንበር ከተሇያዩ አቅጣጫዎች በማቋረጥ ፒሊንዴን ወረረ፣ይህም ክስተት የሁሇተኛው የአሇም ጦርነት መጀመር አመሊከተ ከሁሇት ቀናት በኃሊ ብረታንያ እና ፇረንሳይ በጀርመን ሊይ ጦርነት አወጁ ይህ የብሪታንያ እና ፇረንሳይ በጀርመን ሊይ ያወጁት የጦርነት አዋጅ ፕሊንዴን አዴኗታሌ አሊዲናትም የሚሇው በቀጣዮቹ ፒራግራፍች /አንቀጾች/ የሚታይ ጉዲይ ነው፡፡ የፒሊንዴ ጦር /ወታዯሮች/ በቁጥር የበሊይነት የነበራቸውም ቢሆን በዯንብ የታጠቁትን የጀርመን ወራሪዎች መቋቋም አሌቻለም ነበር ጀርመኖች በፕሊንዴ ሊይ ባዯረጉት ወረራ ብሉትክሬግ የሚሌ የጦርነት ስትራቴጂ የተጠቀሙ ሲሆን ይህም ማሇት የመብረቅ ጦርነት ማሇት ነው፡፡ በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ ዋናው መርህ የነበረው በጀርመን የአየር ሃይሌ እና በፌጥነት በሚንቀሳቀሱ የምዴር ሃይልች /ወታሮች/ የተቀናጁ ጥቃቶች ፇጣን እና ወሳኝ ዴሌ ማግኘት ነበር፡፡ ጀርመኖች ፒንዴን በወረሩበት ጊዜ ይሄን ስትራቴጂ በአግባቡ ተጠቅመውበታሌ በዚህም ከባዴ የአየር ዴብዯባ ጥቃት ከፇፀሙ በኋሊ ፇጣን የሆነ የጀርመን እግረኛ ጦር ብረት ሇበስ የጦር መሳሪያዎች በፌጥነት ወዯ ውስጥ ይገቡ ነበር፡፡ ይህ የመብረቅ ጦርነት ማናቸውንም የፕሊንዴ መከሊከያዎች ያወዯመ ሲሆን አንዴ ወር ባሌሞሊ ጊዜ አብዛኛው ፕሊንዴ በጀርመን ጦር ተጥሇቅሌቆ ነበር፡፡ በሴፔቴምበር 30 ቀን የጀርመን ወታዯሮች ወዯ ፕሊንዴ ዋና ከተማ ዋርሳው ገቡ ስሇዚህም ፒሊንዴ በጀርመን ሊይ ሇይስሙሊ ጦርነት ካወጁት ከምዕራባውያን አገሮቻቸው /ብሪታንያ እና ፇረንሳይ/ ቀጥተኛ ዴጋፌ ሳያገኙ በዚህ ጦርነት ተሸነፈ፡፡ በዚህም ጀርመን ዯንዚግ የተባሇውን ግዛት እና ተጨማሪ 30,000 /ሰሊሳ ሺህ/ ማይሌስ ስክዌር የሚሸፌን የፕሊንዴ ግዛት ወዯ ጀርመን ቀሊቀለ፡፡ በጊዜው ሶቪየት ሩሲያ በበኩሎ ከዘረፊው የዴርሻዋን ሇማግኘት በምስራቃዊ ፒሊንዴ በኩሌ በፌጥነት ወዯ ውስጥ ዘሇቀች፡፡ በዚህም ሩሲያ የምስራቃዊ ፕሊንዴን ከ77,000 /ሰባ ሰባት ሺህ/ ስክዌር ማይሌስ በሊይ ግዛት ወሰዯች በተመሳሳይ ጊዜ ሶቪየት ሩሲያ የባሌቲክ ሃገራት በግዛታቸው ውስጥ የሶቪየት ወታዯራዊ ቤዝ /ሰፇር/ እንዱመሰረት እንዱፇቅደ አስገዯዯች በኋሊም ከ1939-40 ባለት ጊዜያት የባሌቲክ ሃገራቱን ወዯ ራሷ ግዛት ቀሊቀሇች በተጨማሪም ሶቪየት ሩሲያ ከፉንሊንዴ ጋር አስቸጋሪ ግን በመጨረሻ ባሇዴሌ የሆኑበትን ጦርነት አዴርገው ነበር፡፡ በዚህም የተወሰኑ የፉንሊንዴ ግዛትን ወዯራሳቸው ቀሊቀለ እነዚህ እንቅስቃሴዎቻቸው ሇሶቪየት /ሩሲያ/ በናዚ ከመወረር የተወሰነ ዋስትና የዯህንነት ስሜት ሰጥቷት ነበር፡፡ ነገር ግን ሶቪየት ሩሲያ በናዚ ሶቪየት እርስ በርስ 79


ያሇመወረር ስምምት ያገኛቸውን ጊዜ አሌተጠቀመችበትም ነበር /መጠቀምም ነበረባት/ በዚህም ስታሉን ይወቀስበታሌ፡፡ ፕሊንዴ በጦርነቱ ከተሸነፇች /ከተማረከች/ በኋሊ ሇሰባት ወራት ያህሌ በምዕራቡ ግንባር እዚህ ግባ የሚባሌ ጦርነት

አሌነበረም ይህ ጊዜም የፍኒ ዋር ወይም የሃሰት

ጦርነት ይባሊሌ በተጨማሪም ሲትዝክሬግ ወይም ሲቲንግ ዋር ይባሊሌ የዚህ የፍኒ ጦርነት ጊዜ በአፔሪሌ 29 ቀን 1940 ዓ.ም የጀርመን ጦር ዳንማርክ እና ኖርዌይን ሲወር አበቃሇት ዳንማርክ ከጥቂት ሰዓታት ጦርነት በኋሊ የተማረከች ሲሆን የኖርዌይን ትግሌ ግን ጀርመን ሇመቋቋም ረዘም ያሇ ጊዜ ወስድባታሌ፡፡ ጀርመኖች ኖርዌይን ማሸነፌ የቻለት የባህር ሃይሊቸው በከፌተኛ መጠን ከተቀነሰ /ጉዲት/ ከዯረሰበት በኋሊ ነበር፡፡ በምዕራቡ ግንባር ቀጣዮቹ የጀርመን ወረራ ተጎጂዎች የነበሩት ኔዘርሊንዴ ቤሌጂየም እና ፇረንሳይ ነበሩ፡፡ ጀርመን በሜይ 10 ቀን 1940 ዓ.ም ኔዘርሊንዴ ሊይ ጥቃት የሰነዘረች ሲሆን በተመሳሳይ ጊዜም ጀርመን ብሪታንያ እና ፇረንሳይ በተሳሳተ ሀኔታ ሇታንኮች መንቀሳቀሻ የማይቻሌ አይት መሌክ አምዴር ነው ብሇው ባሰቡት በሚዩዝ ወንዝ አካባቢ እና በአርዯን ኮርብታዎች በማቋረጥ በቤሌጂየም እና ፇረንሳይ ሊይ ጥቃት ሰነዘረች፡፡ የብሪታንያ እና የፇረንሳይ ከፌተኛ /የጦር/ አዛዦች የጀርመንን የጦርነት ስትራቴጂ አሌጠበቁትም ነበር፡፡ ጀርመኖች በ1914 ዓ.ም /በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ጊዜ/ እንዲዯረጉት በቤሌጂየም ሜዲማ ቦታዎች በማቋረጥ /ውስጥ/ ጥቃት ይፇጽማለ ብሇው ጠብቀው ነበር በዚህም ምክንያት የብሪቲሽ እና የፇረንሳይ ሃይልች የጀርመን ዋና የጥቃት መስመር ይሆናሌ ብሇው ወዯጠበቁት ወዯ ቤሌጂየም ሇመከሊከሌ ተንቀሳቅሰው ነበር፡፡ ነገር ግን ጀርመኖች ወዯ ፇረንሳይ የገቡት በአርዯን ውስጥ ነበር በዚህም በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ብቻ ጀርመኖች የፇረንሳይን ዴንበር በማሇፌ እና በቤሌጂየም ውስጥ የነበረውን የአሊይዴ ጦር በማጥመዴ ይህን የአሊይዴ ሃይሌ በሰሜናዊ ፇረንሳይ ወዯ ምትገኘው ወዯብ /ዯንከርክ/ እንዱያፇገፌግ አስገዯደት ይህ ከ300,000 በሊይ ወታዯሮች የነበሩት ጦር ከጀርመኖች ቁጥጥር ስር ከመግባትም የዲነው በእንግሉሽ ቻናሌ በማቋረጥ ቦታውን ሇቆ በመሄደ ነበር ይዘዋቸው የነበሩትን ቁሳቁሶች ግን በዚያው ጥሇዋቸዋሌ፡፡ ይህም ጀርመኖች በምዕራቡ ግንባር ያገኙት ስኬት ሙሶልኒ በጁን 10 ቀን 1940 ዓ.ም በብረታንያና በፇረንሳይ ሊይ ጦርነት እንዱያውጅ አዯረገው ሙሶልኒ ምንም እንኳ ጦርነቱ ገና እየተጀመረ የነበረ ቢሆንም ሉያሌቅ ተቃርቧሌ ብል በተመሳሳይ ሁኔታ ገምቶ /አስቦ/ ነበር፡፡ ስሇዚህም በአሸናፉው በኩሌ ሇመሆን ፇሌጎ ነበር ከአራት ቀናትም በኋሊ በጁን 14 ቀን 1940 ዓ.ም ፒሪስ በጀርመኖች ተማርኮ ከዚያም ፇረንሳይ በጁን 22 ቀን 1940 ተግባራዊ መሆን የሚጀምር የተኩስ አቁም ስምምነት ከጀርመን ጋር ተፇራረመች በዚህ ስምምት ይዘት መሰረትም ጀርመን ሰሜናዊ ፇረንሳይን /ከአትሊንቲክ 80


ዲርቻዎች እስከ ስፓን ዴንበር ዴረስ ያሇውን ግዛት ጨምረ/ ተቆጣጠረ በዯቡባዊ ፇረንሳይም በማርሻሌ ሄነሪ ፓቴን መሪነት ስር በቪቺ ከተማ የጀርመን / የአሻንጉሉት መንግስት ተቋቁሞ ነበር /ስሇዚህም “የቪቺ መንግስት” ይባሊሌ፡፡

የብሪታንያው ጦርነት ከፇረንሳይ መሸነፌ በኋሊ ሂትሇር በብሪታንያ ሊይ ጥቃት ሇመክፇት ትእዛዝ ሰጠ፡፡ ይህም ጥቃት ከአየር ሊይ እንዱፇፀም ነበር የወሰነዉ፡፡ ሂትሇር የአየር ሊይ ጥቃት እንዱፇፀም ሇመምረጥ ያስገዯዯውም ጀርመን በብሪታንያ ሊይ ሙለ ወረራ ከመጀመሯ በፉት ጀርመን የአየር የበሊይት ማሸነፌ ስሇነበረባት ነው፡፡ ስሇሆነም ሂትሇር የብሪቲሽን ሮያሌ አየር ሃይሌ እና የአውሮፔሊን ማኮብኮብና መሪዎቹን በማውዯም የብሪቲሽን መከሊከያ ሇማዲከም አቅድ ነበር፡፡ የብሪቲሽ መንግስት በጊዜው የሚመራው በዊንስተን ቸርቸሌ ነበር /ዊንስተን ቸርቸሌ በሜይ 1940 ነበር ኔቪሉ ቸምበርላንን በጠቅሊይ ሚኒስቴርነት የተካው/ ዊንስተን ቸርችሌ ሇሀውስ ኦፌ ኮመንስ ባዯረገው የመጀመሪያ ንግግር ሊይ ከናዚ ጀርመን ጋር ጦርነት ሇማዴረግ የሚዯግፇውን

የመንግስትን

ፕሉስ

በሚከተሇው

መሌኩ

ነበር

በግሌጽ

ያስቀመጠው፡፡

“ፕሉሲያችን ምንዴነው? ብሊችሁ ትጠይቃሊችሁ፣ እኔም እሊችኋሇሁ ባሇን አቅም ሁለ እና አምሊክ በሚሰጠን ጥንካሬ ሁለ በባህር፣ በመሬት፣ እና በአየር ጦርነት ማዴረግ ነው፡፡ ጭራቅና አምባገነናዊ ስርአት ሊይ ጦርነት ማወጅ ነው፣ ፕሉሲያችን ይሄ ነው፡፡ አሊማችን ምንዴነው? ብሊችሁት ትጠይቃሊችሁ በአንዴ ቃሌ መመሇስ እችሊሇሁ ዴሌ በማናቸውም ወጪ /ዋጋ/ ዴሌ ማናቸውም አይነት ሽብር ቢኖርም ዴሌ መንገዴ የፇሇገ አስቸጋሪና ረጅም ቢሆንም ዴሌ ምክንያቱም ያሇ ዴሌ መኖር የሇም” ይህ በርግጥ የጀርመን የአየር ጥቃት የብሪታንያውን ጦርነት በጀመረ ጊዜ የብሪታንያ መንግስት ቀዯም ብል ስሇጦርነቱ ይዞታ የነበረውን ጽኑ አቋም የሚሳይ ግሌጽ መሌእክት ነው፡፡ የብሪታንያ ጦርነት ሁሇት ዯረጃዎች ነበሩት፣ የመጀመሪያዉ ዯረጃ ጦርነቱ ለፌትዌል የጀርመን አየር ሃይሌ ዯቡባዊ ብሪታንያ ሊይ በቦምብ ጥቃቱን ሲፇጽም የነበረው በቀን ብርሃን ነበር፡፡ የዚህ ጥቃት አሊማም የብሪቲሽን አየር ማኮብኮቢያና እና ተዋጊ አውሮፔሊኖች ማውዯም ነበር፡፡ ነገር ግን የብሪቲሽ አየር ሃይሌ /ሮያሌ ኤር ፍርስ/ አዱሱን የአውሮፔሊኖችን እንቅስቃሴ መሇያ መሳሪያ /ራዲር/ አዘጋጅቶ ከዚያ በኋሊ የራዯም ዲይሬክሽን ጥቃት ከመሰንዘሩ አስቀዴሞ አውሮፔሊኖቹ የት እዲለ ሇማየት ይጠቅም ነበር፡፡ በውጤቱም

በመሌሶ

ማጥቃት

የብሪቲሽ

አየር

ሃይሌ

የጀርመንን

ቦምብ

ጥይት

እና

አውሮፔሊኖችን በከፌተኛ ሁኔታ መቀነስ ቻሇ፣ የዚህ የመጀመሪያው ዯረጃ ወሳኝ ተዋጊ የነበሩ 81


የአየር ሊይ ውጊያዎች የተዯረጉት ከሴፔቴምበር 15 እስከ 21 ቀን 1940 ነበር በዚህም ጊዜ ጀርመኖች 120 አካባቢ አውሮፔሊኖችን አጡ፡፡ የብሪታንያ ጦርነት ሁሇተኛው ዯረጃ ዯግሞ የተጀመረው በኦክቶበር መጀመሪያ 1940 ዓ.ም ሲሆን በዚህ ዯረጃ ሊይ ጀርመኖች ዘመቻቸውን /ታክቲክ/ በቀን ብርሃን ከማጥቃት ወዯ ምሽት የቦምብ ዴብዯባ ቀይረው ነበር፡፡ በዚህም ሂትሇር የሇንዯንንና

የብሪቲሽ

ኢንከደስትሪ

መአከሊትን

በምሽት

በቦምብ

በመዯብዯብ

የብሪቲሽን

የኢንደስትሪ ምርት ሇማውዯም እና የብሪቲሽ ህዝብ ማሸበር/ፌርሃት/ ውስጥ ሇመክተት ፇሌጎ ነበር፡፡ ነገር ግን ከፌተኛ መጠን ያሇው ውዴመት ቢከሰትም የጀርመን አየር ሃይሌ በተፇሇገዉ መጠን የኢንደስትሪ ምርቱን ሉያወዴም አሌቻሇም ነበር፡፡በኖቬምበር ማብቂያም ጀርመን የብሪታንያውን ጦርነት መሸነፎ ግሌጽ ሆኖ ነበር፡፡ ይህም የሁሇተኛው አሇም ጦርነት ከተጀመረ በኋሊ ሂትሇር የገጠመው የመጀመሪያው ትሌቅ ሽንፇት ነበር፡፡ ሂትሇር የብሪታንያውን ጦርነት መሸነፈን ሲረዲ ወዯ አውሮፒ ውስጥ ወዯ ምስራቅ በኩሌ በሶቪየት ዩኒየን ሊይ ጥቃት ወዯ መክፇት ዞረ፡፡

ጀርመን በሶቪየት ዩኒየን ሊይ ያዯረገችው ወረራ ሂትሇር በብሪታንያ ጦርነት ጦሩ ከተሸነፇበት በኋሊ ሶቪየት ዩኒየን ሇመውረር ወስኖ ነበር፡፡ ሂትሇር የሶቪየት ዩኒየን ሽንፇትም ከክረምት መግባት በፉት ይጠናቀቃሌ ብል አስቦ ነበር፡፡ ከሁለም ነገሮች በሊይም ሂትሇር በአውሮፒ ሊይ ያሇውን ሃያሌነት የኮሚኒስት አምባገነን ከሆነው ስታሉን ጋር መጋራት አሌፇሇገም ነበር፡፡ ሂትሇር ሶቪየት ዩኒየንን በመውረር የሶቪየትን ሰፉ ግዛት ላበንስራምን ጨምሮ ሇማግኘት አስቦ ነበር፡፡ ሂትሇር በተጨማሪም የይኩሬንን ስንዳ እና የካውካሶሶን የነዲጅ ቦታዎች ሇመውሰዴ አቅድነበር፡፡ እነዚህን አሊማዎች በመያዝ ጀርመኖች በጁን 22 ቀን 1941 ዓ.ም ጥቃታቸውን ጀመሩ፡፡ ሶቪየትም ሶኮርቻሌ ኸርዝ ፕሉስ የሚባሌ ዘዳ በመጠቀም ምሊሽ የሰጡ ሲሆን ይህም በጥንካሬ ከተዋጉ በኋሊ ወዯ ውስጠኛዋ የሃገሪቷ ክፌሌ ማፇግፇጋቸዉ የግዴ ሆነ በዚህም ሇወራሪዎቹ በጣም በፌጥነት በመገስገስ ወዯ ሩሲያ ውስጠ የገቡ ሲሆን በኖቬምበር 1941 ዓ.ም 960 ኪ.ሜ አካባቢ ወዯ ሶቪየት ዩኒየን ውስጥ ዘሌቀው ገብተዋሌ፡፡ በጊዜውም የዩክሬን ዋና ከተማ ኬቭ በእጃቸው ገብታ ነበር፡፡ ከዋና ዋና ከተሞች አንዶ የሆነችው ላኒንግራዴም ከተቀረው የሶቪየት ዩኒየን ጋር ማናቸውም በመሬት ከሚዯረግ ግንኙነት ተቆራርጣ ነበር፡፡ እናም በጀርመኖች ተከባ ነበር እንዱሁም ጀርመኖች በሞስኮ ዲርቻዎች ሊይ ዯርሰው ነበር ምንም እንኳ ሶቪየቶች በጠሊት ከፌተኛ ጫና ቢዯርስባውም በተቻሇው ሁለ አርበኝነት /የሃገር ፌቅር/ ተዋጉ፡፡ በዚህም 82


“ከኋሊችን ምስኮ ናት ሇመሸሽ የቀረ ቦታ የሇንም” የሚሌ ሃሳብ በአንዴ ሊይ በመሆን በማቀንቀን በውጤቱም በዱሴምበር 1941 ዓ.ም የሩሲያ ክረምት ሲጀምር ጀርመኖች ሞስኮንና ላንንግራዴን ሇመያዝ አሌቻለም፡፡ በዚህም የሂትሇር ብሉትዝክሪግ በሩሲያ የሚፇሇገውን ውጤት ሉያስገኝሇት አሌቻሇም ነበር፡፡

በፏርሌ ሃርበር ሊይ የተፇፀመ ጥቃት በ1931

ማንቹሪያ

ከተወረረች

በኃሊ

ጃፒኖች

በኤሽያና

በፒስፉክ

ሇመስፊፊት

ያሊቸውን

የመጨረሻ ግብ የማሳካት ተግባር ሊይ ተጠምዯው ነበር፡፡ በ1937 ዓ.ም በቻይና ሊይ ሙለ ወረራ የከፇቱ ሲሆን በዚህም በማርች 1940 ዓ.ም በቻይና ከፉሌ ግዛት ውስጥ በጃፒን የበሊይት የሚመራ መንግስት መመስረት ችሊሇች ከዚያ በኋሊ ባለት ወራቶችም የጃፒን መንግስት እቅደ በታሊቋ ምስራቅ ኤሽያ አዱስ ስርአት የመመስረት መሆኑን በግሌጽ አሳወቀ፡፡ ይህንንም ሇማሳካት ጃፒኖች “ኤሽያ ሇኤሽያኖች” የሚሌ መፇክር ይጠቀሙ ነበር፡፡ ጃፒኖች የጃፒን መንግስት አሊማ የታሊቋ ምስራቅ ኤሽያ የጋራ ብሌጽግና ቦታ መሰረት መሆኑን ገሌፀው ነበር፡፡ በርግጥ የጃፒን አሊማ የምዕራባውያኑን ኢምፓሪያሉዘም በጃፒን ኢምፓሪያሉዝም ሇመተካት ሲሆን ሇላልች የኤሽያ ህዝቦች የጋራ ብሌጽግና የሚሇው ሽፊን ብቻ ነበር፡፡ ይህን አሊማ ሇማሳካትም እንዯ አንዴ እርምጃ በመውሰዴ ጃፒን በኢንድ-ቻይና ውስጥ ያሊቸውን የተንኮን ግዛት ወረረች በምሊሹም አሜሪካ ሇቻይና ብዴር የሰጠች ሲሆን እንዱሁም ወዯ ጃፒን የሚዯረገውን የብረት ኤክስፕርት አስቆመች፡፡ ይህም ጃፒን ከጀርመንና ጣሉያን ጋር የሶስትዮሽ ስምምነት /ትሪፒርታይት ትሪቲ/ እንዴታዯርግ አዯረጋት፡፡ ይህም ስምምነት በስፊት የበርሉንሮም-ቶኪዮ ትሪያንግሌ” ይባሊሌ በስምምነቱም ሶስቱ ሃይልች በአንዲቸው ሊይ ጥቃት ከተሰነዘረ በሁለም ሊይ እንዯተዯረገ ይቆጠራሌ በሚሌ ተስማምተዉ ነበር፡፡ በጁሊይ 1941 ዓ.ም ጃፒን በዯቡባዊ የኢንድ-ቻይና ክፌሌ ሊይ ያለትን ቁጥጥር /ይዞታ/ አሰፊች ይህም የጃፒን እርምጃ በጃፒን እና አሜሪካ መካከሌ የነበረውን ግንኙነት አሻከረው እናም ብዙም ሳይቆይ በሁሇቱ ሃገሮች መካከሌ የነበሩ የንግዴ ግንኙነቶች በከፌተኛ ሁኔታ ተጎደ አሜሪካ ጃፒንን ከኢንድቻይና እና ቻይናን ሇቅቃ እንዴትወጣ ሇማስገዯዴ ከፌተኛ የኢኮኖሚያዊ ግፉት /ጫና/ አዯረገች በዚህም ጃፒን ሁሇት ምርጫ ነበራት፡፡ ወረራዋን መተው ወይም በዯቡብ ምስራቅ ኤሽያ ውስጥ ያለ የነዲጅ ቦታዎችን እና የጥሬ እቃዎች ያሇባቸውን ቦታዎች መቆጣጠር ጃፒን ሁሇተኛውን መረጠች፡፡ ነገር ግን ጃፒን በዯበብ ምስራቅ ኤሽያ ሇመያዝ የፇሇገቻቸውን የነዲጅና የጥሬ እቃዎች ሇመያዝ በቀጠናው /በአካባቢው/ የነበረውን የአሜሪካ ሃይሌ ማውዯም ነበረባት 83


ስሇሆነም ጃፒን በፒስፉክ እና ኢስት ኤሽያ ውስጥ የነበረውን የአሜሪካ የባህር እና የአየር ሃይሌ ሇማውዯም ወሰነች፡፡ በጃፒን እና አሜሪካ መሀከሌ ዴርዴሮች የሚፇሇገውን ውጤት ማስገኘት ሳይችለ ሲቀሩ በዱሴምበር 7 ቀን 1941 ዓ.ም የጃፒን ቦምብ ጣይ አውሮፔሊኖች በሃዋይ ውስጥ ፏርሌ ሃርበር ሊይ ባሇው የአሜሪካ ባህር ሃይሌ ጣቢያ ሊይ ዴንገተኛ ጥቃት ሰነዘሩ በዚህ በዱሴምበር 1941 ዓ.ም በተዯረገ ጥቃት ጃፒኖች የአሜሪካ መርከቦችን ሲያሰጥሙ 188 አወሮፔሊኖችን አወዯሙ ፣ በማግስቱም አሜሪካ በጃፒን ሊይ ጦርነት አወጀች በዱሴምበር 11 ቀን 1941 ዓ.ም ጀርመንና ጣሉያን ስምምቱን(የበርሉን-ሮም-ቶኪዮ ትሪያንግሌን) በማክበር በአሜሪካ ሊይ ጦርነት አወጁ፣ሇጊዜውም ጃፒን በፒስፉክና በዯቡብ ምስራቅ ኤሽያ ፇጣን ግስጋሴን አዯረገች በዚህም ሆንግ ኮንግ፣ ፉሉፑንስ፣ በርማ እና ማሉን ተቆጣጠረች፡፡

አሇም በጦርነት ሊይ የፏርሌ ሃርበሩ ክስተት ጦርነቱን ሙለ በሙለ የዏሇም ጦርነት አዯረገው፣ ጃፒን በፏርሌ ሃርበር ሊይ የሰነዘረችው ጥቃትና ተከትል የመጣው የአሜሪካ ወዯ ጦርነቱ መግባት እየተካሄዯ የነበረውን ጦርነት የሃይሌ ሚዛን ቀየረው እስከዚያ ዴረስ የጃፒን ግዛት መስፊፊት ያሇምንም ችግር ማሇት ይቻሊሌ እየተሳካሊት ነበር፡፡ ይህ የፏርሌ ሃርበር ጥቃት በሁሇቱም ተዋጊ ወገኖች መሀከሌ የነበረውን ህብረትም የማጠናከር ቅጽበታዊ ውጤት ነበረው፡፡ በዱሴምበር 8 ቀን 1941 ዓ.ም አሜሪካ በጃፒን ሊይ ጦርነት ስታውጅ ብሪታንያም በጃፒን ሊይ ጦርነት አወጀች በዱሴምበር 11 ቀን 1941 ዯግሞ ጀርመን እና ጣሌያን በአሜሪካ ሊይ ጦርነት አወጁ፤ በኦገስት 1942 ዓ.ም ጦርነቱ በበርካታ በምስራቅ አዉሮፒ፣ ሰሜን አፌሪካ እና ሜዱትራንያን በርማ እና ቻይና እንዱሁም አትሊንቲክና ፒስፉክ ውስጥ በሚገኙ በርካታ ቦታዎች እተዯረገ ነበር፡፡ በጊዜው የጣሌያን ወታዯሮችም ግብጽና ግሪክን ወረው ነበር፡፡ በ1941-42 ክረምት ሊይ የሶቪየት ሃይልች የመሌሶ ማጥቃት በመክፇት ጀርመኖችን ከሞስኮ የተወሰነ ርቀት ወዯ ኋሊ መግፊት ቻለ፡፡ ነገር ግን በ1942 በጋ ሊይ ጀርመኖች በዯቡብ በኩሌ በሶቪየት ዩኒየን ሊይ አዱስ ጥቃት ከፇቱ በዚህም የጀርመን ወታዯሮች በስታንሉንግራዴ /በቮሌጋ ወንዝ ሊይ የሚገኝ ትሌቅ የኢንደስትሪ መአከሌ/ ሊይ ትሌቅ ጥቃት ከፇቱ የስታንሉግራዴ ከተማ /በተጨማሪም/ እንዯ አንዴ የሶቪየቶች ኮሚኒኬሽን መስመር ያገሇግሌ ነበር፡፡ ከተማዋ ስሟም የተሰየመው በሶቪየቱ መሪ ጆሴፌ ስታሉን ስም ነበር፡፡ ስሇዚህም የከተማዋ በጀርመኖች እጅ መውዯቅ በሶቪየቶች ብሄራዊ ኩራት ሊይ ከፌተኛ የስነሌቦና ተጽእኖ /ውጤት/ ይኖው ነበር፡፡ ይህም ስሇሆነ ስታሉን እና ሶቪየቶች ከተማዋን ሇመያዝ ቁርጠኞች ነበሩ፡፡ ሂትሇርም በበኩለ ከተማዋን ሇመውሰዴ 84


በእኩሌ ዯረጀ ቁርጠኛ ነበር እናም የጀርመን ሃይልች ዴብዯባቸውን እንዱቀጥለ ትእዛዝ መስጠቱን ቀጥል ነበር፡፡ ሇሳምንታትም ያህሌ ሇእያንዲንደ ህንፃ ወይም መንገዴ ከባዴ ጦርነት ተዯረገ፣ በኖቬምበር 1942 ዓ.ም ሶቪየቶች በከተማዋ ውስጥና አቅራቢ ሲዋጉ በነበሩ የጀርመን ወታዯሮች ሊይ ከፌተኛ የመሌሶ ማጥቃት አዯረጉ፣ በመሌሶ ማጥቃቱ ሶቪየቶች በስታሉንግራዴ ውስጥ የሚዋጉ ጀርመኖችን ከበቧቸው በጊዜው ጀርመኖችም በሩሲያ ክረምት እየተሰቃዩ ነበር፡፡ በዚህም በፋብሩዋሪ 1 ቀን 1943 ዓ.ም ጀርመኖች ሇመማረክ ተገዯደ ይህም የስታንሉንግራዴ ጦርነት እንዱያበቃ አዯረገ፡፡ በዚህ በስታሉንግራዴ ጦርነትም የጀርመን ጦር አብዛኛው ክፌሌ ወዯመ ይህ የስታሉንግራዴ ጦርነት በሁሇተኛ የአሇም ጦርነት ሂዯት ወሳኝ ሇውጥ የተከሰበት ነበር፤በአውሮፒ ውሰጥ በነበረው ጦርነት ከሁለም የበሇጠ ከባዴ ጦርነት የተካሄዯው በሶቪየት ጦር ነበር፡፡ እናም የሶቪየት ጦርም ከሁለም የበሇጠው ከፌተኛ ኪሳራ /ጉዲት/ ዯርሶበት ነበር፡፡ በላሊ ቦታም ከባዴ ጦርነቶች መዯረጋቸውን ቀጥሇው ነበር በሰሜን አፌሪካ በጄኔራሌ ኤርዊን ሮሜሌ አዛዥነት የሚመሩት የጀርመን ሃይልች ከ1941 ዓ.ም ጀምሮ በበረሃውን ጦርነት የበሊይነት ይዘው ነበር በ1942 ዓ.ም ግብጽን ተቆጣጥረው ነበር፤በኦክቶበር ማገባዯጃ 1942 ዓ.ም የብሪቲሽ እና ኮመንዌሌዝ ወታዯሮች /በጄኔራሌ በርናንዴ ሞንቶጎሞሪ እየተመሩ/ በሮሜሌ ወታዯሮች ሊይ ከፌተና ጥቃት ሰነዘሩ፣ የአሊይዴ ሃይልችም በኖቬምበር 1942 ዓ.ም አሌጄሪያ እና ሞሮኮ ዯረሱ በበረሃ ውሃ በቱኒዝያ ከባዴ ጦርነቶች ቀጥሇው የነበረ ሲሆን ጦርነቱም በአሊይዴ ወታዯሮች ዴሌ ተጠናቋሌ፡፡ በሜይ 1943 ዓ.ም በሰሜን አፌሪካ የነበሩ የአክሲስ ፒወርስ /ሃይልች/ ሇአሊይዴ ፕወርስ/አሊይስ/ ተማረኩ ከዚያም በጁሊይ 1943 ዓ.ም ጣሉያን ተወረረች፣ ቪክቶር አማኑኤሌ III /የጣሉያን ንጉስ/ ሙሶልኒን ከስሌጣን በማንሳት ማርሻሌ ፑትሮ ባድግሉዮን የጣሌያን ጠቅሊይ ሚኒስቴር አዴርጎ ሾመ፡፡ ምንም እንኳ ማርሻሌ ባድግሉዮ ጣሉያን ጦርነቱን በአክሲስ ፒወርስ በኩሌ ሆና እንዯምትቀጥሌ ሇሂትሇር ቃሌ ቢገባሊትም በሚስጥር ግን ሇአሊይዴ ፒወርስ /አሊይስ/ መማረኩን በመግሇጽ ተፇራረመ፡፡ ሂትሇርም ይህንን ተጠራጥሮ ስሇነበር የጀርመን ወታዯሮች ወዯ ሮም በመሊክ ሙሶልኒን አዲነው በጣሌያን እስከ ጦርነቱ ማብቂያ ዴረስ ከባዴ ጦርነት ቀጥል የነበረ ሲሆን ነገር ግን በጁን 4 ቀን 1944 ዓ.ም የአሊይዴ ወታዯሮች ሮምን ተቆጣጠሩ፣ ጦርነቱ ሉያበቃ ሲቃረብም ሙሶልኒ በጣሌያን ኮሚኒስቶች ተይዞ ተገዯሇ፡፡

