TZTA October 2020
2
https://www.mywebsite.com
TZTA October 2020
3
https://www.mywebsite.com
መረጃ ስለ ትዝታ ድህድረ ገጽ በቅርብ ቀን ለእናንተ አንባብያንና ማስታወቂያ አውጪዎች ለማሳወቅ ያህል ቀደም ብለን በhttps:// www.tzta.ca ድህረ ገጻችን እንጠቅም የነበርውን በተለያዩ ምክንያቶች እንድናቆም ተገደናል። ይኸውም ድህረ ግጽ አሁንም ቢሆን ስሙ እንዳለ ሆኖ ዶሜኑ በሌላ ስለተወሰደ የኛን አድራሻ ማግኘት አትችሉም። ስለሆነም የአሁኑ ድህረ ገጽ ተክቶ በኢንተርኔት ላይ የሚገኘው የድሕረ ግጻችን አድራሻችን https://www.mytzta.com መሆኑ በዚህ አጋጣም እንገልጻለን! እናሳስባለን። ስለሆነም በአሁኑ ጊዜ ለምሳሌ ጉግል በመሄድ https://www.mytzta.com ዌብሳይታችንን በማስገባትወደ ድህረ ገጻችንን መድረስ ይችላሉ። በሚመጣው በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ጀምሮ 2013 ማለታችን ነው፣ ያለፈውን በማሻሽል አዲስም በመጨመር ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጪዎች ከፍተኛ ማሻሻል በማድረግ ተደራሽነቱን ከፍ ያደርጋል። በተጨማሪም በዌብ ሳይታችን ሶሻል ሚዲያ እንድ ፌስ ቡክ፣ ሊንከዲን፣ ኢንስታግራም ትዊተር የመሳሰሉትን ስርጭቱ ከፍ ይላል። ከቶርንቶ ካናዳ ጅምሮ በተለያየ ዓለም ድሕረ ገፃችን በሰሜን አሜሪካ፣ በኢሮፕ፣ በእስያ ፣ በሚድል ኢስት፣ በአውስትራልያ፣ በኢትዮጵያም ጭምር ድሕር ገጻችን በሰፊው ይዳረሳል። ምንም እንክዋን አድራሻችን ቶሮንቶ ካናዳ ቢሆንም በተለያየ ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚሰራጭ በመሆኑ ማንበብና ማስታወቂያ ማውጣት ብቻ ሳይሆን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ሃሳቡን የሚገልጽበት ነፃ ዌብ ሳይት ስለሆን ከየትም አካባቢ መለእክት መጣጥፍ ማስታወቂያ ብትልኩልን በትህትና እናስተናግዳለን። አመሰግናለሁ። ተሾመ ወልደአማኑኤል
Information about TZTA Website (https://www.mytzta.com
To inform you, our readers and advertisers, we have been forced to discontinue our website https://www.tzta.ca for various reasons. That is, the website still has its name, but you will not be able to find our address because the domain has taken by someone else. Therefore, we would like to take this opportunity to announce that our current website is https://www.mytzta.com instead of the previous https://www.tzta.ca website! Now, for example, you can go to Google https://www.mytzta.com and access our website. In the coming Ethiopian New Year 2013, we mean improving the past by adding new ones and making it more accessible to readers and advertisers. Besides, social media sites such as Facebook, LinkedIn, Instagram and Twitter are on the rise. From Toronto, Canada, our website is widely available in North America, Europe, Asia, the Middle East, Australia, and Ethiopia. Although our address is Toronto Canada, our website online distribute to Ethiopians around the world, so it is not only a place to read and advertise but also a free website for all Ethiopians to express their views. Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:TZTA INC. 1411-100 Wingardoen Court Scarborough, ON M1B 2P4 For more information call us at 416-898-1353 E-mail your information to:tztafirst@gmail.com Website:-https://www.mytzta.com
Teshome Woldeamanuel Publisher TZTA October 2020
4
https://www.mywebsite.com
TZTA October 2020
5
https://www.mywebsite.com
አፋር! (ለሱልጣን አሊሚራህ) – ጌታቸው አበራ August 19, 2020
ሰው መሆን !
(. . . . እስከ ቀብር) የሰው ቁንጮ ምሳሌውን ፣ የልቡን ላይ ውበት ቃኝተን ቅያሜውን ይቅር ብሎ ፣ በይቅርታው ሙቀት ሟሙተን ከድፍን ጥላቻ ይልቅ ፣ የፍቅር ጉልበቱን አየን በዛብህን እስከትሎን ፣ ቀብር አፋፍ አደረስን
ያገር አፈር ያገር ድንበር የተፈጥሮ የባሕር በር.. አስከባሪ ባለአደራ የቃል ባለውል፣ የሐቅ አውራ! አፋር! ልበ-ኩሩው ቆራጥ ደፋር! የኢትዮጵያን መታወቂያ ያንድነቷን ህያው መኩሪያ፣ ደማቅ ዓርማ ባንዲራዋን አረንጓዴ፣ ቢጫ፣ ቀዩን፣ ..አጉል ጊዜ ያፈራቸው ሲያናንቁት፣ ሲያጣጥሉት፣ “ጨርቅ” ብለው ሲኮንኑት..፣ አፋር ጀግናው..! አይቶ፣ ሰምቶ፤ ዐይኑ ቀልቶ፣ በእልህ ሲቃ ተቆጥቶ፣ እምቢኝ አለ! አፋር ኩሩ፣ ተቆርቋሪው ለአገሩ! ባፋር በረሃ በንዳዱ በጀግናው ምድር በዚያው ባንዱ፣ ባንዲራችን ለመለመች ኢትዮጵያ በአፋር ኮራች፤ እረፍት የለሽ ዘላን ዟሪ ካገር አገር ተሽከርካሪ፣ የኢትዮጵያ ድንበር ቃፊር ላንድነቷ የዘብ አጥር፣ ባለግመል ባለካራ ልበ-ሙሉ የጀግና አውራ! የጭንቅ ዘመን ልጅ የኢትዮጵያ የአዲስ ታሪክ ሃሌ ሉያ አፋር! ልበ-ኩሩው ቆራጥ ደፋር!
የጽናት ገጹ ብሩህ ነው ፣ ዘመን ሻግሮ ድንቅ ያሳያል ወዲያ ላለው ክፋይ ገላ ፣ ለማሰሪያ ይማልዳል የሰውን ግብሩን እየለየ ፣ ድፍን አገር ያስመዝናል
ገረመድን አፈር ትቢያ ቢሆን መለስ፣ ልክስክስ ቆሌአቸው አለ እስካሁን ድረስ፡፡
ከመቃብር ጥቁር አፈር ፣ በጎ ስራን ያስመዝዛል
በአረጋዊ ደጋን በደደብ መንደፊያ፣ ተፈተለ ሴራ ተለቀቀ ደባ፣ ዘላለም አማረን ለማስቀረት ቡራ፡፡
ጓሮዋ አራሽ አጥታ ሙጃ እንዳበቀለች፣ አገርም ሰው አጥሯት ቁማርተኛ ሾመች፡፡
ሲቆምር የሚውል የተንኮልን ቁማር፣ ምሁርና ሼኩ ጳጳሱ ሲከተል፣ ሁሉን የሚያይ አምላክ ሰማይ ሆኖ ምን ይል?
ከአብራኩ እንዳልወጣ ፣ ርህራሄ አንጀት ነስቶት በጲላጦስ አምሳል በቅሎ ፣ ያለ ሃጥያቱ ሃጥያት ሰጥቶት
ከተንኮል ቆማሪ ተስፋ እየተበቀ፣ አማራ ትውልዱን ሕዝቡን አስጨረሰ፡፡
በፈጠረው ደረቅ ወሬ ፣ ስንቱን በነፍስ ፈረደበት ያረገዘ ቂም አጓጉሎ የአጓጎለ አመርቅዞ ፣ አይጨክኑ ጨከነበት
መንጋው ቁማርተኛን ቀበሮን ሲከተል፣ በተራ በተራ ሲለቀም ይውላል፡፡
አስከፍሎት ህይወት ዋጋ ፣ መግደሉ አልበቃ ብሎ ጥርኝ አፈር ተበድሮን ጥርኝ አፈር ከሆነበት ፣ ካረፈበት ተከትሎ ቀብር ከፍቶ አስከፍቶ ፣ በአፅሙ ላይ እያፈጠ በማይሰማው ቅሪት አካል ፣ በድቤው ላይ አላገጠ
ቁማር ተጫዋቹ ዓይኑን በጨው ታጥቦ፣ ተንኮል መቆመርያ ካርታውን ዘርግቶ፣ “እዚች ጋ ብትጥል ብልጥግና ዳቦ፣ እዚያ ብታስቀምጥ ጦቢያ ዓባይ ግድቡ፣” ብሎ ሲያጫውተው መንጋውን ሰብስቦ፣ ከንፈሩን ይጥላል አይምሮ ዓይኑ ፈዞ፡፡
እንዲህ ነው ፣ እንዲህ ሆነናል በሁለት ጎን የተሳለን ፣ ቢላዋን ተመስለናል በአንድኛው ስናክምበት ፣ በሌላው ገለንበታል ገሚሱ አገር ሲያቀና ፣ ለማፍረስ ቀሪው ይተጋል
የንፁሐን አንገት ሆድን አሳርዶ፣ ክርስትያን አማራን ዘሩን አስበልቶ፣ በክህደት ወስከንባይ ደሙን ሽፍን አርጎ፣ ዛሬም እንደ ትናንት መንጋን አነሁሉሎ፣ ቁማሩን ቀጠለ ተበፊቱም ከፍቶ፡፡
ጉስቁል ገላ ፣ የከሳ አገር ፣ በድን ሃሳብ ፣ የደም አፈር ፣ ጩኸት ዋይታ እያየ ነው ከትውልዱ መኻከል ወጥቶ ፣ “ . . . ጎጃማ ማሬ . . .” ን የተቀኘው ያለፈን የፍቅር ታሪክ ያለፈን የፍቅር ጊዜ ፣ ኋሊት ሄዶ የተመኘው ። ፍሬዘውድ ተስፋዬ
በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)
ነሐሴ ሁለት ሺ አስራ ሁለት ዓ.ም.
TZTA October 2020
6
ቀኑ ጥልቅ ብሎ ጨለማው ብቅ ሲል፣ ትሉ ብርሃንን ጅቡ አሞት ያወጣል፡፡ ወይ ዘምን ሸርታታው ወይ ጊዜ ጎደሎው፣ ሰንበሌጥ ማጭድን እያጨደ አሰረው፡፡
በባእድ አምልኮ በሰይጣን ተልከው፣ አስተላለቁ ሕዝብ በየቋንቋው ነግረው፡፡
ጥላቻን ያሉ እንደሆነ ፤ ይሄ ዘመን ጉድ አሳየን በቃኤል ገፅ የተሳለ ፣ ወንድማችን በረታብን እንደ ዮሴፍ ለመከራ ፣ ማሳደዱን አበዛብን ባልተገራ ፈረስ ስግሮ ፣ የፍቅር እርከኑን ስብሮ ከዜግነት ክብር ዙፋን ፣ እኛን ጣለን አሽቀጥሮ
ሽማግሌው ኤፍሬም ፓትሪያሪክ ማትያስ፣ ምኑ ያስደንቃል ቁማርተኛ ቢነግስ፡፡
ወይ ጊዜ!
በስሜቱ ከልብ ደራሽ ፣ መላሽ ነው ውለታ መላሽ በታሪክ መስመር ተጓዥ ነው ፣ እንደ መልካም ውሃ ፈሳሽ ኮከብ ሆኖ ላለፈው ሰው ፣ ለላቡ ለደሙ ዋጋ ለድካሙ ስንኝ አውራሽ
በምጣድ ላይ የተጣለ ጥርኝ ፍሬን ተመስሎ ፣ በግለቱ በፍግ ያራል የተራበ እራስ ቢያጣም ፣ ለፍቅር ራብ ማስታገሻ አጋፔውን ይጋግራል ለወገኑ ለአገሩ አንጋጦ ከላይ እያየ ፣ ምህረት ዝናብ ከአርያም ይለምናል እንደ እናትም እንደ አባት እንደ አያትም እየሆነ ፣ ኤሎሄ ብሎ ይጮኻል
ጆከርና ጦሩን እያቀያየረ፣ እንደተለመደው የመንጋ ራስ ላጨ፡፡
በግዛቶች ቋንቋ በክልሎች ባህል፣ መነቀል ሆነ አሉ ትርጉሙ መተከል፡፡
ቅኔ ፍልስፍና ሰዋሰው ያልገባው፣ የእናት ጡት ግዝገዛን ልማት አደረገው፡፡
የጭካኔን ጥጋት አይቶ ፣ በእንባ ዥረት መታጠብን በይስሙላ ሸንጎን በደል ፣ በአንጋች ዱላ መዋከብን ገደል አፋፍ የቆመ ህዝብ ፣ በተስፋ ዕጦት የደካየ “. . . አይነጋም ወይ . . “ ብሎ ይላል ፣ የጨለመ አገር እያየ
ተንኮል ቁማርተኛው ካርታውን ፐወዘ፣ ተድሮውም ብሶ ቁማሩ ቀጠለ፡፡
አይ ጊዜ!