85


የጦርነቱ ማብቃት በጁን 6 ቀን 1944 ዓ.ም የአሜሪካ የብሪቲሽ እና የካናዲ ሃይልች በኖርማንዱ /ሰሜን ፇረንሳይ/ መዴረሳቸው ወይም የኖርማንዱ መወረር በአሊይድች አውሮፒን መሌሶ በመውረር ሂዯት ውስጥ ትሌቅ ጅማሬ /ስኬት/ ነበር ይህ ወረራ ኦፔሬሽን አቨር ልርዴ ተብል ይጠራሌ የአሊይዴ ወታዯሮች አዛዥ የነበረው የአሜሪካው ጄኔራሌ ዴዋይት አይዘን ሃወር ሇሚዯረገው ወረራ 150,000 ወታዯሮች፣ 5,300 መርከቦች እና 12,000 አውሮፔሊኖችን አዯራጅቶ ነበር፣ ሇጥቃቱ ሲዘጋጁም የአሊይዴ ሃይልች የጦር መሳሪያዎቻቸው እና አቅርቦቶቻቸው በዯቡብ ኢንግሊንዴ ውስጥ ተሰብስበው ነበር፤ጀርመኖችም ወረራ እንዯሚኖር አውቀው የነበረ ቢሆንም ወረራው መቼ እና የት እንዯሚካኤዴ ግን አያውቁም ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት ጦራቸውን በኢንግሉዝ ቻናሌ ፉት ሇፉት ባለት በፇረንሳይ ዲርቻዎች ሙለ አሰራጭተው ነበር፤የአሊይዴ ወታዯሮችም ጥቃቱን የ6 ኪ.ሜ ርዝመት ባሇው የኖርማንዳ ጠረፌ አካባቢ አዯረጉ በዚህም በአንዴ ወር ከግማሽ ውስጥ ሙለ ፇረንሳይን ማሇት ይቻሊሌ ነፃ አወጡ በጊዜው ነፃ የወጣችው ፇረንሳይ መሪ ጄኔራሌ ቻርሇስ ዯጋውላ በኦገስት 25 ቀን 1944 ዓ.ም በዴሌ ወዯ ፒሪስ ገባ፡፡ በጊዜው በምስራቁ ግንባር ሶቪየቶች ፇጣን ግስጋሴ አዯረጉ በየተራም የሶቪየት ከተሞችና ግዛቶችን ነፃ አወጡ፣ በጁሊይ 1944 ሶቪየቶች ወዯ ፕሊንዴ ግዛት አቋርጠው ገቡ ከኦገስት እስከ ኦክቶበር 1944 ዓ.ም ባሇው ጊዜ የምስራቅና የመአከሊዊ አውሮፒ ትሌቅ ክፌሌ /አብዛኛው ክፌሌ/ በሶቪየት ቁጥጥር ስር ነበር፡፡ በፒስፉክ ውስጥ የአሜሪካ ሃይልች ከጃፒኖች ጋር በሚያዯርጉት ውጊያ በህይወትና ሞት ትግሌ ውስጥ ነበሩ በ1942 ዓ.ም የተዯረገው የሚዴዌይ አይሊንዴ ጦርነት/ሙለ በሙለ በባህር የተዯረገ ሲሆን/ የጃፒን ባህር ሃይሌ የገጠመው ትሌቅ ሽንፇት ነበር፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የአሜሪካ ሃይች ጃፒኖችን በፒስፉክ ውስጥ ወዯ ኋሊ እየገፎቸው ነበር እናም በ1944 ዓ.ም ዋናውን የጃፒን ክፌሌ ሇመውረር ተዘጋጅተው ነበር፡፡ በ1944 ዓ.ም ማብቂይ የአሊይዴ ወታዯሮች ከምዕራብ አቅጣጫ በመንቀሳቀስ የምዕራብ ጀርመንን ወረሩ፣ ሂትሇርም ግስጋሴያቸውን ሇመግታት በአርዯንስ ውስጥ በአሊይዴ ፒወርስ /አሊይስ/ ሊይ መሌሶ ጥቃት ሇማዴረግ ወሰነ በዚህም መሰረት ጀርመኖች በዱሴምበር አጋማሽ 1944 ዓ.ም የመሌሶ ማጥቃቱን ቢያዯርጉም የአሊይዴ ፒወርስን ግስጋሴ መግታት አሌቻለም፣ በርግጥም ይህ ጀርመኖች ሇአሊድች ከመማረካቸው በፉት ያዯረጉት የመጨረሻ ተስፊ አስቆራጭ ጥቃት ነበር፤ በምስራቅ በኩሌም የሶቪየት ሬዴ አርሚ በመንገደ ሲመጣ ያለ የምስራቅ አውሮፒ ሃገራትን ነፃ እያወጣ አሌፍ የጀርመን ዴንበር ሊይ ዯርሶ ነበር በአፔሪሌ 16 ቀን የሩሲያ ሃይልች አዛዥ ማርሻሌ ዙኮቭ በበርሉን ሊይ የመጨረሻ የሆነውን /መሆኑ የታየውን/ ጥቃት አዯረገ አድሌፌ 86


ሂትሇር ጀርመን በአሊይዴ ሃይልች ስትማረክ በህይወት አሌነበረም፣ በርሉን በሜይ 2 ቀን 1945 በሶቪየት ወታዯሮች ከመማረኩ ሇማየት አንዴ ሳምንት በፉት ራሱን አጥፌቶ ነበር፣ ሂትሇር በመጨረሻ ከወሰዲቸው እርምጃዎች አንደ የነበረው አዴሚራሌ ካሪሌ ድይኒትዝን የእርሱ ስሌጣን ተተኪ ወራሽ ማዴረግ ነበር፣ በሜይ 7 ቀን 1945 ዓ.ም ካርሌ ድይኒትዝ ጀርመን ሇአሊይዴ ፒወርስ እንዴትማረክ ፇቀዯ በዚያው ቀን ጄኔራሌ አሌፌሬዴ ጀዴሌ በምዕራብ በኩሌ የነበረውን የጀርመን ሃይልች ሇጄኔራሌ አይዞን ሃወር በምርኮኛነት አቀረበ /አስማረከ/ በማግስቱም በምስራቅ በኩሌ የነበሩ የጀርመን ሃይልች ሇማርሻሌ ጂኦርጅ ዚኮቭ ተማረኩሊት ስሇዚህም በሜይ 8 ቀን 1945 ዓ.ም በአውሮፒ ዴሌ ሆነ ይህም በአውሮፒ ጦርነቱ ማሇቁን አመሊከተ፡፡ ጀርመን ብትማረክም ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ገና አሌተጠናቀቀም ነበር የአሊይዴ ሃይልች

ከVE

በኋሊ

ውጊያቸውን

ከቀጠለት

ጃፒኖች

በኤሽያና

ፒስፉክ

መዋጋት

ነበረባቸው፣ ጃፒኖች እንዱማረኩ የተገዯደትም አዱስ በተፇጠረው የአቶም ቦዋብ በመጠቀም ነበር፡፡ በኦገስት 6 ቀን 1945 የመጀመሪያው አቶሚክ ቦምብ በሂሮሽማ ከተማ ሊይ ተጣሇ፤ በኦገስት 9 ቀን 1945 ዯግሞ ሁሇተኛው ቦምብ በላሊኛው የጃፒን ከተማ ናጋሳኪ ሊይ ተጣሇ፡፡ ቦምቦቹ በተጣለባቸው ቀናቶች በሂሮሽማ 80,000 ህዝብ እና በናጋሳኪ ዯግሞ 40,000 ህዝብ ህይወታቸውን አጡ፣ ቦምቦቹ ከተጣለ ከረጅም ጊዜያት በኋሊም ተጎጂዎች ከራዱዬሽን በሽታ መሰቃየታቸውና መሞታቸውን ቀጥል ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወዯ 200,000 አካባቢ ጨምሮአሌ፡፡ በአሜሪካው ፔሬዝዲንት ሃሪኤስ ትሩማን /ሩዝቪሌት በአፔሪሌ 1945 ሞቷሌ/ መሰረት አቶሚክ ቦምቦቹ ጥቅም ሊይ እንዱውለ የተዯረገው የጃፒኖችን መማረክ ሇማፊጠን ነበር፡፡ ነገር ግን የሶቪየት የታሪክ ምሁራን ከወታዯራዊ ስትራቴጂ አንፃር ቦምቦቹን መጠቀም አስፇሊጊ አሌበረም ብሇው ይከራከራለ በዚህም ጃፒን በጦርነቱ ውስጥ የቀረችው ብቸኛዋ የአክሲስ ፒወርስ ስሇነበረች ያሇቦምቦቹ ማስማረክ ይቻሌ ነበር ይሊለ ስሇሆነም የታሪክ ምሁራኑ አሜሪካ ቦምቦቹን በመጠቀም ሇሶቪየቶች ሃይለን /አቅሟን/ ሇማሳየት አስባ ነበር ይህም ከጦርነቱ በኋሊ በሚኖረው አሇም አቀፌ ግንኙነት ሊይ ተጽእኖ ይኖረዋሌ በማሇት ይዯመዴማለ፡፡ የሶቪየትና የላልች የሶቪየት ያሌሆኑ የታሪክ ምሁራንም በተጨማሪ በኦገስት 1945 ዓ.ም ሶቪየት ይህን በጃፒን ሊይ ጦርነት ማውጅ ጃፒንን ሇማስማረክ ከአቶሚክ ቦምቦቹ ይሌቅ የበሇጠ አስተዋጽኦ አርጓሌ ብሇው ይከራከራለ ከዚህ በተሇይም አሜሪካ የፏርሌ ሃርበሩን አዯጋ ሇመበቀሌ በማሰብ አቶሚክ ቦምቦቹን በጃፒን ሊይ ተጠቅማቸው ሉሆን ይችሊሌ፡፡ የሆነው ሆኖ በኦገስት 15 ቀን 1945 ዓ.ም የጃፒኑ ንጉስ

87


ሂሮሂቶ ያሇምንም ቅዴመ ሁኔታ ጃፒን መማረኩን ፇረመ ይህም የሁሇተኛው አሇም ጦርነት በይፊ /አሌሺያሌ/ ማብቂያ ሆነ፡፡

የጦርነቱ ውጤቶች ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ጋር ሲነፃፃር የሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በንብረትም ሆነ በሰው ህይወት መጥፊት ረገዴ የበሇጠ ጉዲት አስከትሎሌ ሇዚህም በርካታ ምክንያቶች ያለ ሲሆን በመጀመሪያ ዯረጃ የሁሇተኛው አሇም ጦርነት የተዯረገው በተሇያዩ ቦታዎች ነበር፣ ሁሇተኛው ዯግሞ በውጊያው ከተከሰተው ሞት በተጨማሪ በኮንሰንትሬሽን ካምፒች /በመግዯያ ካምፕች/ ውስጥ ከፌተኛ ግዴያዎች ነበሩ፡፡ በሶስተኛ ዯረጃ የአየር ጥቃቶች /ዴብዯባዎች/፤ረሃብ እና በሽታ የሲቪልችን የጉዲት መጠን በጣም ከፌተኛ አዴርጎት ነበር፡፡ በመጨረሻም የአየር ዴብዯባዎች በማቴሪያሌ /ንብረት/ ሊይ ከፌተኛ ውዴመት አስከትሇዋሌ፡፡ በጦርነቱ ከ70 ሚሉዮን ህዝብ በሊይ እዯተዋጋ ይገመታሌ በጦርነቱ ምክንያት ስሇሞቱ ሰዎች ቁጥር እርግጠኛ የሆነ ቁጥር መናገር አይቻሌም ግን 50 ሚሉዮን አካባቢ ሰዎች እየተዋጉ ሞተዋሌ ዮናይትዴ ሶቪየት ሶሺያሉስት ሪፏብሉክ ከ20 ሚሉዮን በሊይ የሚሆን ህዝቧን በጦርነቱ አጥታሇች /ሞተውባታሌ/ እና ቻይናም ምናሌባትም በርካታ /ብዙ/ ሚሉዮኖች ሞተውባታሌ፡፡ ነገር ግን የቻይናውን ሞት መጠን በተመሇከተ ቁጥሩ የተረጋገጠ አይዯሇም፡፡ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የማሬቲያሌ ውዴመት በመጀመሪያው የአሇም ጦርነት ከተከሰተው በእጅጉ የበሇጠ ነበር፣በጀርመን፤በፇረንሳይ እና ላልች ሃገራት የሚገኙ ሁለም ማሇት ይቻሊሌ ወዯቦች ወዴመዋሌ፣ መንገድች እና የባቡር መንገድች በተዯጋጋሚ የቦምብ ዴብዯባዎች ወዴመዉ ነበር በርካታ ዴሌዴዮች በርካታ ቁጥር ያሊቸው እና የባቡር መንገዴ ጋር በአንዴ ሊይ ወዴመዋሌ በርካታ ከተሞች እና የኢንደስትሪ መአከሊት ወዴመዋሌ የዋርሳው ከተማ ሙለ በሙለ እንዯ አዱስ መገንባት ግዴ ብሎታሌ፡፡ በአጠቃሊይ በማቴሪያሌ ሊይ የዯረሰው ውዴመት ከሁሇት ሺህ ቢሉዮን ድሊር 2,000,000,000,000 በሊይ ይገመታ፡፡ ምናሌባትም ከሁለም በሊይ የሚያመው /አሳዛኙ/ የጦርነቱ ትውስታ የነበረው ሆልክስት ነበር፣ በቀጥታ ትርጉሙ ሆልከስት ማሇት የጅምሊ

ወይም

ሙለ

ውዴመት

ማሇት

ነው፤በሁሇተኛው

የአሇም

ጦርነት

የአውሮፒ

አይሁድችን በሂትሇር እና ናዚ ባሇስሌጣናት ትእዛዝ በጅምሊ የተገዯለበትን ሁኔታ የሚገሌጽ ነው፡፡ በሂትሇር አይሁድችን እና ላልችንም አናሳ ቁጥር ያሊቸውን ሰዎች ሇማስወገዴ በነበረው እቅዴ ምክንያት 12 ሚሉዮን ሰዎች ተገዴሇዋሌ፡፡ ከነዚህም ውስጥ 6 ሚሉዮን አካባቢ የሚሆኑት የአውሮፒ አይሁድች ሲሆኑ ላልቹ /የተቀሩት/ ዯግሞ እንዯ ጂፔሲዎች እና ስሊቮች 88


ያለ አናሳ ቁጥር ያሊቸው ሰዎች ነበሩ፡፡ የጅምሊ ግዴያዎቹ ሲዯረጉ የነበሩት በኮንሰንትሬሽን ካምፕች ሲሆን ከነዚህም መካከሌ በጣም በክፈ ስማቸው ከሚታወቀው ውስጥ እስችዊትዝ፤ ፤ዯካው፤ቡቸንዋሌዴ፤ቤሌሰን/ እና ኖርዴሃውሰን ነበሩ፣ በነዚህ ካምፕች አይሁድች እና ላልች በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ይኖሩ እና ይሰሩ ነበር፡፡ ብዙዎችም በረሃብ እና በበሽታ ሞተው ነበር፣ ላልችም በናዚ ድክተሮች የአሰቃቂ ሙከራዎች (biological experimentation) ሰሇባ ሆነዋሌ ፡፡ ነገር ግን አይሁድች አብዛኛውን ጊዜ በመርዝ ጋር ወዯ ሚገዯለባቸው የጋዝ ቦታዎች ይወሰደ ነበር፣ እነዚህ የናዚ የግፌ ተግባራት ቢያንስ በሙለ ባሇመጠናቸው በጦርነቱ ማብቂያ አካባቢ እስኪጋሇጡ ዴረስ አይታወቁም ነበር፡፡ የሁሇተኛ የአሇም ጦርነት የጀርመን የጣሉያን እና የጃፒን ኢፌትሃዊ ተግባራት ውጤት ነበር፣ በርግጥም ሶስቱም ሃገራት በተጨማሪም በሰብአዊነት ሊይ ወንጀልችን ፇጽዋሌ፣ እናም አሇም ስቃይ ውስጥ እንዱገባ አዴርገዋሌ፡፡ ሁለም የፌትህ መርሆች ችሊ ተብሇው ነበር፡፡

የሁሇተኛው የአሇም ጦርነት

በተጨማሪም ከፌተኛ የፕሇቲካ ውጤቶች ነበሩት ጦርነቱ በኤሽያ እና በአፌሪካ ከቅኝ ግዛት ነጻ ሇመውጣት የሚዯረገውን ትግሌ ሇማፊጠን አግዟሌ፡፡ ስሇዚህም ከሁሇተኛ የአሇም ጦርነት በኋሊ በኤሽያ እና አፌሪካ በርካታ አዲዱስ ነፃ ሃገራት እንዱፇጠሩ /ብቅብቅ እንዱለ/ ሆኗሌ ጦርነቱ በተጨማሪ አዲዱስ አሇም አቀፌ ህብረቶች እንዱፇጠሩ አዴርጓሌ፡፡ አሜሪካ እና ዪኒየን ኦፌ ሶቪየት ሶሺየሉስት ሪፏብሉክ

ከ1945 ዓ.ም በኋሊ ያሇው ጊዜ ሌኡሇ ሃያሊኑ ሃገሮች ተቃራኒ

ሆነው ይቆሙ ነበር በአጠቃሊይ በሁሇተኛ የአሇም ጦርነት የተፇጠሩት ችግሮችን አሇመፌታት በርካታ አመታት ወስዶሌ፡፡ እናም በርግጥ የተወሰኑት ችግሮች እስካሁንም ዴረስ አሌተፇቱም፡፡

የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት መመስረት ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ነበር፡፡

የሉግ

ኦፌ

ኔሽንስ

ከመጀመሪያው

የአሇም

ጦርነት

በኋሊ

የተቋቋመ

የአሇማችን

የመጀመሪው የሰሊም ጠባቂ ዴርጅት ነበር፡፡ ነገር ግን ጦርትን ሇማስቀረት /ሇመከሊከሌ/ እና የጋራ ዯህንነትን ሇማስጠበቅ አሌተሳካሇትም ነበር፡፡ በዚህ ምክንያት ጦነርነቱ ሲያሌቅ ሉግ ኦፌ ኔሽን እንዯማይቀጥሌ እና ላሊ ዴርጅት ቦታውን እንዯሚወስዴ /እንዯሚተካ/ ግሌጽ ነበር፡፡ የብሪታንያው ጠቅሊይ ሚኒስቴር ዊነስተን ቸርችሌ ይህን ጉዲይ ከአሜሪካው ፔሬዝዲንት ፌራንክሉን ዱ ሩዝቬሌት ጋር ሇመጀመሪያ ጊዜ ያነሱት በ1941 ዓ.ም በተገናኙ ጊዜ ነበር፡፡ በጊዜው ሩዝቤሌት አሜሪካ ወዯ እንዯዚህ አይነቱ ዴርጅት እንዯምትገባ ቃሌ ሇመግባት ዝግጁ አሌነበረም፡፡ ይኸው ጉዲይ በ1943 በቴሂራን/ኢራን ስብሰባ በዴጋሚ በተነሳ ጊዜ ግን አሜሪካ 89


በአሇም አቀፌ ትብብር ሊይ የነበራት አመሇካከት ተሇዋጭ ነበር በውጤቱም አሜሪካ ከዩናይትዴ ሶቪየት ሶሻሉስት ሪፏብሉክ እና ብሪታንያ ጋር በመሆን /በአንዴ ሊይ/ የተባበሩት መንግስታት ዴርጅትን /ምስረታ/ ሃሳብ ዯገፊት፡፡ በዚህም መሰረት በ1943 በተዯረገው የሞስኮ ኮንፇረንስ የሶስቱ አሊይዴ ሃይልች/ፒወርስ/ የውጭ ጉዲይ ሚኒስትሮች “በተቻሇ ፌጥነት የአሇምን ሰሊም እና ዯህንነት ሇማስጠበቅ አጠቃሇው አሇም አቀፌ ዴርጅት የመመስረትን አስፇሊጊነት እና ይኸውም ዴርጅት በሁለም ሰሊም ወዲዴ ሃገራት ለአሊዊ እኩሌነት መርህ ሊይ መሰረት ያዯረገ እና ሁለም ሃገራት /ትሌቁም ሆኑ ትንሹ /እንዯዚህ አይነት ሃገራት /ሰሊም ወዲዴ ሃገራት/ በአባሌነት ሉገቡበት የሚችለበት እንዯሚሆን”ተስማሙ፡፡ በ1944 የአሊይዴ ፒወርስ በዴጋሚ በዋሽንግተን ደምባርተን አክስ ተገናኙ እና በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት መዋቅር ሊይ ዝርዝር ውይይት አዯረጉ በዚህ ስብሰባ አሜሪካ፤የሶቪየት ሶሻሉስት ሪፏብሉክ፤ብሪታንያ፤ቻይና እና ፇረንሳይ በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ መቀመጫ ያዙ ይህም ሃሰብ በ1945 ዓ.ም በየሌታ ኮንፇረንስ የበሇጠ ተጠናክሮ ነበር በዚህ ኮንፇረንስ ሶስቱ ታሊሊቆች አሜሪካ የሶቪየት የሶሺያሉስት ሪፏብሉክ

እና ብሪታንያ እያንዲንደ የፀጥታው

ምክር ቤት ቋሚ አባሌ ማናቸውንም ውሳኔ ቬቶ ሇማዴረግ መብት እንዱኖረው ተስማሙ ይህም ማሇት ውሳኔን የመሻር መብት ነው የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት የመጨረሻውን ቅርጹን የያዘው በአፔሪሌ 1945 ዓ.ም በሳንፌራንሲስኮ በተዯረገው ኮንፇረንስ ነበር በዚህ ስብሰባ የአሊይዴ ሃገራት የተባበሩት መንግስታት ዴርጅትን ቻርተር አረቀቁ በደምባርተን አክስ እና በየሌታ በተዯረጉት ስምምነቶች መሰረት የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት አሰራር የበሇጠ እንዱጠናከር ተዯረገ ቻርተሩ በጁን 1945 ዓ.ም በ51 መስራች አባሊት ተፇረመ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት /ተመዴ/ አሊማዎች በቻርተሩ /የመመስረቻ ጽሁፌ/ የመጀመሪያ ሁሇት አንቀጾቸ ሊይ ተቀምጠዋሌ የቻርተሩ መግቢያ ዓረፌተ ነገር የተመዴ ዋና አሊማ “በህይወት ዘመናችን ሁሇት ጊዜ ሇሰው ሌጅ /ዘር/ ከመጠን በሊይ መከራ ካመጣው የጦርነት ችግር መጭውን ሇመጠበቅ ነው” በማሇት ይገሌፃሌ፡፡ ተመዴ በተጨማሪም የሰብአዊ መብቶች እንዱከበሩ የአሇም አቀፌ ህግ እንዱከበር እና ማህበራዊ ሇውጦች /መሻሻሌ/ እና የተሻሇ የኑሮ ዯረጃዎችን

ሇመዯገፌ

/ማበረታታች/

ያሇመ

ነበር፣

በአዱሱ

ዴርጅት

/ተመዴ/

የዴርጅቱ

ተግባራት በተሇይም የአሇምን ህዝብ ህይወት /ኑሮ/ ሁኔታ ሇማሻሻሌ ያቀደ የኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ፔሮግራሞች ሇመተግበር አቅዯዉ ነበር፡፡

90


ተመዴ የተሇያዩ የዴርጅቱን ተግባራት ሇመስራት የተቋቋሙ 6 አካሊት ነበሩት፡፡ እነዚህም፡-

ጠቅሊሊ ጉባኤው

የፀጥታው ምክር ቤት

ዋናው ፀሃፉ

የአሇም አቀፌ ፌ/ቤት

የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ም/ቤት እና

የባሇአዯራ ም/ቤት ናቸው፡፡

በECOSOC

ስር

የሚገኙ

የተሇያዩ

ኮሚሽኖች

/ሇምሳላ

የቀጠና

ኮሚሽኖች

እና

ስፓሻሊይዝዴ ኤጀንሲዎች /ምሳላ የአሇም አቀፌ የሰራተኞች ዴርጅት፤የአሇም አቀፌ የገንዘብ ፇንዴ፤ዪኒሴፌ እና የአሇም አቀፌ ጤና ዴርጅት ይገኙበታሌ/ ፡፡ 

እዱሁም የጠጥታ ም/ቤት ወታዯራዊ ጉዲዮችን የሚመሇከት ሰራተኞች ክፌሌ /ኮሚቴ/ አሇው፡፡

ጠቅሊሊ ጉበኤው የተመዴ አባሊት ሃገራት ተወካዮችንም የያዘ ሲሆን መጠናቸውም ምንም ቢሆን /ትሌቅም ሆኑ ትንሽ/ አንዴ ዴምጽ /--/ አሊቸው፣ ጠቅሊሊ ጉባኤው በአመት አንዴ ጊዜ የሚሰበሰብ ሲሆነ በችግር ጊዜ ግን ተጨማሪ ስብሰባዎች ሉጠሩ ይችሊለ ከጉኤው ዋና ዋና ሃሊፉነቶች መካከሌ አዲዱስ አባሊትን ማስገባት፤አባሊትን ማባረር፤የበጀት ቁጥጥ፤የተመዴ ዋና ፀሃፉ ሹመት እና የሰሊም እና ዯህንነት ማስጠበቅ ይገኙበታሌ፡፡

በቻርተሩ መሰረት የተመዴ ዋና ዋና ተግባራት የተሰጡት /የተመዯቡት/ ሇፀጥታው ም/ቤት ነው፣ ይህ አካሌ ሇሰሊምና ዯህንነት መጠበቅ ሃሊፉነት አሇበት በሃገራት መካከሌ የሚነሳ ማንኛውንም ክርክርም ሇመመርመር ስሌጣን አሇው፡፡ እንዱሁም የመፌትሄ ሃሳቦችንም ሇጠቅሊሊ ጉባኤው የማቅረብ ስሌጣን አሇው፣ ም/ቤቱ በተጨማሪም ማእቀቦች ተብሇው የሚታወቁ የዱፔልማሲያዊ ወይም ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎች (ወረራ ሲከሰት) በወረራው ሊይ የመውሰዴ ስሌጣን አሇው፡፡ የተወሰዯው ርምጃ ወረራን ሇመከሊከሌ በቂ ሆኖ

ካሌተገኘ

/የፀትታ/

ም/ቤት

አሇም

አቀፌ

ስርአትን

ሇማስጠበቅ

ወታዯራዊ

ርምጃዎችን መውሰዴ ይችሊሌ፡፡ በቻርተሩ መሰረትም የተመዴ አባሌ ሃገራት የፀጥታው ምክር ቤት ሲጠይቃቸው ወታዯራዊ ሃይሌ ማቀረብ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡

91


በመጀመሪያ የፀጥታውም ም/ቤት አባሊት የነበሩት ከነዚህም ውስጥ 6ቱ የተመረጡት በጠቅሊሊ ጉባኤው ሲሆን ሇሁሇት አመት ጊዜ ነበር፣ 5ቱ የፀጥታ ም/ቤት መቀመጫዎች ዯግሞ በቋሚነት የተያዙት በአምስቱ ትሌሌቆች ነበር እነዚህም አሜሪካ፣ ዩንየን ኦፌ ሶቪየት ሶሺያሉስት ሪፏብሉክ፣ ብሪታንያ፣ ፇረንሳይ እና ቻይና ነበሩ፡፡ ቋሚዎቹ አባሊት ዴምጽን

በዴምጽ

የመሻር

መብት

አሊቸው

ይህም

ማሇት

ከቋሚ

አባሊቱ

አንደ

የተቃውሞ ዴምጽ ከሰጠ /ከተቃወመ/ የትኛውም ውሳኔ ተቀባይት ሉያገኝ አይችሌም፡፡ በ1965 ዓ.ም /በተዯረገ ማሻሻያ/ የሚመረጡት የፀጥታው ም/ቤት አባሊት /ቋሚ ያሌሆኑ አባሊት/ ቁጥር ወዯ 10 አዴጎ ነበር፡፡ ነገር ግን የቋሚ አባሊቱ ቁጥር አሌተቀየረም የፀጥታው ም/ቤት የሚያማክረውና የሚረዲው ወታዯራዊ ጉዲዮችን የሚያይ ክፌሌ/ ኮሚቴ አሇው የዚህ ኮሚቴ አባሊትም በዋናነት የሚመጡት ከአምስቱ ትሌሌቅ ሃገሮች ነው፡፡ 

ላሊው የተመዴ አካሌ የአሇም አቀፌ ፌ/ቤት ነው፡፡ የፌ/ቤቱ መቀመጫ ቢሮ ኔዚሊንዴ/ ሄግ ነው ፌ/ቤቱ በጠቅሊሊ ጉባኤው እና የፀጥታው ም/ቤት በጋራ የተመረጡ 15 ዲኞ አለት ፌ/ቤቱ በዋናነት የህግ ጉዲዮችን የሚመሇከት ነው፡፡ የፌ/ቤቱ የስራ /ኦፉሺያሌ/ ቋንቋዎችም እንግሉዝኛ እና ፇረንሳይኛ ናቸው፡፡

በተጨማሪም የሉግ ኦፌ ኔሽንን የሞግዚት ኮሚን ተግባራት የተረከበው /የወሰዯው/ የተመዴ አካሌ ዯግሞ የባሇአዯራው ም/ቤት ነው፡፡ ይህ አካሌ ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በኋሊ የሞግዚት ግዛቶች /ሞግዚቶች/ ተብሇው ይጠሩ የነበሩትን የአዯራ ግዛቶች አስተዲዯር ሇመቆጣጠር ሃሊፉነት ነበረበት የዚህ ም/ቤት ተግባር/ስራ/ በ1944 ዓ.ም አብቅቷሌ/ይኸውም የፒሊው ፒሲፉክ አይሊንዴ/ የመጨረሻ የአዯራ ግዛት ነፀጻነቷን ባገኘች ግዚ ነበር፡፡

የኢኮኖሚ

እና

ማህበራዊ

ም/ቤት

የአሇም

አቀፌ

ኢኮኖሚያዊ

ማህበራዊ

ባህሊዊ

ትምህርታዊ የጤና እና ተዛማጅነት ያሊቸውን ጉዲዮች ሇመቆጣጠር /ሇመያዝ/ የተቋቋመ አካሌ ነው፡፡ በመጀመሪያ ይህ ም/ቤት 18 አባሊት የነበሩት ሲሆን በ1965 ዓ.ም ወዯ 27 ጨምሯሌ /የአባሊቱ ቁጥር/ ይህ የተመዴ አካሌ በተሇያዩ እንዯ ንግዴ፤መዴሃኒት፤ ሰብአዊ ምብቶች እና የሴቶች ሁኔታ ሊይ የሚያተኩሩ /በሚሰሩ/ የተሇያዩ ኮሚሽኖች ይዯገፊሌ፡፡ ይህ የተመዴ አካሌ በተጨማሪም በስሩ በአሇም ህዝብ የኑሮ ሁኔታ /--/ የተሇያዩ ገጽታዎች ሊይ በሚሰሩ በርካታ ስፓሻሊይዝዴ ኤጀንሲዎች /ዴርጅቶች/ አለት፡፡ ከነዚህም ኤጀንሲዎች መካከሌ የሚከተለት በጣም ወሳኝ ናቸው፡፡ 92