እንደደራሽ ውሃ ፈሶ ፣ የጨለመ ብርሃን ሊገፍ እጁን ከእጇ አቆላልፎ ፣ በመቻቻል ክንፍ ሊያከንፍ ልቦናውን እያስዋበ ፣ ሽምግልና ሃሳብ ማግዶ በመንፈስ እየከነፈ ፣ ልብራ ይላል እርሱ ነዶ
የስቃይ ምጥ አማጭ አናት ፣ መከታነት ያጣን አባት ሰብሳቢ አልባ ህፃት ፣ ለልመና የውጡ አያት ለጉልበቱ ማዋያ መስክ ፣ የተስፋ ስንቅ ያጣ ወጣት
ታላቋን ኢትዮጵያ እንቅፋት መታና፣ አድርጓት አረፈ ቁማር መጫወቻ፡፡
የፊደል የሰው ዘር እንዳልተገኘባት፣ የሚያሳስት በለስ ዛሬ በቀለባት፡፡ የመድፍ የላውንቸር ጥይት ያልከፈተው፣ ያገሬን ሕዝብ ቅኔ ቋንቋና ዘር ፈታው፡፡
ስንቱ ልሂቅ ስንት አጣኝ ፣ “ አዲዮስ ” ብሎ የተወውን ለዕለት ቂጣ አየሸጠ ፣ ቅድስና ብኩሩናውን ዕጣ አውጥቶ እየሰጠ ፣ መከበሪያ ብርቅ ጌጡን እርሱ ግን . . . ሚስጢሩን ሊያየው ፣ ይዳስሳል ብራናውን
ቁማሩ ቀጠለ! – በላይነህ አባተ
[በላይነህ አባተ]
አይ ጊዜ! የግዮንን እናት ጊዜ ሸርተት አርጓት፣ በረከት ስብሐት እርግማን ሆኑባት፡፡
የስስት እቅፉን ወዶ ፣ በሃሳቡ ተበራይቶ ከልቦናው በመነጨ ፣ በእርሱ መቁነን ተለክቶ በጫማው ልክ የተጫማ ፣ በመንፈሱ የፈጠነ ከትውልዱ መኻከል ሰቦ ፣ “ጎጃም ማሬን. . .” አዘፈነ
ይኖራል በፍስሃ አለም ፣ ቅንነት ልቡ ላይ ጽፎ ረሃብ ቸነፈር ስደት ፣ መጣለት ከአገር ተገፎ ይባዝናል ህልሙን ሊያየው ፣ አባቶቹን ተደግፎ የተጣደው የዘመን ድስት ፣ ቢሆንበት ንፍሮ ገንፎ
በዚህ ርዕስ ግጥም የጫርኩት ልክ የዛሬ 27 ዓመት ነሐሴ ወር ላይ ነበር። ምክንያቱ ደግሞ፣ በዚያ ቀውጢ የወያኔ ዘመን፣ የአገር ክብርና ፍቅር መገለጫ የሆነችውንና በስሟ ስንትና ስንት መስዋዕትነት የተከፈለባትን ክቡሯን የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ፣ የወያኔው መሪ መለስ ዜናዊ “ጨርቅ” ብሎ በማንኳሰስ፣ አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን አእምሯችን ፈጽሞ ያልተዘጋጀበትን ጸያፍ ነገር ውስጣችን ከቶ ለህመም የዳረገን ወቅት ስለነበረ፤ በዚያ የንዴትና የቁጭት ስሜት ውስጥ እያለን፣ የአፋሩ ሱልጣን አሊሚራህ በአንድ መጽሔት ላይ ባደረጉት ቃለ-ምልልስ፤ “የኢትዮጵያን ባንዲራ እንኳን እኛ ግመሎቻችን ያውቁታል” በማለት ታሪካዊውን ጥቅስ እንደ መድሐኒት አቅምሰውን ከህመማችን ፈወሱን። በዚያ መንፈስ ነበር August 19, 2020 “አፋር” የምትለዋን ግጥም ለ ሱልጣን አሊሚራህ መታሰቢያነት በመስጠት የጻፍኩት (በወቅቱ ያገር ቤት ጎጆዬ በምትለዋ የግጥም መድበል ስብስብ ውስጥ ተካታ የታተመች ናት)። ዛሬ ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ካለችበት ያነሳኋት ደግሞ፣ በቅርቡ የአፋር ወገናችን ላይ የተፈጥሮ አደጋ ያደረሰውን ከፍተኛ ጉዳት፣ ወገን ተረባርቦ የድጋፍ ምላሽ እንዲሰጥ የበኩሌን ጥሪ ለማስተላለፍና የአፋር ወገኖቻችንን በክብር በማሰብ ነው። አፋር! (ለሱልጣን አሊሚራህ)
አይ ጊዜ!
መንታ ፍቅር [ፍሬዘውድ ተስፋዬ]
ሰው መሆን ፣ ምንድ ነው፣ ምንድ ነው ሚስጥሩ ፣ የሰው ህልውናው፣ ራስህ መልሰው ፣ ላንተው ነው የተጻፈው፣ ሁሌ እየቆዘሙ ፣ እህህ ብቻ ነው፣ እኔ ምን አገባኝ ፣ ብሎ መቀመጥ ነው፣ ከጀርባ ተጣብቆ ፣ በሰው ደም መኖር ነው፣ እኮ ሰው መሆን ፣ ምንድ ነው፣ ምንድ ነው ሚስጥሩ ፣ የሰው ህልውናው፣ በላቡ እያደረ ፣ ድንጋይ መፍለጡ ነው፣ የላባደር ጉልበት ፣ መበዝበዝ መኖር ነው፣ አልገዛም ብሎ ፣ ታግሎ መሞቱ ነው፣ ልክ እንደ ጌታቸው ፣ አፈር መልበሱ ነው፣ ልክ እንደዋለልኝ ፣ አፈር መልበሱ ነው፣ ልክ እንደ ተሰማ ፣ አፈር መልበሱ ነው፣ በሃይ በትግል ነው ነፃነት የሚገኘው፣ ብሎ እየተመመ ፣ እስትንፋስ ማጣት ነው፣ እኮ ሰው መሆን ፣ ምንድ ነው፣ ምንድ ነው ሚስጥሩ ፣ የሰው ህልውናው፣ ባንዳ የባንዳ ልጅ ሆኖ ፣ መቀጠር ነው፣ ዛኒጋባ ሰርቶ ከቆጥ ፣ መስፈሩ ነው፣ ለፍትሕ ርቱእ ፣ ጠበቃ መሆን ነው፣ በጎሳ ተቧድኖ ፣አገርን ማፍረስ ነው፣ አገር አሳንሶ በውጭው ፣ መድመቅ ነው፣ እኮ ሰው መሆን ምንድ ነው ምንድ ነው ሚስጥሩ ፣ የሰው ህልውናው ? ይህይህ መይሳው ከምድረ ስዊድን 2018-05-18 ይህ ግጥም ለምወደው ለስጋ ወንድሜ ለጌታቸው፣ እንዲሁም ለተሰማ፣ ለትግል አጋሮቹ ለማርታና ዋለልኝ መኮንን ይሁን ወደፊት
ተቃጠለ ስንል ፋሽሽት ልቡ ጨሰ፣ በጥምቀት ልጆቹ የልቡ ደረሰ፡፡
ነፍተው አበጥረው ማኛ ሲዘሩ አይተው፣ ሰውን በታተኑት በዘሩ ለይተው፡፡ እሸት እየቀጨ መብላቱን አጥተውት፣ ያራት ኪሎውን ጃርት መንግስት ብለው ጠሩት፡፡ ወይ ጊዜ! ፍንጃል ተመልካቾች ሙያን ዘንግተዋል፣ ቅጥቃጤ ቅዠቱን ራእይ ይሉታል፡፡ በይሁዳ ሰፈር ክህደት ስሩን ሰዷል፣ ባህር አስረክቦ መለሰ ይሉታል፡፡ ሀዲስ አለማየሁ ሲባል ጎጃም ሰምተው፣ አዲስ ለገሰ አሉ ውርጃውን አንስተው፡፡ የኢትዮጵያ ልጆች ማስተዋል ትተዋል፣ ዓይኑን ከርሱ ጋርዶት ደመቀ ይሉታል፡። አቀበቱን ወጡት ቁልቁለቱን ወርደው፣ ዱላን ተመርኩዘው አዲስ ጫማ አጥልቀው፡፡ ገዴው ሆዱ ከብዶት መብረር ስላቃተው፣ ሁመራን ራያን ጩልሌ ወረረው፡፡ ስንቱን ጠቦት አርዶ የስንቱን ደም ጠጣው፣ የቆሪጦች ቆሮ አለቃ ጌታቸው፡፡ ሥጋው የተጋጠ አጥንት ቢሰጠው፣ እግሩን ሰቅሎ ሸና ለሃጫሙ አለምነው፡፡ የስንት ሰዎች ደም ስንት እንባ ፈሶበት፣ እጁን ሳይታጠብ ያነባል ታምራት፡፡ አወይ ጊዜ! ዲታ ባለንብረት እንዴት ይኮነናል፣ በሙስና ናጦ ታቦት ያስገነባል፡፡ ካህን ሊቃውንቱ ምሁር ባለዲግሪው፣ ቀለሙን ጠጥቶ በሽንቱ አፈሰሰው፡፡ አባትዮው ታቦት ልጁም አገሪቱን፣ ገነጣጥለው ጥለው እግዜር የሰራትን፣ ሲኦል ሲጠራቸው ተጠጉ ስላሴን፡፡ ዲያቆን ቀሳውስቱ ጳጳስና አቡኑ፣ ማተብን ቦጭቀው ሌጣ አንገት ሲሆኑ፣ ጻድቁን ገንዘው ተኮናኙን ፈቱ፡፡ አይ ጊዜ!!! አወይ ጊዜ!! በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)
https://www.mywebsite.com
ስፓርት
ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ቢኒያም ምሩፅ፣ “ማዕከሉ በሚያስተናግደው ነጋዴና በተጠቃሚው ማኅበረሰብ ብዛት የተነሳ ብዙ ነገሩ ተበላሽቷል፤” ብለው በዚያ ላይ ለመኖሪያ በሚመስል መልኩ ለገበያ ማዕከሉ አገልግሎት በሚል የተገነቡ ግንባታዎች ለማዘውተሪያ ማዕከሉ ተጨማሪ ሥጋት መሆናቸውን ጭምር ያስረዳሉ፡፡
ሰሚ ያጣው ጃንሜዳ 18 October 2020 ደረጀ ጠገናው
ማዕከሉ በተጨማሪም የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከሚያዘጋጃቸው መደበኛ ዓመታዊ የውድድር መርሐ ግብሮች መካከል፣ በዓመት አንድ ጊዜ ከተለያዩ አገሮች የሚመጡ ታላላቅ አትሌቶች የሚሳተፉበት አገር አቋራጭ የሩጫ ውድድር የሚከናወንበት ቦታ መሆኑን ይታወቃል፡ ፡ የፌዴሬሽኑ የጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቢልልኝ መቆያ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይህንኑ ታሳቢ በማድረግ ማዘውተሪያው ወደ ቀድሞ ይዞታው እንዲመለስ ተደጋጋሚ ጥያቄ ማቅረባቸውን ይናገራሉ፡፡
አዲስ አበባ ከነበሯት ቀደምት የስፖርት ማዘውተሪያዎች መካከል በርካታ ታላላቅ አትሌቶችን በማፍራት በቀዳሚነት የሚጠቀሰው ጃንሜዳ፣ ከዓምና ሚያዝያ ወር ጀምሮ የገበያ ማዕከል ሆኖ ግልጋሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ ይሁንና ቦታው ከማዘውተሪያነት ባሻገር ሌላም ሁለገብ አገልግሎት የሚሰጥ እንደመሆኑ፣ በተለይም አሁን ላይ የማዕከሉ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ብቻ ሳይሆን ቦታው ያለበት ሁኔታና ይዘቱ ጭምር በማዘውተሪያ ዕጦት ለሚቸገሩ አትሌቶች ትልቅ ሥጋት ሆኗል፡፡
ዘንድ የሚከበረው ዓመታዊ የጥምቀት በዓልን ጨምሮ ሌሎችም ዝግጅቶች የሚደረጉበት ሥፍራ እንደሆነም ይታወቃል፡፡
ቦታው ኅብረተሰቡ በዋናነት ከሚያዘወትርባቸው ስፖርቶች ማለትም ከአትሌቲክስና ከእግር ኳስ በተጨማሪ ቀደምቶቹ የባህል ስፖርቶች የፈረስ ጉግስና የገና ጨዋታ የሚከናወንበት ነው፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን በክርስትና እምነት ተከታዮች
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ካለፈው ሚያዝያ ጀምሮ የአትክልት ተራ የገበያ ማዕከል ሆኖ ይገኛል፡ ፡ ይህንኑ ተከትሎ ማዕከሉ የቀድሞ ስያሜውን ማለትም “ጃንሜዳ ስፖርት ማዕከል” የሚለውን መልሶ ለማግኘት ቦታው እየሰጠ ካለው አገልግሎትና
ማዕከሉ ከመደበኛ የውድድር ስፖርቶች በተጨማሪ በርካታ ወጣቶች፣ ጎልማሶችና በዕድሜ የገፉ አዛውንቶች አካላዊ እንቅስቃሴ በማድረግና ውድድሮችን በመመልከት ጊዜያቸውን የሚሳልፉበት እንዲሁም ጤናቸውን የሚጠብቁበት መሆኑ ልብ ሊባል እንደሚገባ የሚናገሩ አሉ፡፡
TZTA October 2020
7
ይዞታው አኳያ አስቸጋሪ እንደሚሆንበት ይነገራል፡ ፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጃንሜዳን በሚመለከት ከሰሞኑ በድረ ገጹ ያሰፈረው መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ፣ በምክትል ከንቲባው አቶ ጃንጥራር ዓባይ የተመራ ቡድን ጃንሜዳ የሚገኝበትን ወቅታዊ ሁኔታ ከተመለከተ በኋላ፣ በጊዜያዊነት የተያዘውን የገበያ ማዕከል በፍጥነት ነፃ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ከስምምነት መደረሱን ያሳያል፡፡ ይሁንና በዚሁ ጉዳይ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የአትሌቲክሱ ቤተሰቦች ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ድረስ ጃንሜዳ በገበያ ማዕከልነቱ እንደቀጠለ ስለመሆኑ ያስረዳሉ፡፡
በሚሰጠው መጠነ ሰፊ አገልግሎት “ትልቁ የስፖርት አደባባይ” የሚል መጠሪያ እንዳተረፈ የሚነገርለት ጃን ሜዳ፣ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ ከሚያሳስባቸው የስፖርት ማኅበራት መካከል፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የአዲስ አበባ “ጃንሜዳ አሁን የሚገኝበት ሁኔታ እጅጉን ያሳዝናል፣ ከተማ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በዋናነት ይጠቀሳሉ፡፡ መንግሥት ጤናማ ትውልድ እንዲፈጠር ካለው ጽኑ ፍላጎት በመነሳት ኅብረተሰብ አቀፍ ስፖርት “ማዕከሉ ወደ ቀድሞ አገልግሎቱ እንዲመለስ (ማስ ስፖርት) አንዲስፋፋ ፍላጎት እንዳለው ተደጋጋሚ ጥያቄዎችን አቅርበናል፡፡ ቦታው አሁን ያበረታታል፤” የሚሉ አስተያየት ሰጪዎች፣ ከአንድ ላይ ከሚሰጠው የአገልግሎት ብዛት የተነሳ፣ ክፍለ ዘመን በላይ በስፖርት ማዘውተሪያነት ማዘውተሪያ ለማለት ይከብዳል፤” በማለት የቆየውን ጃንሜዳ ማዕከልን ወደ ቀድሞ ስሙና የሚናገሩት የአዲስ አበባ ከተማ አትሌቲክስ አገልግሎቱ ሊመልስ እንደሚገባ ያሳስባሉ፡፡
https://www.mywebsite.com
ማኅበራዊ ኮሮና ቫይረስ
በኮቪድ-19 ከሚያዙት ውስጥ 15 በመቶ ወደ ጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚገቡ ናቸው 21 October 2020
ታደሰ ገብረማርያም የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ክትባት ለማግኘት በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ያለው እንቅስቃሴ ተስፋ ሰጪ መሆኑ እየተወሳ ነው፡፡ እንቅስቃሴው በተጨባጭ ዕውን እስከሚሆን ድረስ ግን ወረርሽኙ በሰው ሕይወትና ጤንነት ላይ እያደረሰ ያለው ጉዳት ቀላል አይደለም፡ ፡ እንደ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት መግለጫ፣ በኢትዮጵያ አሁን ላይ በኮቪድ-19 ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 14.9 በመቶዎቹ ወደ ጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚገቡ ናቸው። አሁን ላይ አዲስ አበባ በሥርጭቱ ቀዳሚ መሆኗ የተገለፀ ሲሆን ኦሮሚያና ትግራይ ክልሎች ሁለተኛና ሦስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ። በኢትዮጵያ ያለውን የቫይረሱን ሥርጭት ለማወቅ በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደ የአንድ ወር የምርመራ ዘመቻ ከ73 በመቶ በላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች መለየታቸውን ያስታወቀው ኢንስቲትዩቱ፣ አሁን ላይ የምርመራ መጠን የቀነሰ ቢሆንም ቫይረሱ የሚገኝባቸውና ለሕልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑም አመልክቷል፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት ውስጥ እንደአገር ያለው የቫይረሱ ሥርጭት 10.4 በመቶ መሆኑም ተገልጿል። ከዚህ አኳያ በኢትዮጵያ ብቻ ከጥቅምት 7 ቀን እስከ ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ 28 ሰዎችን ለሕልፈተ ሕይወትና ሌሎች 269 ሰዎችን ደግሞ ለጽኑ ሕመም መዳረጋቸውን መረጃዎች ይጠቁማሉ፡ ፡ የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ያወጣቸው እነዚሁ መረጃዎች እንዳመለከቱት እስከ ሰኞ (ጥቅምት 9 ቀን 2013 ዓ.ም.) አመሻሽ ድረስ ለ1,403,894 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው 45,344 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡ ፡ ከእነዚህም መካከል 43,149 ሰዎች ከበሽታው ሲያገግሙ 89,860 ሰዎች በአሁኑ ሰዓት በበሽታው ተይዘዋል፡፡ እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ ለሕልፈተ ሕይወት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 1365 ደርሷል፡፡ የጤና ሚኒስትር ሊያ ታደሰ (ዶ/ር) በትዊተር ገጻቸው እንዳሳሰቡት፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ በ10 እስከ 15 ሰኮንዶች ውስጥ በኮቪድ ሳቢያ ሞት ይመዘገባል፡ ፡ ‹‹እያንዳንዱ ሕይወት ውድ ነውና እባካችሁ እንጠንቀቅ›› ሲሉም ተማጽነዋል፡፡ ማንኛውም አገልግሎት የሚሰጥ የመንግሥታዊና የግል ተቋም አገልግሎቱን ለማግኘት ወደ ተቋሙ ለሚመጡ ተገልጋዮች ቫይረሱን ለመከላከል የሚያስችሉ የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን የማቅረብ፣ ተገልጋዮች ሁለት የአዋቂ ዕርምጃ ተራርቀው የሚቆሙበትን ቦታ ምልክት የማድረግና ተገልጋዮችም የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ማድረጋቸውንና ሌሎች አስፈላጊ ጥንቃቄዎችን መተግበራቸውን የማረጋገጥ ኃላፊነት በተቋሙ ላይ ተጥሏል፡፡ የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ አሽከርካሪ፣ አገር አቀፍም ሆነ የከተማ ውስጥ ትራንስፖርትን በተመለከተ በሕግ ከተወሰነው የመጫን አቅም ልክ ሰዎችን የመጫን፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ያላደረጉ ሰዎችን አገልግሎት መስጠት እንደሌለበት መግለጫው አመልክቶ፣ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት አሠሪዎች በተመለከተ በግንባታ ሳይቶች ላይ አስፈላጊውን ንጽህና ለመጠበቅ የሚረዱ እንደ ውኃ፣ ሳሙና፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ፣ ሳኒታይዘር ወይም አልኮል፣ የሙቀት መለኪያ መሣሪያ እንዲሁም የፀረ ተህዋሲያን ግብዓት የማሟላት ግዴታ እንዳለባቸው አስታውቋል፡፡ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የተለያዩ የዘርፉ መሥርያ ቤቶች በየመስካቸው የሚያወጧቸው መመርያዎችና አሠራሮች የኮቪድ-19 በሽታን ለመግታት ወይም ለመቀነስ የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባወጣው መመርያ ውስጥ የተቀመጡትን ድንጋጌዎች የማይቃረኑና ተጣጥመው የወጡ መሆን እንዳለባቸው፣ በዚሁ መመርያ የተደነገጉ ክልከላዎችንና ግዴታዎችን የተላለፈ ማንኛውም ሰው አግባብነት ባለው የወንጀል ሕግ መሠረት ተጠያቂ እንደሚሆን፣ ማንኛውም ሰው ከ25/01/2013 ጀምሮ መመርያው የፀና መሆኑን አውቆ ተግባራዊና ተፈጻሚ እንዲያደርግ ኢንስቲትዩቱ ማሳሰቡ ይታወሳል፡፡
TZTA October 2020
8
ተተኳሪ ጉዳዮች ኮቪድ-19 በወረርሽነት ዓለምን ካካለለ ዘጠኝ ወር ሆኖታል፡፡ በእነዚህ ወራት ሕዝበ ዓለም ከኮሮና ቫይረስ እንዲጠበቅ፣ በደዌ ዳኛ በአልጋ ቁራኛ እንዳይያዝ የጤና ባለሙያዎችና ዓለም አቀፋዊም ሆነ አገራዊ ተቋማት ማስገንዘቢያዎችን ከመስጠት ችላ ያሉበት ጊዜ አልነበረም፡፡ ኮቪድ-19 የሚተላለፍበት መንገድ አስመልክቶ እስካሁን ያለው አቋም፣ በሽታው ከሕመምተኛው አፍንጫ ወይም አፍ በሚወጣ ጥቂት ፈሳሽ አማካይነት የሚተላለፍ መሆኑ ነው፡፡ ኮቪድ-19 ያለበት ሰው ሲያስነጥስም ሆነ ሲተነፍስ ወደ ሌሎች ከማስተላለፍ ባለፈ፣ ከሕሙማን የሚወጣ ፈሳሽ ያረፈበትን ቦታ የነኩ ሰዎችም በበሽታው በቀላሉ ሊያዙ ይችላሉ፡፡ ሰዎች ከሰዎች ጋር ያላቸው ቅርርብ ከአንድ ሜትር በላይ መሆን አለበት የተባለውም በሽታው በትንፋሽ ስለሚተላለፍ ነው፡፡ እስከ ቅርብ ጊዜ የተደረጉ ጥናቶች የሚያሳዩት ቫይረሱ በአየር ውስጥ ሳይሆን በቫይረሱ ከተያዙ ሰዎች የመተንፈሻ አካላት ከወጡ ፍሳሾች ጋር በሚኖር ንክኪ ብቻ የሚተላለፍ መሆኑን ነው፡፡ ይሁን የቅርብ መረጃዎች የኮሮና ቫይረስ በአየር ላይ የመተላለፍ ዕድሉ ሰፊ መሆኑ እየገለጹ ናቸው፡ ፡ ይህን ተከትሎ የዓለም ጤና ድርጅት በቫይረሱ የመጋለጥ ወይም ያለመጋለጥ ዙርያ የቀረቡ ጥናቶች ላይ እየመከረ መሆኑ ተዘግቧል፡፡ በአየር ላይ ቫይረሱ በመቆየት ወደ ሌላ ሰው ሊተላለፍ ስለሚችል ተገቢው ጥንቃቄ መደረግ እንዳለበትም ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡ የኖቭል ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ከቀላል እስከ ከባድ የመተንፈሻ አካል ሕመም የሚያስከትል የቫይረስ ዝርያ ሲሆን በበሽታው የተያዙ ሰዎች ትኩሳት፣ ሳል፣ የትንፋሽ መቆራረጥና የመተንፈስ ችግር ምልክቶች ይታይባቸዋል፡፡ በዓለም ጤና ድርጅት አገላለጽ፣ ኮሮና ቫይረስ የተለያዩ የቫይረስ ዓይነቶችን የያዘ የቫይረስ ቤተሰብ ነው፡፡ ይህ ቫይረስ በሰዎችና በእንስሳት ላይ በሽታን ያስከትላል፡፡ በሰዎች ላይ የሚከሰተው ኮሮና ቫይረስ የመተንፈሻ አካላትን በመጉዳት ከተራ ጉንፋን እስከ ከፍተኛ የመተንፈሻ አካል ችግር የሚያደርስ ነው፡፡ ኅብረተሰቡ በሽታው በቀላሉ የሚተላለፍ በመሆኑ ሳይዘናጋ የሚተላለፉ መልዕክቶችንና መከላከያ መንገዶችን ተግባራዊ በማድረግ የበሽታውን ምልክት የሚያሳዩ ሰዎች በሚያገኝበትም ወቅት በተዘረጉ የነፃ የስልክ መስመሮች በመደወል እንዲያሳውቅና የበሽታውን ሥርጭት በመቆጣጠር በኩል የድርሻውን እንዲወጣ አሳስቧል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፣ በነፃ የስልክ መስመር 8335 ወይም በመደበኛ የስልክ ቁጥር 0118 276796 ወይም በኢሜይል አድራሻ ephieoc@gmail.com በመጠቀም ማግኘት ይቻላል፡፡ በተጨማሪም ለተለያዩ ጉዳዮች በአንድ ቦታ መሰባሰብን በማስወገድ፣ እጅን አዘውትሮ በመታጠብ፣ ሰዎች በሚሰበሰቡበት ቦታዎች ላይ የአፍንና የአፍንጫ መሸፈኛ (የፊት ማስክ) በማድረግ፣ በአካል ንክኪ የሚደረግ ሰላምታን በመተውና አካላዊ መራራቅን ተግባራዊ በማድረግ የበሽታውን ሥርጭት እንዲከላከል ኢንስቲትዩቱ ማሳሰቢያ ሰጥቷል፡፡ የኮሮና ቫይረስ ሥርጭት መጨመርን ከግንዛቤ በማስገባት ኅብረተሰቡ ጥንቃቄዎችን አዘውትሮ እንዲተገብር ያሳሰበው የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ዕለት ዕለት በሚደረገው እያንዳንዱ እንቅስቃሴ በበሽታው መያዝን የሚወሰን መሆኑን በማስታወስ፣ የኮሮና ቫይረስ መከላከያ አራቱን የ‹‹መ›› ሕጎች በመተግበር የበሽታውን ሥርጭት ሁሉም እንዲከላከልም በጥብቅ አሳስበዋል፡፡ አራቱ የ‹‹መ›› ሕጎች መራራቅ፡ አካላዊ ርቀት መጠበቅ፣ መታጠብ፡ እጅን በተደጋጋሚ በውኃና በሳሙና መታጠብ፣ መቆየት፡ አስገዳጅ ካልሆነ ቤት ውስጥ መቆየት፣ መሸፈን፡ ከቤታችን ወጥተን ስንንቀሳቀስ የአፍንና የአፍንጫ መሸፈኛ (የፊት ማስክ) መጠቀም፡
https://www.mywebsite.com
IF ANY OF THESE ARE NOT CLOSE TO YOU, PLEASE LET US KNOW THE STORE YOU WANT US TO BRING PRODUCTS FOR YOU BY SENDING US AN EMAIL AT simon@abayethiopiandishes.com.