የአሇም አቀፌ የሰራተኞች ዴርጅት

የአሇም ጤና ዴርጅት

የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት /ተመዴ/ የስዯተኞ ከፌተኛ ኮሚሽነር

የተመዴ የሌጆች ዴንገተኛ ፇንዴ

የምግብና የግብርና ዴርጅት

የተመዴ የትምህርት የሳይንስ እና የባህሌ ዴርጅት

የአሇም አቀፌ የገንዘብ ፇንዴ

የአሇም ባንክ ናቸው፡፡

93


ምዕራፌ 5 ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ የተከሰቱ ዋና ዋና ክሌሊዊ እና አሇም አቀፊዊ ክስተቶች በጦርነቱ በቀጥታ ተሳታፉ የነበሩት ሀገራት በፕሇቲካ፤በኢኮኖሚ እና በወታዯራዊውም ዘርፌ ተዲክመው ነበር፤ከሊይ ከተጠቀሱት የሃገራት ቡዴን በተሇየ ዯግሞ አሜሪካ እና የሶቪየት ሶሻሉስት ዩኒየን ሪፏብሉክ ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ ከዛ በፉት ከነበሩበት ሁኔታ የበሇጠ ጠንካራ ሆነው ነው የወጡት በውጤቱም ራሳቸውን ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ ያሇው ዘመን ሌእሇ ሃያሊን አዴርገው ነበር፡፡ 

ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በፉት አሜሪካ የመነጣጠሌ /የብቸኝነት/ ፕሉሲ ነበር የምትከተሇው ይህም ፕሉሲ መሰረት ያዯረገው የነበረው የአሜሪካ በአውሮፒ እና በአሇም ጉዲዮች ውስጥ የምታዯርገውን ተሳትፍ ካስወገዯች በሰሊም መኖር ትችሊሇች የሚሇውን ሃሳብ ነበር፡፡ ነገር ግን ሁሇቱ የአሇም ጦርነቶች እንዲሳዩት ይህ ፕሉሲ ስህተት መሆኑን አረጋግጠዋሌ ስሇሆነም ከ1945 ዓ.ም በኋሊ አሜሪካ በአውሮፒ እና በላሊው የአሇም ክፌልች ንቁ ተሳትፍ የሚያዯርጋትን ፕሉሲ ያዘች፡፡

ከሃዋይ አይሊንዴ በስተቀር የአሜሪካ ግዛቶች ሇሁሇተኛው የአሇም ጦርነት የጦር ሜዲዎች አሌሆኑም ነበር፡፡ በርግጥ አሜሪካ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት የጦርነት ማቴሪያልን ምግብ እና በፊብሪካ የተመረቱ እቃዎችን ሇአሊይዴ ፒወርስ ሃገራት እና ሃይልች አቅራቢ ነበረች በውጤቱም

በጦርነቱ ጊዜ ግብርናዋ

እና ኢንደስትሪዋ

ተስፊፌቶ ነበር በውጤቱም በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ማብቂያ ሊይ ከጦርነቱ በፉት በነበረው ጊዜ ከነበራቸው የበሇጠ ሃብታም እና የበሇጠ ጠንካራ ሆና ብቅ ብሊሇች፡፡ 

በ1928 እና 1945 ዓ.ም መካከሌ የአሜሪካ አመታዊ ሃገራዊ ምርት ከ91 ሚሉዮን ድሊር ወዯ 213 ሚሉዮን ድሊር አዴርጎ ነበር ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊም የአንዴ የአሜሪካ ዜጋ አማካይ ገቢ ከአንዴ ብሪቲሽ ዜጋ ገቢ ሁሇት እጥፌ ነበር፡፡ ከአንዴ ሩሲያ ዯግ ሰባት እጥፌ ይበሌጥ ነበር በ1950 ዓ.ም በአሇም ሊይ ከሚገኙ የሞተር ተሽከርካሪዎች ከግማሽ በሊዩ የሚገኙት በአሜሪካ ነበር፡፡ ነገር ግን ይህ ሲባሌ በአሜሪካ ፌትሃዊ ባሌሆነ የሃብት ክፌፌሌ ሳቢያ የዴሆች መኖሪያዎች እና በጣም ዯሃ አሜሪካውያን አሌበሩም ሇማሇት አይዯሇም የሆነው ሆኖ ከሁሇተኛዉ የአሇም ጦርነት

94


በኋሊ ወዱያው በነበረው ጊዜ አሜሪካ የአሇማችን ከሁለም የበሇጠች ሃብታም ሃገር ነበረች፡፡ 

በ1945 ዓ.ም ኤሜሪካ የአቶም ቦምብን ፇጠረች /ይህም በሰው ሌጆች ከተሰራው ቦምብ ሁለ በጣም አውዲሚው ነው/ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ማብቂያ ሊይም በሁሇቱ የጃፒን ከተሞች ሄሮሽማ እና ነጋሳኪ ሊይ የተጣለት እነዚሁ አቶም ቦምቦች ነበሩ በዚህም የሶቪየት ሶሻሉስት ዩኒየን ሪፒብሉክ በ1949 ዓ.ም የራሷን ቦምብ እስከ ሰራችበት ጊዜ ዴረስ ከአሜሪካ ውጭ ላሊ ሀገር የአቶሚክ ቦምብ አሌታጠቀም ነበር ፤ሁሇቱ ሌዕሇ ሀያሊን የርዕዮተአሇም(ideology) ሌዩነት ነበራቸዉ ሶቪየት ሶሻሉስት ዩኒየን

ሪፒብሉክ

የማርክሲዝም

ርዕዮተአሇም

ስትከተሌ

በተቃራኒዉ

አሜሪካ

የካፑታሉዝምን ርዕዮተአሇም ትከተሊሇች፤ይህም ክፌፌሌ ቀስበቀስ አዴጎ ዩሮፔን ሇሁሇት ጎራ(ምስራቅ

እና

ምዕራብ)

እንዱከፇሌ

ቻይና፤ቼኮዝሊቪያ፤ፕሊንዴ፤ምስራቅ

አስገዴድታሌ

ጀርመን፤አሌባንያ፣

በምስራቁ ቡሌጋሪያ፣

ብልክ

እነ

ሃንጋሪ

እና

ሌልችም ተቀሊቅሇዋሌ እነዚህ ሃገራት ይመሩ የነበረውም በሶቪየት ዪኒየን ሲሆን አብዛኞቹ እነዚህ ሃገራት ሇዴጋፌ እና ጥበቃ በሩሲያ ሊይ ጥገኛ ስሇነበሩ ነው፡፡ 

ነገር ግን ቼኮዝሊቪያ እና ቻይና በሶቪየት ዩኒየን ሊይ ከነበራቸው ጥገኝነት ተሊቀው ነበር የተቀሩት የሶሻሉስት ሃገራት በሶቪየት ዩኒየን አመራር ስር ሆነው ቀርተው ነበር፡፡

የምዕራብ ወገን ዯግሞ የአሇማችንን ካፑታሉስት ሃገራት የያዘ ሲሆነ በዚህ ካምፔ የነበሩት ዋና ዋና ሃገራት አሜሪካ፤ ዩናይትዴ ኪንግዯም /ብሪታንያ/፣ ፇረንሳይ፣ የጀርመን

ፋዳራሌ

ሪፏብሉክ

/ምዕራብ

ጀርመን/፣

ካናዲ፤

ጣሉያን

ወዘተ

ነበሩ

የካፑታሉስቱ አሇም ቻምፑዮን /መሪ/ አሜሪካ ነበች ስሇዚህም አሇም ወዯ ሁሇት ካምፕች /ብልኮች/ ተከፌል ነበር፡፡ እነዚህም ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ ምስራቁ እና ምዕራቡ ተብሇው ይታወቁ ነበር፡፡ የምስራቁ /የሶሻሉስት ካምፔ ከጦርነቱ ቡሃሊ በነበረው ጊዜ ሇምዕራቡ /የካፑታሉስት ቡዴን/ ተፍካካሪዎች ነበሩ ፣ በሁሇቱም መካከሌ የራሳቸውን አይዱዮልጂ ሇማስፊፊት እና የተጽእኖ አዴማሳቸውን ሇማስፊት ቋሚ የሆነ ትግሌ ነበረ ቀዝቃዛው ጦርነት(cold war) ተብል የሚገሇፀውም ይኸው በምስራቁ እና በምዕራቡ መካከሌ የነበረዉ ትግሌ እና የነበረው ውጥረት ነበር፡፡ 

የሶሻሉስት ብልክ መሪ እንዯመሆኗ ሶቪየት ዩኒየን በቀዝቃዛው ጦርነት ሁለንም የመአከሊዊና የምስራቅ አውሮፒ ሃገራትን ከኋሊ አሰሌፊ ነበር የአውሮፒ ሶሻሉስት ሃገራት ሁለም በኮሚኒስት አምባገነኖች አገዛዝ ስር ነበሩ፡፡ የአውሮፒ የኮሚኒስት 95


መንግስታት ህዝባቸውን ከተቀረው አሇም ጋር እንዲይገናኝ ዘግተውበት ነበር ሇዚህም ነው በ1946 ዓ.ም የብሪታንያው ዊንስተን ቸርችሌ በአውሮፒው ምስራቅ እና በምዕራቡ በኩሌ የብረት መጋረጃ ተዘርግቶ ይገኛሌ በማሇት የተናገረው፡፡ 

በ1945 ዓ.ም ሶቪየት ዩኒየን ምዕራቡን ሇመጋፊት ተዘጋጅታ እንዯነበረ ሇአሇም ገሌፃ ነበር፡፡ ማላንኮቭ /የተባሇው/ ዝነኛ ዱፔልማት እና የወዯፉቱ /በኋሊም የሶቪየት ዩኒየን ጠቅሊይ ሚኒስቴር የነበረው በሶቪየት የውጭ ፕሉሲ ጉዲይ ሊይ ሲናገር፡- በታሪክ ውስጥ የዴሌ /የማሸነፌ/ፌሬዎች ከአሸናፉው እጆች የሚወጡበት /የሚያመሌጡበት / አጋጣሚዎች አለ፡፡ ይህ እኛ ሊይ መከሰት የሇበትም … በመጀመሪያ ዯረጃ የኛን የሶቪየት ሶሺያሉስት ሃገር በማጠናከር /መገንባት/ አሇብን እናም የግዴ ማስታወስ ያሇብንም ጓዯኞቻችን የሚያከብሩን ጠንካራ እስከሆንን ዴረስ ብቻ መሆኑን ነው፡፡ ሇዯካሞች ክብር የሇም፣ ዯካሞች ይመታለ፣ በተመሳሳይ ሁኔታም ትሩማን ድክትሪን ተብል በተጠራው ፕሉሲ የአሜሪካው ፔሬዝዲንት ሃሪትሩማን አሜሪካ ከሶቪየት ዩኒየን ጋር የሚኖራት ግንኙነቶች የሚካሄደት ተከታዩን ግንዛቤ በመያዝ እንዯሆነ ገሌፆ ነበር፡፡ ሩሲያ የብረት ጡጫ እና ጠንካራ ቋንቋ ካሊጋጠማት በቀር ጦርነት እየመጣ ነው /እነሱ/ አንዴ ቋንቋ ብቻ ነው የሚረደት “ምን ያህሌ ክፌልች አሇህ” የሚሇውን ሶቪየቶችን ማባበሌ ሰሌችቶኛሌ፡፡

በ1947 ዓ.ም ከሊይ የተቀመጠውን የአሜሪካ የኮንቴይንመንት /የመቆጣጠር/ ፕሉሲ ሲያብራራ ትሩማን በተጨማሪ የተናገረው የአሜሪካ ፕሉሲ በታጠቁ አናሳዎች ወይም በውጭ ግፉት እየተሞከረው ያሇውን የአምባገነን አገዛዝ /ቁጥጥር/ ሙከራ በመከሊከሌ ሊይ ያለ ነፃ ህዝቦችን መዯገፌ ነው በማሇት ተናግሮ ነበር፡፡

የቀዝቃዛው ጦርነት ዋና ዋና ገጽታዎች የነበሩት፡

የቃሊት ጦርነት /ጠንካራ የፔሮፕጋንዲ ጦርነት/

የአይዱዮልጂ ትግሌ

የጦር መሳሪያ እሽቅዴዴም /የበሇጠ እና የበሇጠ አወዲሚ የሆኑ የጦር መሳሪያዎች ሇመገንባት የሚዯረግ ውዴዴር/

በስሇሊ የሚዯረግ ፈክክር

የኢኮኖሚ ግጭቶች /ፈክክሮች/

በአውሮፒ እና በላሊም ቦታ ከትጥቅ ትግሌ ውጭ ባለ በሁለም መንገድች መስፊፊት 96


ወታዯራዊ ህብረቶችን መገንባት

በተሇያዩ

የአሇም

ክፌልች

ወታዯራዊ

ጣቢያዎችን

/መቀመጫዎችን/

መገንባት ይገኙባቸዋሌ፡፡ 

በ1947 ዓ.ም ፔሬዝዲንት ትሩማን የሶቪየትን ሃይሌ መስፊፊት ሇማስቆም ወይም ሇመገዯብ ያሇውን ቁርጠኝነት አስታውቆ ነበር፡፡ ስሇዚህም ትሩማን አሜሪካ በሶቪየት ዩኒየን ሊይ ይዛው የኘበረውን ፕሉሲ አጠቃሊይ ይዘት የሚገሌፀውን የኮንቲይመንት ፕሉሲ ጀምራ ነበር፡፡ ይህ የኮንቲይንመንት ፕሉሲ ከተተገበረባቸው ተከታታይ እቅድችና ፔግራሞች መካከሌ የትሩማን ድክትሪን አንደ ነበር፡፡ ትሩማን ድክትሪን የሚሇው ስም የመጣው ፔሬዝዲንቱ በ1947 ዓ.ም በአሜሪካ ኮንግረስ ፉት አዴርጎት ከነበረው ታዋቂ /ዝነኛ/ ንግግር ነበር፣ በትሩማን ድክትሪን አማካኝነት አሜሪካ ሇግሪክ እና ቱርክ የገንዘብ እርዲታ አዯረገች በዚህ እርዲታ ውጤትም ሁሇቱ መንግስታት በሃገራቸው ኮሚኒስቶች ስሌጣን ሇመያዝ ያዯረጉትን ሙከራ መቋቋም ችሇው ነበር፡፡ ይህ የኮንቲይንመንት ፕሉሲ ወዯ ቀሪው የአሇም ክፌልችም ተስፊፌቶ ነበር፡፡

የዚሁ የኮንትይንመንት ፕሉሲ አካሌ የነበረው ላሊ ፔሊን ዯግሞ ማርሻሌ ፔሊን በመባሌ ይታወቃሌ የማርሻሌ ፔሊን /ስሙን ያገኘው ከአሜሪካው የውጭ ጉዲይ ሚኒስቴር

ስም

ጂኦርጅ ሲ ማርሻሌ ሲሆን/ ይህም ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ አሜሪካ አውሮፒን መሌሳ ሇመገንባት የነበራት ፔሮግራም ነበር፡፡ በጁን 1947 ዓ.ም ጆኦርጅ ሲ ማርሻሌ አሜሪካ አውሮፒን መሌሶ ሇመገንት ያሊትን እቅዴ አስታወቀ ይህ ፔሊን በተጨማሪም የአውሮፒ ሃገራት ሇኢኮኖሚ ማገገም የሚሆን እቅዴ በማዘጋጀት ትብብር እንዱያዯርጉ ጥሪ አቅርቦ ነበር፡፡ በማርሻሌ ፔሊን መሰረት አሜሪካ /ሇተዘጋጁት እቅድች/ መተግበሪያነት የሚያስፇሌጉ ገንዘብ እና እቃዎች ታቀርባሇች በዚህ እርዲታ መሰረትም ጂኦርጅ ሲማርሻሌ ሁለንም የአውሮፒ ሃገራት በፔሮግራሙ እንዱሳተፈ ጋብዞ ነበር በግሌጽ ሇመረዲት እንዯሚቻሇውም ግብዣው ሶቪየት ዩኒየንንም ያካትታሌ፤ነገር ግን ሶቪየቶች በፔሮግራሙ ሇመሳተፌ መቃወም ብቻ ሳሆን የመአከሊዊ እና ምስራቅ አውሮፒን ኮሚኒስት መንግስታትንም ጭምር በፔሮግራሙ ከመሳተፌ ከሌክሇው ነበር በፔሮግራሙ የተሳተፈ ሃገራት ከፔሮግራሙ ከፌተኛ ጥቅም አግኝተዋሌ፡፡ የዚህም ምክንያት የነበረው በማርሻሌ ፔሊን ይዘት መሰረት አሜሪካ ከ1948 እስከ1952 ዓ.ም ባለት የአራት አመት ጊዜ አውሮፒን መሌሶ ሇገንባት 9 ቢሉዮን ድሊሮችን አቅርባ ነበር፡፡ ይህ ፔሊን ምዕራብ አውሮፒን በጥቂት አመታት ውስጥ ከጦርነቱ በፉት 97


የነበራትን የምርት መጠን መሌሳ እንዴታገኝ እና ከዚያም ሊይ ማምረት እንዴትችሌ አዯረጋት ሶቪየቶችም ይህንን የአሜሪካን ፔሊን ያዩት ኮሚኒስት ያሌሆኑ የዏውሮፒ ሃገራትን በተሇይ በሶቪየት ዩኒየን ሊይ እና በአጠቃሊይም በኮሚኒስቱ ካምፔ ሊይ ሇማጠናከር ያሇመ እርምጃ አዴርገው ነው ያዩት በውጤቱም የቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረቶች ጨምረው ነበር፡፡ 

ከሊይ እንዯተገሇፀው በሌእሇሃያሊኑ መካከሌ የነበረው ቀዝቃዛው ጦርነት ራሱን በተሇያዩ መንገድች ነበር የሚገሌጠው ራሱን ከሚገሌጥባቸው መንገድች አንደ የነበረው የተቃራኒ /የሚጠሊለ/ ወታዯራዊ ህብረቶች መፌጠር ነበር፣ ወታዯራዊ ህብረቶችን በመፌጠር ረገዴ በአሜሪካ የሚመራው የምዕራብ አሇም ነበር ቅዴሚያውን የወሰዯው በምዕራቡ በኩሌ በነበሩት ሃገራት መካሌ የወታዯራዊው ህብረት መፇጠር በሁሇቱ ቀውሶች /ችግሮች/ ምክንያት ተፊጥኖ ነበር እነዚህ ችግሮች የተፇጠሩት በቼኮዝልቫኪያ እና በበርሉን ከተማ ተራ በተራ ነበር፡፡ በፋብርዋሪ 1948 ዓ.ም ቼኮዝልባኪያ በኮሚኒስቶች ተያዘች እናም የሶቪየት ሳተሊይት ሆና ነበር ይህ የቼኮዝልቫኪያ ቀውስ /ችግርን/ ተከትል ዯግሞ የበርሉን ብልኤይዴ (1948-49) የሚባሌ ችግር ተፇጥሮ ነበር፡፡ ይህም ችግር ስታሉን ምዕራባውያን ሃይልችን ከበርሉን ከተማ ወረው ከያዟቸው አካባቢዎች እንዱወጡ ሇማስገዯዴ የወሰዯው እርምጃ ነበር፡፡ ጀርመን ወዯ አራት የወረራ ዞን /ክሌሌ/ ተከፊፌሊ እንዯነበረው ሁለ የበርሉን ከተማም ወዯ አራት ክፌልች ተከፊፌሊ ነበር /እነዚህም የአሜሪካ፤ ብሪቲሽ፣ ፇረንሳይ እና ሩሲያ/ ነበሩ ነገር ግን ከተማዋ የምትገኘው የነበረው የሶቪየት ዩኒየን ይዞታ /ዴርሻ/ በሆነው የጀርመን ክፌሌ ውስጥ ወዯ /መሃሌ/ ነበር፡፡ የቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረቶች ሲጨምሩ ስታሉን ወዯ ምዕራባውያኑ አሊይዴ ፒወርስ ሃገራት ወዯተያዘው የበርሉን ክፌልች የሚያመሩ የመሬት /የመዴር/ እና የውሃ መንገድችን በሙለ አቋርጦ ነበር፡፡ በዚህም የምዕራቡ በርሉን ከሁለም ነገር አቅርቦት እጥረት ችግር ገጥሞት ነበር፡፡ የምዕራባውያኑ ሃይልች ዯግሞ ሇበርሉን በአየር አቅርቦቶችን ማዴረስ ጀምረው ነበር፤ በመጨረሻም የሶቪየት እገዲ ተነስቶ ነበር፡፡

ከሊይ የተጠቀሱት አይነት ቀውሶች ምዕራባውያኑ ስሇ ወታዯራዊ መከሊከያ የነበራቸውን ጭንቀት

ጨምሮት

ነበር

እናም

በ1949

ዓ.ም

የሰሜን

አትሊንቲክ

ቃሌ

ኪዲን

ዴርጅት(NATO) መፇጠርን አፊጥኗሌ፣ የኔቶ መስራች አባሊት የነበሩት ቤሌጂየም፣ ብሪታንያ፣ ካናዲ፣ ዳንማርክ፣ ኖርዌይ፣ ፇረንሳይ፣ አይስሊንዴ፣ ጣሉያን፣ ኔዘርሊንዴ፣ ለግዘምበርግ እና አሜሪካ ነበሩበት በ1952 ዓ.ም ግሪክ እና ቱርክ በተጨማሪ ይህን 98


ህብረት ተቀሊቅሇዋሌ ሇዚህ እርምጃ ምሊሽ እንዱሆንም የሶቪየት

ዩኒየን እና የምስራቅ

አውሮፒ ሳተሊይቶቿም በ1955 ዓ.ም የፒሊንዴ ዋና ከተማ የዋርሳው ፒክት ኦርጅናሌ መስራቶች

የነበሩት

ሶቪየት

ዩኒየን፣

አሌባንያ፣

ቡሌጋሪያ፣

ሃንጋሪ፣

የጀርመን

ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ/ምስራቅ ጀርመን/ ፣ ፕሊንዴ፣ ሮማንያ እና ቼኮዝልባኪያ ነበሩ፡፡ የነዚህ የሁሇቱም ወታዯራዎ ህብረቶች አባሊት ከህብረቱ አባሊት በአንዲቸው ሊይ የሚሰነዘር ጥቃት በሁለም ሊይ እንዯሚሰነዘር ጥቃት ይታያሌ በሚሌ ተስማምተው ነበር፡፡ 

የነዚህ ተቃራኒ ወታዯራዊ ህብረቶች መፇጠርም በአሜሪካ እና በሶቪየት ዩኒየን መካከሌ የነበረውን የጦር መሳሪያ እሽቅዴዴም አጠናክሮት ነበር የኒውክላር የጦር መሳሪያ እሽቅዴዴሙም የመጀመሪዎቹ የአቶም ቦምቦች በጃፒን ከተሞች ሊይ ጥቅም ሊይ ከዋለ በኋሊ ቀዯም ብል የተጀመረ ይመስሌ ነበር የዚህም ምክንያት የነበረው ስታሉን ወዱያው እነዚህ መሳሪያዎች በሩሲያ በከፌተኛ ፌጥነት እንዱመረቱ ትእዛዝ በመስጠቱ ነበር የሆነው ሆኖ ማንም ሃገር የአቶሚክ ቦምብ አሌነበረዉም፤ አሜሪካን በብቸኝነት ነበረች የአቶሚክ ቦምብ የነበራት ይህ ሁኔታ እስከቀጠሇ ዴረስ ማንም ሃገር አሜሪካን ሉያጠቃት አይችሌም ነበር ነገር ግን ሶቪየት ዩኒየን የመጀመሪያ አቶም ቦምብን በ1949 ዓ.ም ስታፇነዲ(ስትሞክር) አሜረካ የአቶሚክ ቦምብ ብቸኛ ባሇቤትነት ቦታዋን አጣች፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በሩሲያ እና በአሜሪካ የሚገኙ ሳይንቲስቶች እና ኢንጅነሮች እነዚህን አውዲሚ ቦምቦች በተፇሇገው አሊማ ሊይ ሇመጣሌ በሚያስችለ አዲዱስ መንገድች ሊይ እየሰሩ ነበር፤ሁሇቱም ሀገራት ረጃጅም ርቀቶችን በከፌተኛ ፌጥነት ሉምዘገዘጉ የሚቻለ ሮኬቶች ሇመስራት ፈክክር ዉስጥ ነበሩ፤ በመጨረሻዋ ሶቪየቶች ፈክክሩን አሸነፈ በኦክቶበር 4 ቀን 1957 ዓ.ም ስፐቲኒክ የተባሇች አርቴፉሻሌ ሳተሊይትን በመሬት ዙሪያ በህዋ ሊይ ማስቀመጥ ቻለ ከወታዯራዊ ስትራቴጂ አንፃር ይሄ በጣም ታሊቅ ስኬት ነበር፣ ምክንያቱም ሳተሊይት ሉያጓጉዙ የሚችለ ሮኬቶች በምዴር ሊይ ወዯየትኛውም ቦታ ቦምብ መሊክ /መጣሌ/ ይችሊለ፡፡ በጃንዋሪ 31 ቀን 1958 ዓ.ም አሜሪካም የመጀመሪያዋን አርቴፌሻሌ ሳተሊይት ወዯ ህዋ ሊከች፣ ይህም ስኬት ሁሇቱም ሃገራት ሃገር ውስጥ ያሇ ጣቢያቸውን

በመጠቀም አንደ ወዯ አንደ ግዛት ሚሳኤልችን ሉሌክ

እንዯሚችሌ ግሌጽ አዯረገ በውጤቱም ሶቪየቶች እና አሜሪካኖች /ሁሇቱም የኒውክሇር ጦርነት ሉከሰት ይችሊሌ ብሇው ፇርተው ነበር፡፡ ነገር ግን የበሇጠ አውዲሚ የሆኑ የጦር መሳሪያዎችን መፌጠርና ማሻሻሊቸውን ቀጥሇው ነበር፡፡ 99


ኒውክላር ቦምቦችን በተመሇከተ የነበረው ችግር አውዲሚ ሃይሊቸው ብቻ አሌነበረም፣ በተጨማሪም ገዲይ የሆነ የራዱዮአክቲቭ ማሬቲያሌ የመሌቀቅ ችግር ነበረ በተጨማሪም የኒውክሇር

ጦር

የሚያስፇሌገው

መሳሪያዎችን ወጪ

በጣም

እና ውዴ

ሚሲኤልችን ነበር

በዚህም

ሇመፌጠር ሌእሇሃያሊኑ

እና

ሇመገንባት

ሃገራት

በጦር

መሳሪያዎች እና ውስብስብ የመከሊከያ ስርአቶች ሊይ ከፌተኛ ገንዘብ ማውጣት ግዴ ሆኖባቸው ነበር፡፡ የኒውክሇር ጦር መሳሪያዎችን በተመሇከተ ላሊ አዯጋ የነበረው በርገግጥም እንዯተከሰተው ወዯ ላልች ሃገራት መሰራጨታቸውን ሇማስቆም ምንም ዋስትና አሌነበረም፡፡ 

በተጨማሪም አሜሪካ እና ሶቪዬት ይህን በመሊው አሇም በተሇያዩ ስትራቴጂያዊ ቦታዎች ሊይ ወታዯራዊ ጣቢያዎችን ይገነቡ ነበር/የየራሳቸውን የተጽእኖ አዴማስ ሇመጠበቅ/ በአሇማችን ላልች ክልች ዯግሞ የምዴር፤የባህር እና አየር ሃይሌ ጣቢያዎች በተጨማሪ በተመሳሳይ አሊማ ተገንብተው ነበር፡፡

በኢኮኖሚም ረገዴ ጠንካራ ፈክክር ነበረ፡፡ ሇምሳላ የምዕራብ አውሮፒ ሃገራት በ1957 የአውሮፒ ኢኮኖሚ ኮሚኒቲ/ማህበረሰብ/ መስርተው ነበር የዚህ ማህበር ኦሪጅናሌ መሰረቶች የነበሩትም

ፇረንሳይ ጣሉያን፣

የጀርመን

ፋዳራሌ

ሪፏብሉክ /ምዕራብ

ጀርመን/ ቤሌጂየም፣ ሆሊንዴ እና ለግዘምበርግ ነበሩ፡፡ በኋሊ ሊይም ላልች የምዕራብ አውሮፒ ሃገራት ብሪታንያን ጨምሮ የአውሮፒ ኢኮኖሚ ኮሚኒቲን ተቀሊቅሇዋሌ፡፡ ይህ ኮሚኒቲ አሁን ሊይ ወዯ አውሮፒ ህብረትነት አዴርጓሌ፡፡ ኮሚኒቲው በመጀመሪያ ተመስርቶ የነበረው አባሌ ሃገሪቱን በአሇም የኢኮሚያው እንቅስቃሴዎች እና ግንኙነቶች ውስጥ በተሻሇ እንዱወዲዯሩ ሇማስቻሌ ነበር፡፡ 

የአውሮፒ የኮሚኒስት ሃገራትም በተጨማሪ በ1949 ዓ.ም መጀመሪያ ሊይ የጋራ ኢኮኖሚያዊ ዴጋፌ ም/ቤት ሚባሌ የራሳቸው የኢኮኖሚ ዴርጅት መስርተው ነበር፡፡ ይህ ተቋም በተጨማሪም ኮሜኮን ይባሊሌ፡፡ ይህ ኮሜኮን በኮሚኒስት ሃገራት መካከሌ ያሇውን የኢኮኖሚያዊ ትስስር ሇማጠናከር የታቀዯ /ያሇመ ነበር፡፡

በኒውክላር ጦር መሳሪያዎች ምክንያት የመጣው እየጨመረ ያሇ ፌራቻ /ስጋት/ በሁሇቱም ካምፕች የሚገኙ ባሇስሌጣናትን የቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረቶች በሚቀንሱበት ሁኔታ ሊይ መፌትሄዎችን ሇመፇሇግ ወዯሌባቸው እዱመሇሱ አዯረጋቸው ይህም እንዯ በሰሊም ተባብሮ የመኖር እና የመሳሰለ አዲዱስ ፕሉሲዎች እዱጀመሩ አዯረገ በመሪዋ /ፔሪሚየር/ ኒኪታ ክሩስቺቭ ስር /በ1966 ዓ.ም ከስሌጣን ከመወገደ በፉት /ሶቪየት 100


ዩኒየን ምዕራባውያንን በተመሇከተ አዱስ ፕሉሲ ይዛ ነበር፡፡ ይህም ፕሉሲ በሰሊም ተባብሮ የመኖር ፕሉሲ ይባሊሌ ሇኒኪታ ክሩስቼቭ

በሰሊም ተባብሮ የመኖር ፕሉሲ

ማሇት ሶቪየቶች ከምዕራባውያኑ ጋር ይወዲዯራለ ግን ጦርነትን ያስወግዲለ የሚሌ ነበር፡፡

ዱተንት

ዯግሞ

ሇሶቪየቱ

በሰሊም

ተባብሮ

የመኖር

ፕሉሲ

የሚሌ

ቃሌ

የምዕራባውያኑ አቻ ቃሌ ነበር በዚህም በሁሇቱም ወገኖች በኩሌ የቀዝቃዛውን ጦርነት ውጥረቶች ሇማብረዴ በሁሇቱም ካምፕች በኩሌ ፌሊጎት ነበረ ይህ ቢኖርም እስከ 1970ዎቹ ዴረስ የጦርነት መሳሪያ መጠንን ሇመገዯብ በሚዯረጉ ዴርዴሮች ረገዴ በተመሇከተ ትንሽ ብቻ መሻሻሌ ነበር፡፡ 

ወዯ ዱተንት ከተዯረገው የመጀመሪያው መሌካም እርምጃ የነበረው በ1968 የተዯረገው የአሇማሰራጨት ፕሉሲ /non-proliferation treaty/ ነበረ ይህ ትሪት የኒውክላር የጦር መሳሪያ ቀዯም ብል /በጊዜው/ ከያዙት ሃገራት ውጭ ወዯ ላልች ሃገራት እንዲይስፊፊ ሇመከሊከሌ ያሇመ ነበር፡፡ በ1971 ዓ.ም መጨረሻ በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት የፀጥታው ም/ምቤት ቋሚ አባሊት የነበሩት ሁለም ሃገራት የኒውክላር የጦር መሳሪያን ስርጭት

መግታት

/መከሊከሌ/

ያስቻሇ

ቢሆንም

የሌእሇ

ሃያሊን

ሃገራት

የጦር

መሳሪያዎች ሇመገዯብ አዲዱስ ጥረቶች እንዱዯርጉ አዴርጎ ነበር በኖቬምበር 1969 ዓ.ም ስትራቴጂያዊ የጦር መሳሪያ የመገዯቢያ ንግግሮች ተከፌቶ /ተጀምሮ/ ነበር፡፡ 

ሳሌት ከመጀመሩ ጋር ተያይዞ ተጨማሪ የኒውክላር መሳሪያዎች ግንባታዎች /ከነ ግዙፌ መጨዋቻቸው/ ሉቀነሱ ይችሊሌ የሚሌ ተስፊ እያዯረገ ነበር፡፡ ከረጅም ጊዜ መዘግየት በኋሊ ሳሌት በ1972 ዓ.ም ተዯረገ ወዯ ዱተንት የሚዯረገው እንቅስቃሴ ጫፌ ሊይ የዯረሰው በ1975 ዓ.ም በሳሌት ሊይ የሚዯረገው ዴርዴር ነበር፡፡ ነገር ግን ዴርዴሩ ብዙ ከመግፊቱ በፉት አዱስ የምስራቅና ምዕራብ ቀዝቃዛው ጦርነት ውጥረቶች ተጀምሮ ነበር፡፡

እነዚህም

ውጥረቶች

ራሱ

ቀዝቃዛው

ጦርነት

እስኪያበቃ

ዴረስ

ቀጥሇው

ነበር/በአሜሪካ ፔሬዝዲንት ሮናሌዴ ሬገን እና የሶቪየት ዩኒየን ፔሬዝዲንት ሚካኤሌ ጎርባቾቭ መካከሌ በተዯረጉት ሁሇት ስኬታማ ስብሰባዎች ምክንያት /1986-1987/ ከዚያም ብዙም ሳቆይ ዯግሞ በ1990ዎቹ መጀመሪያ በሶቪየት ዩኒየን በምስራቅ እና መአከሊዊ አውሮፒ የኮሚኒዝም መውዯቅ ተከሰተ እዱሁም የሶቪየት ዩኒየን ነፃ ወዯ ሆኑ ሪፏብሉኮች መሰነጣጠቅ፡፡

101


የሕንዴ የነፃነት እንቅስቃሴ 

ህንዴ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ነበረች፤የህንዴ ብሄራዊ ኮንግረስ የተመሰረተው በ1885 ዓ.ም ሲሆን ይህም ሇብሔራዊ ነፃነት የሚዯረገውን ትግሌ ሇመምራት ነበር፡፡ የህንዴን ሃብት ብሪታንያ ራሷን ሇማበሌፀግ ትጠቀምበት ነበር በሁሇቱ የአሇም ጦርነቶች መካከሌ በነበረው ጊዜ ህንድች ሇብሄራዎ ነፃነት ትግሌ አውጀው ነበር በላሊ በኩሌ ብሪቲሽ ዯግሞ በሙስሉሞች እና በሂንደ መካከሌ ሌዩነቶችን ሇመዝራት ይሰሩ ነበር፡፡ ይህም ህንድች ራሳቸውን በራሳቸው ሇማስተዲዯር የሚያዯርጉትን ትግሌ ሇማዲከም ነበር በ1906 ዓ.ም የሙስሉም ሉግ ከህንዴ ብሄራዊ ኮንግረስ ተከፌል ወጥቶ ነበር ይህንም የሆነዉ ሇህንዴ ሙስሉሞች መብቶች ሇመቆም ነበር፡፡ እናም ሉጉ ሇሙስሉሞች የመሰባሰቢያ ቦታ ሆኖ ነበር፡፡ የሕንዴ ብሄራዊ ኮንግረስ ዯግሞ ከሂንደዎች ጋር ይያያዝ ነበር በአንዲንዴ አጋጣሚዎችም/ሁኔታዎችም/ ሇምሳላ በ1919 ዓ.ም በተዯረገዉ የአምሪስተር ጭፌጨፊ ብሪቲሽ በህንዴ የነፀጻነት ትግሌ ሊይ ጭካኔ የተሞሇበት ሀይሌ ተጠቅማ ነበር፡፡

የሕንዴ ህዝብ ብሄራዊ ነፃነት ሇማግኘት ተነስቶ የነበረ እና ሇዚህም መስዋእትነት ሇመክፇሌ ተዘጋጅቶ የነበረ መሆኑ የግዴ መገሇጽ አሇበት ህንድች የነበራቸው ብሄራዊ የሃገር ፌቅር ስሜት በጣም ጀግንነት የተሞሊበት የነበረ ሲሆን በመጨረሻም ፌሬ አፌርቶ ነበር፡፡ የህንዴ ሌምዴም ከውጭ ሃገራት ተጽእኖ /ቁጥጥር/ ስር ነፃ ሇመውጣት ሲታገለ ከነበሩ ህዝቦች የሃገር ፌቅር ስሜት ነፃነትን ሇማግኘት ብቸኛው መንገዴ አንዯነበረ የሚያሳይ ትምህርት ነበር፡፡

በሁሇቱ የአሇም ጦርነቶች መካከሌ በነበረው ጊዜ የሕንዴ ብሄራዊ ኮንግራስ በብሪቲሽ ሊይ ሰሊማዊ የሆነ የትግሌ መንገድችን ይጠቀም ነበር፡፡ በ1930ዎቹ በመሃተመጋንዱ አመራር ስር የእምቢ /አሌገዛም ባይነት/ ዘመቻዎች በብሪቲሽ ሊይ ተካሂዯው ነበር ብሪቲሽም በግማሽ ሌብ የሚዯረጉ ማሻሻያዎችን ሇማዴረግ ትሞክር ነበር የሕንዴ ብሄራዊ ኮንግረስ ዯግሞ ተጨማሪ ይጠይቅ ነበር፡፡

በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ጊዜ የህንዴ ብሄራዊ የነፃነት ትግሌ ሇጊዜው ተዲክሞ ነበር፡፡ የህንዴ ብሄራዊ ኮንግረስ መሪዎች የሆኑት እንዯ መሃተመ ጋንዱ እና ጃሞህራሊሌ ነህሩ ያለ መሪዎችም ታስረው ነበር፡፡ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ማብቂያ ግን የነፃነት ትግለ በከፌተኛ ቆራጥነት እና ጥንካሬ ተጠናክሮ ነበር፡፡

ትኩረት፡- የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ህንዴ የአሁኖቹን ህንዴ፣ ፒኪስታን እና ባንግሊዳሽን የሚያካትት ትሌቅ ግዛት ነበረ የሕዝብ ቁጥሯም በ1945 ዓ.ም 400 102


ሚሉዮን አካባቢ ነበረ፤የህዝቡ ሁሇት ዋና ዋና ሃይማኖቶችም ሂንደይዝም እና እስሌምና ነበሩ፡፡ 

በሜይ 14 ቀን 1945 ዓ.ም ብሪቲሽ በጊዜው የነበሩትን የሃይማኖት ማህበረሰቦች ጥቅሞች

/ፌሊጎቶች/

በማየት

ማሻሻያዎችን

ሇማዴረግ

እና

ራሳቸውን

በራሳቸው

እዱያስተዲዴሩ ሇማዴረግ የሲሞሊ ኮንፇረንስን ጠርታ ነበር ነገር ግን የህንዴ ብሄራዊ ኮንፇረንስ በቦጋንዱ፣ ነህሩ እ ቪታሌ እየተመራ እዱሁም የሙስሉም ሉግ በመሃመዴ አራ ጂንሃ እየተመራ የብሪቲሽን ፔሮፕዛሌ ውዴቅ አዴርጎት ነበር፡፡ 

ነገር ግን በ1946 ዓ.ም በተሻሇ ዝግጅት /ሁኔታ/ ህንድች /ምንም እንኳ በብሪቲሽ የቅኝ አገዛዝ

ስር

ቢሆንም/

ጊዜያዊ

መንግስት

እና

የህግ

አውጭ

ጉባኤ

መመስረት

ተፇቅድሊቸው ነበር፡፡ 

በዚህም ነህሩ የጊዜዊው መንግስት መሪ ሆኖ ተሾመ በዚህ ጊዜ የሙስሉሙ ሉግ የተሇየ /ሇብቻው/ የሙስሉም ሃገር ሇመፌጠር እየወተወተ ነበር ይህም በኋሊ ሊይ ፒኪስታን የሆነው ነው በህንዴ ተሾሞ ሲያስተዲዴር የነበረው የመጨረሻ እና የብሪቲሽ መንግስት በ1947 ዓ.ም በዚያው በህንዴ ንዐስ አህጉር ውስጥ ሇሁሇት የተሇያዩ ሃገራት ነፃነት ሇመስጠት ተስማሙ እነዚህም ፒኪስታን /ሙስሉም/ እና ህንዴ /በዋናነት ሂንደ /የሆኑ ናቸው፡፡

በጃንዋሪ 26 ቀን 1947 ዓ.ም ህንዴ ጃዋሃርሊሌ ነህሩ የመጀመሪው ጠቅሊይ ሚኒስትር ሆኖ ነፃ ሃገር ሆነች ፒኪስታንም መሃመዴ አሉ ጂናህ የመጀመሪያው ፔሬዝዲንቷ ሆኖ ነጻ ሃገር ሆነች ከዚያም ፒኪስታን በይፊ የእስሌምና ሃገር መሆኗን ስታውጅ ህንዴ ዯግሞ ሃይማኖት እና መንግስት የተሇያዩባት ሃገር(secular country) መሆኗ ታወጀ፤ በነፃነቱ ጊዜም በፕኪስታን ሂንደዎች ሊይ በሙስሉሞች ጥቃቶች ይሰነዘሩ የነበረ ሲሆን እናም ተመሳሳይ ጥቃቶችም በህንዴ ባለ ሂንደዎች በሙስሉሞች ሊይ ይፇፀም ነበር፤ እነዚህም

ግጭቶች

በሁሇቱም

ወገኖች

በኩሌ

ወዯ

ብጥብጥ

የንብረት

ውዴመት

ዴብዯባዎች እና የሰዎች መገዯሌ አምርተዉ ነበር፡፡ 

ህዝቡ የቤት አካባቢያቸውን ሇቀው ሇመሄዴ ተገዯው ነበር በርካታ ቁጥር ያሊቸው ሙስሉሞች ከህንዴ ወዯ ፒኪስታን ተሰዯው ነበር፡፡ በተመሳሳይም ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው ሂንደዎች ፒኪስታንን ጥሇው ወዯ ህንዴ ሄዯዋሌ፡፡ እነዚህም ክስተቶች በጣም አሳዛኝ ነበሩ፡፡ ማህተመጋንዱ ሇሁሇቱም ሃይማኖቶች ተከታይ ማህበረሰቦች እንዱቻቻለ

103


ይመክር ነበር፡፡ ነገር ግን አክራሪዎች (extremists) አሌሰሙትም፤በርግጥም በ1948 ዓ.ም አንደ የሂንደ አክራሪ ማህተመ ጋንዱን ገዯሇው፡፡ 

በህንዴ ክፌሇ አህጉር ሲዯረግ የነበረው ረጅም የነፃነት ትግሌ ታሪክ በዚህ መሌኩ ተጠናቀቀ የተሇያዩ ነፃ ሃገራት በመሆኑም ህንዴ እና ባንግዲዳሽ መሌካም ጎረቤቶች ነበሩ፡፡ ነገር ግን የፒኪስታንና ህንዴ ግንኙነት መሌካም አሌሆነም በህንዴና ፒኪስታን መካከሌ ግንኙነት በባህሪው ውጥረት የተሞሊበት ነው /አንዲንደም/ በጊዜያዊ በጦር መሳሪያ የታጀቡ ግጭቶች ያስተናግዲሌ ሁሇቱም ሃገራትም የኒውክላር ጦር መሳሪያ ባሇቤትም ሆነዋሌ፡፡

የብሪቲሽ ህንዴ ወዯ ሶስት ሃገራት መከፊሌ /ህንዴ፣ ፒኪስታን እና ባንግሊዳሽ/ በተሇያዩ ቡዴኖች በሶስቱ ህዝቦች የተሇያዩ የብሄራዊ ማንነት ጉዲይ/መካከሌ መቻቻሌ እና ግሌጽ ውይይት እንዲይኖር የሚከሇክሇው የቅኝ ግዛት ስርአት ውጤት ነበር፡፡ ነገር ግን የነዚህ የተሇያዩ

ሃገራትም

መፇጠር

ሇሃገሪቱ

ህዝቦች

ራሳቸው

በራሳቸው

የማስተዲዯር

መብታቸውን አረጋግጦሊቸዋሌ፡፡

ኢንድኔዥያ ከሆሊንዴ ቅኝ ግዛትነት ወዯ ነፃ ሃገርነት 

ኢንድኔዥያ በፒስፉክ አካባቢ የምትገኝ የስፒይስ አይሊንዴ ስትሆን የኔዚርሊንዴስ ቅኝ ግዛት ነበረች፡፡ በሁሇቱ ጦርነቶች መካከሌ /1918-39/ የኢንድኔዥያ ብሄራዊ ትግሌ ሇነፃነት ጠንካራ ሆኖ ነበር የሶሌከራዴ /የሕዝብ ም/ቤት/ የሚባሇው የቅኝ ገዢው ፒርሊማም ነፃነት ሇሚፇሌጉት ኢንድኔዥያውያን ብዙም ጥቅም አሌነበረውም ከዚህ ይሌቅ እንድኔዥያዎች ራሳቸውን ሇነፃነት ሇመታገሌ ማዯራጀት ጀምረው ነበር፡፡ በዚህም መንፇስ

ነበር

ሱካርኖ

በ1931

ዓ.ም

የብሄራዊ

ፒርቲ

/የኢንድኔዥያ

ፒርቲ/ን

የመሰረተው ነገር ግን በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ጃፒን ኢንድኔዥያን መውረሯ ኢንድኔዥያዎች በኔዘርሊንድች ሊይ የሚያዯርጉትን ትግሌ አስቁሞት ነበር፡፡ 

በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ኢንድኔዥያዎች ከወረራው የጃፒን ወታዯሮች ጋር ሲዋጉ ነበር፡፡ በ1945 ዓ.ም ኢንድኔዥያዎች የብሪቲሽ ወታዯሮች በቦታው ከመዴሳቸው በፉት ሃገራቸውን ከጃፒን ነፃ ማውጣት ችሇዉ ነበር፤የብሪቲሽ ወታዯሮችም ወዯ ኢንድኔዥያ የመጡት የጃፒንን ወታዯሮች ትጥቅ ሇማስፇታት ነበር፤በጊዜው ኢንድኔዥያዎች ነጻ የሆነ ሪፏብሉክ ፇጥረው ነበር፡፡ ነገር ግን ብዙም ሳይቆዩ ኔዘርሊንዴ አገዛዟን ሇማስመሇስ /መሌሳ ሇመመስረት/ ተስፊ በማዴረግ በዴጋሚ ወዯ ኢንድኔዥያ መጥታ ነበር፡፡ 104


ይህም በኢንድኔዥያ ኔዘርሊድችን ሇማስወጣት የፀረ ቅኝ አገዛዝ ጦርነት እንዱጀመር አዴርጎ ነበር፡፡ በኔዘርሊንዴ እና ኢንድኔዥያዎች መካከሌ የተዯረገው ውጊያ /ወታዯራዊ/ በኦገስት 1950 ዓ.ም አበቃ፣ በዚህም የኔዘርሊንዴስ ኢንድኔዥያ ማህበር ህብረት የሚባሌ የሽግግር ጊዜ መንግስት ወዯ ነፃነት እየሄዯች /እያመራች/ ያሇችውን ሃገር ሇማስተዲዯር ተመሰረተ ይህም ማህበር/ህብረት/ እዱፇርስ ተዯርጎ ኢንድኔዥያ በሜይ 1956 ዓ.ም ነፃ ሪብሉክ ሆነች፡፡

በዚህም የኢንድኔዥያ ሪፏብሉክ የመጀመሪያው ፔሬዝዲንት ሱካርኖ ሆነ ኢንድኔዥያ እስሊማዊ

ሃገር

በተጨማሪም

ናት፡፡

የሱካርኖ

የምዕራባውያኑን

መንግስት

የሶቪየት

ኢምፓሪያሉዝም

ዩኒየን

ይቃወም

ዯጋፉ

ሆኖ

ነበር፡፡

ነበር/ከምዕራባውያኑ

ኢምፓሪያሉዝም በተቃራኒ ቆሞ ነበር/ በነን አሊይንዴ ንቅናቄ /በገሇሌተኛነት ንቅናቄ/ ውስጥም ኢንድኔዥያ ከህንዴ ቼኮዝሊቺያ እና ግብጽ ጋር በመሆን እንቅስቃሴ/ሃይሌ ሆና ነበር፡፡

የአረብ እስራኤሌ ግጭቶች 

ከመጀመሪያው የአሇም ጦርነት በኋሊ በተዯረገ የሰሊም ስምምነት ፕሉስታይን የሚባሇው የአቶማን

ግዛት

በብሪቲሽ

አስተዲዯር

ስር

የአዯራ

ግዛት

ተዯርጎ

ነበር

በጊዜው

ፒሊስታይን /ፌሌስጤም/ እና 6 ሚሌዮን ቁጥር ያሊቸው አይሁድች ነባራት አብዛኞቹ ዯግሞ አረቦች ነበሩ ከዚያም በዚዮኒዝም /ጽዮናዊነት/ ንቅናቄ በሚዯረጉ ጥረቶች ምክንያት

በተዯረጉ

ከፌተኛ

የአይሁድች

ስዯት/ፌሌሰት/

ምክንያት

በፒሇስታይን

/ፌሌስጤም/ የነበረው የአይሁዴ ህዝበ ቁጥር ጨምሮ ነበር፡፡ ዚዮኒዝም በ19ኛው ክ/ከተመን የተጀመረ እንቅስቃሴ ነበር እናም በዋናነት በኢውሮፔ በሚኖረዉ ቲዮድሮ ኸርዝሌ በተባሇ አይሁዴ በሚዯረጉ ጥረቶች ምክንያት ንቅናቄው ያሇማቋረጥ እያዯገ ነበር፡፡ 

የዚዮኒዝም ዋና አሊማ የነበረው ሇአይሁድች ፌሌስጤም /ፒሇስታይን/ ውስጥ ሃገር ሇመፌጠር

ነበር፡፡

ይህንንም

አሊማ

ሇማሳካት

ዴርጅቱ

/ንቅናቄው/

አይሁድች

በፌሌስጤም እንዱሰፌሩ ያበረታታ ነበር፡፡ በ1917 ዓ.ም የባሌፍር ዱክሊሬሽን በሚባሇው አዋጅ ብሪታንያ ፌሌስጤምን ሇአይሁድች ሇመስጠት ቃሌ ገባች፡፡ ነገር ግን ከዚያ ቀዯም ብል በ1915 ዓ.ም ብሪቲሽ ይህን ተመሳሳይ ቃሌ ሇአረቦቸ ገብታ ነበር፡፡ በፌሌስጤም ያለ የአይሁዴ ሰፊሪዎች ቁጥር በከፌተኛ ሁኔታ እያዯገ ሲሄዴ /በሁሇቱ የአሇም 105


ጦርነቶች መካከሌ/ በፌሌስጤም ባለ አረቦች እና አይሁድች መካሌ ግጭት ተጀመረ፣ በጊዜው የብሪቲሽ ባሇአዯራ መንግስት የአረብ አይሁዴ ግጭትን ሇመፌታት አሌቻሇም ነበር፡፡ የግጭቱ መሰረታዊ ምክንያት የነበረው በአረብ እና አይሁዴ ናሽናሉዝም መካከሌ የነበረው ፈክክር ነው/እዱሁም/፤የመካከሇኛው ምስራቅ ስትራቴጂያዊ ጠቀሜታ ያሇው አካባቢ መሆኑ እና የዘይት ምንጭ መሆኑ በአረብ አይሁዴ ግጭት የነዲጅ ዋጋ ጨምሮ ነበር፡፡ 

የሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ማብቃትን ተከትል በአረቦች እና አይሁድች መካከሌ ያሇው ግጭት በስፊት እና በመጠን አዴጎ ነበር በጊዜው የዚዮኒስት ንቅናቄ /ናዚ በአውሮፒ አይሁድች ሊይ ባዯረሰው ጭፌጨፊ ምክንያት/ አሇም አቀፌ ሃዘኔታ አግኝቶ ነበር በውጤቱም

ንቅናቄው

አይሁድች

ወዯ

ፌሌስጤም

የሚዯርጉትን

ስዯት

/ፌሌሰት/

በተጨማሪነት ሇማስቀጠሌ ማዯራጀት ቀጠሇ በፌሌስጤም ጉዲይ ሃሊፉነት የነበረበት የብሪቲሽ መንግስትም ይህን ስዯት ማስቆም አሌቻሇም ነበር፡፡ እየጨመረ የመጣው የአይሁዴ ስዯት እና የዚዮኒስት ፌሌስጤምን የአይሁዴ ሃገር የማዴረግ አሊማ የአረብን ጥሊቻ ጨመረው እንዱሁም በብሪቲሽ የአዯራ መንግስት ባሇስሌጣኖች(ኦፉሺያልች) ሊይ በአይሁድች ሲፇፀሙ የነበሩ ጥቃቶች ነበሩ የብሪቲሽ ባሇስሌጣናት በፌሌስጤም ስርአት ማስጠበቅ አሌቻለም ነበር፡፡ በ1947 ዓ.ም የብሪቲሽ መንግስት በፌሌስጤም ሊይ ያሇውን የአዯራ የሞግዚት ስሌጣን ሇማቋረጥ እና የፌሌሰጤምን ችግር ሇተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ሇማስተሊሇፌ/ሇማቅረብ/ ያሇውን እቅዴ ይፊ አዯረገ በተባበረቱ መንግስታት ዴርጅት ኮሚሽን ሪፕርት መሰረት የፀጥታው ም/ቤት ፌሌስጤም ወዯ ሁሇት/ወዯ አይሁዴ እና አረብ ሃገራት/ እንዴትካፇሌ ወሰነ ነገር ግን እየሩሳላም በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ቁጥጥር ስር ሆና አሇም አቀፌ ከተማ እንዴትሆን ተዯረገ ዜኒስቶች ይህን እቅዴ/መፌትሄ /ተቀበለት ነገር ግን የአረብ አሇም ሇፌሌስጤም አረቦች ራሱን በራሱ የሚስተዲዯር መብት በመጠየቅ ተቃወሙት አረቦች ፌሌስጤም ሳይከፊፇሌ ነፃ የአረብ ሃገር እንዱሆን ፇሌገው ነበር፡፡ በሜይ 14 ቀን 1948 ዓ.ም ብረታንያ ከፌሌስጤም ሇቃ ወጣች በፌሌስጤም የሚገኑ አይሁድችም ወዱያውኑ እነሱ እስራኤሌ ብሇው የሚጠሯት ነፃ የሆነች የአይሁዴ ሪፏብሉክ መመስረቷን አወጁ ዋና ከተማዋንም ቴሌ አቪቭ አዯረጉ ይህም ክስተት በአረቦች እና በአዱሲቷ ሃገር በእስራኤሌ መካከሌ ዯሞ አፇሳሽ ግጭት መጀመራቸውን አመሊከተ ይህም ግጭትና ያሇምንም መፌትሄ

106


የመካከሇኛውን ምስራቅ ታሪክ ዋና ክፌሌ /አካሌ/ ሆኖ ሇግማሽ ክፌሇ ዘመን ያህሌ ቀጥሎሌ፡፡ 

ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ሇአዱሲቷ ሃገር እውቅና አንሰጥም ያለ የአረብ ሃገራት ከእስራኤሌ ጋር አራት ጦርነቶችን ተዋግተዋሌ፡፡ በነዚህም በአራቱ የአረብ እስራኤሌ ጦርነቶች መካከሌ እውነተኛ ሰሊም አሌነበረም እናም እስከ 1977 ዓ.ም ዴረስ ማንም የአረብ ሃገር ሇእስራኤሌ ሃገርነት እውቅና አሌሰጠም ነበር፡፡

የመጀመሪያው የአረብ እስራኤሌ ጦርነት የተጀመረው የእስራኤሌ ሃገር እንዯተመሰረተች ወዱያውኑ ነበር በ1948 ዓ.ም ፀዯይ ሊይ 5 የአረብ ሃገራት እነዚህም ግብጽ፣ ሶሪያ፣ ሉባኖስ፣ ትራንስ ጆርዲን እና ኢራቅ እስራኤሌ ሊይ ጥቃት ፇፀሙ፡፡ በዚህ እስከ 1949 ዓ.ም በቀጠሇ ጦርነት ቁርጠኛ የነበረው የእስራኤሌ ጦር የአረብ ሃገራቱን ጦር አሸነፇ፤ በዚህም ጦርነት ውጤት እስራኤሌ የበሇጠ መሬት በማግኘት የበሇጠ ትሌቅ ሆነች እስራኤሌ ካገኘቻቸው ግዛቶች ውስጥ ግማሽ እየሩሳላም እና የሜዱትራንያን ውቅያኖስ ሰሜን ምዕራብ ዲርቻዎች አካባቢ ያሇ ወሽመጥ ይገኙበታሌ፤ ትራንስ ጆርዲን በጦርነቱ የተወሰነ ስኬት ያገኘች ብቸኛዋ የአረብ ሃገር ነበረች፣ የትራንስ ጆርዲን ጦር የመአከሊዊ ፌሌስጤምን ኮረብታማ አካባቢዎች በስኬታማነት ያዘች፤ ከጦርነቱ በኋሊ ትራንስ ጆርዲን ይህን ግዛት ወሰዯች እና ሃገሪቷ ስሟን ጆርዲን በማሇት ቀየረች፤ በጆርዲን የተያዘው ከጆርዲን ወንዝ ባሻገር ያሇው ግዛት የጆርዲን ወንዝ ምዕራብ ዲርቻ ነበር፤ በጦርነቱ መጨረሻ የተፇረመው የተኩስ አቁም ስምምነት እና ከዚያም ጦርነቱን ያስቆመውን ስምምነት ያዯራዯረው የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ነበር፡፡

ነገር ግን አረቦች ማናቸውንም የመጨረሻ የሰሊም ትሪቲ /ስምምነት/ ሇመፇረም ፇቃዯኛ አሌነበሩም/ራሳቸውን ሇላሊ ጦርነት ሉያዘጋጁ/ የመጀመሪያው የአረብ እስራኤሌ ጦርነት 750,000 /ሰባት መቶ አምሳ ሺህ/ የፌሌስጠየም አረቦች መኖሪያቸው የነበረውን ሃገር ትተው

እንዱሄደ

አስገዴዶቸዋሌ፡፡

የአይሁዴ

የእስራኤሌ

ሃገር

ከተፇጠረችበት

የፌሌስጤም ግዛት ወጥተው ሄደ አብዛኞቹም በአካባቢው ወዲለ የአረብ ሃገሮች ተንቀሳቀሱ በመጀመሪያ አካባቢ የተወሰኑት የፌሌስጤም ስዯተኞ/በባህሊዊ/ መሪያቸው ስር በመሆን ሃገራቸውን መሌሶ ሇማግኘት /ሇመያዝ/ እንዯ ፋዲየን ወይም አማጺዎች ተዋግተው ነበር፡፡ ይህን አሊማቸውን ሇማሳካት ሳይሳካሊቸው ሲቀር ፌሌስጤሞች ወዯ አሌፊታህ /የዯፇጣ ውጊያ የሚያዯርግ ቡዴን/ እና ወዯላልች የአሸባሪ ዴርጅቶች /ሇምሳላ ብሊክ ሴፔቴምበር/ ፉታቸውን አዙረው ነበር ከዚያም የተሇያዩ የፌሌስጤም 107


አረብ ቡዴኖች እና ዴርጅቶች ተቀሊቅሇው በ1964 ዓ.ም የፌሌስጤም ነፃ አውጭ ዴርጅትን ፇጠሩ የፌሌስጤም ነፃ አውጭ ዴርጅት በስዯት ሊይ ያሇ መንግስት መሰረት እናም በተጨማሪ በእስራኤሌ ሊይ የዯፇጣ ውጊያ ጦርነት ያካሂዴ ነበር በወታዯራዊ እና ዱፔልማሲያዊ መንገድች ዴርጅቱ የፌሌስጤም አረቦችን ጥቅሞች ሇማስጠበቅ ይሞክር ነበር፤ የዴርጅቱ ዝነኛ እና የረጅም አመታት መሪ የነበረው ያሲር አረፊት ነበር፡፡ 

በጊዜው የእስራኤሌ አረብ የሆኑ ጎረቤት ሃገራት በአዱሲቷ ሃገር ሊይ የነበራቸውን ትግሌ በንቃት ቀጥሇው ነበር ሇዚህም በ1945 ዓ.ም ተመስርቶ የነበረውን አረብ ሉግን እንዯ መዴረክ ይጠቀሙ

ነበር ይህ የአረብ ሉግ የፌሌስጤምን ነፃነት

ቅዴሚያ

የሚሰጠው ጉዲይ አዴርጎት ነበር፡፡ ከ1945 ዓ.ም ጀምሮ የግብጹ ፔሬዝዲንት ገማሌ አብደሌ ናስር የአረብን አሊማ ሇማሳካት ዋና መሪ /ቻምፑዮን/ ሆኖ ነበር፡፡በ1956 ዓ.ም በመጀመሪያ ናስር በግብጽ ሰፌረው የነበሩትን ሁለንም የብሪቲሽ ወታዯሮች ከግብጽ እንዱመጡ አዯረገ ከዚያም የስዊዝ ካናሌ ካምፒኒን የመንግስት አዯረገ /ወረሰ/ በዚህ ካምፒኒ ሊይ ብሪታንያ እና ፇረንሳይ ዴርሻ ነበራቸው፡፡ ይህ የገማሌ አብዴሌ ናስር ተግባር ብሪታንያ እና ፇረንሳይን አስቆጣ የግብጽ ተግባር /በተጨማሪም/ ሇእስራኤሌም አዯገኛ ነበር እናም ሁሇተኛው የአረብ እስራኤሌ ጦርነት/በተጨማሪ የስዊዝ ጦርነት በመባሌ የሚታወቀው ጦርነት እስራኤሌ በግብጽ ሊይ ጥቃት ስትከፌት ተጀመረ ብሪታንያ እና ፇረንሳይም ጦርነቱን በእስራኤሌ በኩሌ በመሆን ተቀሊቀለ በዴጋሚ እስራኤልች የበሇጠ ጠንካራ ሆነው ተገኙ እናም ላልች የግብጽ ግዛቶችን ተቆጣጥረዋሌ ጦርነቱም በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ግፉት ብሪታንያ እና ፇረንሳይን እንዱያቆሙ ሲያስገዴዲቸው ሉያበቃ ቻሇ፡፡ የአሜሪካው ፔሬዝዲንት አይዞን አወር በስዊዝ ጦርነት ዯስተኛ አሌነበረም፡፡ ዋና ምክንያቱም የነበረው ጦርነቱ በመካከሇኛው ምስራቅ የሶቪየት ዪኒየንን ተጽእኖ ሉጨምር ይችሊሌ በማሇት ያምን ስሇነበረ ነው በርግጥም የተከሰተው /የሆነውም/ ይኸው ነበር፣ እስራኤሌም የተቆጣጠረቻቸውን ግዛቶች እንዴታስረክብ እንዴታምን ተዯርጋ ነበር የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ሰሊም አስከባሪ ሃይሌም እስራኤሌ እና ግብጽን ሇያያቸው /ገሊገሊቸው፡፡ 

ከዚያም የስዴስት ቀናቱ ጦርነት የሚባሇው የሶስተኛ የአረብ እስራኤሌ ጦርነት በ1967 ዓ.ም እስኪጀመር ዴረስ ቀሊሌ የማይባሌ መረጋጋት ሰፌኖ ነበር፡፡ ይህ የተጀመረ የነበረው በግብጽ /ናስር/ ኢራቅ፣ ጆርዯን እና ሶሪያ ነበረ በ1967 ዓ.ም ሜይ ወር መጀመሪያ ሊይ ከፌተኛ መጠን ያሇው የግብጽ ሃይሌ በሲናይ ሰፌኖ ነበር በዚያዉ ጊዜ 108