TZTA October 2020
9
https://www.mywebsite.com
የአንበጣ ወረርሽኝ በምሥራቅ አፍሪካ
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ 'በሰብዓዊነት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች' በስዊድን ክስ ቀረበባቸው 22 ጥቅምት 2020
EDUARDO SOTERAS የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን
ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን (አርኤስኤፍ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን በሰብዓዊነት ላይ በሚፈፀሙ ወንጀሎች ክሱን ስዊድን ለሚገኘው አቃቤ ህግ አቅርቧል። ከፕሬዚዳንት ኢሳያስ በተጨማሪ ሰባት ከፍተኛ ባለስልጣናትንም በሰብዓዊነት ላይ በሚፈፀሙ አለም አቀፍ ወንጀሎች ቡድኑ ወንጅሏቸዋል።
ፋኦ ኢትዮጵያ በአንበጣ መንጋ ክፉኛ ከሚመቱ አገሮች አስቀምጧታል
21 October 2020 ምሕረት ሞገስ በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተው የበረሃ አንበጣ መንጋ ከመቼውም ጊዜ የበለጠና ላለፉት አሠርትም ያላጋጠመ ነው፡፡ ኢትዮጵያን፣ ሶማሊያንና ኬንያን የወረረው የበረሃ አንበጣ መንጋ እስከ ኅዳር ይቀጥላል የሚል ትንበያም አለ፡፡ በተለይ በሶማሊያ አዲስ ዕጭ እየተፈለፈለ መሆኑ የቀጣናውን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ፈታኝ ያደርገዋል ሲል ዴይሊማቭሪክ አስፍሯል፡፡
አራት ብቻ ናቸው፡፡ ይህም የበረሃ አንበጣ አስተዳደርን ውጤታማነት ፈትኖታል፣ ትኩረት የተነፈገው መሆኑንም ያሳያል፡፡ የበረሃ አንበጣን ለመቆጣጠርም ሆነ ቀድሞ ለመከላከል ዓለም አቀፍ ትብብር መሠረታዊ ነው፡፡ ሆኖም መንጋ የሚከሰተው ወቅት
እ.ኤ.አ. በ2019 መጀመርያ ላይ የተከሰተው የበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ ሳይንስን ጭምር የፈተነና፣ በቁጥጥር ሥር ማዋል ባለመቻሉም የሰዎችን በልቶ የማደርና የመኖር ህልውና የፈተነ ነው፡፡ በቀጣናው 39 ሚሊዮን ሰዎችን አደጋ ላይ የጣለው የአንበጣ መንጋ መከሰት ለቀጣናው አዲስ ባይሆንም፣ ችግሩን መከላከል በሰሜን ወሎ የአንበጣ መንጋው ካረፈባቸው ማሳዎች በከፊል ብሎም መቅረፍ ግን ለዓመታት ሳይቻል ጠብቆ መሆኑ እንዲዘነጋና የትብብር ሥራው ቀርቷል፡፡ እንዲደናቀፍም ምክንያት ሆኗል፡፡ በትብብር መሥራት በብሔራዊ፣ በክልላዊና በዓለም ማቀፋዊ ደረጃ ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች የዓለም የምግብና ያሉ የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲዎችን በአግባቡ እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የበረሃ አንበጣ ወረርሽኝ አለመተግበርና ለችግሩ መደበኛ በጀት አለመያዝ ትንበያን ጨምሮ ተያያዥ ጉዳዮችን የሚሠራ የአንበጣ ወረርሽኝን ለመከላከል እንቅፋት ቀዳሚ ድርጅት ነው፡፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን እ.ኤ.አ. ከሆኑ ጉዳዮች ይጠቀሳሉ፡፡ መንግሥታት በ1962 የተመሠረተው የምሥራቅ አፍሪካ በረሃ የሚያስቀምጧቸው ፖሊሲዎችና ሊወስዱ አንበጣ መከላከያና መቆጣጠሪያ ድርጅት የሚፈልጓቸው ዕርምጃዎችም በሙያው በቀጣናው የሚከሰት የበረሃ አንበጣ ትንበያና ሳይንቲስቶችና ተመራማሪዎች መደገፍ ቁጥጥር ይሠራል፡፡ ሆኖም ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ አለመቻላቸው ችግሩን ተቀናጅቶ ከመፍታት ታንዛኒያ፣ ኬንያ፣ ኡጋንዳና ጂቡቲ የመሠረቱት አግቷል፡፡ ድርጅት ይህንንም ያህል ውጤታማ መሆን አልቻለም፡፡ ድርጅቱ የበረሃ አንበጣን እንዴት የበረሃ አንበጣ ከፈርዖን ዘመን ጀምሮ አፍሪካንና መከላከልም ሆነ መቆጣጠር እንደሚቻል እስያን ሲመታ እንደነበረ በመጽሐፍ ቅዱስና በሳይንስ የተደገፈ አሠራርና ዕውቀት አለው፡፡ በቅዱስ ቁርዓን ተጠቅሷል፡፡ ዘመን የተሻገረ፣ ሆኖም አሁን በቀጣናው የተከሰተውን ወረርሽን ተዛማች፣ ምድርን በፍጥነት ምድረ በዳ ለመቆጣጠር አልቻለም፡፡ ለዚህ ምክንያቱ የማድረግና የምግብ ዋስትናን የመገዳደር አቅም ደግሞ አባላት ክፍያ ባለመፈጸማቸው ነው፡፡ ያለውን አንበጣ የሚማርክ ቴክኖሎጂ ግን እስካሁን ብቅ አላለም፡፡ ኡጋንዳ፣ ጂቡቲ፣ ሶማሊያና ሱዳን ለድርጅቱ መክፈል የነበረባቸውን ስምንት ሚሊዮን …. ሲከሰት የኬሚካል ርጭት አሊያም ባህላዊ ዶላር አለመክፈላቸው እንደ መጀመርያ ችግር ዘዴን መጠቀም መፍትሔ አድርጎ የያዘው ይጠቀሳል፡፡ የአየር ንብረት ለውጥ ችግር ሌላው አሠራርም የበራሪ ነፍሳቱን አውዳሚነት ፈተና ነው፡፡ መዋጮን መክፈልና በየአየር ሊቀንሰው እንጂ ሊገታው አልቻለም፡፡ ንብረት ለውጥ የሚያመጣውን ችግር በጋራ ይልቁንም አንበጣው በልጦ በመቶ ሺዎች ለመወጣት የፖለቲካ መሪዎች ካልተባበሩ የሚቆጠር ማሳን ሲያወድም ይስተዋላል፡፡ ውጤታማ መሆን አይቻልም፡፡ ውጤታማ የአንበጣ ቁጥጥር ሥርዓትም ሰዓቱን የጠበቀና በእንግሊዝ እ.ኤ.አ. በ1945 የፀረ አንበጣ የተባበረ ምላሽ ይፈልጋል፡፡ ምርምር ማዕከል ከተቋቋመ ወዲህ እንኳን አንበጣን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና ወደፊት በኢትዮጵያ የኢንቫይሮመንት ፖሊሲ ቢኖርም ሊከሰት ከሚችል የአንበጣ ወረርሽን ለመጠበቅ ውጤታማ ለማድረግ የሀብት እጥረት፣ የተደረጉ ዋና ዋና ዓለም አቀፍ ውይይቶች የመተግበርና የባለሙያዎች ተሳትፎ ይጎድለዋል፡
TZTA October 2020
10
፡ በሶማሊያ ያለው ግጭትና አለመረጋጋት በተወሰኑ አካባቢዎች የሚራባውን አንበጣ ለመከላከል እንቅፋት ሆኗል፡፡ ኬንያ የአንበጣ መንጋውን ብትቆጣጠርም ከመጀመርያው በሙሉ አቅሟ ዝግጁ ባለመሆኗ ዋጋ ከፍላለች፣ ለሌሎችም ምክንያት ሆናለች፡፡ በሰሜን ምሥራቅ አፍሪካና በየመን እየተራባ የሚገኘው አንበጣ በሁለተኛ ዙር ወደ ምሥራቅ ኢትዮጵያ፣ ማዕከላዊ ሶማሊያና ሰሜን ኬንያ በመሰደድ ሥጋት ሆኗል፡፡ የሚደረገው ርብርብም አላበቃም፡፡ በቅርቡ ፋኦ ያወጣው መረጃ ደግሞ በርካታ መንጋዎች እየተፈጠሩ የተገባዙና ከሶማሊያ ቀይ ባህር አቅራቢያ እየተነሱ ነው፡፡ ኬንያ በኅዳር አጋማሽ በመንጋው የምትጠቃ ቢሆንም፣ በ2019 ካስተናገደችው የከፋ አይሆንም፡፡ መቀመጫውን በኬንያ ያደረገው ኢጋድ የአየር ንብረት ትንበያና ትግበራ ማዕከል አንበጣን ለመከላከል የሳተላይት ቴክኖሎጂ እየተጠቀመ ነው፡፡ ይህ በቀጣናው አንበጣ ከመራባቱ በፊም ሆነ ከተራባና መንጋ ከሆነ በኋላ ለመቆጣጠር ያስችላል፡፡ ከ2019 ጀምሮ በምሥራቅ አፍሪካ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ በቀጣናው የምግብ ዋስትናን ፈተና ውስጥ ይከታል ተብሎ ተሠግቷል፡ ፡ በቀጣናው ለረዥም ጊዜ አብዝቶ የጣለው ዝናብ ለአንበጣው መራባት ዕድል መስጠቱ ሌላ የአንበጣ ትውልድ ያስከትላል ተብሏልም፡፡ በመሆኑም ችግሩን በአንድ አገር ጥረት ብቻ መወጣት አይቻልም፡፡ በኢትዮጵያ ብቻ መንጋውን ሆነ መፈልፈሉን መቆጣጠር አንበጣውን ለማጥፋት አያስችልም፡፡ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ ኡጋንዳ፣ ኤርትራ፣ ጂቡቲ ብሎም የመን ድረስ ዘልቆ በትብብር መሥራት ግድ ነው፡፡ ፋኦ እ.ኤ.አ. በሚያዝያ 2020 ላይ ያስቀመጠው ትንበያ ኢትዮጵን በበረሃ አንበጣ በአደገኛ ሁኔታ ከሚመቱ አገሮች ተርታ አሠልፏታል፡፡ በምሥራቅ አፍሪካ ደግሞ ከ25 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለምግብ እጥረት ይጋለጣሉ ብሏል፡፡ በኢትዮጵያ 8.5 ሚሊዮን፣ በደቡብ ሱዳን 6.5 ሚሊዮን፣ በሱዳን 5.5 ሚሊዮን በኡጋንዳ 1.4 ሚሊዮን፣ በሶማሊያና በኬንያ በእያንዳንዳቸው 1.3 ሚሊዮን፣ በታንዛኒያ አንድ ሚሊዮን እንዲሁም በጂቡቲ ሩብ ሚሊዮን ሕዝቦች በ2020 የምግብ ዋስትና ችግር የሚገጥማቸው ይሆናል፡፡
ለዚህም እንደ መነሻ የሆነው ለሁለት አስርት አመታት በእስር ላይ የሚገኘው ኤርትራዊ-ስዊድናዊ ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅ ጋር በተያያዘ ነው። ባለስልጣናቱ ጠንከር ያለ ምርመራ እንዲከፈትባቸው፣ ጋዜጠኛውን በማገት፣ በማንገላታትና ያለበትንም ደብዛ በማጥፋት ክስ ይመሰርትባቸዋል ብሎም እንደሚያንም ቡድኑ በድረ-ገፁ አስፍሯል። በአለም ላይ ለረዥም አመታት በእስር ላይ የሚገኝ ጋዜጠኛ እንደሆነም ቡድኑ በድረገፁ አስፍሯል። ቡድኑን በመወከል ክሱን ያቀረቡት ሁለት ስዊድናዊ ጠበቆች ሲሆኑ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን ጨምሮ፣ የውጭ ጉዳይ፣ የፍትህና የማስታወቂያ ሚኒስትሮችና ሌሎች አራት ከፍተኛ ባለስልጣናት ተካትተውበታል። "ባለስልጣናቱ ምንም እንኳን ደረጃቸው ከፍ ያለ ቢሆንም ዳዊትን ይስሃቅን አስረው ለሃያ አመታት እንዲበሰብስ ያደረጉት ግለሰቦች ለወንጀላቸው ኃላፊነት ሊወስዱ ይገባል" በማለት በክሱ ላይ ፊርማቸውን ካስቀመጡት አንዱ የሆኑት ጠበቃና የኖቤል የሰላም አሸናፊ ሽሪን ኢባዲ ናቸው
©EU/BELGA/SCANPIX/KALLE AHLS
የምስሉ መግለጫ, ስዊድናዊ ኤርትራዊ ጋዜጠኛ ዳዊት ይስሃቅ ”እነዚህ ግለሰቦች በፍፁም ማን አለብኝነት የፈለጉትን እንዲያደርጉና መክሰስ የሚችሉም አገራት ከተዋቸው ፍትህ በኤርትራ ሊሰፍን አይችልም” ብለዋል ጠበቃው ጋዜጠኛና ገጣሚው ዳዊት ይስሃቅ ነፃ ኤርትራን አገለግላሁ በማለት ወደ ትውልድ አገሩ ተመልሶም የለውጥ ደጋፊ የሆነ ጋዜጣም አቋቁሞም ነበር። ኤርትራም የግል ጋዜጦችን ዘጋች እንዲሁም የሚቀርቡበትን ትችት ዝም ለማሰኘት የኤርትራ መንግሥት በጀመረው ዘመቻም ፖለቲከኞችን፣ ጋዜጠኞችንና ተማሪዎችን ለእስር ዳርጓል። ዳዊትን ጨምሮ በርካታ የግል ጋዜጣ አዘጋጆችም በጎሮጎሳውያኑ 2001 ለእስር ተዳረጉ። ጋዜጠኛው ቤተሰቡን፣ ጠበቃውን እንዲሁም በተደጋጋሚ ከተባበሩት መንግሥታትም ሆነ የስዊድን ተወካዮች እንዲያገኙት ጥያቄ ቢቀርብም ማንም ጎብኝቶት አያውቅም። በህይወት እንዳለ የተጠረጠረው በጎሮጎሳውያኑ 2005 ሲሆን በእስር ላይ በፈታኝ ሁኔታ እንደሚገኝም የቡድኑ ድረ-ገፅ ጠቁሟል።
https://www.mywebsite.com
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ስለ ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብ፡ "በግድቡ ዙሪያ ታላቁ ግድብ የሰጡት አስተያየት የሚሰጡ ማስፈራሪያዎች ዓለም አቀፍ ሁከትን ያነሳሳል ሕግን የጣሱ ናቸው" 23 ጥቅምት 2020
የፎቶው ባለመብት,SIMONA GRANATI - CORBIS
የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በግድቡ ዙሪያ የአሜሪካ ጵሬዘዳንት ስለ አባይ ግድብ የሰጡት አስተያየት ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የለውም! ኢትዮጵያ (ሺንዋ) 09:48 ፣ ጥቅምት 25 ቀን 2020 የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ የሚሰጡ ማስፈራሪያዎች ከመረጃ ክፍተት የሚነሱ፣ አዲስ አበባ ጥቅምት 24/2008 የአሜሪካው ኃይለማሪያም ደሳለኝም እንዲሁ የአሜሪካው ውጤታማ ያልሆኑ እና የዓለም አቀፍ ሕግን የጣሱ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ታላቁን የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት በሰጡት አስተያየት ትራምፕ በጉዳዩ ናቸው አለ። ህዳሴ ግድብ አስመልክተው ከሰጡት ጠንካራ ላይ “ፍንጭ የላቸውም” በማለት ጠንካራ መልእክት አስተያየት በኋላ ቅዳሜ ዕለት የኢትዮጵያ መንግስት አስተላልፈዋል ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስቴር ዐብይ ጽህፈት ቤት ማታውን እና ህዝቡ ከፍተኛ ውዥንብር ውስጥ ናቸው ፡፡ የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተያየት ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ግድየለሽነት ከሱዳን ጠቅላይ ማለዳውን ባወጣው መግለጫ ላይ እንዳመለከተው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አርብ ዕለት በብሉ ናይል ሚኒስትር ጋር ያደረጉት ውይይት ፡፡ ለመናገር ኢትዮጵያ ከግድቡ ግንባታ ጎን ለጎን የናይል ውሃ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለው 6500 ሜጋ ዋት አዝናለሁ ግን ሰውየው ስለ ምን እየተናገረ እንዳለ ፍትሃዊ ክፍፍል ላይ ያላትን ቁርጠኝነት መግለጿን የሃይድሮ ኤሌክትሪክ ግድብ የሆነውን ታላቁን ግድብ ፍንጭ የለውም ፡፡ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን አመልክቷል። አስመልክተው ጠንካራ አስተያየታቸውን የሰጡ እንደዚህ ባለ ሀላፊነት በተሞላ መግለጫ በጭራሽ ሲሆን ይህም እስከ ሁለቱ የዝቅተኛ የተፋሰሱ ሀገራት አያስፈራሩም ፡፡ ታሪክ እያንዳንዱን ያስተምራል ፣ የጽህፈት ቤቱ መግለጫ እንዳመለከተው፣ ኢትዮጵያ ሱዳን ድረስ የሚጓዝ ትልቁ ረጅሙ የዓባይ ወንዝ ነው ደሳለኝ በትዊተር በኩል ጽ .ል ፡፡ ፍትሃዊ ወዳልሆነ ስምምነት ውስጥ እንድትገባ ፡፡ እና ግብፅ ፡፡ "የሚሰጡ ጠብ አጫሪ አስተያየቶች ተቀባይነት በሐምሌ ወር ከኢትዮጵያ እና ሱዳን ድንበር አቅራቢያ የላቸውም" ብሏል። እ.ኤ.አ ኤፕሪል 2011 የተጀመረው ግድብ በድምሩ በኢትዮጵያ ቤንሻንጉል ክልላዊ መንግስት በብሉ 74,000 ቢሊዮን ኪዩቢክ ሜትር ሲጠናቀቅ እንደ ናይል ወንዝ ላይ የሚገነባውን ግድብ በከፍተኛ ሁኔታ በተጨማሪም "ኢትዮጵያ ለማንኛውም ማስፈራሪያ ትልቁ የአፍሪካ ግድብ ይቆጠራል ፡፡ ግድቡ በናይል ሲጠበቅ የነበረው የመጀመሪያ አመት መሙላቱን አትንበረከከም እንዲሁም በቅኝ ግዛት ለተመሰረተ ተሻግረው በሦስቱ አገሮች መካከል ዋነኛው ጉዳይ አስታውቋል ፡፡ ውልም እውቅና አትሰጥም" በማለት አስፍሯል። ሆኗል ፡፡ ከባህር ዳር ዳርቻ ከጣና ሐይቅ በመነሳት ብሉ ትራምፕ ሱዳንና እስራኤል ግንኙነታቸውን ለማደስ ትናንት አርብ ትራምፕ በአባይ ወንዝ ላይ ናይል ወይም አባይ ወንዝ በዓለም ረዥሙ የዓባይ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ በጽህፈት በምትገነባው ግዙፍ ግድብ ላይ በኢትዮጵያ ላይ ቁጣ ወንዝ ሁለት ዋና ዋና ምንጮች አንዱ ነው ፡፡ ብሉ ቤታቸው ጋዜተኞች በተሰበሰቡበት ለሁለቱ ጠቅላይ በማሰማት ግብፅ ልታጠፋው ትችላለች የሚል ሀሳብ ናይል በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ከነጭ አባይ ጋር ሚኒስትሮች ደውለው ባነጋገረወቸው ወቅት መሰለ ፡፡ ከመገናኘቱ በፊት ወደ ደቡብ ጎረቤት ከዚያም ወደ ኢትዮጵያ የታላቁን ሕዳሴ ግድብ ስምምነትን ጥላ ሰሜን-ምዕራብ 1,600 ኪ.ሜ ርቀት ድረስ ወደ ጎረቤት መውጣት አልነበረባትም ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል። ትራምፕ ይህንን የተናገሩት በአሜሪካ አጋር እስራኤል ሀገር ሱዳን ይፈሳል ፡፡ እና በሱዳን መካከል አስደናቂ የሆነ መደበኛ የማድረግ የቀጥታ የስልከ ውይይቱ ሲካሄድ ጋዜጠኞች ስምምነት ሲያሳውቁ “ግብፅ በዚያ መንገድ መኖር ከ 85 ከመቶ በላይ የናይል ውሃ አስተዋፅዖ ተገኝተው የነበረ ሲሆን የሱዳኑም ጠቅላይ ሚኒስትር ስለማትችል በጣም አደገኛ ሁኔታ ነው” ብለዋል ፡፡ የሚያደርገው ብሉ ናይል ከነጭ አባይ ጋር ከተገናኘ ግድቡን በሚመለከት በቅርቡ በሶስቱ አገራት መካከል በኋላ ወደ ሰሜን ወደ ግብፅ የሚያልፍ ሲሆን ስምምነት ይደረሳል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንትም ግብፅ “ግድቡን ልትፈነዳ” በመጨረሻም የሰሜን አፍሪካዊቱን ሀገር ከተሻገረ ተናግረዋል። እንደምትችል ጠቁመዋል ፡፡ በኋላ በሜድትራንያን ባህር ያበቃል ፡፡ የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር "በቅርቡ ስምምነት የትራምፕ አስተያየቶች ከሁሉም የኑሮ ደረጃ በኢትዮጵያ ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ያለው ላይ እንደርሳለን ብለን ተስፋ እናደርጋለን" ያሉ የተውጣጡ በኢትዮጵያውያን ዘንድ በብዙ ቁጣና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ከዓመታት ወዲህ ሲሆን ጋዜጠኞች በተሰበሰቡበት ሁለቱን መሪዎች ብስጭት ተቀብለዋል ፡፡ ከኢትዮጵያ በመነሳት በሦስቱ አገራት ከተጋራው የሚያናግሩት ትራምፕ ግን፣ ለግብጽም ተመሳሳይ የብሉ ናይል ወንዝ ጋር የተቆራኘ ነው ፡፡ ነገር መናገራቸውን በመጥቀስ ሁኔታው አደገኛ የኢትዮጵያ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ቅዳሜ መሆኑን ገልፀው፣ ግብጽ "ግድቡን ታፈነዳዋለች" ባወጣው መግለጫ “አልፎ አልፎ ኢትዮጵያ ፍትሃዊ በታችኛው ተፋሰስ የአባይ ተፋሰስ ሀገር ግብፅ ብለዋል። ባልሆኑ ጉዳዮች እንድትሸነፍ አንዳንድ ጊዜ ጠብ በተደጋጋሚ የኢትዮጵያን ሜጋ-ግድብ የወንዙ ውሃ አጫሪ መግለጫዎች” የሚል አፅንዖት ሰጥቷል ፡፡ ድርሻ ሊነካ ይችላል የሚል ስጋት እያሳየች ሲሆን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የኢትዮጵያን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድም ሉዓላዊነት የሚጋፉ አስተያየቶች ከመረጃ ክፍተት ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት “እነዚህ ለኢትዮጵያ ግድቡ ግብፅንም ሆነ ሱዳንን እንደማይጎዳ የሚነሱ፣ ፍሬ አልባ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ሕግን ሉዓላዊነት የተጋለጡ ማስፈራሪያዎችና ጥፋቶች በተደጋጋሚ ቃል ገብተዋል ፡፡ የግድቡ ፕሮጀክት የጣሱ መሆናቸውን በመግለጫው ላይ ተናግሯል። የተሳሳቱ ፣ ፍሬያማ ያልሆኑ እና ግልጽ የሆኑ የዓለም በሶስት ከሚመለከታቸው አገራት መካከል የወንዙን አቀፍ ህጎችን ጥሰቶች ናቸው” ሲል የሀገሪቱን ደህንነት ውሃ "ፍትሃዊ እና ምክንያታዊ" ያረጋግጣል። የኢትዮጵያ ሕዝቦች ሉዓላዊነታቸውን ለማስከበር ጉዳዮች በሚመለከት የኢትዮጵያውያንን አንድነት ቁርጠኛ መሆናቸውን የገለፀው የጠቅላይ ሚኒስትሩ አፅንዖት ሰጥቷል ፡፡ ግብፅና ሱዳንም ስምምነት ላይ ሳይደርሱ የግድቡን ጽህፈት ቤት መግለጫ ኢትዮጵያ በየትኛውም "ጠብ ውሃ መሙላት እንዳትጀመርም ጥሪ አቅርበዋል ፡፡ አጫሪነት ውስጥ" ግን እንደማትሳተፍ አስታውቋል። “በማደግ ላይ ያለች ሀገር እንደመሆኗ መጠን ኢትዮጵያ ከድህነት ጋር ትጋጭ ይሆናል ነገር በሶስቱ ሀገሮች ተወካዮች መካከል በግድቡ ሙሌት አክሎም ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ወቅት ለተደረጉ ግን በታሪክ የበለፀገች ፣ የሀገራቸውን ሉዓላዊነት ላይ በተካሄደው ቀጣይ ፣ ግን ብዙም ፍሬ በሌለው ስምምነቶችም ተገዢ እንደማትሆን እንዲሁም የመጠበቅ ቁርጠኝነት ወደር የማይገኝላቸው ሀገር የሶስትዮሽ ውይይቶች መካከል ሶስቱ ሀገራት ከቅርብ መብቷንም አሳልፋ እንደማትሰጥ መግለጫው ወዳድ ዜጎች ፣ እንዲሁም የብልጽግና ምኞት እና ሳምንታት ወዲህ በአፍሪካ ህብረት መሪነት ስምምነት አትቷል። በጥሩ ሁኔታ የተገለፀ እቅድ ነው” ይላል መግለጫው ላይ ለመድረስ ሲሳተፉ ቆይተዋል ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በዚህ መግለጫው በተጨማሪም የምስራቅ አፍሪቃዋ ሀገር “በምንም (ለቅርብ ጊዜ የቻይና ዜና እባክዎን የሰዎችን ዕለታዊ በግድቡ ዙሪያ የሚካሄዱ ድርድሮችን ላይ አሁንም ዓይነት ጥቃቶች ውስጥ እንደምትገባ ወይም በቅኝ ዜና በትዊተር እና በፌስቡክ ይከታተሉ) (የድር ሰላማዊ በሆነ መልኩ ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት ግዛት ስምምነቶች ላይ ሙሉ በሙሉ ላለው መብት አርታኢ Sheንግ ቹይ ፣ ቢያንጂ) ገልጿል። እውቅና አንሰጥም” ሲል አሳስቧል።
TZTA October 2020
11
የጠቅላይ ሚኒስቴር ዐብይ
በኋይት ሐውስ የሆነው ምን ነበር?
GETTY IMAGES
ፕሬዝደንት ዶናልድ