ናስር የገሌፌ ኦፌ አቀባን የእስራኤሌ መርከቦች እንዲይጠቀሙት ዘጋ በተጨማሪም ናስር በጊዜው የነበረውን የተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ዋና ፀሀፉ ከአካባቢው የተባበሩት መንግስታት ዴርጅትን የሰሊም አስከባሪ ሃይልች እንዱያስወጣ ጠየቀ በተጨማሪም ሶሪያዎች የእስራኤሌ መኖሪያዎችን ከጎሊን ከፌታ ቦታዎች ማዴረግ ጀመሩ እንዱሁም በእስርኤሌ እና በሶሪያ ሃይልች መካከሌ በሁሇቱ ሃገራት ዴንበር ሊይ ትናንሽ ግጭቶች ተከስተው ነበር ውጥረቶቹ እያዯጉ ሲሄደ የእስራኤለ መከሊከያ ሚኒስቴር ሞሺ ዲያን ቀዴሞ ጥቃት መሰንዘርን ሇመጀመር ወሰነ አሜሪካ፣ብሪታንያ እና የጀርመን ፋዯራሌ ሪፏብሉክ /ምዕራብ ጀርመን/ ምንም እንኳን በጦርነቱ በቀጥታ ባይሳተፌም እስራኤሌን ዯገፈ ሶቪየት ዩኒየንም በተመሳሳይ መሌኩ አረቦችን ዯገፇች ከጁን 5-10 1967 ዓ.ም ዴረስ ባሇው ጊዜ የእስራኤሌ አየር ሃይሌ የናስርን አየር ሃይሌ ካወዯመ በኋሊ የእስራኤሌ ወታዯሮች ስዊዝ ካናሌ ዯረሱ እንዱሁም የእስራኤሌ ጦር ጆርዲኖችን በዌስት ባንክ አሸነፇ እናም ሁለንም በጆርዲን ተይዞ የነበረውን የፌሌስጤም ግዛት ወሰደ በተጨማሪም የሶሪያ ሃይልች በጎሊን ሃይትስ ከፌተኛ ሽንፇት ዯረሰባቸው በጁን 10 ቀን 1967 ዓ.ም ሶሪያ እና ግብጽ የተኩስ አቁም ስምምነት አዯሇጉ እስራኤሌም በዚህ ጦርነት በማሸነፎ የተዘጋባትን ገሌፌ ኦፌ አቃባ መሌሶ መክፇት ብቻ ሳይሆን የጎሊን ሃይትስ፤ዌስት ባንክ፤ጋዛ ስትሪፔ እና ሲናይ ፓኒንሱሊ /ቦታዎችን /መቆጣጥር ቻሇች

በኋሊ

ሊይም

እነዚህን

የያዝቻቸውን

ቦታዎች/ግዛቶች/

በእስራኤሌ

ከጦር

እንቅስቃሴ ነፃ እንዯሆነ አካባቢ ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ፡፡ 

በ1970 ዓ.ም የግብጽ ፔሬዝዲንት ናስር ሞተ እና በዚህም በ1972 ዓ.ም በአንዋር ሳዲት ተተካ በሙኒክ /ምዕራብ ጀርመን/ አልምፑክ ጨዋታዎች ሊይ የእስራኤሌ አትላቶች በሰዎች ተጨፇጨፈ በኦክቶበር 1973 ዓ.ም አራተኛው የአረብ እስራኤሌ ጦርነት ተጀመረ ይሄ ጦርነት በተጨማሪም ዮም ኩፏር ጦርነት ተብል ይታወቅ ነበር፡፡ ምክንያቱም አረቦች ይህን ጦርነት የጀመሩት የአይሁድች ሃይማታዊ በአሌ በሆነው ዮም ኩፏር በሚያከብሩበት ሰዓት ነበረ፤ዴንገተኛ ጥቃት በመሰንዘር አረቦች ብዙም ረጅም ጊዜ ያሌቆየ ስኬት መጀመሪያ አካባቢ አግኝተው ነበር በሶስት ሳምንት ውስጥ የተኩስ አቁም ተዯረገ በጊዜው የእስራኤሌ ሃይልች ወዯ ግብጽ እና ሶሪያ ዘሌቀው እየገቡ ነበሩ፡፡ በ1978 ዓ.ም ፔሬዝዲንት ሳዲት ከጠቅሊይ ሚኒስቴር ጫናቼም ቤጊን ጋር የካምፔ ዳቪዴ ስምምት ተፇረሙ በዚህ ስምምነት ግብጽ ሇእስራኤሌ ሃገርነት ሙለ እውቅና ሰጠ፡፡ ነገር ግን ይህ ከእስራኤሌ ጋር ሰሇም መፌጠር ያዯረገው ሙከራ በአረብ 109


አክራሪዎች እጅ እንዱገዯሌ አዯረገው ስሇዚህም ከአራት ዯም አፊሳሽ ጦርነቶ በኋሊ የአረብ ሃገራት ፌሌስጤምን ነፃ የማውጣት አሊማቸውን ሇማሳካት አሌቻለም በዚህም የአረብ እስራኤሌ ግጭቶች ቀጥሇው ነበር እናም የፌሌስጤም አረቦች ኢንቲፊዲ /ሪቮት/ የሚባሌ ትግሌ መጠቀም ጀመሩ፡፡

የቬትናም ጦርነት 

ቬትናም ከ1880ዎቹ ጀምሮ በዯበብ ምስራቅ ኤዥያ የነበረው የፇረንሳይ ኢንድቻይና ቅኝ ግዛት አካሌ /ክፌሌ/ ነበረች በሁሇተኛው የአሇም ጦርነተ ጊዜ ኢንድኔዥያ በጃፒኖች ስር ነበር ፇረንሳይ ከቦታው ሇቃ ነበር ነገር ግን ቬትናሞች ከ1944 ዓ.ም ጀምሮ በሆቺሚኒ መሪነት በጃፒኖች ሊይ ገበሬውን መሰረት ያዯረገ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ጀምረው ነበር በ1945 ዓ.ም ጃፒኖች በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ሲሸነፈ ቬትናም ነፃ ሃገር ሆነች ጃፒን በጦርነቱ ከተሸነፇች በኋሊ የብሪቲሽ እና የቻይናን ኮሚንታንግ ሃይልች የያዙት የአሊይዴ ሃይልች ጃፒኖችን ሇማስወጣት ወዯ ኢንድቻይና መጥተው ነበር፡፡ እነዚህ ሃገራት የኢንድቻይና /ቬትናምን ጨምሮ/ የነፃነት አዋጅን ችሊ በማሇት በ1946 ዓ.ም ፇረንሳይ አካባቢውን መሌሳ በቅኝ ግዛትነት ሇመያዝ እንዴትመሇስ አገዛት፡፡ ነገር ግን ሇፇረንሳይ ስሌጣኗን መሌሳ ሇመመስረት ቀሊሌ አሌሆነሊትም በተሇይ በኢንድቻይናው የቬትናም ክፌሌ ሊይ በጃፒን ወረራ ጊዜ በምስራቅ ቬትናም ያለ ናቪናሉስት ሃይልች ከሊይ እንዯተገሇፀው የተቃውሞ ንቅናቄ ጀምረው ነበር የዚህ ንቅናቄ ተዋጊ ሃይሌ ቪትሚንህ ይባሊለ፡፡ ይህም ቀዴሞ በጃፒኖች ሊይ የሚዯረግ የዯፇጣ ወጊያ እንቅስቃሴ ነበር የቪትሚነህ መሪ የነበረው ሆቺ ሚኒ ነበር፡፡ ይህ ግሇሰብ ማርክሲስት እና ናሽናሉስት ነበረ፡፡ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት መጨረሻ ሊይ ቪትሚንህ በሆቸሚኒ መሪነት ስር ነፃ የቬትናም ሪፏብሉክ መመስረቷን አወጀ፡፡

ፇረንሳይ በበኩሎ የቪትሚነህን የነፃ ሃገር ሪፏብሉክ መመስረት አዋጁ /ዱክሊሬሽን/ እውቀት አሌሰጠችውም ነበር ይሌቁንም ፇረንሳይ በኢንድቻይና ውስጥ ሶስት ራሳቸውን የሚያስተዲዴሩ ሃገራት /ካምቦዱያ፣ ሊአስ እና ቬትናም/ በፇረንሳይ ቅኝ ግዛት ቁጥጥር ስር ሆነው ፋዳሬሽን እንዱመሰርቱ ትፇሌግ ነበር በዚህ እቅዴ ፇረንሳይ ቬትናምን በንጉስ ባኦ ዲይ መሪነት ስር ሇማዴግ ይፇሌጉ ነበር ነገር ግን ቪትምነህ ይህን ሃሳብ ባሇመቀበሌ ሙለ በሙለ ነፃ የሆነች የቬትናም ሪፏብሉክ እንዴትመሰረት ይጠይቁ ነበር፡፡ 110


ዴርዴሮች ሳይሳኩ ሲቀሩ በቪትሚነህ እና በፇረንሳይ መካከሌ በ1946 ዓ.ም ውጊያ ተጀመረ ፇረንሳይም ቬትናምን መሌሳ ቅኝ ሇመግዛት አስባ ነበር እናም ይህ ጦርነት ጦርነቱን በሚቃወሙ የፇረንሳይ ዜጎች “ቆሻሻው ጦርነት” ይባሊሌ ቆሻሻው ጦርነት እስከ 1954 ዓ.ም ቆይቷሌ፡፡ ቪትሚንህ ከሶቪየት ዩኒየን እና ከቻይና ኮሚኒቶች /ማሇትም ኮሚኒስቶች በቻይና በ1949 ዓ.ም ስሌጣን ከያዙ በኋሊ/ ዴጋፌ ያገኝ ነበር፡፡ የቬትናም ህዝብ የወታዯራዊ ቴክኖልጂ የበሊይነት ከነበራቸው ከፇረንሳይ እና አሜሪካ ጋር በተከታታይ ባዯረገው ጦርነት ከፌተኛ መስዋእትነት ከፌለአሌ፡፡ የነዚህ ሃይልች የቴክኖልጂያዊ የበሊይነት ቢኖርም የቬትናሞች አርበኝነት ሃገር ፌቅር ቀጥል ነበር በርግጥም የቬትናሞች ብሄራዊ የሃገር ፌቅር በአሇም ሊይ በነበሩ ነፃነት ወዲዴ ህዝቦች ግሇሰቦች እና የቬትናም ህዝቦች ከወጭ ወራሪዎች ጋር የሚያዯርገውን ትግሌ በዯገፊ የአሇማችን ቀሪ ሃገራት /ላልችም/ የአሇም አቀፌ አርበኝነት ተዯግፍ ነበር፡፡

በላሊ በኩሌ ፇረንሳይ በበኩሎ ከአሜሪካ ከፌተኛ ዴጋፌ ታገኝ ነበር በዚህ ዴጋፌ አሜሪካ ፇረንሳይ በቬትናም ኮሚንስት ስሌጣን አንዲይዝ ትከሊከሊሇች ብሊ ተስፊ አዴርጋ ነበር አሜሪካውያኖች ኮሚኒስቶች አሜሪካ በአካባቢው ያሊትን ኢኮኒሚያዊ እና ፕሇቲካዊ ጥቅሞች አዯጋ ሊይ ይጥሊለ ብሇው ፇርተው ነበር፡፡ ይህ ከፌተኛ ወጪ ጦርነት ሇ7 አመታት ቀጥል ነበር በመጨረሻም ፇረንሳይ ተሸነፇች በሜይ 1954 ዓ.ም በዱን ቢንፊ ጦርነት ከ16,000 በሊይ የፇረንሳይ ወታዯሮች ተከበው ነበር፤በርካቶች ተገዯለ እና የተቀሩትም ሇመማረክ ተገዯደ በጁሊይ 1954 በጄኔቭ ስዊዘርሊንዴ አሇም አቀፌ ኮንፇረንስ ተዯረገ የ1945 ዓ.ም ጄኔቫ ኮንፇረንስ ከብሪታንያ አሜሪካ ሶቪየት ዩኒየን እና ኮሚኒስት ቻይና የመጡ ተወካዮች ተገኝተውበታሌ በዚህም ኮንፇረንስ ፇረንሳይ በሙለ ኢንድቻይና ሊይ የነበሩትን አገዛዝ ማብቃት በይፊ ተቀበሇች ካምቦዱያ፤ሊኦስ እና ቬትናምም አንዲቸው ካንዲቸው የተሇዩ ነፃ ሃገራት እንዱሆኑ ተዯረገ በኮንፇረንሱ ከተዯረጉ ስምምቶች አንደ የሆነው ቬትናም በ18ኛው ፒራሉሌ ሊይ ሇጊዜው ወዯ ሰሜን እና ዯቡብ እንዴትከፇሌ የሚሌ ነበረ ይህ ክፌፌሌ በ1955 በሰሜን ቬትናም ውስጥ በሆቺ ሚኒ ስር/መሪነት/ የኮሚኒስት ሃገር/መንግስት/ ፇጠረ በዯቡብ ቬትናም ዯግሞ ምዕራባውያንን የሚዯግፌ መንግስት በንጎዱን ዱም መሪነት ስር ተመሰረተ በተጨማሪም በዚሁ ጊዜ ሃገሪቷ/ቬትናም/ በሁሇት አመት ጊዜ ውስጥ ሉዯረግ ከታቀዯው ከሚዯረገው ምርጫ በኋሊ በአንዴ መንግስት ስር ተመሌሳ እንዯምትዋሃዴ ተወስኖ ነበር፡፡

111


ነገር ግን ይሄ የጄኔቫ ኮንፇረንስ ራሱ ከማብቃቱ በፉት ክፌፌለ በሁሇቱ ቬትናሞች መካከሌ ወዯ ጦርነት ሉያመራ እንዯሚችሌ የሚያሳዩ ምሌክቶች ነበሩ፡፡ ይህም በተሇይ ግሌጽ የሆነው የዯቡብ ቬትናም መሪዎች ከአሜሪካኖች ጋር አንዴ ሊይ የጂኔቫ ስምምነትን ሇመፇረም ፇቃዯኛ ሳይኑ ሲቀሩ ነው፤ይህም የሆነዉ ሇተጨማሪ ተቃውሞ ነበር፤አሜሪካም ብትሆን አንዴ የምትሆነው ቬትናም /ከምርጫው በኋሊ/ በኮሚኒስት ቁጥጥር ስር ሌትወዴቅ ትችሊሇች ብሊ ፇርታ ነበር፡፡ ይህም ፌርሃት መሰረት የሇሽ አሌነበረም ምክንያቱም ከኮንፇረንሱ በኋሊ ኮሚኒስቱ ሰሜን ቬትናም ሃገሪቷን እንዯ ኮሚኒስት ሃገር መሌሶ ሇማዋሃዴ መስራት ጀምሮ ነበር፡፡ ይህንንም ሇማሳካት ቬትሚነህ በመሊው ዯቡብ ቬትናም ውጊያ /ኦፔሬሽን /ጀምረው የነበሩትን የዯፇጣ ውጊያ ሃይልችን ሇመጠቀም አቅድ ነበር፡፡ የኮሚኒስት ጉሬሊ ሃይልች በጦር መሳሪያ ሃይሌ በመጠቀም አንዴ የሆነች እና ኮሚኒስት ቬትናምን ሇመፌጠር ይጥሩ ነበር በ1960 ዓ.ም የዯቡብ ቬትናሞች ኮሚኒስቶች /ቪትኮንጎች ተብሇው የሚታወቁት/ ቡዴኖች የተዯራጀ አንዴ የሆነ የዯፇጣ ውጊያ ንቅናቄ መሰረቱ ይህም በሰሜን ቬትናም የሚዯገፈ ቪትኮንግ እና በዯቡብ ቬትናም መንግስተ መካከሌ የእርስ በርስ ጦርነት መጀመሩን አመሊከተ፡፡

በ1961

ዓ.ም

አሜሪካ

ሇዯቡብ

ቬትናም

መንግስተ

የምታዯርገውን

የገንዘብ

እና

ወታዯራዊ ዴጋፌ ጨመረች በዚያው ጊዜ ሰሜን ቬትናም እና ቬትጎንግ ከሶቪየት ዩኒየን ዴጋፌ ያገኙ ነበር፡፡ ከዚያም ከገንዘብ እና ወታዯራዊ ዴጋፌ ባሇፇ አሜሪካ በግጭቱ ውስጥ በ1962 ዓ.ም በቀጥታ መሳተፌ ጀመረች በዯቡብ ቬትናም መንግስት በኩሌ ሆነው እየተዋጉ ሇነበሩት የአሜሪካ ወታዯሮችም እንኳ ኮሚኒስቶቹ በጣም ሃይሇኛ ሆነውባቸው ነበር፡፡ በ1964 ዓ.ም የዯቡብ ቬትናም 40 ፏርሰንት በቪትኮንግ ቁጥጥር ስር ውዴቆ ነበር በዚህ ምክንያት እያዯገ የነበረው ጭንቀት ሇቬትናም በነበሩት የአሜሪካ ሃይልቾ ሊይ ሲፇፀም ከነበረው ጥቃት ጋር ተዯምሮ የአሜሪካ ኮንግረስ የአሜሪካ ፔሬዝዲንት ሉንዯን ጆንሰን በሆቺ ሚኒ እና ሰሜን ቬትናም ሊይ “የጦር ሃይሌ ያካተተ ሁለንም /ማናቸውም/ አስፇሊጊ እርምጃዎችን” ሇመጠቀም ያቀረበውን ሃሳብ በመዯገፌ ዴምጽ እንዱሰጥ /እንዱወስን/ አዯረገው ይህም ጦርነቱ እንዱበሊሽ አዯረገ፡፡ በቬትናም የነበረ የአሜሪካ ሃይልች በቁጥር እንዱጨምሩ ተዯረገ በተጨማሪም አሜሪካ በሰሜን ቬትናም የቦምብ ዴብዯባ ጀመረች በዚህ ወታዯራዊ ዘመቻ አሜሪካ በአውርስትሉያ ኒውዚሊንዴ እና ዯቡብ ኮሪያ ትዯገፌ ነበር በ1966 ዓ.ም በሁሇቱም ተዋጊ ወገኖች የነበሩ ተዋጊ ሃይልች በብዙ መቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሆነው ነበር አሜሪካ ኮሚኒዝም ቬትናምን 112


ካሸነፇ /ከያዘ/ ወዯ ላልች የዯቡብ ምስራቅ ኤዥያ ሃገሮች ይስፊፊሌ ብሊ ትፇራ ነበር፡፡ በተጨማሪም የአሜሪካ መንግስት ሽንፇትን መቀበሌ አሌፇሇገም ነበር አሜሪካ በጦርነቱ ተጨማሪ ጥረት ባዯረገች ቁጥር ከዚያ ሇቆ መውጣቱም የበሇጠ አስቸጋሪ ሆኖባት ነበር /ምንም እንኳ በመጨረሻ ሇቆ መውጣት ግዴ ቢሆንባትም/ ከ1966 ዓ.ም በኋሊ ጦርነቱ ሇአስር አመታት ያህሌ ቀጥል ነበር በሶቪየት ዩኒየን እና በቻይና የሚዯገፈት የቬትናም ኮሚኒስቶችም እስከ መጨረሻው ሰው ሇመዋጋት ወስነው ነበር፡፡ የአሜሪካ ሃይል በእነሱ ሊይ ፌርሃትን ሇመፌጠር ያዯረጓቸውን ሁለንም ጥረቶች ስኬታማ በሆነ መሌኩ መከሊከሌ ችሇው ነበር የአሜሪካ ሃይልች ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ ባሇው የወታዯራዊ ቴክኖልጂ የተመሩት ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎችን ተጠቅማ ነበር፡፡ ነገር ግን የዘመናዊ አሇም ታሪክ ስፓሻሉስት የሆነው ጃክ ዋትሰን እንዯገሇፀው፤“ከባዴ የቦምብ ዴብዯባ፤የፀረ ሰው ጦር መሳሪዎች እና ላልችም ፌርሃት የሚፇጥሩ የጦር መሳሪያዎች እና የቪትኮንግ ጉሬሊዎችና በተሻሇ ሁኔታ ሇማየት /ሇማረጋገጥ/ ዛፍችን የሚያዯርቅ ጥቅም ሊይ የዋለ ኬሚካልች ቢኖሩም አሜሪካኖች ጦርነቱን እንዱያሸንፈ አሊዯረጋቸውም፡፡” 

ጦርነቱ እየቀጠሇ ሲሄዴ የአሜሪካ መንግስት በሃገር ቤት ከፌተኛ ተቃውሞ መግጠም ጀመረው ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው አሜሪካኖች መገዯሌ እና መቁሰሌ የሚያሳዩ ሪፕርቶች በጦርነቱ ሊይ ህዝባዊ ተቃውሞ እንዱነሳ አዯረገው /እዱሁም/ በርካታ አሜሪካውያን በቬትናም ዜጎች ሊይ የሚፇፀመውንም የጭካኔ ተግባራት የሚሳዩ ዜናዎች በጣም መዉጣት ጀምረዉ ነበር ከ1969 ዓ.ም ማብቂያ በኋሊ ጦርነቱን ቬትናማዊ ማዯረግ የሚሌ ፕሉሲ በፔሬዝዲንት ኒክሰን ተዋወቀ ይህም የመጣው በአሜሪካ ሊይ በዯረሰው ከፌተኛ ኪሳራ እና ከአሜሪካ ህዝብ በመጣው ተቃውሞ ምክንያት ነበር፡፡ በመጀመሪያ የአሜሪካ ወታዯሮች በግማሽ ተቀነሱ በመጨረሻም አሜሪካ ሙለ በሙለ ከቬትናም ሇቃ ሇመውጣት ተገዯዯች ሙለ በሙለ ሇቆ የመውጣቱ ሂዯት በተሇይ የተጀመረው በአሜሪካው ሄኔሪ ከሲንገር በፋብርዋሪ 17 ከተዯረገው የተኩስ አቁም ስምምት በኋሊ ነበር፡፡ በመጨረሻዎ የአሜሪካ ወታዯሮች በዛው አመት /1973/ ከቬትናም ሇቀው ወጡ በ1974 ዓ.ም የዯቡብ ቬትናም መንግስት ወዯቀ እና ቬትናም አንዴ የኮሚኒስት ሃገር ሆና ተመሰረተች፡፡

113


የጫይና ሶሻሉስት አብዮት በ1944 እና 1951 መካከሌ ባሇው ጊዜ ቻይና በማንቹ /ቺንግ/ ስርወ መንግስት ስረ የምትዲዯር የፉውዲሌ ስርአት ያሇባት ሃገር ነበረች በቻይና የጦር አዛዦች መካከሌ ከነበረው የእርስ በርስ ጦርነት ከጊዜ በሀዋሊ ኮሚንታንግ /ናሽናሉስቶች/ እና የቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ በአንዴ ሊይ በመሆን

በ1926

ዓ.ም

ስሌጣን

ያዙ

ኮሚንታንግ

የቡርዥዋ

ናሽናሉስት

ፒርቲ

ነበር

የኮሚንታንግ መሪ የነበረው ሶን ያት ሰን /1866-1925/ ሶን ያት ሰን ናሽናሉስት እና ፀረኢምፓሪያሉስት የነበረ ሰዉ ነው እና በቻይና ኮሚኒስቶች ይከበር ነበር የቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ በ1921 ዓ.ም ነበር የተመሰረተው ሰን ሲሞት የሪፏብሉካን መንግስቱ መሪነት በቺያንግ ካይ ሼክ ተወሰዯ፡፡ ከሰን ያት ሰን በተሇየ ቺያንግ ካይ ሼክ ከቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ ጋር የነበረውን ህብረት አይዯግፇውም ነበር፡፡ ስሇሆነም በ1927 ዓ.ም ቺያንግ ካይ ሼክ ህብረቱን አፇረሰው እና በኮሚኒስቶች ሊይ ጥቃቶችን ጀመረ በዉጤቱም የቻይና ኮሚስቶች ሇዯህንነታቸው ሲለ ረጅም ጉዞ አዯረጉ በዚህም ኮሚኒስቶች ከ9,000 ኪ.ሜ በሊይ የሚሽፌን ጉዞ አዴርገዋሌ፡፡ ጉዞውን ሲጀምሩ ከነበሩት ኦርጅናሌ 100,000 ሰዎች ውስጥ በሰሜን በኩሌ ከመሰረቱት አዱሱ መአከሊቸው ከመዴረሳቸው በፉት 3/4 ኛው ሞቶባቸዋሌ በዚህ ጊዜ ነበር ማኦ ዜድንግ የቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ መሪ በመሆን ብቅ ያሇዉ፡፡ በ1931 ዓ.ም ጃፒን ሰሜን ምስራቅ ቻይናን አጠቃች እና የቻይና ግዛት የሆነችውን ማን ቹሪያን ተቆጣጠረች እናም በ1937 ዓ.ም ጃፒን በቻይና ሊይ ሙለ ጦርነት ከፇተች ይህም ጦርነት የሲኖ ጃፒን ጦርነት በመባሌ ይታወቅ ነበር፡፡ ጦርነቱ በኤዥያ ሲዯረግ የነበረው የሁሇተኛው የአሇም ጦርነት አካሌ /ክፌሌ/ ሆኖ ነበር በቺያንግ ካይ ሼክ ስር ሆኖ እና የቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ በማኦ ስር ሆኖ የጃፒን ወራሪዎችን ሇመዋጋት ህብረት ፇጥረው ነበር፡፡ ነገር ግን ህብረታቸው የጠበቀ አሌነበረም /ሊሊ ያሇ ነበር/፡፡ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ጊዜ የተሇያዩ የቻይና ክፌልች በመንግስት በቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ እና ጃፒን ሃይልች ተወረው ነበር ጃፒን በ1945 ዓ.ም መሸነፎን ተከትል የኮሚኒተንግ እና ኮሚኒስት ሃይልች በመሊው /ሙለ/ ቻይና ሊይ ሇመቆጣጠር እና ስሌጣን ሇመያዝ እርስ በርስ ተዋጉ በትግለ ውስጥም ኮሚንታንግ /ኮሚንታንጎች/ በርካታ በጎ ጎኖች ነበራቸው በመጀመሪ ሊይ የኮሚንተንግ ተዋጊ ሃይልችን 3 ሇ 1 በሆነ ሬሺዬ በቁጥጥር ይበሌጧቸው ነበር፡፡ 

ቺያንግ ካይ ሺክ /የኮሚንታንግ መንግስት መሪው/ የአሜሪካ ዴጋፌ ነበረው ምንም እንኳ የአሜሪካን ወታዯር ቻይና ውስጥ ሇመዋጋት ባይሊክም በመጨረሻም አሊይሶች ሶቪየት ዩኒየንን ጨምሮ በቻይና ኮሚንታንግ መንግስትን ነበር እንዯ ብቸኛው ህጋዊ 114


ባሇስሌጣን

እውቅና የሰጡት ነገር ግን ኮሚኒስቶቹ በኮሚኒስት የመሬት /ፕሉሲ/

ማሻሻያዎች ከተጠቀሙት የቻይና ገበሬዎች ዘንዴ ያሊቸውን ህዝባዊ ዴጋፌ ሊይ ብቻ የተመረኮዙ ነበሩ፡፡ 

በ1946 ዓ.ም የኮሚንታንግ ጦር ኮሚኒስቶች በሰሜናዊ ቻይና ባሊው ጠንካራ ይዞታዎች ሊይ ከፌተኛ ጥቃት ሉሰነዝሩ የእርስ በርስ ጦርነት ተጀመረ በውጤቱም በሰሜናዊ ቻይና የሚገኙ ሁለም ዋና ዋና ከተሞች በኮሚንታንግ ሃይል ቁጥጥር ስር ገባ፡፡ ነገር ግን ኮሚኒስቶቹ

የገጠር

አካባቢዎቹን

መቆጣጠራቸውን

ቀጥሇው

ነበር/ነገር

ግን/

የኮሚንታንግ ሃይልች መጀመሪያ አካባቢ የነበረ ስኬት ብዙም ረጅም ጊዜ አሌቆየም በርካታ ውስጣዊ ምክንያቶች የኮሚንታንግን ሃይሌ ሸረሸረው በኮሚንታንግ ቁጥጥር ስር በነበረቱ ግዛቶች ውስጥ መጥፍ ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ነበሩ የኮሚንታንግ መንግስት የዋጋ ግሽበት፣ ሙስና እና ዯካማ ወታዯራዊ ስትራቴጂ ችግር ነበረበት እነዚህም ሁለ ውዴቀቱን አፊጠኑሇት፡፡ 

በጃንዋሪ 1949 ዓ.ም ኮሚኒስቶች ዋና ከተማውን ቤጂንግን ተቆጣጠሩ እና የቻይና ኮሚኒስት ሪፏብሉክን አወጁ፣ ቺያንግ ካይሼክ ወዯ ታይዋን /ፍርሞሳ/ በመሄዴ ቴይፑ ሊይ የናሽናሉስት መንግስት መሰረተ፡፡

አዱሱ

የኮሚኒስት

መንግስት

በቻይና

ዋና

ዋና

ክፌሌ

ህዝባዊ

ዴጋፌ

ነበረው

በተጨማሪም አሇም አቀፌ እውቅና ማግኘት ጀመረ ይህ አይነቱ አሇም አቀፌ እውቅና በመጀመሪያ የመጣው ከሲቪየት ዩኒየን እና ከስተሊይቶቿ ነበር በ1950 ዓ.ም ኮሚኒስት ቻይና እና በሶቪየት ዩኒየን መካከሌ የወዲጅነት፣ የሕብረት እና የጋራ መረዲዲት ትሪቲ/ስምምት ተፇረመ፣ ይህንንም ተከትል በሁሇቱ ሃገራት መካከሌ በርካታ ላልች ኢኮኖሚያዊ ስምምቶች ተዯርገው ነበር በነዚህ ስምምነቶች መሰረት የቻይና መንግስት የሃገሪቷን ኢንደስትሪ ሇመገንባት ከሶቪየቶች ትሌቅ እርዲታ አግኝቶ ነበር፡፡ 

በ1953 እና 1957 ዓ.ም መካከሌ ቻይና የመጀመሪያዋን አምስት አመት እቅዴ አካሄዯች ይህም የምትሰራበት ጊዜ እንዯ ወዯ ሶሺያሉዝም የሚዯረግ ሽግግር ተዯርጎ ይታይ ነበር፡፡ ይህ የአምስት አመት እቅዴ ከባዴ ኢንደስትሪ እና በሶሺያሉስት መርሆች መስራት ግብርናውን ወዯ አንዴ የማሰባሰብ ሊይ ያተኩር ነበር በዚህ የአምስት አመት እቅዴ ጊዜ መንግስት የባንክ ተቋማትን ኢንደስትሪ እና ኮሜርስ /ንግዴን/ የመንግስት አዴረገ ስሇዚህም ኢንተርፔራይዞችን የግሌ ባሇቤትነት ተወግድ ነበር፡፡

115


በ1958 ዓ.ም የበሇጠ ጉጉት የተሞሊበት ሁሇተኛው የአምስት አመት እቅዴ ተጀመረ በዚህም ማኦ ታሊቅ እርምጃ ወዯፉት(the great leap forward) ተብል የሚታወቀውን እቅዴ አስተዋወቀ ቻይናንም ወዯ ሁሇተኛ የኮሚኒዝም ዯረጃ ሇመውሰዴ ታቅድ

ነበር፡፡

በሁሇተኛው የአምስት አመት እቅዴ ትሊሌቅ የእርሻ ቦታዎች ኮሚውን ተብሇው ወዯ ሚጠሩ የገጠር ህብረት ስራ ማህበራት ተዯራጅተው ነበር የእያንዲንደ ኮምዩን አባሊትም ወዯ ምርት ብርጌድች ተዯራጅተው ነበር፡፡ በዚህም ከእርሻ እስከ ሽመና ያለ የተሇያዩ ሃሊፉነቶችን ወስዯው ነበር፡፡ ኮኒሚስቶች ጥረቶችን ቢያዯርጉም የኮሚውን ስርአቱ ወዱያው እንዱያሳካው የታሰበውን አሊማዎች ማሳካት አሌቻሇም ነበር፡፡ በ1959 ዓ.ም መጀመሪያ ሊይም የማኦ “ታሊቅ እርምጃ ወዯፉት” ወዯ ሁሇተኛው የኮሚኒዚም ዯረጃ የሚሇው ፔሮግራም አሇመሳካቱ ግሌጽ ሆነ፣ ሇዚህም ዋና ዋና ምክንያቶች የነበሩት የምግብ እጥረት፤ብሌሹ አስተዲዯር እና ገበሬዎች በኮምዮኖች ሊይ የነበራቸው ተቃውሞ ናቸው፡፡ 

በርግጥ ታሊቁ እርምጃ ወዯፉት የሚሇው ፔሮግራም ከ1958-62 ዓ.ም ሇተከሰተው እና በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ህዝብ የገዯሇው አሰቃቂ ረሃብ ሇመፌጠሩም ምክንያት ሆኖ ነበር የገበሬዎቹ ኮሚውኖች ሳይሳኩ ቀሩ፡፡ ነገር ግን ምንም እንኳ በግብርናው ዘርፌ አዯጋ /ችግር/ የነበረ ቢሆንም ቻይና በኢንደስትሪ መስፊፊት ረገዴ ከፌተኛ መሻሻሌ አሳይታ ነበር፡፡ የኮሚኒስቱ መንግስት የቻይናን ህዝብ ህይወት በተወሰኑ መንገድች ማሻሻሌም ችል ነበር የህዝብ ንጽህና እና ጤና በከፌተኛ ሁኔታ ተሻሽል ነበር፡፡ ማሀይምነትም በከፌተኛ ሁኔታ ቀንሶ ነበር ሴቶች ከወንድች ጋ ሙለ እኩሌነት አግኝተው ነበር የኦፔየም(አዯንዛዥ ዕጽ) ማጨስ ተወግድ ነበር ከተመዘገቡት ስኬቶች ጎን ሇጎን የቻይና መንግስተ በርካታ ከባዴ ችግሮች ገጥመውት ነበር፣ በኮሚኒስት ፒርቲው ውስጥ የስሌጣን ትግሌ ነበረ፣ ከገጠር አካባቢዎችም ተቃውሞ ነበር ይህ አይነቱን ተቃውሞ በኮሚኒስቱ መንግስት ይዯፇጠጥ ነበር፡፡ የሕዝብ ጠሊቶች ተብሇው የሚጠሩት ወይም የፕሇቲካ ተቃዋሚዎች ይታሰሩ ወይም ይገዯለ ነበር በኮሚኒስቱ አገዛዝ የመጀመሪያ ሰባት አመታት ጊዜ ውስጥ አንዴ ሚሉዮን አካባቢ ሰዎች ተገዴሇዋሌ፡፡ ምዕራቡ አሇም ቻይናን እንዯ ወራሪ

ነበር የሚያያት በተሇይ ዯግሞ የቻይና መንግስት የቻይናን ህጋዊ

መብቶች እና ዯህንነቶች እያስጠበቅኩኝ ነዉ በሚሌበት በኮሪያ ውስጥ፤ የ1960ዎቹ ታሊቁ ፔሮላታሪያን የባህሌ አብዮት ላሊው የማኦ አዯገኛ ፕሉሲ ነበር የተጀመረው በ1966 ዓ.ም ነው ከመቋረጡ በፉት ትሌቅ መጠን ያሇው የኢኮኖሚ እና ፕሇቲካ 116


ችግሮች አምጥቶ ነበር የቻይና ኮሚኒስት ፒርቲ የስሌጣን የበሊይነትን ሇብቻው ይዞ ቢቀጥሌም ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በዴፌረት ዝም ብል የሚዯረጉ ፕሉሲዎችን አስወግድ ነበር፡፡ የኮሚኒስቱ መንግስት የውጭ ፕሉሲ ንቁ እና ጠንካራ ነበር በ1950 ቻይና በኮሪያ ጦርነት ጣሌቃ ገባች በዛው አመት የቻይና ሃይልች ቲቤትን ወረሩ ቲቤት በህንዴ እና ቻይና መካሌ የምትገኝ ተራራማ መሬት ነበረች የሆነ ጊዜ የቻይና /ኢምፒየር/ ክፌሌ ነበረ እናም ቻይና የቻይና ክፌሌ ነው በማሇት ይገባኛሌ ትሊሇች በ1959 ዓ.ም የቲቤታውያን ናሽናሉስቶች ያነሱት አመጽ በሃይሌ ተዯፇጠጠ ቻይና በቲቤት ሊይ የተከተሇችው ፕሉሲ እና የወሰዯቻቸው ተግባራ ከህንዴ ጋር የነበራትን ግንኙነቶች አበሊሸው ብዙም ሳይቆይ በህንዴ እና ቻይና መካከሌ የዴንበር ግጭት ነበር /ወዯ ጦርነት ያመራ በ1962 ዓ.ም / የቸይና እና የሶቪየት ዩኒየን የወዲኝነት ግንኙነቶች ረጅም ጊዜ አሌቆየም ነበር ከ1950ዎቹ ማብቂያ አካባቢ ጀምሮ በሁሇቱ ሃገራት መካከሌ የነበሩት ግንኙነቶች ከሶቪየት ዩኒየን የዱ-ስታሉናይዤሽን ፕሉሲ ጋር በጥብቅ የተዛመደ ነበሩ

ክሩስቼብ

/የጊዜዉ

የሶቪየት

መሪ/

በ1955

ዓ.ም

የስታሉንን

ፕሉሲዎች

አሻሽል(the so called revisionism) ነበር፤ ማኦ ይህን እርምጃ በእርሱ እና በቻይና ባሇው የእርሱ አመራር ሊይ እንዯተወሰዯ ጥቃት አዴርጎ ነው የቆጠረው ከስታሉን በኋሊ ያሇችውን ሶቪየት ዩኒየን ሲተች ማኦ በተጨማሪም የሶቪየት ዩኒየን ኮሚኒስት ፒርቲ ከሶሻሉዝም ፉቱን አዙሯሌ ብል ያስብ ነበር ክሩስቼቭ እና ሶቪየት ዩኒየን ያዯረጉት የነበረውን ነገር ሪቪዥኒዘም ብልት ነበር፡፡ 

ማኦ ሪቪዥኒዝም ሲሌ ሇማሇት የፇሇገው ሶቪየት ዩኒየን ወዯ ካፑታሉዝም እየተመሇሰች ነዉ ሇማሇት ነበር፤ማኦ ማኦኢዝም በሚሇዉ የራሱ ሃሳቦች የማርክሲዝም ላኒንዝም በጣም ዘመናዊ እና ትክክሇኛ አይነቶች ቅርጽ ነበሩት ይሊሌ፡፡ ማኦ የማርክሲስት ላኒኒስት ስርአትን በተግባር ምርጥ ምሳላ ሆና የምትቀርበው ሶቪየቶች ሳይሆኑ ቻይና ናት ብል ማመን ሲጀምር በሁሇቱ ሃገራት መካከሌ የነበረው ግጭት እየከፊ ሄድ ነበር፡፡ ማኦ ክሩስቼቭን ሪቪዥኒስት እንዯሆነ እና ከማርክሲስት ላኒኒስት ሃሳቦች በተቃራኒ ሄዶሌ በሇማት ይተቸው ነበር፡፡ እዱሁም ማኦ ቻይናን ሇአሇም ኮሚኒዝም እንዯ እውነተኛ ሞዳሌ ያያት ነበር፡፡ ማኦ ሶቪየቶች በአሇም የኮሚኒስት ንቅናቄ ሊይ ይዘውት የነበረውን አመራር ቦታ መገዲዯሩን ቀጥል ነበር፡፡ ይህም ሶቪየቶችን አስቆጣቸው በዚህም ዴጋፊቸውን ከቻይና ማውጣት ጀመሩ ቻይናዎች በቲቤት ወይም ህንዴ ያዯርጉት የነበረውን ተግባራትም አሌዯገፈም ነበር በ1960ዎቹ መጀመሪያ ዯግሞ ቻይና 117


እና ሶቪየቶች/ሁሇቱም ወገኖች/ የቃሊት ጦርነቶችን ጀምረው ነበር ሶቪየቶች በቻይና የነበራቸውን

ሁለንም

ኢኮኖሚያዊ

እና

የቴክኒክ

ፔሮግራሞች

ሰረዙ

እናም

አማካሪዎቻውንና ስፓሻሉስቶቻውን ወዯ ሃገራቸው እንዱመሇሱ ጠሩ /መሇሱ/ በ1966 ዓ.ም በሶቪየት ዩኒየን ሊይ የሚዯረገው ጥቃት የታሊቁ ፔሮላታሪያን የባህሌ አብዮት ክፌሌ ሆኖ ነበር በማረች 1969 ዓ.ም የቻይና እና ሶቪየት ሃይልች በጋራ ዴንበራቸው ሊይ በሚገኝ አጨቃጫቂ በሆነ ግዛት ምክንያት ተጋጩ በዚህም የቻይና እና ሶቪት ግንኙነቶች ዝቅተኛው ዯረጃ ሊይ ዯረሱ፡፡ ነገር ግን ቻይና ቀዯም ብል በኢኮኖሚያውም ሆነ በቴክኒክ ዘርፌ ራሱን ችሊ ስሇነበር ከዛ በሊይ የሶቪየት ዴጋፌ አያስፇሌጋትም ነበር፡፡ በጊዜው ቻይና ከአሇማችን ሃያሊን ሃገራት አንዶ ሆና ነበር፡፡ /በተሇይም ቻይና በ1964 ዓ.ም የመጀመሪያዋን የአቶሚክ ቦምብ ሙከራ ካዯረገች በኋሊ/ በተጨማሪም ቻይና ከአሜሪካ ጋር ያሊትን ግንነቶች አሻሽሊ ነበር፡፡

118


ምዕራፌ 6 የአፌሪካ የነጻነት ጉዞ ከ1945 ዓ.ም ቡዋሊ ኒግሮ ተብሇዉ የሚታወቁት በትራንስ አትሊንቲክ የባሪያ ንግዴ ወዯ አሜሪካ እና ወዯ ዩሮፔ ተሸጠዉ የሄደት እናም እዛዉ የተዋሇደት ስሇ አፌሪካ ብዙም ዕዉቀት አሌነበራቸዉም፡፡ አፌሪካን ጥቁር ህዝቦች በዯስታ እና በነፃነት የሚኖሩባት አህጉር አዴርገው ያስቧት ነበር፡፡ ኒገሮዎች ፒን አፌሪካኒዝም የተባሇዉን እንቅስቃሴ ጀምረዉ ነበረ፤ በግሌፅ ሇማየት እንዯሚቻሇው ይህ እንቅስቃሴ ዴንበር የሇሽ የሆነ (ክፌፌሌ የላሇበት) አፌሪካን የመመሌከቻ አተያይ አንዴ የሆነች አፌሪካ(United Africa) የሚሇው ሃሳብ እንዱፇጠር ያዯረገ ይመስሊሌ፡፡ ፒን የሚሇው ቃሌ የግሪክ ምንጭ ያሇው ሲሆን ሁለም ማሇት ነው፤ስሇዚህም ፒን አፌሪካኒዝም ማሇት ሁለም አፌሪካዊ (All African) ማሇት ነው፡፡ የመጀመሪያው የፒን አፌሪካ conference (ኮንግረስ) በ1900 ዓ.ም በሇንዯን የተካሄዯ ነበር፤ይህ ኮንፇረንስ የፒን አፌሪካኒዝም ቀዯም ያሇ (የመጀመሪያው) የተዯራጀ አይነት የፕሇቲካ መገሇጫ ነበር፡፡ ኮንፇረንሱ የተዘጋጀው የትሪንዲዴ (West indies) የህግ ባሇሙያ በሆነው ኤች ሲሌቬስተር ዊሌያም ነበር፤የኮንፇረንሱ ተሳታፉዎች በዋናነት የመጡት ከአሜሪካ እና ከትሪንዲዴ ነበር፡፡ ከ1945 ዓ.ም በፉት አራት የፒን አፌሪካ ኮንፇረንሶች ተዯርገው ነበር፡፡ በጊዜው የነበሩት ሁሇት ዝነኛ የፒን አፌሪካኒዝም መሪዎች ድ/ር ዊሌያም ኢ.በርጋርዴት ደቦይስ (1868-1963) እና ማርክስ ጋርቬ (1887-1940 ዓ.ም) ነበሩ፡፡ ደቦይስ አፌሪካ አሜሪካዊ ምሁር እና ፀሃፉ ነበር፤ ግሇሰቡ የፒን አፌሪካኒዝም አስተባባሪ እና ሰባኪ ሆኖ ነበር፤የፒን አፌሪካኒዝም አባት ተብልም ይታወቃሌ፡፡ ላሊዉ የፒን አፌሪካኒዚም አቀንቃኝ የነበረዉ ጋርቬይ ነበረ፤ጋርቬይ ጃማይካዊ ሲሆን ወዯ አሜሪካ ሄድ ይኖር የነበረ ሰው ነው፤የሞተውም በዚያው በአሜሪካ በነጭ ዘረኞች ተገዴል ነው፡፡ጋርቬ የዩኒቪርሳሌ ኔግሮ ማህበር(Universal Negro Association) መስራችና መሪ ነበር፤ደቦይስ እና ጋርቬ ከአፌሪካ ውጭ ይኖሩ የነበሩ ጥቁሮች የወዯፉት እጣ ፇንታ ምን መሆን አሇበት በሚሇው ሊይ የተወሰኑ ሌዩነቶች ነበራቸው፤ደቦይስ ከአፌሪካ ውጭ ያለ ጥቁሮች በሚኖሩባቸው ሃገራት ውስጥ ሆነው ሇመብታቸው መከበር መታገሌ አሇባቸው ይሌ ነበር፤ ጋርቬይ በበኩለ በአሜሪካ እና በትሪንዲዴ ይኖሩ የነበሩ ጥቁሮች ብቸኛ እጣ ፊንታ ወዯ አፌሪካ መመሇስ ነው በማሇት ይወተውት ነበር፡፡ በዚህ ሃሳብ መሰረት ጋርቬይ ወዯ አፌሪካ የመመሇስ እንቅስቃሴ (Back to Africa Movement) መስርቶ ነበር፡፡ እንዱሁም በ1914 ዓ.ም በጋርቬይ የተመሰረተው የዩኒቨርሳሌ የኔግሮ መሻሻሌ ማህበር (The Universal Negro Improvemenet Association) ይህንን ወዯ አፌሪካ የመመሇስ እንቅስቃሴ ሇማበረታታት የታሰበ ነበር፡፡ይህ እንቅስቃሴ በሚሉዩኖች የሚቆጠሩ ጥቁሮችን ቢስብም ያስመዘገበው ግን ትንሽ ስኬት ብቻ ነበር፡፡ 1945 ዓ.ም በፒን አፌሪካኒዝም እንቅስቃሴ ታሪክ አዱስ ምዕራፌ መጀመሩን ያመሊከተ ነበር፤ በዚህ አመት አምስተኛው የፒን አፌሪካን ኮንፇረንስ በማንችስተር ከተማ ተካሂዶሌ፤ይህ ኮንፇረንስ ከሁሇት ነገሮች አንፃር ጠቃሚ ነበር፤በመጀመሪያ በፒን አፌሪካኒዝም ታሪክ ሇመጀመሪያ ጊዜ ከአፌሪካ አህጉር የሄደ አፌሪካውያኖች በፒን አፌሪካን ኮንፇረንስ የተሳተፈበት ነው፤አብዛኞቹም በአውሮፒና በአሜሪካ የሚገኙ ተማሪዎች ነበሩ ፤ የወዯፉቷ አፌሪካ መሪዎችም ነበሩ፤ ሇምሳላም እነ ክዋሜ ንኩሩማ እና የኬንያው ጆሞ 119


ኬንያታ ነበሩበት፡፡ በሁሇተኛ ዯረጃ ዯግሞ ኮንፇረንሱ ጥብቅ በሆነ ሁኔታ (seriously) ሇአፌሪካ ነፃነቷ እንዱሰጣት ጠይቆ ነበር፤ይህም ጥያቄ በአግባቡ ትኩረት ተሰጥቶት ካሌታየሊቸው የዚህ ኮንፇረንስ ተሳታፉዎች ሃይሌ የተቀሊቀሇበት መንገዴ ወዯ መጠቀም እንዯሚዞሩ ያሊቸውን ቁርጠኛነት ገሌፀው ነበር፡፡ በውጤቱም የዚህ ኮንፇረንስ ውሳኔ አፌሪካውያኖች በነፃነት ትግለ ወዯ አንዴነት እንዱመጡ ያዯረጋቸውን መፇክር አቅርቦ ነበር፡፡ የማንችስተር ኮንፇረንስ በላሊም መንገዴ ወሳኝ (ጠቃሚ) ነበር፤ ምክንያቱም በፒን አፌሪካ እንቅስቃሴ ውስጥ አዲዱስ አዝማሚያዎች መፇጠራቸውን አሳይቷሌ፤ቀዯም ብል እንዯተገሇፀው በፒን አፌሪካኒዝም ውስጥ ከነበሩት ሃሳቦች አንደ የአፌሪካን አንዴነት የመፇሇግ ሀሳብ ነበር ፡፡ ሇዚህ ዋና ሃሳብ (እንቅስቃሴ) መፇክር የነበረው አንዴ የሆነች አፌሪካ (United Africa) የሚሌ ነበር፡፡ ከ1945 ዓ.ም በኋሊ ግን አንዴ የሆነች ነጠሊ (Single) አፌሪካን በመፌጠር ሀሳብ ሊይ የነበረው አመሇካከት ሊይ ክፌፌሌ ነበር ፡፡ የተወሰኑ ናሽናሉስትቶች የፒን አፌሪካኒዝምን ኦርጅናሌ ሃሳቦች ይዞ በመቀጠሌ(ሇሀሳቦቹ ያሊቸውን ታማኝነታቸውን ይዞ በመቀጠሌ) የብሄራዊ ሀገራት (nation states) መፇጠርን ተሇቅ ያሇች አንዴ የሆነች አፌሪካ (United Africa) ሇመፌጠር ሇሚዯረገው እንቅስቃሴ የመጀመሪያው ዯረጃ አዴርገው ያዩት ነበር፤ከነዚህም የመሪዎች ቡዴን መካከሌ የታንዛኒያው ፔሬዝዲንት ጁሉየስ ኔሬሬ እና የጋናው ፔሬዝዲንት ክዋሜ ንኩሩማ ነበሩበት፡፡ ከዚህ ሃሳብ በተቃራኒ ዯግሞ ከነፃነት በኃሊ አዲዱስ አዝማሚያዎች መፇጠር ጀምረው ነበር፤በበርካታ ሃገራት ናሽናሉስቶች በአብዛኛው በራሳቸው ሃገራት ጉዲይ ሊይ ማተኮር ጀምረው ነበር፡፡ በእነዚህ ናሽናሉስቶች መሰረት ፒን አፌሪካኒዝም ነፃ በምትወጣው አፌሪካ ውስጥ ሉሳካ የሚችሇው የእያንዲንደ ሃገር ሁኔታ እስካሌተዲከመ ዴረስ ብቻ ነው ይለ ነበር፤ይህ በፒን አፌሪካኒዝም ሀሳብ ሊይ የነበረው ክፌፌሌ ከነፃነት በኃሊም እንኳን በነበረው ጊዜ የአፌሪካ ሃገራት አንዴነት(ህብረት) ሊይ ችግር መፌጠሩን ቀጥል ነበር፡፡

ብሄራዊ የነጻነት እንቅስቃሴዎች በአፌሪካ ሲዯረጉ የነበሩ የብሄራዊ ነጻነት እንቅስቃሴዎችን ሁኔታ(ባህሪ) በርካታ ምክንያቶች ተጽእኖ አሳዴረውበታሌ፤ከእነዚህ መካከሌ በጣም ወሳኝ የነበሩት የቅኝ ገዢዎቹ ሀይልች አመሇካከት እና የፕሇቲካ ባህሊቸው፤በቅኝ ግዛቶቹ ውስጥ የነጭ ሰፊሪዎች መኖራቸው ወይም አሇመኖራቸው እና የአፌሪካውያኑ ናሽናሉስቶች የፕሇቲካ ሌምዴ ነበሩ፡፡ በእነዚህ ጉዲዮች መሰረት የአፌሪካ ብሄራዊ የነጻነት እንቅስቃሴዎች ሁሇት መንገድችን ተከትሇው ነበር፤እነዚህም ሃይሌ የተሞሊበት እና ሰሊማዊ መንገድች ናቸው፡፡ ነገር ግን የአፌሪካ ትግሌ የትኛውንም መሌክ ቢወስዴ ሇፌትህ፤ሇሰብአዊ እና ዱሞክራሲያዊ መብቶች የተዯረገ ትግሌ ነበር፡፡ ይህንንም ነጥብ ሇማብራራት ከፇረንሳይ፤ብሪቲሽ እና ፕርቹጋሌ የቅኝ ግዛቶች መካካሌ ሃይሌ የተሞሊበት እና ሰሊማዊ ትግልች የተዯረጉባቸውን ማሳያዎች ከስር እንመሇከታሇን፡፡ፇረንሳይ እና ብሪታንያ ሁሇቱም ቅኝ ግዛቶችን ይዘው በነበረበት በምዕራብ አፌሪካ ነጻነቱ የተሳካው በአንጻራዊነት በሰሊማዊ መንገዴ ነበር፤ሇዚህም ዋናው ምክንያት የነበረው ምዕራብ አፌሪካ ነጭ ሰፊሪዎች ስሊሌነበረበት ነው፤ከዚህ በተጨማሪም በምዕራብ አፌሪካ የነበሩት የናሽናሉስት እንቅስቃሴዎች አመራር ሇማቅረብ እና የነፃነት ትግለን ሇማመቻቸት የሚችለበት ረጅም ታሪክ እና የተሻሇ ሌምዴ ነበራቸው፡፡ 120


ወዯ ነፃነት ሲዯረግ የነበረው እንቅስቃሴ በሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ውጤቶች ተፊጥኖ ነበር፤በጦርነቱም ጊዜ የአሊይዴ ፒወርስ የአሇምን ህዝብ በአክሲስ ፒወርስ ሊይ ሇማነሳሳት ያሰቡ መፇክሮችን ይጠቀሙ ነበር፤ሇምሳላ የአትሊንቲክ ቻርተር አንቀፅ 3 ‘’ሁለም ህዝቦች የሚተዲዯሩበትን የመንግስት አይነት ሇመምረጥ ያሊቸውን መብቶች ሇማክበር ቃሌ ይገባሌ’፡፡ በውጤቱም የአፌሪካ ናሽናሉስቶች ይህ አንቀፅ ጦርነቱ ሲያበቃ አፌሪካዊያንም ነፃነታቸውን ሇመጠየቅ ይችሊለ፤ነፃነታቸውም ይሰጣቸዋሌ የሚሌ ትርጉም አሇው ማሇት ነው ብሇው አምነው ነበር፡፡ ምንም እንኳን ብሪታንያ ራሷ ሇቅኝ ግዛቶቿ ነፃነታቸውን ሇመስጠት አዝማሚያ የነበራት ቢሆንም የናሽናሉስት ትግልችና ግጭቶች ከፌተኛ ዯረጃ ሊይ ዯርሰው ነበር፡፡ ሇዚህም ዋናው ምክንያት የነበረው እራስን በራስ ማስተዲዯር (Self government) እና ነጻነት በምን ያህሌ ፌጥነት ነው መምጣት ያሇበት በሚሇው ሊይ የነበረው አሇመግባባት ነበር ፡፡ ብሪታንያ የምትሇው ‘’ዘመናዊ ሃገር (መንግስት) እንዳት መተዯዯር እንዲሇበት ናሽናሉስቶቹን ማሰሌጠን እንዲሇብኝ ስሇሚሰማኝ ነፃነቱን ሇመስጠት የተወሰነ ጊዜ ይወስዲሌ’’ ነበር፡፡ በብሪቲሽ ምዕራብ አፌሪካ (British West Africa) የነበረው የናሽናሉስቶች ጉትጎታ(ትግሌ) በተሇይ በጎሌዴ ኮስት(ጋና) እና በናይጄሪያ ጠንካራ ነበር ፡፡ በእነዚህ ሁሇት ቅኝ ግዛቶች ናሽናሉስቶች ከፌተኛ ችልታ ከነበራቸው መሪዎች መካከሌ ሁሇቱ ማሇትም የናይጄሪያው ንናሞዱ አዚክዌ እና የጎሌዴ ኮስቱ ኩዋሜ ንኩሩማ ሁሇቱም የተማሩት በአሜሪካ ሲሆን ወዯየሀገሮቻቸው የተመሇሱትም እንዯተገሇጹበት ቅዯም ተከተሌ በ1930 ዎቹ እና በ1940 ዎቹ ነበር፡፡ በዚህም በብሪትሽ ምዕራብ አፌሪካ ውስጥ የነበረውን የናሽናሉስት እንቅስቃሴ አነቃቁት፤ስሇሆነም ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኋሊ ከብሪቲሽ የቅኝ ገዥ መንግስት ጋር በነበረው ግጭት ዋና ዋና ሰዎች ሆነው ነበር ፡፡ በ1945 ዓ.ም እና 1954 ዓ.ም በዋናነት በናይጄሪያ እና በጎሌዴ ኮስት ውስጥ በአፌሪካ ናሽሉስቶች እና በብሪታንያ መካካሌ የተዯረጉ መራር ግጭቶች ነበሩ፡፡ የአፌሪካ ናሽናሉስቶች የብሪቲሽ ባሇስሌጣኖች አፌሪካውያን ዘመናዊ ሃገር(መንግስት) እንዳት ማስተዲዯር እንዲሇባቸው እናሰሇጥናሇን በማሇት የቅኝ አገዛዛቸውን በምዕራብ አፌሪካ ውስጥ ሇማስቀጠሌ እየሞከሩ ነው በማሇት ይወነጅሎቸው ነበር፡፡ ከዚያም በጎሌዴ ኮስት እና በናይጄሪያ በነበረው የናሽናሉስት ግፉት ምክንያት የምዕራብ አፌሪካ ሃገራት ሙለ ነፃነታቸውን ማግኘት ችሇው ነበር፡፡ በማርች 6 ቀን 1957 ዓ.ም ጎሌዴ ኮስት ጋና የሚሌ አዱስ ስም በመያዝ ነፃነቷን አሳካች፤ናይጄሪያም ከዚያ ተከትሊ በኦክቶበር 1 ቀን 1960 ዓ.ም ነፃ ወጣች፤እንዱሁም ሴራሉዮን በአፔሪሌ 27 ቀን 1961 ዓ.ም እና ጋምቢያ በፋብርዋሪ 18 ቀን 1964 ዓ.ም ነፃነታቸውን አገኙ፡፡ ከ1945 ዓ.ም በኃሊ ፇረንሳይ በፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ (French West Africa) ሇሚገኙት ቅኝ ግዛቶቿ ህዝቦች የተሻሇ የፕሇቲካ እና ሲቪሌ መብቶችን መስጠት እንዲሇባት ተረዴታ ነበር፡፡ ነገር ግን የፇረንሳይ መንግስት መጀመሪያ ሊይ የቅኝ ግዛቶቿ ህዝቦች ከፇረንሳይ ጋር በሚኖራቸው ማህበር አማካኝነት የተወሰኑ መብቶችን ሇመስጠት እንጂ ነፃነትን ሇመስጠት አሊሰበችም ነበር፡፡ ከሊይ በተጠቀሰው ፕሉሲ መሰረትም ፇረንሳይ ማሻሻያዎችን አስተዋወቀች፤በዚህም በፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ የነበረው እያንዲንደ ቅኝ ግዛት የግዛቱን ምክር ቤት (Territorial Assembly) እንዱመርጥ ተፇቅድሇት ነበር፡፡ በፇረንሳይ የቅኝ ግዛቶች ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በፉት ከነበረው ሁኔታ አንፃር ሲታይ ይሄ ትሌቅ መሻሻሌ ነበር፤ነገር ግን ማሻሻያዎቹ በቂ አሌነበሩም፤ሇዚህም አንደ ምክንያት የነበረው ቅኝ ግዛቶቹ 121


ህግ የማውጣት ስሌጣን አሌነበራቸውም፤ሇፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ ህጎችን የማውጣት ስሌጣን የነበረው የፇረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ሚኒስቴር ነበር፤እንዱሁም በጊዜው መሰረታዊ ሇውጥ ፇሊጊ (radical) ናሽናሉስቶች ሙለ ነፃነት እንዱሰጣቸው ጠይቀው ነበር፡፡ በ1958 ዓ.ም ጄኔራሌ ዱ.ጋውላ የፇረንሳይ ፔሬዝዲንት ሆነ፤በዚያው ዓመት አዱስ የፇረንሳይ ህገ መንግስት ወጣ፤በአዱሱ ህገ መንግስት ዱ.ጋውላ የፇረንሳይ ዩኒየንን ወዯ የፇረንሳይ ኮሚኒቲነት (French Community) ሇመቀየር አቅድ ነበር፡፡ይህም እንዯ የብሪቲሽ አይነት የፇረንሳይ ኮመንዌሌዝ ኦፌ ኔሽንስ (French Common Wealth of nations) ነበር፡፡ ነገር ግን ከብሪቲሽ ከመንዌሌዝ (British Common Wealth) በተሇየ ሁኔታ ይሄኛው በፇረንሳይ ጥብቅ ቁጥጥር ስር እንዱሆን የታሰበ ነበር፡፡ የፇረንሳይ ኮሚኒቲ የፇረንሳይ ፔሬዝዲንት፤በርካታ የፇረንሳይ ሚኒስትሮች እና የአባሌ ሃገራት ጠቅሊይ ሚኒስትሮች ያለበት የስራ አስፇፃሚ ምክር ቤት (Executive Council) የሚኖረው ነው፤ይህ ምክር ቤት ሇማህበረሰቡ(ኮሚኒቲዉ) የጋራ ጥቅም ሇምሳላ እንዯ መከሊከያ፤የውጭ ጉዲይ እና ኢኮኖሚ ፕሉሲ ሇመሳሰለት ጉዲዮች ሃሊፉነት ነበረበት፤ በአዱሱ የፇረንሳይ ህገመንግስት መሰረት የፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ የሚገኙ ሁለም ቅኝ ግዛቶች ህዝበ ውሳኔ እንዱያዯርጉ ያቀዯ ነበር፡፡ በዚህ የህዝበ ውሳኔ ቅኝ ግዛቶቹ አዎ (Yes) ብል በመወሰን በፇረንሳይ ኮሚኒቲ ውስጥ ራስ ገዝ ሪፏብሉኮች እንዱሆኑ ወይም አይሆንም (No) በማሇት ወስነው ወዱያውኑ ከኮሚኒቲው ውጭ የሆኑ ነፃ ሀገራት መሆን ይችሊለ፡፡ በዱጋውላ አገሊሇጽ አይሆንም በማሇት የመረጡ ህዝቦች የፇረንሳይን ኢኮኖሚያዊ እና የቴክኒክ ዴጋፌ ያጣለ፡፡ የፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ ቅኝ ግዛት ሃገራት ኢኮኖሚ በከፌተኛ ሁኔታ በፇረንሳይ ዴጋፌ ሊይ ጥገኛ ነበር፤ስሇዚህም አይሆንም ብል ዴምጽ መስጠት ሇብዙ ቅኝ ግዛቶች አዯገኛ ይመስሌ ነበር፤በዚህ ምክንያት ሁለም ቅኝ ግዛቶች ማሇት ይቻሊሌ አዎ በማሇት ዴምፅ ሰጥተው ነበር፤ጊኒ ብቻ ነበረች አይሆንም ብሊ ሙለ ነፃ ሃገር የሆነችው፤ላልቹ የፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ ቅኝ ግዛቶች በኮሚኒቲው ውስጥ ራስ ገዝ ሀገራት ሆነው ነበር፤በጊዜው ፇረንሳይ ወዱያውኑ በጊኒ የነበሩ የፔሮፋሽናሌ እና የቴክኒክ ረዲቶቻቸውን ወዯ ሀገራቸው መሌሰው ጠርተዋሌ፤እንዱሁም ላልችንም ሇጊኒ ይሰጧቸው የነበሩ ዴጋፍችን ከጊኒ አቋርጠዋሌ፡፡ ነገር ግን ነፃ የወጣችው ጊኒ መሪ ሴኩ ቱሬ ፉቱን ወዯ ሶቪየት አዙሮ ነበር፡፡ የሶቪየት ሶሻሉስት ሪፏብሉክ ዩኒየንም ብዙም ሳይቆይ ሇጊኒ መሌካም ምሊሽ በመስጠት በፇረንሳይ ሇቆ መውጣት ምክንያት በጊኒ የተፇጠረውን ክፌተት ሞሌታሇች፤ነገር ግን የሶቪየት ሶሻሉስት ዩኒየን ወዯአካባቢው መግባት ፇረንሳይን በጣም አስጨንቋት ነበር፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ በፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ የነበሩ ላልች ቅኝ ግዛቶችም ሙለ ነፃነታቸውን መጠየቅ ጀምረው ነበር፤ በኖቬምበር 1960ዓ.ም ሁለም የፇረንሳይ ምዕራብ አፌሪካ ቅኝ ግዛቶች ሙለ ነፃነታቸውን አግኝተዋሌ፡፡ ከጊኒ በስተቀርም ሁለም ከፇረንሳይ ጋር የነበራቸውን ጥብቅ ግንኙነት ቀጥሇው ነበር፡፡ እነዚህም ሃገራት ካሜሮን፤ቶጎ፤ዲሆሜ፤ቤኒን፤ኒጀር፤አፏር ቮሌታ(ቡርኪና ፊሶ)፤አይቮሪ ኮስት፤ቻዴ፤ዩባንጊሻሪ/የመካከሇኛው አፌሪካ ሪፏብሉክ/፤ሚዴሌኮንጎ(የኮንጎ ብራዛቢሌ ሪፏብሉክ)፤ ጋቦን፤ሴኔጋሌ፤ፌሬንች ሱዲን (ማሉ) እና ሞሪታኒያ ነበሩ፡፡ ከፇረንሳይ እና ብረቲሽ ምዕራብ አፌሪካ (French and British West Afrcia) ቅኝ ግዛቶች በአንፃሩ ነፃነታቸውን ሃይሌ የተሞሊበት የትጥቅ ትግሌ ከተዯረገ በኃሊ ብቻ የተሳካሊቸው ቅኝ ግዛቶች ነበሩ፤እነዚህም ቅኝ ግዛቶች አንዴ የጋራ ነገር ይጋራለ፤ይህም የጋራ ነገር በሁለም ውስጥ ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው 122