የአሜሪካው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ትናንት (አርብ) ምሽት በዋይት ሃውስ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ፤ ኢትዮጵያ ወደ ስምምነቱ መመለስ አለባት፤ ግብጽ ብስጭት ቢገባት ልትኮነን አይገባም፤ “ያን ግድብ ልታፈነዳው ትችላለች” ሲሉ ተደምጠዋል። ትራምፕ ኢትዮጵያ ጥላ ወጣች ያሉት ስምምነት የትኛው ስለመሆኑ ያሉት ነገር የለም። ሱዳን እና እስራኤል የሰላም ስምምነት መድረሳቸውን በማስመልከት ዛሬ በዋይት ሃውስ ትራምፕ የሁለቱን አገራት መሪዎች ጋዜጠኞች በተገኙበት በስልክ ሲያነጋግሩ ነበር። ፕሬዝደንት ትራምፕ የሱዳኑን ጠቅላይ ሚንስትርን፤ “በመስመሩ ላይ እያሉ ኢትዮጵያ የምትገነባው ግድብ እንዴት እየሆነ ነው? በማለት የጠየቁ ሲሆን ግድቡ ውሃ ወደ ታችኛው የተፋሰስ አገራት እንዳይፈስ መከልከሉን ሲናገሩ ይደመጣል። አክለውም ከግብጽ እና ኢትዮጵያ ጋር ሶስተኛ ወገን ሆናችሁ ጉዳዩን በቅርብት እየተመለከታችሁ ነው። ከምን ደረሰ? ሲሉ ጠይቀዋል። ትራምፕ ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር ላቀረቡት ጥያቄ ምላሽ ሳይጠብቁ፤ “ስምምነት እንዲደርሱ አድርጌ ነበር። ኢትዮጵያ ግን ስምምነቱን ጥላ ወጣች። ያን ግን ማድረግ አልነበረባቸውም። ትልቅ ስህተት ነው የሰሩት። በዚህም ብዙ እርዳታ አቋርጠንባቸዋል። ለስምምነቱ ተገዢ እስካልሆኑ ድረስ ያን ገንዘብ መቼም አያገኙትም። ውሃ ወደ ናይል ወንዝ እንዳይፈስ የሚያቆም ግድብ ገነቡ፤ ግብጽ በዚህ ብትበሳጭ መኮነን የለባትም። እንዴት እየሆነ ነው? ምን ያውቃሉ?” ሲሉ ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር በድጋሚ ጥያቄ አቅርበዋል። በዚህ መካከል በስልክ መስመር ላይ የሚገኙት የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚንስትር ጣልቃ ሲገቡ፤ ትራምፕ ጥያቄውን ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር ያቀረቡት መሆኑን ተናግረዋል። ትራምፕ “ለዚህ ጥያቄ ምላሽ መስጠት የሚፈልግ [የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር] አይመስለኝም” ካሉ በኋላ ፈገግ ብለዋል። የሱዳኑ ጠቅላይ ሚንስትር፤ “ሁሉንም ሊጠቅም የሚችል ሁሉን አካታች ስምምነት በቅርቡ እንደርሳለን ብለን እናስባለን” በማለት የመለሱ ሲሆን ትራምፕ ተቀብለው፤ “እንደዛ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ስምምቱን አፍርሰዋል። ይህን ደግሞ ከፍተኛ አጣብቂኝ ፈጥሯል። ግብጽ በዚህ ሁኔታ መኖር አትችልም። ልታፈነዳው [ግብጽ] ትችላለች። ደግሜ እናገራለሁ ግብጽ ግድቡን ታፈነዳዋለች” ሲሉ ተደምጠዋል። ምንጭ፡ ቢቢሲ አማርኛ
https://www.mywebsite.com
አንበጣ መንጋ፡ በኢትዮጵያ 420 ሺህ ሔክታር ላይ የሰፈረ ሰብል በአንበጣ መንጋ ጥቃት ደርሶበታል 21 ጥቅምት 2020
GETTY IMAGES
ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ በኢትዮጵያ የተከሰተው የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝ ጥቃት ያደረሰው በ240 ወረዳዎች መሆኑን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ሰኞ እለት በተካሄደው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝ የተከሰተባቸው አካባቢዎች አፋር፣ ኦሮሚያ፣ አማራ፣ ትግራይ እንዲሁም ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር መሆናቸውን ገልፀዋል። በእነዚህ የአንበጣ መንጋ ጥቃት የደረሰባቸው አካባቢዎች በጥቅሉ 240 ወረዳዎች ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፣ በእነዚህ ወረዳዎች ስር ከሚገኙ ቀበሌዎች መካከል ደግሞ በ705 ቀበሌዎች ላይ ብቻ አንበጣው ጥቃት ማድረሱን ገልፀዋል። በእነዚህ አካባቢዎች በድምሩ 4 ሚሊየን ሄክታር ታርሷል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከዚህም መካከል ጥቃት የደረሰበት 420ሺህ ሔክታር ገደማ መሆኑን ተናግረዋል። ከውጪ ኬሚካል የሚረጩ አውሮፕላኖችን እና ድሮኖችን [ሰው አልባ አውሮፕላን] ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ጥረት እየተደረገ መሆኑን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሂደቱ ግን አልጋ ባልጋ አለመሆኑን አመልክተዋል። የበረሃ አንበጣ መቼ ተከሰተ? ከ25 ዓመታት ወዲህ የከፋ ነው የተባለለት የበረሃ አንበጣ ለወራት ኢትዮጵያን ጨምሮ በምሥራቅ አፍሪካ ያሉ አገራት ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው። ከባለፈው ዓመት ጀምሮ አስካሁን በተከታታይ ለተከሰተው የአንበጣ መንጋ ምክንያቱ እንደ አውሮፓዊያኑ በ2018 እና 2019 ያጋጠመው ከባድ ነፋስና ዝናብ እንደሆነ ባለሙያዎች ይናገራሉ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መረጃ እንዳመለከተው ከሁለት ዓመት በፊት በደቡባዊ የአረብ ልሳነ ምድር ላይ የነበረው እርጥብና አመቺ የአየር ሁኔታ የአንበጣው ሦስት ትውልድ ሳይታወቅ እንዲራባ እድል ፈጥሮ በአካባቢው አገራት ላይ የሚታየውን TZTA October 2020
12
የአንበጣ መንጋ ወረራ አስከትሏል። የግብርና ሚኒስቴር የበረሃ አንበጣ በኢትዮጵያ ከተከሰተበት ከሰኔ 2011 ዓ.ም ጀምሮ የመቆጣጠር ስራ ሲሰራ እንደነበር ገልጾ በመስከረም ወር 2013 ዓ.ም ከየመንና ከሱማሌ ላንድ መነሻውን በማድረግ ወደ ኢትዮጵያ እንደገባ ይፋ ያደረገው መረጃ ያሳያል። የ አንበጣ ወረርሽኙ መከላከል ሥራ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር እና የክልል ባለሙያዎችም ሰፊ-ርብርብ እያደረጉ እንደሚገኙ ቢቢሲ ያነጋገራቸው የግብርና ቢሮ ኃላፊዎች ይናገራሉ። የግብርና ሚኒስቴር በበኩሉ ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በመሆን የአሰሳ ሄሊኮፕተሮችን፣ የኬሚካል መርጫ አውሮፕላኖችን፣ ተሸከርካሪ ላይ የሚገጠምና በሰዉ የሚያዝ ሞተራይዝድ መርጫዎችን በማቅረብ እንዲሁም ኬሚካል፣ የኬሚካል መከላከያ አልባሳትንና የመስክ ተሸከርካሪዎችን ማቅረቡን ገልጿል። ሆኖም ግን የአዉሮፕላን እጥረት መኖሩ ክስተቱን በሚመጥን ሁኔታ ለመከላከል ዋና ተግዳሮት መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚንስቴሩ ይህን ችግር ለመፍታትና የርጭት ስራውን በውጤታማ ሁኔታ ለማከናወን እንደአገር በተደረገ ጥረት በተወሰኑ ቀናት ውስጥ ተጨማሪ ኬሚካል የሚረጩ አውሮፕላኖች ከውጭ በማስመጣት የመቆጣጠር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልፀዋል፡፡ አሁን ባለው ትንበያ መሰረት የተባዩ ክስተት ለተወሰነ ጊዜ ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚችልና የአንበጣን መንጋውን ለመከላከል እስከ 10 አውሮፕላኖችና 150 የመስክ ተሽከርካሪ እንደሚያስፈልግ እና ይህንም ለማሟላት ከተለያዩ ተቋማትና ሀገሮች ጋር መንግስት እየተነጋገረ እንደሚገኝ የገለፀው ደግሞ ግብርና ሚኒስትር ነው። ኦሮሚያ በኦሮሚያ ክልል የአንበጣ መንጋ ወረርሽኝ በሁለቱ የሐረርጌ ዞኖችና በሰሜንሸዋ ዞን መከሰቱን የኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ለቢቢሲ አረጋግጠዋል።
https://www.mywebsite.com
ገጽ 13 ይመልከቱ
ከገጽ 12 የዞረ
የከልሉ የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳባ ደበሌ ለቢቢሲ እንደተናገሩት ወረርሽኙ በሰሜን አርሶ አደር አሊ ሰዒድ ከእነዚህ ቀበሌዎች ሸዋ የተከሰተው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ነው። አንዷ በሆነችው ጥልፌ ቀበሌ ይኖራሉ። ከአራት እርሻዎቻቸው መካከል የ13 ጥማድ ከባለፈው ሳምንት ማክሰኞ ጀምሮ የአፋር [3 ሄክታር በላይ] መሬት ወድሞባቸዋል። ክልልን በሚያዋስነው የሰሜን ሸዋ ፈንታሌ አንድ እርሻ ማትረፋቸውን የሚናገሩት አቶ ወረዳ ውስጥ መታየት ጀምሯል ብለዋል። አሊ፣ “የተረፈው እርሻ የአንድ ወር ቀለብ እንኳን የሚሆን አይደለም፣ ዓመት ሙሉ እንደ ግብርና ቢሮ ኃላፊው ባለፉት ሶስት የደከምንበት እንኳን ለእኛ ለከብቶቻችንም ወራት በ850ሺህ ሄክታር ላይ በተደረገ የሚሆን እንዳይተርፍ አድርጎ አውድሞብናል” ዳሰሳ 288 ሺህ በሚሆን ሄክታር በአንበጣ በማለት አንበጣው ያደረሰባቸውን ጉዳት መጠቃቱን ታውቋል። ይገልጻሉ። ይህንኑ ጉዳት ለመቆጣጠር የኬሚካል ርጭት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ዳይሬክቶር ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ኢሳያስ ለማ ለቢቢሲ ተናግረዋል።
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ተስፋሁን መንግሥቴ የአንበጣ መንጋው በክልሉ 4 ዞኖች፣ 18 ወረዳዎች በ136 ቀበሌዎች መከሰቱን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በእነዚህ አካባቢዎች በአጠቃላይ 328 ሺህ በተመሳሳዩም አቶ ዳባ በሁለቱ የሐረርጌ ሄክታር መሬት በላይ መውረሩን የተናገሩት ዞኖች በአንበጣው ወረርሽኙ ከተጎዱ አቶ ተስፋሁን ግማሽ የሚሆነውን መሬት ሰብሎች መካከል ማሽላ አንደኛው መሆኑን የአውሮፕላን ርጭትን ጨምሮ በተለያዩ ተናግረዋል። የመከላከያ ዘዴዎች የመከላከል ሥራ ተሠርቶበታል ሲሉ ይናገራሉ። ወረርሽኙን ለመከላከል ሰፊ ስራ እየተሰራ መሆኑን የተናገሩት አቶ ዳባ ከእነዚህም የአንበጣ መንጋው 87 ሺህ ሄክታር በላይ መካከል በማህበረሰብ ተሳትፎ የሚከናወነው መሬት ላይ በሰብልና በእንስሳት መኖ ላይ መከላከል አንዱ መሆኑን ገልፀዋል። ጉዳት አድርሷል የሚሉት አቶ ተስፋሁን፣ ከእነዚህም መካከል 30 ሺህ 500 ሄክታር በአማራ ክልል 80 ሺ ሄክታር የሚጠጋ መሬት የሚሆነው የሰብል ምርት መሆኑንም ላይ የአንበጣ መንጋ ተከስቷል ጨምረው ገልጸዋል። የአርሶ አደሮችን ልፋት መና እያስቀረ ያለው አንበጣ መንጋ የአንበጣ መንጋው ባደረሰው ከፍተኛ ውድመት የተጎዱ አርሶ አደሮችን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን ድጋፍ ለማድረግ ሥራ እየተሠራ መሆኑንም ምክትል ቢሮ ኃላፊው ተናግረዋል። ትግራይ አርሶ አደር ንጉስ ሲሳይ በትግራይ ክልል የራያ ጨርጨር ወረዳ ኗሪ ናቸው። እኚህ የ50 አመት አርሶ አደር ሰባት የቤተሰቦች አባላትን ያስተዳድራሉ። ሁሉም ልጆቻቸው ወንዶች ከመከላከል እርምጃዎቹም መካከል ስለሆኑ፤ በእድሜ ተለቅ ያሉት ሁለት ወንድ ማህበረሰቡን ከማሳሰብ በተጨማሪ ጭስ ልጆቻቸው ይዘው ባለፈው አመት የመጋቢት ማጨስና ድምጽ ማሰማት አንዱ መሆን አቶ ወር ላይ ማሳቸውን ሲንከባከቡና ለምርት ዳባ ተናግረዋል። ሲያበጃጁ መክረማቸው ይናገራሉ። ከዚያ በተጨማሪ የኬሚካል እየተከናወነ መሆኑን ገልፀዋል።