ነጭ ሰፊሪዎች መኖራቸው ነበር፤በእነዚህ አይነቶቹ ቅኝ ግዛቶች ነፃነት የተሳካው ሃይሌ ከተሞሊበት እና ከረጅም የትጥቅ ትግሌ በኃሊ ነበር፤ከእንዯዚህ አይነቶቹ ቅኝ ግዛቶች አንዶ የነበረችውም አሌጄሪያ ነበረች፤አሌጄሪያ ከ1830 ዓ.ም ጀምሮ የፇረንሳይ ቅኝ ግዛት ስትሆን በሰሜን አፌሪካ የምትገኝ ሃገር ናት፤ፇረንሳይ አሌጄሪያን ስታስተዲዯር የነበረው እንዯ ፇረንሳይ አንዴ ክፌሌ በማዴረግ ነበር፤በአሌጄሪያ ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው ነጭ ሰፊሪዎች ነበሩ፤እነዚህም በአሌጄሪያ የሚገኙ ነጭ ሰፊሪዎች ኮሇኖች(ኮልኒስቶች) ተብሇው ይታወቁ ነበር፡፡ በ1960 ዓ.ም የእነዚህ የነጭ ሰፊሪዎች ቁጥር አንዴ ሚሉዮን አካባቢ ነበር፤እነዚህ ሰፊሪዎች አሌጄሪያን የእነሱ ብቻ እንዯሆነች አዴርገው ይቆጥሯት ነበር፤የአሌጄሪያ የነፃነት ትግሌ የተነሳው በጣም ዘግይቶ ሲሆን ይህም በአሌጄሪያ ሊይ ከፌተኛ ተፅእኖ አሳዴሮ የነበረው የፇረንሳይ የመቀሊቀሌ (Assimilation) ፕሉሲ ውጤት ነበር፤እስከ ሁሇተኛው የአሇም ጦርነት ማብቂያ ዴረስም በርካታ የአሌጄሪያ ምሁራኖች ፇርሃት አባስን ጨምሮ አሌጄሪያ የፇረንሳይ ክፌሌ እንዯሆነች ያምኑ ነበር፡፡ ሇፇረንሳይ ዜግነት ሲታይ የነበረው ፌሊጎት (ሇምሳላ በፇርሃት አባስ) ሇረጅም ጊዜ አሌቆየም ነበር፤ፇርሃት እና ላልች አሌጄሪያ ከፇረንሳይ ጋር መቀሊቀሌ እንዲሇባት የሚያምኑ(Assimilationists) ብዙም ሳይቆይ ቀዯም ሲሌ አሌጄሪያ የምትባሌ ሃገር ትኖር እንዯነበር እና ነፃነቷም መመሇስ እንዲሇበት ተረዴተው ነበር፡፡ ነገር ግን ኮሇኖች አሌጄሪያ ነፃ ሃገር እንዲትሆን የሚችለትን ሁለ አዴርገው ነበር፡፡ በውጤቱም አሌጄሪያውያን በአፌሪካ የቅኝ ግዛት ታሪክ ውስጥ በጣም ዯም አፊሳሽ ከነበሩት የነፃነት ጦርነቶች መካከሌ አንደን ከፇረንሳይ መንግስት እና በአሌጄሪያ ከነበሩ የፇረንሳይ ሰፊሪዎች ጋር አዴርገዋሌ፡፡ የአሌጄሪያ የነፃነት ጦርነት የተጀመረው በኖቬምበር 1954 ዓ.ም ነበር፤በጊዜው ፇረንሳይ ብዙም ሳይቆይ በአሳፊሪ ሽንፇት በአቋረጠችው ኢንድ-ቻይና ውስጥ በሚዯረግ ጦርነት ሊይ ነበረች፤በዚህ ምክንያት ፇረንሳይ በኢንድ-ቻይና የዯረሰባትን ሽንፇት በአሌጄሪያ ሇማካካስ ወስና ነበር፡፡ የአሌጄሪያ የነፃነት ጦርነት መሪዎች ከእንዯ ፇርሃት አባስ አይነት ሰዎች የተሇዩ አይነት ሰዎች ነበሩ፤እነዚህ መሪዎች ሇፇረንሳይ ጦር የሰሇጠኑ ወታዯሮች እና የገበሬዎች ምንጭ ያሊቸው አሌጄሪያዎች ነበሩ፤ከእነዚህም መካከሌ አንደ የነበረው በኃሊ ሊይ ነፃ የወጣችው አሌጄሪያ የመጀመሪያ ፔሬዝዲንት የሆነው ቤን ቤሊ ነበር፡፡ ቤን ቤሊ እና ጓዯኞቹ ሇነፃነት ሇመዋጋት አብዮታዊ ኮሚቴ ሇአንዴነት እና ተግባር (Revolutionary Committee for Unity and Action) የሚባሌ ዴርጅት አቌቁመው ነበር፡፡ በኃሊ ሊይም ዴርጅቱ ስሙ ብሄራዊ የነፃነት ግንባር (National Liberation Front) ተብል ተቀይሯሌ፤ይህም በፇረንሳይኛ በአጭሩ ሲፃፌ ኤፌ ኤሌ ኤን(FLN) ይባሊሌ ፡፡ ኤፌ ኤሌ ኤን በዋናነትም ከግብጽ፤ከሞሮኮ፤ቱኒዚያ እና አረብ ሉግ ያገኝ በነበረው የገንዘብ ዴጋፌ ምክንያት በአጭር ጊዜ ውስጥ በጣም ጠንካራ ሆኖ ነበር፤እነዚህ የኤፌ ኤሌ ኤን ተዋጊዎች በቱኒዚያ፤በሞሮኮ፤በግብጽ እና በቀዴሞዋ ምስራቅ ጀርመን ውስጥ ይሰሇጥኑ ነበር፡፡ በ1956 ዓ.ም ኤፌ ኤሌ ኤን ራሱን በአሌጄሪያ ውስጥ በከፌተኛ ሁኔታ የተዯራጀ እና መዋቅር ያሇው የውጊያ ሀይሌ በማዴረግ አጠናክሮ ነበር፤ይህ ኤፌ ኤሌ ኤን ከውጊያው ጎን ሇጎን ንቁ የሆነ የፔሮፒጋንዲ ዘመቻ ያዯርግ ነበር፡፡ አባሊቶቹም ነፃ በምትወጣው አሌጄሪያ ውስጥ የሚያመጡትን ማህበራዊ ሇውጦች አይነት እንዯሚከተሇው ይገሌጹ ነበር፡፡ “የአሌጄሪያ አብዮት የፕሇቲካ ስሌጣን ሇመያዝ የሚዯረግ ጦርነት ብቻ አይዯሇም ሉሆንም አይችሌም፤አብዮቱ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እንዱሁም ፕሇቲካዊ 123


አብዮት ነው፡፡ ነፃነት በራሱ መጨረሻ ሉሆን አይችሌም….የአሌጄሪያ ሰራተኞች የሚዋጉት ሇገበሬው መሬት፤ሇሰራተኞች ስራ እና የተሻለ የኑሮ ሁኔታዎችን ዋስትና ሇመስጠት ነው’’፡፡ ይህ አይነቱ የኤፌ ኤሌ ኤን ፔሮፔጋንዲ ነበር ከአብዛኞቹ አሌጄሪያውያን ጠንካራ ዴጋፌ ያስገኘሇት እናም የፇረንሳይን ጦር ያስጨነቀው ፡፡ የአሌጀሪያ ጦርነት በፇረንሳይ ከፌተኛ የፕሇቲካ ቀውስ ፇጥሮ ነበር፤ የፇረንሳይ አራተኛ ሪፏብሉክ (French Fourth Republic)ም ውዴቀት በከፉሌ የአሌጄሪያው ችግር ውጤት ነበር፤ ይህም የፕሇቲካ ቀውስ ቀዯም ብል ስሌጣኑን አጥቶ የነበረው ቻርሇስ ዱጋውላ በሜይ 1958 ዓ.ም ወዯ ስሌጣን ተመሌሶ ነበር፡፡በ1959 ዓ.ም ቻርሇስ ዱጋውሉ ሇአሌጄሪያዎች ሶስት ምርጫዎችን አቅርቦሊቸው ነበር፡፡ እነዚህም ውህዯት (integration)፤ ሙለ ነፃነት ወይም ከፇረንሳይ ጋር በመተባበር ነፃነት (independence in cooperation with France) ነበሩ፤ ኤፌ ኤሌ ኤን እየተዋጋ የነበረው ሇሙለ ነጻነት እንዯነበር ግሌጽ አዴርጎ ነበር፤ኮሇኖችም ጠሌተውት የነበረው ይህንኑ ነበር፤ በ1960 እና 1961 ኮሇኖች እና የተወሰኑ የፇረንሳይ ጄኔራልች ዱጋውላን ከስሌጣን ሇመገሌበጥ ሞክረው ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ በአሌጄሪያ እና በፇረንሳይ የአሌጄሪያን ነፃነት የሚዯግፈ አካሊትን በሙለ ሇማጥቃት ያሇመ የሚስጥር ጦር (Secret Army) የሚባሌ የአሸባሪ ዴርጅት መስርተው ነበር፤ዱጋውላ ሇአሌጄሪያው ችግር መፌትሄ ሇማግኘት ባዯረገው ሙከራ ከፌተኛ ችግሮች ገጥመውት ነበር፤በ1960 ዓ.ም ኤፌ ኤሌ ኤን በአሌጄሪያ ከፌተኛ የህዝብ ዴጋፌ እንዯነበር ተገንዝቦ ነበር፡፡ በተጨማሪም ዱጋውላ የኤፌ ኤሌ ኤን ተዋጊዎች የፇረንሳይን ጦር በገንዘብ እና በሰው ሃይሌ ሇከፌተኛ ወጪ እንዯዲረጉት ተረዴቶ ነበር፤ይህም ከኤፌ ኤሌ ኤን ጋር ሇዴርዴር እንዱቀመጥ አሳመነው፤ በዚህም መሰረት በማርች 18 ቀን 1962 ዓ.ም ፇረንሳይ እና ኤፌ ኤሌ ኤን የአሌጄሪያውን ጦርነት ያስቆመውን የኢቪያን ስምምነት ተፇራርመው በጁሊይ 1 ቀን 1962 ዓ.ም አሌጄሪያ ነፃ ሃገር ሆነች፡፡ የፕርቱጋሌ ቅኝ ግዛቶች የነበሩት አንጎሊ፤ሞዛምቢክ እና ጊኒም ላልች ሃይሌ የተሞሊባቸው የነፃነት ትግልች የተዯረገባቸው ሃገራ ማሳያ ምሳላዎች ነበሩ፤ ትሊሌቅ ግዛቶች የነበራቸው አንጎሊ እና ሞዛምቢክ ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው ነጭ ሰፊሪዎች ነበራቸው፡፡ ነገር ግን በእነዚህ የፕርቱጋሌ ቅኝ ግዛቶች ውስጥ እውነተኛው ነፃ ሇመውጣት የነበረባቸው ችግር የነጭ ሰፊሪዎች መኖር አሌነበረም፤ ችግሩ የነበረው ፕርቱጋሌ ራሱ ጊዜ ባሇፇበት አምባገነናዊ አገዛዝ ስር ነበረች፤ ከ1932 ዓ.ም ጀምሮ አንቶኒዬ ሳሇዛር የፕርቱጋሌ ጠቅሊይ ሚኒስቴር የነበረ ሲሆን ሃሪቱንም በአምባገነንነት ያስተዲዯር ነበር፡፡ በ1968 ዓ.ም ማሴል ኬታኖ ጠቅሊይ ሚኒስቴር በመሆን ሳሊዛርን ተካው፤ ሳሊዛርም ሆነ ኬታኖ ፕርቱጋሌ በአፌሪካ ውስጥ ተቆጣጥራቸው የነበረችውን ግዛቶች የሚቆጥሯቸው በውጪ ሃገራት እንዯሚገኙ የፕርቱጋሌ ግዛቶች(እንዯ ፕርቱጋሌ ግዛቶች አንዴ ክፌሌ) ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት መሪዎቹ በፕርቱጋሌ በነበራቸው ስሌጣን ጊዜ የአፌሪካውያን ቅኝ ግዛቶቻቸውን የነፃነት ጥያቄዎች ሙለ በሙለ አሌተቀበለም ነበር፤ይህም በቅኝ ግዛቶቹ ሃይሌ የተሞሊባቸው የትጥቅ ትግልች እንዱፇጠሩ አዴርጎ ነበር፡፡ በፕርቱጋሌ ቅኝ ግዛቶች ውስጥ የሚዯረጉ የነፃነት እንቅስቃሴዎች የተጀመሩት በ1960 ዎቹ መጀመሪያ ነበር፤ከነዚህም መካከሌ በአንጎሊ በ1961 ዓ.ም ፤በፕርቹጊስ ጊኒ በ1963 ዓ.ም እና በሞዛምቢክ በ1964 ዓ.ም ነበር የተጀመሩት፡፡ በተሇይ በአንጎሊ እና በሞዛምቢክ የነበረው የነፃነት ትግሌ በጣም መራር ነበር፡፡ በአንጎሊ የነፃነት ትግለ ይመራ የነበረው ህዝባዊ ንቅናቄ ሇአንጎሊ ነፃነት 124


(Popular Movement for the Liberation of Angola)(MPLA) እና በሞዛምቢክ ዯግሞ በሞዛምቢክ የነፃነት ግንባር(Front for the Liberation of Mozambique)(FRELIMO) ነበር፡፡ ህዝባዊ ንቅናቄ ሇአንጎሊ ነፃነት ይመራ የነበረው በአጎስቲኖኔቶ ነበር፤የሞዛምቢክ የነፃነት ግንባር ዯግሞ ይመራ የነበረው በኤዴዋርድ ሞንዴሊኔ ነበር (በ1969 ዓ.ም በቦንብ ፌንዲታ እስኪገዯሌ እና በሳሞራ ማሼሌ እስኪተካ ዴረስ)፤ ከመጀመሪያው ጀምሮ በአንጎሊ እና በሞዛምቢክ የነበሩት ዋና ዋና የነፃነት እንቅስቃሴዎች ይመሩ እና ይዯገፈ የነበረው የነፃነት ተዋጊዎቹን ያዯረጁ በነበሩት ማርክሲስቶች ነበር፡፡ እንቅስቃሴዎቹ በተጨማሪም የውጭ ዴጋፌ ያገኙ ነበር፤በዚህም ህዝባዊ ንቅናቄ ሇአንጎሊ ነፃነት ከጊኒ እና የሞዛምቢክ የነጻነት ግንባር ዯግሞ ከታንዛኒያ እንዱሁም ከዛምቢያ ዴጋፌ ያገኝ ነበር፡፡ ፕርቱጋሌ በበኩሎ ከምዕራብ እና ከዯቡብ አፌሪካ ሪፏብሉክ በተመሇመለ ነጭ ቅጥረኛ ወታዯሮች የሚዯገፈ ተጨማሪ ወታዯሮችን ወዯ አካባቢው ትሌክ ነበር፡፡ በ1970ዎቹ መጀመሪያ ሊይ ናሽናሉስቶቹን ሇማሸነፌ ተስፊ አስቆራጭ ሙከራ ያዯርጉ የነበሩ 150,000 (አንዴ መቶ ሃምሳ ሺህ) የፕርቱጋሌ ወታዯሮች በአካባቢው ነበሩ፡፡ የነፃነት ጦርነቱ ሲቀጥሌም ሇፕርቱጋሌ ኢኮኖሚ በጣም ከባዴ ጫና ሆኖ ነበር፤በ1970 ዎቹ መጀመሪያ ፕርቱጋሌ የመንግስት ገቢዋን 40 ከመቶ በጦር ሃይለ ሊይ ሇማዋሌ ተገዲ ነበር፤በውጤቱም ፕርቱጋሌ ውስጥ የፕሇቲካ ቀውሶች መከሰት ጀምረው ነበር፡፡ በ1973 ዓ.ም ጊኒ ሇብቻዋ በራሷ የነፃነት አዋጅ (unilateral Declaration of Independence) አዯረገች፤ በጊዜውም በሞዛምቢክ የነበረው ብጥብጥ እያዯገ ነበር፤በውጤቱም በፕርቱጋሌ በ1974 ዓ.ም ኬይታኖ ከስሌጣን ተገሇበጠ፤ከስሌጣን የገሇበጠው መፇንቅሇ መንግስት የተመራው በጄኔራሌ አንቶኒዬ ዱስፑኖሊ ሲሆን ኬይታኖን የተካውም ይኸው ግሇሰብ ነበር፡፡ ጄኔራሌ ስፑኖሊ በአፌሪካ ሲዯረግ የነበረው ጦርነት ሊይ በቀጥታ ይሳተፌ ስሇነበር ከዚያ ባገኘው ቀጥተኛ ሌምዴ የነፃነት ንቅናቄዎቹን ሇማሸነፌ የሚዯረገው ሙከራ ተስፊ ቢስ መሆኑን ተረዴቶ ነበር፤በተጨማሪም በፕርቱጋሌ ጦር ውስጥ መሰረታዊ ሇውጥ የሚፇሌጉ አካሊት የቅኝ አገዛዙ ኢምፒየር በፌጥነት እንዱያበቃ ይጠይቁ ነበር፤ስሇሆነም ፕርቱጋሌ ሇቅኝ ግዛቶቹ ነፃነት ከመስጠት ላሊ አማራጭ አሌነበራትም፤በዚህም መሠረት ጊኒ የጊኒ ቢሳው ሪፏብሉክ ሆነ ነፃ ሃገር ሆነች፤ሞዛምቢክም በሳሞራ ማሼሌ በሚመራው የሞዛምቢክ የነፃነት ግንባር ስር በጁን 1975 ዓ.ም ነፃነቷን አገኘች፤በተጨማሪም በዚያው አመት ሳኦቶሜ እና የኬፔቨርዱ አይሊንድች ነፃ ሃገራት ሆኑ፡፡ የአንጎሊ ነፃነትም በኖቬምበር 1975 ዓ.ም እንዱሆን ታስቦ ነበር፤ነገር ግን ፕርቱጋሌ ሇህዝባዊ ንቅናቄ ሇአንጎሊ ነፃነት በአግባቡ ስሌጣን አሊስተሊሇፇም ነበር፡፡ አቻዎቻቸው ቤሌጀየምች በኮንጎ (ዛየር) እንዲዯረጉት ሁለ ፕርቱጋልችም ከአንጎሊ በችኮሊ እና በአግባቡ ባሌተቀናጀ ሁኔታ ሇቀው ወጡ፤ይህም በአንጎሊ ውስጥ በህዝባዊ ንቅናቄ ሇአንጎሊ ነፃነት(MPLA) እና በተቀናቃኛቸው ብሄራዊ ግንባር ሇአንጎሊ ነፃነት (National Front for the Liberation of Angola) (FNLA) እንዱሁም በብሄራዊ ህብረት ሇአንጎሊ ሙለ ነፃነት (National Union for Total Independence of Angola)(UNITA) መካከሌ የስሌጣን ትግሌ እንዱከተሌ አዯረገ፡፡ የጎረቤት ሃገራት እና በቀዝቃዛው ጦርነት በተቃራኒ አቅጣጫ የቆሙት አካሊት በአንጎሊ ሇስሌጣን በሚፍካከሩት አካሊት አንዲቸው በአንዲቸው ጎን ቆመው ነበር፤በ1976 መጀመሪያ ነፃ የሆነ የአንጎሊ ህዝብ ሪፏብሉክ በአጉስቲኖ ኔቶ በሚመራው የህዝባዊ ንቅናቄ ሇአንጎሊ ነፃነት (MPLA) መንግስት ስር ሆኖ ነጻ ሀገር ተመሰረተ፤ነገር ግን መንግስት ከተቃዋሚዎች ጋር 125


በተሇይም በጆናስ ሳቪምቢ ከሚመራው UNITA ጋር መዋጋት ግዴ ብልት ነበር፡፡ ይህ UNITA በመንግስት ሊይ ሇበርካታ አመታት የዯፇጣ ውጊያ ማዴረጉን ቀጥል ነበር፡፡ በምስራቅ አፌሪካ ውስጥ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት የነበረችው ኬንያ ሃይሌ የተሞሊበት የነፃነት ትግሌ ካዯረጉ ሃገሮች አንዶ ነች፤ኬንያ በርካታ ነጭ ሰፊሪዎች(ነዋሪዎች) ነበሩባት፤ቅኝ አገዛዙ በ1895 ዓ.ም ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ነጭ ሰፊሪዎች ሁለንም የኬንያን ሇም ዯጋማ መሬት ማሇት በሚያስችሌ ሁኔታ ከአፌሪካውያኖች በመውሰዴ ተቆጣጥረውት ነበር፡፡ ይህም ከፌተኛ የመሬት እጥረት ፇጥሮ የነበረ ሲሆን በተሇይ ከ1930 ዓ.ም በኃሊ ከፌተኛ ውጥረት አምጥቶ ነበር፡፡ እስከ 1930 ዓ.ም ዴረስ የአውሮፒዎቹ ነጭ ሰፊሪዎች ይዞታቸውን (መሬታቸውን) ሇገበሬዎቹ ያከራዩ ነበር ፡፡ ነገር ግን ከ1930 ዓ.ም ጀምሮ ገበሬዎቹን ከተከራዩት እርሻ መሬቶች ሊይ ማፇናቀሌ ጀመሩ፤ይህንንም ያዯረጉት በዯሞዝ ተቀጥረው በሚሰሩ ሰራተኞች የሚሰራባቸው ትሌሌቅ የእርሻ ቦታዎችን ሇመመስረት ፇሌገው ነበር፡፡ በኬንያ የናሽናሉሲት እንቅስቃሴዎች የተጀመሩት በ1920ዓ.ም ነበር፤ይኀውም የመጀመሪያው የፕሇቲካ ዴርጅት የሆነው የኪኪዩ መአከሊዊ ማህበራዊ (Kikuyu Central Association) ብቅ ሲሌ ነበር፤በተሇያዩ የጎሳ እና ማህበረሰብ ክፌልች እንዱሁም ፔሮፋሽናልች የተቌቌሙ የፀረ ቅኝ አገዛዝ ዴርጅቶችም እስከ ሁሇተኛው አሇም ጦርነት ዴረስ በኬንያ ሇነበረው የነፃነት ትግሌ ተጨማሪ ጉሌበት ሰጥተውት ነበር፡፡ የሁሇተኛው አሇም ጦርነት ማብቂያ ከፌተኛ ቁጥር ያሊቸው ከስራቸው የተሰናበቱ ወታዯሮች ፇጥሮ ነበር፡፡ እነዚህም ስራ ማግኘት አሌቻለም ነበር፤ ከዚህም በተጨማሪ በኬንያ ሇረጅም ጊዜ የቆየው የመሬት ችግር ተዲምሮ ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኃሊ በኬንያ ወዯ ተከሰተው ብጥብጥ አምርቶ ነበር፡፡ ከጦርነቱ በኃሊ በነበሩ አመታት የመሬት እጥረቱ ችግር አስከፉ ሆኖ ነበር፡፡ ከላልች ቅሬታዎች ጋር ተዯማምሮም የማውማው አመጽ ተብል የሚታወቀውን ሃይሌ የተቀሊቀሇበት አመጽ ፇጥሮ ነበር፤ ይሄ እንቅስቃሴ የተጀመረው እንዯ ሚስጥራዊ እንቅስቃሴ (underground movement) ነበር፤የብሪታንያው ቅኝ ገዢ መንግስት በ1940 ዎቹ እንቅስቃሴውን ዯረሰበት፤ከዚያም ከ1950 ጀምሮ የማውማው እንቅስቃሴ አባሊቱን ቃሇ መሃሊ ማስገባት የጀመረ ሲሆን በዚህም ቃሇ መሃሊ አባሊቱን የቅኝ አገዛዙን ስርዓት እንዲይዯግፈ እና ነፃነት እስከተገኘ ዴረስ የቅኝ አገዛዙን ስርዓት እንዯሚዋጉ ቃሌ ያስገባቸው ነበር፡፡ በ1951 ዓ.ም የቅኝ ገዢው የብሪታንያ መንግስት የእንቅስቃሴውን ተግባራት በግሌፅ በመሇያት አገዲቸው፤ ነገር ግን በጣም ረፌድበት ነበር፡፡ በኦክቶበር 1952 ዓ.ም ሁኔታው በጣም አዯገኛ ሆኖ ነበር፤በዚህም ሳቢያ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ ነበር፡፡ አዯጋውን ሇመቆጣጠር በማሰብም የብሪታንያ መሪዎች የማው ማው ንቅናቄ መሪዎቹን ሇማሰር ሞከሩ፡፡ ማውማው በመሊው ኬንያ ውስጥ ማሇት በሚቻሌ ዯረጃ አባሊት ነበሩት፤ነገር ግን ዋና የእንቅስቃሴ መአከሌ የነበረው ኪኪዩ የሚኖሩባቸው አካባቢዎች ነበሩ፤ንቅናቄው ነፃነትን ሇማግኘት ሃይሌን እንዯ አንዴ የትግሌ መንገዴ ይጠቀም ነበር፤በዚህም ሳቢያ መንግስትን የሚዯገፈ በርካታ ሰዎች እና በርካታ ነጭ ሰፊሪዎች ተገዴሇው ነበር፡፡ በጊዜው መንግስት በማው ማው አማፂዎች ሊይ የጭካኔ እርምጃዎች እንዱወሰደባቸው አዞ ነበር፡፡ በዚህም የአማዱዎቹ የጦር ካምፕች በቦምብ ተዯበዯቡ፤መንዯሮችም ተፇናቀለ፤ህዝቡም ወዯ ላልች አካባቢዎች ተዘዋወረ፤የማውማው አመጽ በመጨረሻ በ1960 ዓ.ም ሲሸነፌ የመንግስት ሃይልች 7,800 (ሰባት ሺህ ስምንት መቶ) አካባቢ ሰዎችን የገዯለ ሲሆን፤ከራሳቸውም 500(አምስት መቶ) ሰዎች ተገዴሇውባቸዋሌ፡፡ 126


ከማው ማው አመጽ በኃሊ የኬንያ አፌሪካ ብሄራዊ ህብረት(Kenya Africa National Union)(KANU) የተባሇው የፕሇቲካ ፒርቲ የኬንያን ነፃነት በመጠየቅ ብቅ አሇ፤በ1952 ዓ.ም በኃሊ ሊይ የዚህ ፒርቲ መሪ የሆነው ጆሞ ኬንያታ ታሰረ፤ጆሞ ኬንያታ የማው ማው አመጽን በማዯራጀት ተከሰሰ፤ ነገር ግን በኦገስት 1961 ዓ.ም ከእስር ቤት ተፇትቶ ነበር፡፡ ተከታታይ ዴርዴሮች እና ዝግጅቶች ከተዯረጉ በኃሊም ኬንያ በ1963 ዓ.ም ነፃነቷን አገኘች ጆሞ ኬንያታም የመጀመሪያው ፔሬዝዲንቷ ሆነ፡፡ ላልችም የአፌሪካ ሃገራት በተጨማሪ ነፃነታቸውን ሃይሌ በተቀሊቀሇበት ወይም በሰሊማዊ ትግሌ አግኝተዋሌ ከእነዚህም መካከሌ ሱዲን በ1956 ዓ.ም፤ የብሪቲሽ እና የጣሉያን ሶማሉሊንዴ በ1960 ዓ.ም፤ጅቡቲ በ1977 ዓ.ም ነፃነታቸውን አግኝተዋሌ፤በርግጥም ከኢትዮጵያ ፤የዯቡብ አፌሪካ ሪፏብሉክ፤ሊይቤሪያ እና ግብጽ በስተቀር የላልቹ ሁለም የአፌሪካ ሃገሮች ነፃነት የተገኘው ከ1945 ዓ.ም በኃሊ ነው፡፡ እንዱሁም ናሚቢያ ነፃ እስከሆነችበትና በዯቡብ አፌሪካ ሪፏብሉክ ውስጥ የአፒርታይዴ ፕሉሲ እስከተዯመሰሰበት እስከ 1990ዎቹ መጀመሪያ ዴረስ የነፃነት ሂዯቱ ቀጥል ነበር፡፡ ከዚያም በአፌሪካ የቅኝ አገዛዝ ሙለ ሇሙለ ተወግዶሌ፡፡

የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅትን የመመስረቱ ሃሳብ የፒን አፌሪካኒዝም ንቅናቄ ውጤት ነበር፤ ቀዯም ሲሌ እንዯተገሇፀው በፒን አፌሪካኒዝም ከተገሇጹ ሃሳቦች አንደ የአፌሪካን አንዴነት ሇመፌጠር የነበረው ፌሊጎት ነበር፡፡ ይህን አሊማ ሇማሳካት አስፇሊጊ የነበሩት ሂዯቶች በራሳቸው በአፌሪካውያኖች መወሰዴ ነበረባቸው፤ይህንንም ሇማዴረግ በ1957 ዓ.ም እዴሌ ተፇጥሮ ነበር፤በዚያው አመት ጋና ከሁሇተኛው የአሇም ጦርነት በኃሊ ነፃነቷን ያገኘች የመጀመሪያዋ አፌሪካዊ ሃገር ሆና ነበር፤ነፃ የወጣችው ጋና የመጀመሪያ ፔሬዝዲንት የሆነው ክዋሜ ንኩሩማም በ1945 ዓ.ም በተዯረገው በማንቸስተር ፒን አፌሪካ ኮንፇረንስ ከተሳተፈ ናሽናሉስቶች አንደ ነበር፡፡ በአፔሪሌ 1958 ዓ.ም ንክሩማ ሁለንም ነፃ የወጡ የአፌሪካ ሃገራት በአክራ ወዯሚዯረገው የመሊው አፌሪካ ህዝቦች ኮንፇረንስ (All Africa Peoples Conference) እንዱሳተፈ ጋብዟቸው ነበር፤በዚህም ስምንት ነፃ የወጡ የአፌሪካ ሃገራት ጋና፣ ግብጽ፣ሱዲን፣ቱኒዚያ ሞሮኮ፤ሉቢያ፤ሊይቤሪያ እና አትዮዽያ በኮንፇረንሱ ተሳትፇዋሌ፡፡ ይህ ኮንፇረንስ በሁሇት ምክንያት ጠቃሚ ነበር፡፡ በመጀመሪያ ከ28 ነፃ ያሌወጡ የአፌሪካ ሃገራት የናሽናሉስት ንቅናቄዎች ተወካዮች በኮንፇረንሱ ቦታዛቢነት ተሳትፇዋሌ፤ይህም የተዯረገበት ምክንያት የናሽናሉስቶቹ ተወካዮች በኮንፇረንሱ ከሚመሇከቱት ነገር ተነስተው በየሀገራቸው የነፃነት ሂዯቱን እንዱያፊጥኑት ነበር ፡፡ በሁሇተኛ ዯረጃ አብዛኞቹ የኮንፇረንሱ ውሳኔዎች (resolutions) ከአምስት አመታት በኃሊ ሇተመሰረተው የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት የመሰረት ዴንጋይ ሆነው ነበር፤ከእነዚህም መካከሌ አንደ የሚሇው፡- አባሌ ሃገራቱ ፕዘቲቭ ገሇሌተኛነት ፕሉሲን እንዯሚከተለ ገሌፀዋሌ፤አንደ ሀገር የላሊውን ሀገር የፕሇቲካ እና የግዛት አንዴነት(integrity) ሇማክበር እንዱሁም ሌዩነታቸውን በአፌሪካ ማህበረሰብ ውስጥ በእርቅ (conciliation) እና በግሌግሌ ዲኝነት (mediation) ሇመፌታት ቃሌ ገብተዋሌ፡፡ የአክራው ኮንፇረንስ ዋና አሊማ የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅትን ሇማቋቋም ነበር፤ነገር ግን የዴርጅቱ መዋቅር ምን መሆን አሇበት የሚሇውን በተመሇከተ በአፌሪካ ሃገራቱ መካከሌ ስምምነት አሌነበረም፤ 127


በዚህም ሳቢያ የተሇያዩ ሃሳቦችን የያዙ ሁሇት የሃገራት ቡዴኖች በካዛብሊንካ እና ሞሮኖቪያ ሇየብቻ ኮንፇረንሶችን አዴርገው ነበር፡፡ ከዛም በኃሊ የካዛብሊንካ ቡዴን እና የሞኖሮቭያ ቡዴን ተብሇው ይታወቃለ፡፡ የካዛብሊንካ ቡዴን ጋናን፤ጊኒ፤ማሉ፤አሌጄሪያ ግብፅ እና ሞሮኮን ያካትታሌ፤ የሞኖሮቪያ ቡዴን ዯግሞ ሴራሉዮንን ሊይቤሪያን ናይጄሪያን ቶጎን ኢትዮዽያን እና ሉቢያን ያካተተ ነበር፤የካዛብሊንካው ቡዴን የሚመራው በክዋሚ ንኩሩማ ነበር፤በዚህ ቡዴን ውስጥ ያለ ሃገራት ፀረ ምዕራባውያን ተዯርገው ይታዩ ነበር፡፡ በሞኖሮቪያ ቡዴን ያለት ዯግሞ የምዕራባውያን ዯጋፉ ተዯርገው ይታዩ ነበር፡፡ እንዱሁም በቀዴሞ የቅኝ ገዢ ሃይልች ሊይ ያሊቸው አመሇካከት በእነዚህ ሁሇት ቡዴኖች መካከሌ የነበረው ዋናው የሌዩነት ነጥብ ነበር፡፡ከዚህም የበሇጠ ግን ዋናው የሌዩነት ነጥብ የነበረው በአንዴ መንግስት እና ፔሬዝዲንት የምትመራ አንዴ የሆነች የአፌሪካ ሀገር (Single African State) የመፌጠር ጉዲይ ነበር፡፡ ንኩሩማ እያንዲንደ የአፌሪካ ሃገር ለአሊዊነቱን ትቶ አንዴ የሆነች የአፌሪካ ሃገር መፇጠር አሇባት ይሌ ነበር፤በዚህም የንኩሩማ ሃሳብ አዲዱሶቹን ነጻ የወጡ የአፌሪካ ሃገራት የአህጉራዊው ሃገር (continental state) ግዛቶች ብቻ ወዯ መሆን ዯረጃ ይቀንሳቸው ነበር፡፡ ነገር ግን አብዛኞዎቹ የአፌሪካ ሃገራት መንግስታት ከውህዯት ይሌቅ ተግባራዊ የሆነ ትብብር (Functional cooperation rather than integration) ይፇሌጉ ነበር፡፡ ይህ እና ላልችም የሌዩነት ነጥቦች የአፌሪካ ሃገራትን አንዴነት (solidarity) መሸርሸራቸውን ቀጥሇው ነበር፤ነገር ግን ሇጊዜው አንዴ የሆነች የአፌሪካ ሃገር(United States of Africa) የመፌጠሩን የመጨረሻ አሊማ ሇላሊ ጊዜ ሇማስተሊሊፌና ሇጊዜው የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅትን ሇመፌጠር ስምምነት ሊይ ተዯረሰ፤ከዚያም በሜይ 1963 ዓ.ም የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት በአዱስ አበባ ተመሰረተ፤በዚህ በአዱስ አበባ በተካሄዯው የመመስረቻ ኮንፇረንስ 31 ነፃ የወጡ የአፌሪካ ሃገራት የዴርጅቱን ቻርተር (መመስረቻ ጽሁፌ) ፇረሙ፤በቻርተሩ እንዯሰፇረውም የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት ከያዛቸው አሊማዎች መካከሌ ‘’የአፌሪካ ሃገራትን አንዴነትና ህብረት ሇማበረታታት፤ሇአፌሪካ ህዝቦች የተሻሇ ህይወት ሇማምጣት እና ማንኛውንም አይነት ቅኝ አገዛዝ ከአፌሪካ ሇማስወገዴ ያሇውን ተስፊ ሇማሳካት የሚሇው ይገኝበታሌ፡፡ የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት ተግባራት ይሰሩ የነበረው ሇየአሊማው በተቋቋሙ በተሇያዩ አካሊት (organs)፤ኮሚሽኖች እና ኮሚቴዎች ነበር፡፡ ከሁለም አካሊት ከፌተኛው(highest) የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት አካሌ የፔሬዝዲንቶችና የጠቅሊይ ሚኒስትሮች ጉባኤ (Assembly) ነበር፡፡ ይህ አካሌ በአመት ቢያንስ አንዴ ጊዜ ይሰበሰባሌ፤ላሊው አካሌ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሲሆን ይህ የአባሌ ሃገራቱ የውጭ ጉዲይ ሚኒስትሮች የነበሩበት ነው፡፡ ምክር ቤቱ በአመት ሁሇት ጊዜ ተሰብስቦ ሇፔሬዝዲንቶቹ እና ጠቅሊይ ሚኒስትሮቹ አመታዊ ስብሰባዎች አጀንዲዎችን ያዘጋጃሌ፡፡ ከሁለም ወሳኝ (The most important) አካሌ የነበረው የዋና ፀሃፉ (General Secretariat) ነበር፡፡ ይህ አካሌ የዴርጅቱን አብዛኛውን ስራ የሚሰራ ነበር፤የዋና ፀሃፉው ቢሮ የሚገኘው በአዱስ አበባ ነበር፤የመጀመሪያው የዴርጅቱ ዋና ፀሃፉ የነበረው ጊኒያዊው ዱያል ቴሉ ነበር፤በተጨማሪም የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት በአፌሪካ ማህበራዊ፤ኢኮኖሚያዊ ትምህርታዊ፤ የጤና እና የምግብ ችግሮች ሊይ የሚሰሩ የተሇያዩ ኮሚሽኖች ነበሩት ፡፡ የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት ስራ አፇፃፀም ሪከርዴ በተሇይም በተመሰረባቸው የመጀመሪያ አመታት ስኬትም ውዴቀትም ታይቶበታሌ፤ ከስኬቶቹ ሇመጀመር ዴርጅቱ በነፃነት ኮሚቴው (Committee for Liberation) አማካኝነት ነፃ ያሌወጡ 128


የአፌሪካ ሃገራት የሚያዯርጉትን የነፃነት እንቅስቃሴ ይዯግፌ ነበር፤እንዯዚሁም በተሇይ በተባበሩት መንግስታት ዴርጅት ውስጥ የአፌሪካ ሃገሮች ብዙ ጊዜ አንዴ አይነት አቌም ይይዙ ነበር፤እንዱሁም በርካታ የዴንበር ግጭቶች በዴርጅቱ ጥረት ተፇተው ነበር፡፡ ምናሌባትም በዚህ ገረዴ የተመዘገበው ትሌቅ ስኬት የነበረው በ1967 ዓ.ም የተከሰተውን የናይጄሪያ ቀውስ (ችግር) በተመሇከተ ነበር፤ ምንም እንኳን አራት ሃገራት አይቮሪ ኮስት፤ታንዛኒያ፤ዛምቢያ እና ጋቦን የተገነጠሇችውን የቢያፌራ ግዛት (Separatist State of Biafra) እውቅና ቢሰጡም አብዛኞቹ የአፌሪካ ሃገራት ግን ሇአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት ቻርተር አንቀፅ 3 የገቡትን ቃሌ አክብረው ነበር፤ ይኸውም ‘’የእያንዲንደን አባሌ ሃገር ለአሊዊነት እና የግዛት አንዴነት እንዱሁም በነፃነት ሇመኖር ያሇውን የማይነጠቅ መብት ማክበር’’ የሚሌ ነበር፤በዚህ አንቀፅ መሰረት በናይጄሪያ አንዴነት ስር (Within the framework of Nigerian Unity) ሁሇቱን በእርስ በእርስ ጦርነት ውስጥ የነበሩ አካሊት(ፒርቲዎችን) ሇማስታረቅ የሚሞክር ፕሉሲ ይዘው ነበር፡፡ በመጨረሻም ቀውሱ ሉፇታ ችሎሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ዴርጅቱ ሇገጠሙት ውዴቀቶች በርካታ ምክንያቶች ተጠቃሾች ናቸው፤ከእነዚህም ውስጥ የዴርጅቱ ተግባራት በምን አይነት መንገዴ ነው መከናወን ያሇባቸው በሚሇው ጉዲይ ሊይ በአባሌ ሀገራቱ መካከሌ የሚኖረው የአመሇካከት ሌዩነት አንደ ነበር፤ከሊይ እንዯተገሇጸውም የቀዴሞ የቅኝ ገዢ ሀይልችን በተመሇከተ የነበረው አመሇካከት እና የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅትን መዋቅር አስመሌክቶ የነበሩት ሌዩነቶችም በዴርጅቱ አባሌ ሀገራት መካከሌ የሌዩነት ነጥቦች ነበሩ፡፡ በተጨማሪም ላልችም ሌዩነቶች ነበሩ፤በመጀመሪያ የአፌሪካ ሃገራቱ በሚጠቀሟቸው ኦፉሺያሌ ቌንቌዎች ሌዩነት ነበራቸው፡፡ እንግሉዝኛ፤ፇረንሳይኛ፤ ፕርቹጊስ፤ስፒኒሽ እና አረቢክ ቌንቌ ተናጋሪ ሃገራት በአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት ውስጥ ሌዩነቶችን ይፇጥሩ ነበር (ፌሊጎቱ ቢኖር የተግባር አንዴነትን ሇመፌጠር ይህ የቋንቋ ሌዩነት ሉፇታ የማይችሌ አይነት ችግር ያሌነበረ ቢሆንም) ፡፡ ሁሇተኛው በርካታ የአፌሪካ ሃገራት የላልች የአፌሪካ ያሌሆኑ ዴርጅቶች አባሊትም ነበሩ፤ የሰሜን አፌሪካ በርካታ ሃገራት አረብ ሉግ ውስጥ ነበሩ፤ፌሊጎታቸውም ከእስራኤሌ ጋር መዋጋት ነበር፡፡ ችግር ሆኖ የነበረውም የተወሰኑ የአረብ ሉግ አባሊት የእስራኤሌን ጉዲይ ወዯ አፌሪካ አንዴነት ዴርጅት ፍረም (መዴረክ) ሇማምጣት መሞከራቸው ነበር፡፡ ሶስተኛው ዯግሞ ምንም እናኳን የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት በማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ እና ተዛማጅነት ባሊቸው ችግሮች ሊይ የሚሰሩ የተሇያዩ ኮሚሽኖችን ቢመሰረትም በዚህ ረገዴ ያስመዘገበው ስኬት ትንሽ ብቻ ነበር፡፡ ዴክመቶቹ እንዲለ ሆነው የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት የአፌሪካ ሃገራት አህጉሪቱ የገጠማትን በርካታ ችግሮች ሇመጋፇጥ እንዱችለ በመካከሊቸው ትብብር እና አንዴነታቸውን ሇማጠናከር ታግል ነበር፤ ይህንንም ሇማሳካት በአሌጀርስ በ2000 ዓ.ም በተዯረገው 36ኛው የአፌሪካ አንዴት ዴርጅት ስብሰባ የአፌሪካ ሃገራት ፔሬዝዲንቶች እና ጠቅሊይ ሚኒስትሮች የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅትን ወዯ አፌሪካ ህብረት (African Union) ሇማሻሻሌ ወሰኑ፤ ይህም በፒን አፌሪካኒዝም ተገሌፆ የነበረው ኦሪጅናሌ(የመጀመሪያው) አሊማ ነበር፤የአፌሪካ ህብረት መቌቌም ምን ያህሌ ስኬታማ ይሆናሌ የሚሇውን ዯግሞ የሚያሳየው ጊዜ ብቻ ነው፡፡

129


የአሁኗ አፌሪካ በጊዜ ቅዯም ተከተሌ የአሁኗ አፌሪካ ስንሌ ከቅኝ ግዛት ጊዜ በኃሊ ባሇው ጊዜ ያሇችው አፌሪካ ነች፤ነገር ግን የቅኝ አገዛዝ ስርዓት በአንዴ በተወሰነ (Specific) ጊዜ አሊበቃም ነበር፡፡አፌሪካ ሙለ ነፃነቷን እስክታገኝ ዴረስ 40 አመታት አካባቢ ወስድባታሌ፤ስሇሆነም ይህን ክፌሌ (Section) ከየት መጀመር እንዲሇብን መሇያ መስመር ሉኖረን ይገባሌ፤ምናሌባትም ከ1963 ዓ.ም መጀመር ትክክሌ ሉሆን ይችሊሌ፡፡ (ይህም የአፌሪካ አንዴነት ዴርጅት የተመሰረተበት ጊዜ ነው)፡፡በጊዜው 31 አካባቢ ሃገራት ሙለ በሙለ ነፃ ሆነው ነበር፤እነዚህ ሁለም ነጻ የወጡ ሃገራት እና በተከታዮቹ አመታት ነፃነታቸውን ሉያሳኩ የነበሩት ሃገራት በዛም አነሰ ተመሳሳይ የፕሉቲካ፤ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ችግሮች ገጥሟቸው ነበር፡፡ በ1960 ዎቹ እና በ1970 ዎቹ በብዙ የአፌሪካ ሃገራት ዋና ችግር የነበረው የፕሇቲካ መረጋጋት አሇመኖር ችግር ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ ሃሊፉነት የጎዯሇው እና ዱሞክራሲያዊ ያሌሆነ አስተዲዯር፤የአንዴ ፒርቲ አገዛዝ (one party rule)፤ሙስና፤ዴህነት እና ኢፌትሃዊነት የበርካታ አፌሪካ ሃገራት መገሇጫ ነው፡፡ እነዚያም ትሊሌቅ ችግሮች የፕሇቲካ ተቃውሞዎች፤መፇንቅሇ መንግስቶች እና አብዮቶችን አምጥተዋሌ፤ ይህም የአፌሪካን መረጋጋት እና ሰሊማዊ እዴገት እዴሌ ቀምቶታሌ፤ ከነፃነት በኃሊ የነበሩት አስርት አመታት በተሇይ በመንፇቅሇ መንግስት እና መንፇቅሇ መንግስቱን ሇመቀሌበስ በሚዯረጉ (counter coups) ሙከራዎች ይታወቃሌ፡፡ በበርካታ ሃገራት የሚገኙ መንግስታት ፇጣን በሆነ ሆኔታ በተከታታይ ይወዴቁ ነበር፡፡(በዚህም ምክንያት በተከታታይ ይቀያየሩ ነበር)፡፡ ሇምሳላም በ1963 እና 1969 ዓ.ም መካከሌ አምስት ሃይሌ የተሞሊባቸው የመንግስት ሇውጦች በዲሆሜ(በኃሊ ሊይ ቤኒን በሆነችው) ተከስቷሌ፤በበርካታ ሃገራትም መሪዎች ተገዴሇዋሌ፡፡ ከዚህ ቀጥል የቀረቡትም የተመረጡ ክስተቶች እንዯሚያሳዩት ችግሩ የአህጉሩን ሁለንም ክፌሌ ጎዴቷሌ፡፡  በዱሴምበር 1962 ዓ.ም የቱኒዚያው ፔሬዝዲንት ሀቢብ ቦርጊባ ከተሞከረበት ግዴያ ሙከራ የተረፇው ሇጥቂት ነበር፡፡  በኦገስት 1963 ዓ.ም የኮንጎ ብራዛቪሌ ፔሬዝዲንት ፈሌበርት ዮለ ከስሌጣን ተገሇበጠ፡፡  በጁን 1965 ዓ.ም በአሌጄሪያ የተካሄዯ ወታዯራዊ መፇንቅሇ መንግስት ፔሬዝዲንት ቤን ቤሊን ከስሌጣን አወረዯ፡፡  በጃንዋሪ 1966 ዓ.ም በናይጄሪያ የተዯረገ መፇንቅሇ መንግስት የበርካታ የፕሇቲካ መሪዎችን ህይወት ቀጠፇ፡፡  በፋብርዋሪ 1966 ዓ.ም ክዋሜ ንኩሩማ ከስሌጣን ተገሇበጠ፡፡  በሴፔቴምበር 1969 ዓ.ም በሉቢያ ጦሩ (ወታዯሩ) ንጉስ ኢዴሪስን በማስወገዴ ስሌጣን ያዙ፡፡  በፋብርዋሪ1971 ዓ.ም በዩጋንዲ በጦሩ ውስጥ ኦፉሰር የነበረው ኢዱ አሚን(Idi Amin) ሚሌተን ኦቦቴን በመገሌበጥ ስሌጣን ያዙ፡፡ እነዚህ የፕሇቲካ ችግሮች ሇምን ተከሰቱ ብል መጠየቕ ተገቢ ነው፡፡ ሇዚህ ጥያቄ ከሚሰጡ ምሊሾች (ማብራሪያዎች) መካከሌ ሁሇቱ ወሳኝ ናቸው፤አንደ ማብራሪያ አፌሪካውያን ራሳቸውን ሇማስተዲዯር በቂ ሌምዴ ከማግኘታቸው በፉት ሇቀው መውጣታቸው ነው የሚሌ ነው፤ 130


የተወሰኑ ምሁራን ይህን ማብራሪያ አይቀበለትም፤እነዚህ ምሁራን የቅኝ ገዥዎቹ በፌጥነት ሇቀው የወጡት በቀዴሞዎቹ የቤሌጄየም ኮንጎ እና አንጎሊ ብቻ ነበር ብሇው ይከራከራለ፤ በላልቹ ቅኝ ግዛቶች በተሇይም በብረቲሽ እና በፇረንሳይ ቅኝ ግዛቶች ቅኝ ገዥዎቹ ሇቀው ከመውጣታቸው በፉት የተማሩ ቡዴኖች አስተዲዯር ጉዲይ ሊይ ሌምዴ እንዱያገኙ ጊዜ ተሰጥቷቸው ነበር ይሊለ፡፡ ሁሇተኛው ምክንያት (ማብራሪያ) ዯግሞ የቀዴሞዎቹ የቅኝ ገዥ ሃይልች ትተዋቸው የሄደት የፕሇቲካ ስርዓቶች እና የመንግስት አካሊት በእውነቱ ሇአፌሪካ የማይመቹ እና የማይሰራባቸው ነበሩ ይሊለ፤የተወሰኑ ምሁራንም እንዯሚለት ይህ ማብራሪያ በተወሰነ ዯረጃ ትክክሌ ነው፡፡ የቅኝ ገዥዎቹ ሃይልች ትተውት የሄደት የፕሇቲካ ስርዓት በምዕራባውያን ዳሞክራሲ ሊይ መሰረት ያዯረገ ነበር፡፡ይህ ስርዓት ዯግሞ በዯንብ የሚሰራው አይዱዬልጂን መሰረት ባዯረጉ ፔሮግራሞች መሰረት ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ የሆኑ የፕሇቲካ ፒርቲዎች በህገ መንግስት ስር ሆነው ሲሰሩ ነው፤እናም ይህ የሚሰራው ሁለም ዜጎች ማሇት በሚቻሌበት ዯረጃ የተማሩ ሆነው በሚሳተፈበት ወቅቱን ጠብቆ በሚዯረግ ምርጫ አማካኝነት ነው፡፡እነዚህ ሁኔታዎች ዯግሞ በአፌሪካ አሊዯጉም ነበር፡፡ ከቅኝ ግዛት በፉት በነበረው ጊዜ በአፌሪካ ህዝቦች መካከሌ የነበረው የፕሇቲካ ባህሌ ያሌተገዯበ ፌፁም ስሌጣን በሚኖራቸው የንጉሶች እና የየአካባቢው አሇቆች አገዛዝ ስርአት ነበር፤በነፃነትም ጊዜ አብዛኛው የአፌሪካ ህዝብ ያሌተማረ ነበር፡፡ በእንዱዚህ አይነት ሁኔታዎች ዯግሞ ዱሞክራሲን መሰረት ያዯረጉ የፕሇቲካ ስርዓቶች በሚፇሌጉት መሌኩ እዚህ ግባ የሚባሌ የፕሇቲካ ተሳትፍ ሉኖር አይችሌም፡፡ በርግጥ ሁሇት ወይም ከዚያ በሊይ የሆኑ የፕሇቲካ ፒርቲዎች የነበሩባቸው ሃገራት ነበሩ፤ ነገር ግን አብዛኞቹ እነዚህ ፒርቲዎች አንዳ ስሌጣን ሊይ ከወጡ ስሌጣን ሊይ ያሇገዯብ መቆየት ይፇሌጉ ነበር፤በተጨማሪም ተቃዋሚዎችን ሇማስወገዴ ጠንካራ ርምጃዎች ይወሰዲለ፡፡ በህገ መንግስት መሠረት ነው የምናስተዲዴረው ቢለም የሲቪሌ እና ዱሞክራሲያዊ መብቶችን ይዯፇጥጣለ፤ ሰብአዊ መብቶችን ይጥሳለ፤ይህም ሁለ በገዥ ፒርቲዎች እና መንግስታት ሊይ ተቃውሞዎችን አጠናከረ፤ይህም የፕሇቲካ አሇመረጋጋት ምንጭ ሆነ፡፡ በተጨማሪም የቅኝ አገዛዝ ስርአቱ ሇፕሇቲካ አሇመረጋጋቱ አስተዋጽኦ የሚያዯርጉ ችግሮችን ትቶ ነበር ያሇፇው፤ በዚህ ረገዴ አንደ የቅኝ አገዛዝ ውጤት የአንዴ ብሄር ሃገራትን መፇጠር ነበር(supposedly of nation states) ፡፡ ነገር ግን አብዛኞቹ እነዚህ ሃገራት በጣም የተሇያዩ ጎሳዎች ያሊቸው ናቸው፤ሇምሳላ ጋቦን 40 አካባቢ ጎሳዎች፤ናይጄሪያ ከ250 በሊይ ጎሳዎች፤ታንዛኒያ ከ120 በሊይ እና ዛምቢያ 73 አካባቢ ጎሳዎች ነበራቸው፡፡ አብዛኞቹ እነዚህ ጎሳዎች ከቅኝ ግዛት በፉት በነበረው ጊዜ በከፌተኛ ሁኔታ እርስ በርስ ይዋጉ ነበር፡፡ በዚህም ሳቢያ በአንዴ ግዛት ውስጥ እና በአንዴ አስተዲዯር ስር በአንዴ ሊይ ስሇመኖር በጭራሽ አሊሰቡም ነበር፡፡ በቅኝ አገዛዙ ዘመን እርስ በርስ ያዯርጓቸው የነበሩ ግንኙነቶች ቢኖሩም ከቅኝ አገዛዙ ጊዜ በፉት የነበሩት የጎሳ ግጭቶች ሙለ በሙለ አሌጠፊም ነበር፤ስሇሆነም እነዚህ ግጭቶች ነፃነት ከተገኘ በኃሊ ተመሌሰው ብቅ በማሇት የፕሇቲካ አሇመረጋጋት ምንጭ ሆነው ነበር፡፡ በተወሰኑ ሃገራትም የጎሳ ግጭቶች ወዯ ዯም አፊሳሽ የእርስ በርስ ጦርነቶች እና ወዯ ዘር ማጥፊት ዯረጃ አዴገው ነበር፤በ1960 ዓ.ም በኮንጎ ኬንሻሳ እንዱሁም በ1967 ዓ.ም በናይጄሪያ የተከሰተውም ይኀው ነበር፡፡እነዚህም በኮንጎ ኬንሻሳ የካታንጋን የመገንጠሌ እንቅስቃሴ ተከትል እንዱሁም በናይጄሪያ ዯግሞ የቢያፌራን የመገንጠሌ እንቅስቃሴ ተከትል የተከሰቱት ናቸው፡፡ 131


በተጨማሪም በቅርቡ ዯግሞ በሩዋንዲ የተከሰተው ይጠቀሳሌ፡፡ነፃ የወጡት የአፌሪካ ሃገራት የወረሱት የኢኮኖሚ ስርዓት ዯግሞ ላሊው የችግሮች ምንጭ ነበር፡፡ በአፌሪካ ኢኪኖሚ ዋናው ችግር የተሇያዩ ነገሮች እጥረት (lack of diversity) ሆኖ ቆይቷሌ፤ቅኝ አገዛዙ በቆየበት ጊዜ ሁለ አፌሪካውያኖች ሇኤክስፕርት የሚሆኑ የጥሬ እቃዎችን ብቻ እንዱያመርቱ ነበር የሚበረታቱት፤የቅኝ ገዥዎቹም በአፌሪካ ሀገራት ሸቀጦችን የሚያመርቱ ፊብሪካዎችን ሇመመስረት ብዙም ጥረት አያዯርጉም ነበር፤ይሌቁንም ቅኝ ተገዥዎቹ የአፌሪካ ህዝቦች ሇአውሮፒ ኢንደስትሪ እና ሇተቀረው በኢንዱስትሪ ሊዯገው አሇም ኢንዱስትሪ ጥቅም ሊይ የሚውለ የሚኒራሌ ማእዴኖችን እንዱያመርቱ ይዯረጉ ነበር፡፡ በግብርናውም መስክ አፌሪካውያኖች በአንዴ የሰብሌ ምርት ሊይ ብቻ ወይም በስፊት በሚታወቅበት ስሙ የአንዴ ሰብሌ ምርት(mono crop product) ሊይ ብቻ እንዱያተኩሩ (Specialize) እንዱያዯርጉ ነበር የሚበረታቱት፡፡ የዚህ አይነት አንዴ ብቻ ምርት ዋጋ ዯግሞ የተረጋጋ አይሆንም ነበር፤ በተጨማሪም አንዲንዴ ጊዜ ዋጋቸው የሚወሰነው በአሇም አቀፌ ዯረጃ ምርቶቹን በበሊይነት የሚይዙት አካሊትን (international monopolies) ጥቅም መሰረት በአዯረገ መሌኩ በአዯጉት ሃገራት ዋና ዋና ከተሞች ውስጥ ነበር፤ስሇዚህም የእነዚህ ምርቶች ዋጋ በአሇም ገበያ በወዯቀ ጊዜ የአፌሪካ ሃገራት ብዙ ጊዜ ችግር ይገጥማቸዋሌ፤ይህም በምሊሹ የፕሇቲካ አሇመረጋጋት ምክንያት ሆኖ ነበር፡፡ በርካታ የአፌሪካ ሃገራት የተፇጥሮ ሃብቶች አሊቸው፤ነገር ግን ሃብቶቹን ሇመጠቀም የሚያስችሌ ካፑታሌ እና የቴክኒክ ችልታ እጥረት አሇባቸው፤በላሊ በኩሌ ዯግሞ የአፌሪካ ሃገራት ኢኮኖሚ በግብርና ሊይ መሠረት ያዯረገ ነው፡፡ነገር ግን የግብርና ዘዳዎች አሁንም ዴረስ ወዯ ኃሊ የቀሩ ናቸው፡፡ አብዛኛው የገጠር ህዝብም ባህሊዊ የግብርና መንገድችን እና ዘዳዎችን ይጠቀማሌ፤በዚህም ምክንያት የምግብ እጥረት በአፌሪካ ሃገራት ትሌቅ ችግር ነበር፤ አሁንም ችግር ነው፡፡ ይህ ችግር በተጨማሪም በተሇይም በከተሞች ውስጥ በፇጣን የህዝብ እዴገት ምክንያት የበሇጠ ተባብሶ ነበር፤የዚህም ምክንያት ከገጠር አካባቢዎች ወዯ ከተሞች የሚዯረግ የህዝብ እንቅስቃሴ ነው፤ይህም ወዯ የከተማ ዴህነት፤ስራ አጥነት እና ወንጀሌ አምርቷሌ፡፡ትሊሌቅ ከተሞችም በከተማ ጥሩ የሆነ ህይወት ሇመኖር ከሚያስፇሌጉ አስፇሊጊ አገሌግልቶች ቀዴመው እየተስፊፈ ነው፤እነዚህንም አስፇሊጊ አገሌግልቶች ሇማቅረብ የሚያስችሌ ገንዘብ የሇም፡፡ በተጨማሪም የአካባቢያዊ መራቆት ችግሮች አለ፤ይህም ኃሊቀር በሆኑ የግብርና ዘዳዎች ምክንያት የተባባሰ ነው፤በውጤቱም በበርካታ ከሰሃራ በስተዯቡብ በሚገኙ ሃገራት በረሃማነት በፌጥነት እየተስፊፊ ነው፡፡በዚህም ሳቢያ በርካታ ሃገራት ወቅቱን ጠብቆ በሚከሰት ዴርቅ እየተመቱ ነው፡፡ በእነዚህ አይነቶቹ ሃገራት ውስጥ መንግስታት አነስተኛ የሆነችውን አመታዊ ገቢያቸውን በምግብ ግዥ ሊይ ሇማዋሌ ይገዯዲለ ወይም በአሇም አቀፌ የእርዲታ ዴርጅቶች ሊይ ጥገኛ ይሆናለ፡፡ በተጨማሪም የኤች አይ ቪ ኤዴስ በሽታ በአብዛኛው የጥቁር አፌሪካ ሁኔታዎችን አባብሷሌ፤እንዱሁም የእርዲታ ዴርጅቶችም የራሳቸው አጀንዲ እና ቅዴሚያ የሚሰጧቸው ነገሮች አለ፤እነዚህ ነገሮች ዯግሞ በእርዲታ ተቀባዮቹ ሀገራት ቅዴሚያ የማይሰጣቸው ነገሮች ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ አንዲንዳም የእርዲታ ፔሮጀክቶች ተገቢነት የላሊቸው ይሆናለ፤ከፌተኛው የእርዲታ በጀትም ሇራሳቸው ሰራተኞች በአብዛኛውም የውጭ ሃገራት ዜጎች ሇሆኑት ሰራተኞቻቸው የሚከፇሌ ነው፤አብዛኛውም የእርዲታ ገንዘብ (ፇንዴ) ጥቅም ሊይ የሚውሇው በከተማ አካባቢዎች እና በዋና ከተሞች ነው፤ሇገጠሩ እና 132


ሇዯሀውም ብዙም የሚያስገኘው ነገር የሇም፡፡በላሊ በኩሌ የተፇጥሮ ወይም ሰው ሰራሽ አዯጋዎች ሲከሰቱ የእርዲታ ዴርጅቶች (አብዛኛውን ጊዜ መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች) ተብሇው የሚጠሩት በገጠራማ አካባቢዎች በመንቀሳቀስ ስራቸውን ሰርተው በርካታ ህይወት ታዴገዋሌ፡፡ በዚህ ረገዴ ስራቸው በጣም የሚዯነቅ ነው፡፡ ከሊይ የተጠቀሱት ሁለ ችግሮችም ረሃብን፤መሃይምነትን እና የጤና ችግሮችን በአሁኗ አፌሪካ ውስጥ የሚሉዮኖች ችግር እንዱሆኑ አዴርጓሌ ፡፡ እንዱሁም የአፌሪካ ኢኮኖሚ እዴገትም በበርካታ ጥምር ምክንያቶች ተዯናቅፍ ቆይቷሌ፤የአፌሪካ ሃገራት ከጥቂት ሃገራት በስተቀር ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እዴገት ሇማስመዝገብ የሚያስችሊቸው የፕሇቲካ መረጋጋት እና ዘሊቂነት ያሇው ሰሊም ሉኖራቸው አሌቻሇም፤በርግጥም ራሳቸውን የቻለ ሃገራት ሆነው ከማዯግ ይሌቅ ከጊዜ ወዯ ጊዜ የበሇጠ በውጭ ርዲታ ሊይ ጥገኞች እየሆኑ ነው፡፡

133


Turn static files into dynamic content formats.

Create a flipbook
Issuu converts static files into: digital portfolios, online yearbooks, online catalogs, digital photo albums and more. Sign up and create your flipbook.