ርጭት ባለቤታቸውም፤ የተዘራው እህል አረም እንዳያጠፋው ከስር ከስር ማገዛቸው የሚገልጹት አርሶ አደር ንጉስ፤ ከመጋቢት የኬሚካል ርጭቱን ደግሞ በእጅ ማሽን፣ እስከ ግንቦት 2012 ባሉት ወራት ውስጥ በመኪና እና ላይ በመጫንና በአውሮፕላን በ250 ሄክታር መሬት ላይ ጤፍ፣ በቆሎና በድሮን በመታገዝ እየተከናወነ መሆኑን ሽምብራን ዘርተው እንደነበር ይናገራሉ። ገልፀዋል። “ትልቅ ተስፋ የሚሰጥ ዝናብ ስለነበረ፣ ከአንድ የመሳሪያ እንዲሁም የአውሮፕላን አቅርቦት ሄክታር እስከ 80 ኩንታል በቆሎ፣ 40 ኩንታል ችግር መኖሩን የሚገልፁት እኚህ ኃላፊ ነገር የሚደርስ ደግሞ ጤፍ አገኛለሁ የሚል ተስፋ ግን በመንግሥት ትኩረት ሰጥተው እየሰሩ ነበረኝ። አሁን ይሄ ሁሉ በአንበጣ መንጋ መሆኑን ተናግረዋል።\ ተበልቶ ወድሟል” ይላሉ። በዚህ ወቅት፣ በቴክኖሎጂ ታግዘው በመስራታቸው ትልቅ የአውሮፕላን ችግሩ እየተፈታ ነው ያሉት ተስፋ የጣሉበት የምርት ዘመን ድንገት ኃላፊው “ሂሊኮፕተር አለን፣ መድሃኒት በአንበጣ መንጋ ሲወረር ቢቻል ከውድመት ለመርጨት የሚውሉ ትንንሽ አውሮፕላኖችም ለማትረፍ ባህላዊ በሆኑ መንገዶች አሉን እንዲሁም ሰው አልባ አውሮፕላን በወጣቶችና ህብረተሰቡ እገዛ መከላከል ለመጠቀም እየሞከርን ነው” ብለዋል። ቢሞክሩም ውጤታማ እንዳልሆነ አርሶ አደሩ ከግብርና ሚኒስትር፣ ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ገልጸዋል። ተውጣጥተው ችግሩ ወደ በሚታይባቸው ስፍራዎች በመውረድ የመከላከል ሥራዎች “በቅርቡ ለሦስተኛ ጊዜ የመጣው የአንበጣ እየተሰሩ መሆኑን ኃላፊው አስታውቀዋል። መንጋ ከአቅማችን በላይ ስለነበረ መከላከል አልቻልንም። እህሉን ጨርሶ በሰው አይን አማራ ላይ ያርፍ ነበር። በዚህ ወቅት ሴቶች በአማራ ክልል ከሰሜን ሸዋ እስከ ሰሜን እጅግ ተጨንቀዋል። ሚስቶቻችን ደህና ወሎ ድረስ የአንበጣ መንጋው ከፍተኛ ጉዳት የነበረው ሰውነታቸው ከስቶ በተስፋ ካስተናገደባቸው ወረዳዎች አንዱ የሃብሩ መቁረጥ ጠቁረዋል፤ ምን እንበላለን? ወዴት ወረዳ ነው። በወረዳው ሰባት ቀበሌዎች ሙሉ እንሄዳለን? እያሉ ነው” ብለዋል። በሙሉ በአንበጣ መንጋው ወድመዋል። TZTA October 2020 13
ብሄራዊ አንድነት እና ሉዓላዊነት ይቅደም !!! – ማላጅ ማጂ August 20, 2020
በአገራችን የለዉጥ ወጋገን አገም ገገም ፤ ብልጭ ድርግም እያለ እነሆ የሶስተኛ ዓመት ጉዞዉን ጀምሯል ፡፡ ይሁንና በዚህ ለዉጥ ሂደት ከህዝብ መበት እና ጥቅም ጋር ሲለካ ብዙ እና እዚህ ግባ የማይባል ቁጥር ያላቸዉ እና ጥቅማችንን አጣን ፤ ክብራችን ተነካ ባዮች በግልም በቡድንም በህዝብ ስም እየማሉ እና እየተገዘቱ አልጠግብ ባይ ራስ ወዳዶች ዛሬም በሆነ ባልሆነዉ በግዛት እና ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ ጭምብል አጥልቀዉ የህዝብ መከራ ዘመን ለማስቀጠል ደፋ ቀና ማለት የቀጠሉ መኖራቸዉ የዕለት ትዕይንት ነዉ ፡፡ ለዚህ እንደዋና ጥሩ ዕድል እና አጋጣሚ የሚመለከቱት ድግሞ የሚከተሉትን ዋና ዋና ቅድመ ሁኔታወች ተገን አድርገዉ እንደሆነ በግልጽ ይታወቃል ፤ይገመታል ፡፡ ፩ኛ) የህገ መንግሰቱን የተለያየ ክፍል ክፍተት በመጠቀም ለአፍራሽ ፍላጎት እና ምኞት ማስፈፀሚያነት ለመገልገል እንደ ማስፈራሪያ እና ማኩረፊያ መሳሪያ ለማድረግ መሞከር ፣ ፪ኛ ) ምንም እንኳን ለዘመናት ምርጫ በኢትዮጵያ ምን እና እንዴት ይከናወን እንደነበር ዓለም የሚያዉቀዉ ፤ፀሃይ የሞቀዉ ጉዳይ ቢሆንም መጭ ምርጫ ዓለም አቀፍ እና በዓይነቱም እዉነተኛ ፣ትክክለኛ እና ፍትሃዊ ህዝበ ዉሳኔ የሚደረግበት ስለመሆኑ መታቀዱን መስማት እና መቀበል በራሳቸዉ የሚያስከትለዉን ዉጤት በመገመት ለዚህ የእናቴ መቀነት ጠለፈኝ ሰበብ ለመደርደር የማይፈነቅሉት ድንጊያ አለመኖር ፣ ፫ኛ ) አሁን ላይ አገሪቷን እና ህዝቧን እያስተዳደረ ያለዉ ህዝባዊ እና የለዉጥ አካል የሆነዉ የመንግስት ስርዓት አካሄድ ከለዉጥ አስቀድሞ የነበረዉን ህዝባዊ አመለካከት እና ስሜት በመረዳት ወደ ላቀ ህብረ ብሄራዊ ህዝባዊ አንድነት ለማምራት ያለዉን የትዕግስት እና ሆደ ሠፊነት መርህ በተለየ እይታ እና ሁኔታ ትሩሙን እና ይዘቱን በማዛባት ለተቃራኒ ፍጆታ ለማዋል እና ለመገልገል መፈለግ በአመለካከት ማስተጋባት እና በተግባር ማሰራጨት ከጀመሩ መሰንበቱን ሁሉም የሚገነዘበዉ የሠነበተ እና አሌ የማይባል ሀቅ ነዉ ፡፡ በአገራችን በህገ መንግስት እና በምርጫ ሽፋን ለጥቂቶች የፖለቲካ ስልጣን መወጣጫ እና ይህን መጠበቂያ መሳሪያነት የነበራቸዉ ሚና እና በዚህም የተነሳ ከሁለት አሰርተ ዓመታት በላይ በባህል፣ባማህበራዊ ህይወት ፣ በምጣኔ ሀብት ዕድገት እና ዉድቀት ያስከተለዉ መዘዝ ሰንኮፍ ሳይነቀል እና ህዝቡም ቁስሉ ሳይሽር ዛሬም መሰል እና ተደጋጋሚ ስቃይ እና አበሳ እንዲያስተናግድ በዚህ ሰበብ ሊረማመዱበት የሚቋምጡ ጥቂት አይደሉም ፡፡ በህገ መንግስት እና ምርጫ ሰበብ በስተጀርባ የአገር እና የህዝብ ሠላም ዉሎ ሠላም ማደር ፣ አንድነት እና የጋራ ብልፅግና ምቾት የሚነሳ ስሜት የተጣባቸዉ አልጠግብ ባይ ስግብግቦች ዕንቅልፍ እየነሳቸዉ የሚገኘዉ የግል እና የቡድን ጥቅማቸዉ ሳይነካ እና ሳያጡ እያንዳንዱ ዜጋ /ሠዉ ሠላማዊ ህይወት በአብሮነት እና በብሄራዊ አንድነት ስሜት በየትኛዉም የእናት አገር ምድር ክፍል በመዘዋወር ፣ በመኖር እና በመስራት የራሱን ሀብት እና ንብረት በማፍራት ከድህነት እና ከጥገኝነት ነጻ መዉጣት ሲታሰብ ቀድሞ የነበር ከመጠን ያለፈ በአገር እና ህዝብ ሀብት እና ንብረት ላይ የነበረዉን አሻጥር(sabotage ) ፣ የአዛዥ ናዛዥነት ቦታ የማጣት እና የመጋለጥ ብሎም ህዝቡ ከጥገኝነት እና ጠባቂነት ባርነት ነጻ መዉጣት ህልም እዉን መሆን ማሰብ እና ማየት የሚዋጥላቸዉ ባለመሆኑ የሚጠሉትን ህዝብ እና አገር ዳግም የመገለገል አባዜ ለማስታመም የሚከተሉት የሞት ሽረት ትንቅንቅ ጉዞ መነሻ እና መዳረሻ መንገድ በሚፈልጉት ሲያቋርጡ እና ሲቆርጡ የሚጠቀሙበት መንገድ “ምርጫ እና ህገ መንግስት ” ናቸዉ ፡፡ የአገር ሉዓላዊነት እና የህዝብ አንድነት ከመሰረታዊ የተፈጥሮ እና ሠዉ ሰራሽ መብት እና ነጻነት ጋር ሲደመር ከግለሰብ እና ከቡድን የሥልጣን እና ጥቅም ፍላጎት በላይ ስለሚሆን በህገ መንግስት እና ምርጫ ሂደት ሽፋን እና ሰበብ የሚደረግ አፍራሽ እንቅስቃሴ ዛሬዉን መገታት ይኖርበታል ፡፡ የእኛ ጉዳይ የእኛ መሆኑን ተገንዝበን የብዙሃን አገር የሆነችዉን እናት ኢትዮጵያን ለልጆቿ እንደ
መክሊታቸዉ እና እንደ ስራ ዉጤታቸዉ አግኝተዉ የሚኖሩባት ብቸኛ አለኝታቸዉ መሆኗን ተቀብለን የምርጫ ሂደት እና ህገ መንግስት ይዘት እና ዉጤት ጉዳይ ምንም ይሁን ምን ሁሉም ከአገር እና ህዝቧ አንድነት እና ጥቅም ስር ያሉ እና በኋላ የሚገኙ ወይም የሚፈጠሩ እንደመሆናቸዉ የህዝብ አንድነት እና የአገር ሉዓላዊነት ትኩረት እና ጥረት ቅድሚያ ሊቸራቸዉ ይገባሉ ፡፡ ለህመም ፈዉስ ማስታመም እና ማከም እንደ መሆኑ በሰበብ አስባብ ለግል ጥቅም እና ተራ ስም ከመሽቀዳደም አገር እና ህዝብን በማስታመም ፣ማከም እና መታደግ ይቅደም ፡፡ አንድነቷ እና ህዝባዊ መሰረቷ ከማፅናት ይልቅ ለማናጋት በሚደረግ የስልጣን ትንቅንቅ እና የበዛ ጭንቅ ለጥቂቶች ካልሆነ ለብዙሃን እና ለአገር የሚያስገኘዉ ከጥፋት በቀር ትሩፋት አይጠበቅም ፡፡ ይህመ ንብን ጠልቶ እያሳዱ ማር እንደ መጠበቅ ያለ ከቀቢፀ ተስፋ ምኞት እና ስር የሰደደ የግል እና የቡድን ፍላጎት ህመም እና ልክፍት ነዉ ፡፡ በእኛ አገር ያለዉ አገር እና ህዝብ አንድነት የማስቀደም ተግባር ጥረት ዕዉቅናም ድጋፍም ለቸረዉ ይገባል ይህም አዲስ ነገር አይደለም ፡፡ ለአብነት የጎረቢታችን ሱዳን የዕድሜ ልክ መሪ ….ዑመር አልበሽር …. በዳቦ ዋጋ ጭማሪ ህዝባዊ ተቃዉሞ ከስልጣን ሲባረሩ ተተኪዉ የአገሪቱ ብሄራዊ የጦር ኃይል ስብስብ የነበረዉን የአገሪቱን ህገ መንግስት እና የነበረዉን ገዥ የፖለቲካ ማህበር(ድርጅት) ሲያግድ ሳምንት አልዎሰደበትም ፡፡ በዚህ ዓለም የመጀመሪያ እና የመጨረሻ መነሻ እና መዳረሻ አይለያይ በግብር እና በተግባር አንድ እና ሁለት የማይባሉት አገር እና ህዝብ የመኖራቸዉ ጉዳይ በምንም ነገር እና ሁኔታ የማይቀደም እና የማይተካ በመሆኑ ከምንም በላይ እና በፊት አገር እና ህዝብ ማለት ወደድንም ጠላንም የምንቀበለዉ እንደሆነ ተፈጥሯዊ ሀቅ ነዉ ፡፡ በማንኛዉም ሁኔታ የሠዉ ልጅ የመኖር ህልዉና እና የአገር አንድነት ላይ ጎጅ ወይም አፍራሽ ሚና ሊያስከትል የሚችል ሃሳብ፣ ድርጊትም ሆነ ሠዉ ሰራሽ መርኅ (ድንጋጌ) ሊተዉ፣ ሊዘገይ ፣ ሊቀየር ወይም እንዳለ ሊቀር ሊታገድ ይገባል ፡፡ ለዚህ ማሳያ ከሰላሳ ዓመታት በላይ የሱዳን ጉልተኛ እና የዕድሜ ልክ መሪ የነበሩት ፕ/ት ዑመር አልበሽር ከስልጣን መባረር መንስኤ የዳቦ ዋጋ መናር እንደነበር ይታወሳል ፡፡ ሆኖም ተተኪዉ የጦር ኃይል ስብስብ (ወታደራዊ ብሄራዊ ምክር ቤት) በሱዳን ስራ ላይ ለዓመታት የዋለዉ ህገ መንግስት እና ለዚህም ባለቤት እና ተገልጋይ የነበረዉ የአልበሽር አገዛዝ ይከተለዉ እና ይመራበት የነበረዉ የመንግስት እና ህዝብ አስተዳደር ርዕዮተ ዓለም (ፓርቲ) ሲታገድ የሳምንት ቀናት አልወሰዱበትም ፡፡ ይህም የሚያሳየን ለአገር እና ህዝብ አንድነት እና ነጻነት ጠንቅ እና አስጊ የሚሆን ነገር ሁሉ በምንም መንገድ ወደ ኋላ ለመንሸራተትም ሆነ ለመዉደቅ ዕንቅፋት ከሆነ ቢቻል እንቅፋቱ መጥፋት ፤መወገድ አለበት ይህ ባይሆን እንኳን አመራጭ መንገድ መከተል እንጅ ከዕድገት እና ለዉጥ ጉዞ ከመስተጓጎል በአጉል እና ሠዉ ሰራሽ እንቅፋት መቆም እና መዘናጋት ሊኖር አይገባም ፡፡ እዚህ ላይ የብሄራዊ አንድነት እና ሉዓላዊነት ከሰማይ በታች ከምደር በላይ ካሉ ሠዉ ሠራሽ ነገሮች በላይ እና አስቀድሞ ቅድሚያ አለመስጠት ማለት የአዉሉ ነፋስ አቅጣጫ የሚከተል መርከበኛ ወይም ከፈረሱ ጋሪዉን የማስቀደም ያህል የሚየስከትለዉን ዉጤት ካለመገመት ወይም በምንቸገረኝነት አይመለስ፤ አይቀለበስ ታሪካዊ ግድፈት እና ስህተት ከፀፀት ጋር የሚያሸክም መሆኑን ሁላችንም ልንገነዘብ ይገባል ፡፡ ከዚህ ሌላ እንደ ዶሮዋ “ላልበላዉ ጭሬ ላጥፋዉ ” ስልት ለመከተል ሙከራ በአገር እና ህዝብ ላይ የሚያስከትለዉን መከራ አስቀድሞ በመረዳት ሳይቃጠል በቅጠል ሊባል ይገባል ፡፡ ማንም ፍላጎቱ እና ምኞቱ ምንም ይሁን ምን ከአገር እና ህዝብ (የግለሰብ ሠባዊ እና ተፈጥሯዊ መብት እና ነጻነትን ይጨምራል ) ህልዉና ፣ ጥቅም እና ፍላጎት በላይ የማይሆንና የማይቀድም እንደሆነ በተግባር ሊገለጥ የሚገባበት ጊዜ ዛሬ ሠዓቱም አሁን ነዉ ፡፡
https://www.mywebsite.com
የዲዛይን ችግር የሚያንገላታው የአማራ ብልፅግና ፓርቲ? (በመስከረም አበራ) ወይም ኢህዴንነት ነው፡፡የአማራ ብልፅግና ፓርቲ አለመለወጥ፣ከተለወጠም ወደ በጎ አለመለወጥ በርካታ ምክንያቶች ቢኖሩትም ዋነኛው ምክንያት ግን ሲፈጠር ጀምሮ የተጠናወተው የዲዛይን ችግር ነው፡፡ይህ የብአዴን ዋነኛ ደዌ የሚመነጨው ብአዴንን ዲዛይን ካደረገው ህወሃት ሆኖ ተሰሪውን ብአዴንን ለማይድን በሽታ አሳልፎ ሰጥቶት ቀርቷል፡፡የብአዴን ነገር በእናቱ ሆድ ሲጠነሰስ ጀምሮ ለአንዳች አካላዊም ሆነ አእሯዊ ልምሻ ተጋልጦ መላ አካላቱ እንዳልሆነ ሆኖ የተወለደን ህፃን ልጅ ይመስላል፡፡ከእናቱ ሆድ ሲወጣ በተበላሸ የአካል ቅርፅ የተወለደ ልጅ የትኛውንም ህክምና ቢያገኝ ጤነኛ ልጅ ሊሆን አይችልም፡፡ይህን አይነት ልጅ ጤነኛ ለማድረግ የሚደረገው ድካምም ከንቱ ድካም ነው፡፡
መስከረም አበራ መስከረም 9 2013 ዓ ም ኢህአዴግ የሚባለው ህወሃትን የሶስት ዋነኛ፣የአምስት ምክትል ሎሌዎች ጌታ አድርጎ የኖረው ፓርቲ ፈርሶ ብልፅግና በሚባለው ፓርቲ ሲተካ የሃገራችን ፖለቲካ የተሻለ መስመር ይይዛል ብለው ተስፋ ካደረጉት ወገን ነበርኩ፡፡የተስፋየ ምክንያት በርካታ ነው፡፡አንደኛው የሃገራችን ፖለቲካ በቀላሉ እርምት ሊያገኝ የሚችለው እንዳይሆን አድርጎ ያበላሸው ኢህአዴግ ራሱ እንዳበላሸው አድርጎ ካስተካከለው ነው በሚል ነበር፡፡ ሁለተኛው ምክንያቴ ህዝባዊ ለውጡን ከውስጥ ሆነው ያገዙ የኢህአዴግ ካድሬዎች ለውጥ የፈለጉት በአንድ ጌታ ስር ማደር ሰልችቷቸው፣በራስ እምነት የመኖር ክብሩ ተገልጦላቸው መስሎች ነበር፡፡ ሶስተኛው ምክንያቴ ኢትዮጵያን ለማስቀጠል እንሰራለን ሲሉ የኢህአዴግ ሰዎችንም ቢሆን እስከማመን የሚደርስ ተላላነት ስላለኝ ሳይሆን አይቀርም፡፡የሆነ ሆኖ ሃገራችንን ከህወሃት/ ኢህአዴግ መዳፍ ማላቀቁ እንዲህ በቀላሉ የሚሆን ስላልሆነ ለውጥ ልናመጣ ነው ያሉ ሰዎችን ጊዜ ሰጥቶ ማየቱ ጥፋት አይደለም፡፡ ብልፅግና የተባለው ፓርቲ ሲመሰረት የሃገራችንን ሁለንተናዊ ችግር ይፈታል የሚል የጅል ተስፈኛ እንደማይኖር እሙን ነው፡፡ ተስፋው ቢያንስ እንደ ህወሃት ሰማይ የደረሰ ጌታ እና እንደ አጋር/አባል ፓርቲዎቹ ትቢያ ላይ ተንበርክኮ “አቤት ወዴት” የማለትን ያህል የተራራቀ የአዛዥ ታዛዥ ግንኙነት በብልፅግና ፓርቲ ውስጥ አይደገምም የሚል ነበር፡ ፡ሰማይ ከምድር እንደሚርቅ ተራርቆ የኖረውን የጌታ እና የሎሌ የፖለቲካ መስተጋብር ለማቀራረብ ይረዳል ብየ በግል አስበው የነበረው ከውጭ ሆነው ሲያዩት በኦህዴድ እና በብአዴን መኳንንት ዘንድ የመጣ የመሰለው የእሳቤ ለውጥ ነበር፡፡ ይህ ለውጥ ከኦህዴድ አኳያ የበለጠ ታግያለሁ ብሎ ለስድነት የሚዋሰን ጌትነት መሻት መጨረሻው እንደ ህወሃት መሆን እንደሆነ መረዳት አያዳግተውም የሚል ትልቅ ተስፋ ነበር፡፡ ከብአዴን አንፃር የድሮው ብአዴን ሆኖ በአማራ ህዝብ ትከሻ ላይ ለአንድ ተጨማሪ ወር እንኳን መኖር የማይታሰብ እንደሆነ እንደው በጥቂቱም ቢሆን መገንዘብ ተችሏል በሚል ነበር፡፡ሆኖም የኦሮሚያ ብልፅግና ሆኛለሁ ያለው ኦህዴድም ሆነ የአማራ ብልፅግና ተብየ የአማራን ህዝብ እመራለሁ የሚለው ብአዴን ካድሬዎች ያሰብነውን ለውጥ በሚያመጣ መንገድ የተለወጡ አልሆኑም፡፡ አለመለወጡ የሚብሰው ግን በብአዴን ላይ ነው፡ ፡ ኦህዴድ ተቀይሮ የህወሃትን ቦታ ልያዝ እያለ እንደሆነ ሽመልስ አብዲሳ አይሰማም መስሏቸው ካወሩት ብቻ ሳይሆን እነ ታከለ ኡማ ከሚተገብሩት ሁሉ መረዳት ይቻላል፡፡በርግጥ መለወጥ ሁሉ መልካም አይደለም፤ወደ ህወሃትነት መለወጥ ደግሞ ምን ማለት እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡ መለወጥ በፊቱ ዝር የሚል የማይመስለው የአማራ ብልፀግና ፓርቲ ነው፡፡ይህ ፓርቲ ከተለወጠም የሚለወጠው ወደ ብአዴንነት
የኦህዴድ የፓርቲ ክርስትና አባት ኦነግ ለኦሮሞ ቆምኩ የሚሉ አካላት ሁሉ ሊያሟሉ የሚገባቸውን ስትራቴጂያዊ ግቦች ቁልጭ አድርጎ አስቀምጦለታል፡፡ ይህን ስትራቴጅ እንደ ኦህዴድ ለማስፈፀም ደግሞ አባ ዱላ የተባለው ክርስትና አባት ቅድመ-ሁኔታዎችን ያስተካክላል፡፡ ከነዚህ ቅድመ-ሁኔታዎች አንዱ ህወሃት በመንበሩ ላይ እያለ የኦሮሞ ብሄርተኝነት ፖለቲካ ስጋት እንዳይሆንበት ሲል በፓርቲው ላይ የሚያሳርፈውን ጡጫ በመከላከል ይልቅም ከለላ በመስጠት ወጣት የኦሮሞብሄርተኞች ፓርቲውን እንዲቀላቀሉ ያላሰለሰ ሚና ተጫውቷል፡፡ ይህ ሚናውም እንደ ዶ/ር አብይ፣አቶ ለማ፣አቶ አዲስ አረጋ፣አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የመሳሰሉ የሃገርን በትረ ስልጣን የሚመኙ የኦሮሞ ብሄርተኞች ብቅ እንዲሉ ረድቷል፡፡እነዚህ አዲስ ኦሮሞ ብሄርተኞች ራሳቸው አንደተናገሩት “አደናግረው”፣”አሳምነው” እና “ቆምረው” የፌደራል ስልጣን ላይ ወጥተው በኦነግ ልብ ታስቦ በስልጣን እጥረት ምክንያት ገቢራዊ ያልሆኑ የኦሮሞ ብሄርተኝት ዋነኛ ህልሞችን ወደ እውንነት ለመቀየር እየሞከሩ ነው፡፡
ህወሃት ብአዴንን ሲሰራው የተሰራበትን አላማ እያመከነ እንዲኖር ነው፡፡ይህም ማለት ብአዴን የተፈጠረው ለሰፊው የአማራ ህዝብ መብት መከበር ነው የሚል የይስሙላ ፕሮፖጋንዳ ነገር ነበረ፡፡ ሆኖም በእውነታው ዓለም ብአዴን የቆመው ይህን አላማ ለማምከን፣አማራውን ያለ እውነተኛ መሪ ለማስቀረት ነው፡፡ከአላማ በተቃራኒ መቆም ማለት ይህ ነው፡፡ይህን ደግሞ ከብአዴን በላይ የቻለበት በአንፃሩ ብአዴን ለራሱ ከእናቱ ሆድ ሲወጣ ይዞት ፓርቲ የለም፡፡ በወጣው የዲዛይን ችግር ወለድ ደዌ በመሰቃየት ላይ ህወሃት ብአዴንን ሲፈጥረው አማራ ሁሉ ሲገኝ እመራዋለሁ የሚለውን ህዝብ ደግሞ ለስለት ጨቁኖኛል፣አማራ ሁሉ ጠላቴ ነው የሚለውን እና ለድንጋይ ሞት አሳልፎ ሰጥቶ ፈዞ ቀርቷል፡፡ እሳቤውን ከልቡ ሳይፍቀው ግን ለአፉ ጭቁኑ አማራ ብአዴን የተፀነሰው በእንጀራ እናት ማህፀን ውስጥ ምንም አላደረገኝም ጠላቴ የአማራ ገዥ መደብ ነው በመሆኑ ምንም አይነት የፖለቲካ ዓላማ እየተመገበ ማለት የጀመረ ሰሞን ነው፡፡ህወሃት የሆዱን በሆዱ ያደገ ፓርቲ አይደለም፡፡ሰው በእናቱ ተወልዶ አድርጎ ድንገት ጭቁን ነህ ላለው ሰፊው የአማራ በእንጀራ እናት ቢያድግ የተለመደ ነገር ነው፡ ህዝብ ወኪል ይሆን ዘንድም ኢህዴንን “ብአዴን” ፡ ከጅምሩ ለልጇ እድገትን ሳይሆን መቀጨጭን ሲል ጠራው፡፡”ከዛሬ ጀምሮ ብአዴን ትባላላችሁ” በምትመግብ እንጀራ እናት ሆድ ውስጥ ተፀንሶ የተባሉት መኳንንትም ከማኒፌስቶ 68 ጀምሮ እስከ መወለድ ግን በምድር ላይ ታይቶ የማይታቅ ነገር ሽግግር ቻርተር ድረስ የኢትዮጵያ ታሪክ መርገም ነው፡፡ ሁሉ ምክንያቱ አማራ ነው የሚለውን የጌታ የብአዴን የእንጀራ እናቶቹ በረከት ስምዖን ፣አዲሱ ህወሃትን የፖለቲካ ዘፍጥረት ያነበነቡ ጀመር፡፡ ለገሰ አና ተፈራ ዋልዋ የሚባሉ በየደረሱበት ድርጅቱን እንዲመሩ የተሰየሙት መሪዎችም አማራውን የሚያንቋሽሹ እንጅ ለአማራው ህዝብ የሚታየውን የአማራ ህዝብ ድህነት ይገነዘቡ ዘንድ ጥቅም የሚሆን አንዳች ስትራቴጅያዊ ዓላማ የሰው ልጅ ልቦና ያልፈጠረባቸው፣ከአማራ ህዝብ የማያስቀምጡ ሰዎች ናቸው፡፡እነዚህ ሰዎች ጋር የመንፈስ ቁርኝት የሌላቸው፣ምናልባትም ከኢህዴን ወደ ብአዴን የተቀየረው ጉደኛ ፓርቲ አማራ ወደሚባለው ክልል የሚወስደው መንገድ መስራቾች ቢሆኑም የአማራን ህዝብ በእውነት በየት በኩል ወዴት እንደሆነ ለማወቅ መሪ የሚመራበትን ስትራቴጅ ለቀጣዩ ትውልድ የሚያስፈልጋቸው የህወሃት ግዙዎች ናቸው፡፡ የሚያቀብሉ፣መንገድ የሚያቀኑ አባዱላ ለኦህዴድ የነዚህ ሰዎች ራስ ደግሞ ኤርትራዊው በረከት ስምኦን የሆነውን አይነት የክርስትና አባቶች ሊሆኑ ነበር፡፡ከፅንሰቱ በዚህ መንገድ የተፈጠረበትን አላማ አይችሉም፡፡የዚህ ጉዳይ መዘዝ የአማራ ህዝብን እያመከነ እንዲኖር ዲዛይን የተደረገው ብአዴን ስም ለሰላሳ አመት በማይታጠፍ ሰይፍ እንዲታረድ ቢቀይር፣መዋቅር አስተካከልኩ ቢል ከተሰራበት ምክንያት ሆኗል፡፡ ግብሩ ፈቅ ነቅነቅ ሊል አልቻለም፡፡ እንጀራ አባት እንጅ ክርስትና አባት የሌለው ብአዴን ብአዴን የተሰራበት የራስን አላማ አፈር በዚሁ አስገራሚ አፈጣጠሩ ሳቢያ በድርጅቱ የማልበስ፣በገዛ ህዝቡ ላይ ጦር ነቅንቆ ውስጥ ምንም አይነት ወደ በጎ የመለወጥ ክስተት ማቁሰል፣ቢለዋ ስሎ በጀርባ የማረድ ግብር በራሱ እንዳይኖር እግድ ሆኖበታል፡፡መቀየር ካለም ወደ ትልቅ ችግር ሆኖ ሳለ ሌላ ችግርን ወዷል፡፡ ይህ ባሰ አሽከርነት፣ወደ ተባባሰ ዓላማ የለሽነትና ወደ ችግር የህወሃት እና የኦህዴድ የጥንካሬ ምንጭ ሚያስገርም ለህዝብ መከራ ስሜት አልቦነት ነው፡ የሆነው የክርስትና አባት(God father) አልቦ ፡ይህ ብአዴን ከተፈጠረበት እስከ ዛሬ ድረስ እንደ ድርጅት መሆኑ ነው፡፡ እንደ እኛ ሃገር ተቋማዊነት ጥላ የሚከተለው እውነተኛ መልኩ ነው፡፡ይህን ባልበረታበት፣ፖለቲካውም የቤተሰብ መልክ ባለው አስቀያሚ መልኩን ለራሱ ይዞ ቢቀመጥ ብዙም የዘውግ እሳቤ በሚደወርበት ኋላቀር የፖለቲካ የሚያስጨንቅ ነገር ባልነበረው፡፡ ችግር የሆነው አውድ የክርስትና አባት ፖለቲካ የአንድ ፓርቲ ብአዴን የሚናቅበትን መናቅ ወደ አማራ ህዝብ የጥንካሬ ምንጭ ነው፡፡ህወሃት ከጫካ ጀምሮ ማስተላለፉ ነው፡፡ ስብሃት ነጋ፣ስዩም መስፍን፣አባይ ፀሃይየ የሚባሉ እስከ ኦህዴድ/ብልፅግና በርከት ያሉ ክርስትና አባቶች ያለው ድርጅት ነው፡ ከህወሃት/ኢህአዴግ ፡በመሆኑም የፓርቲው አባላት በጥቃቅን ነገሮች ሃገሪቱን የሚመሩ ዘውገኛ መሪዎች ብአዴንን ላይ ልዩነት ቢኖራቸውም የትግራይን ህዝብ ጥቅም በሚያዩበት የንቀት ዓይን የአማራን ህዝብ ያያሉ፡ በተመለከተ ግን በጋራ የሚያዩት ራዕይ አላቸው፡፡ ፡ህወሃት በብአዴን የተነሳ የአማራን ህዝብ የመናቁነገር ተወርቶ አያልቅም፡፡ ከሁሉ የሚብሰው ከዚህ ራዕይ ፈቀቅ ሲሉ እነዚህ የክርስትና አባቶች ግን የወልቃይት ጠገዴን መሬት ወስዶ ህዝቡን ከመስመር የወጣውን በውግዝም ሆነ በእርግማን በገዛ መሬቱ ላይ ግዞተኛ ማድረጉ ነው፡፡በጦር ሜዳ ወደ መስመር አንዲገባ ያደርጋሉ፡፡በተመሳሳይ ጀብዶ ስልጣ የያዘው ህወሃት ቀርቶ ራሱ ብአዴን ኦህዴድም አባዱላ ገመዳ የሚባል ክርስትና እሽኮኮ ብሎ ስልጣ ላይ ያስቀመጠው ጠ/ሚ አብይ አባት አለው፡፡ኦህዴድ እንደሰው፣ አባዱላ እንደ ለአንድ ክልል ህዝብ ብለን ህገ-መንግስት አንቀይርም ድርጅት ደግሞ ኦነግ የሚባል የክርስትና አባት ሲሉ ንቀታቸውን ጠቆም አድርገዋል ሲቀጥልም ስላለው የተቋቋመበትን የኦሮሞ ብሄርተኝትን የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ የመልካም አስተዳደር እና ዋነኛ ዓላማዎች ለሰኮንድ ችላ ሳይል ያለ ይሉኝታ የልማት እንጅ የማንነት አይደለም ሲሉ ተሳልቀዋል፡ ያስፈፅማል፡፡ኦህዴድን በህወሃት ወንበር ለመቀመጥ ፡ይህ ሁሉ የሆነው የብአዴን ለንጉስ ማጎንበስ ያበቃውም መንገዱን የሚመራው ክርስትና አባት የአማራ ህዝብ ማጎንበስ ተደርጎ በመቆጠሩ ነው፡፡ ያለው ፓርቲ መሆኑ ነው፡፡ ብአዴን ወደ በጎ እንዳይቀየር ዋነኛ ደንቃራ
TZTA October 2020
14
የሆነበት የቆየ ምክንያት በረከት ስምኦን የሚባል የህወሃት ዋርድያ በቁራኛነት ስለታሰረበት ነው፡፡ ይህ ሰውየ ከጅምር እስከፍፃሜ ፓርቲውን ሲያሾር የኖረ ሰው ነው፡፡በረከት ስምኦንን የብአዴን ዋርድያ አድርጎ ያሰረውን የህወሃትን ገመድ መበጠስ ዘጠኝ ሱሪ መታጠቅን ይፈልግ ይሆናል እንጅ የማይቻል ነገር ግን አልነበረም፡፡ብአዴን ደግሞ እንኳ ዘጠኙ አንዱም ሱሪ እየሰፋ የሚወርድበት ካድሬ የተጠራቀመበት እንደሆነ ማሳያው ዛሬም ድረስ “ህዝቤን ያስገደልክልኝ ሆይ ካባ ይገባሃል” ባዩ ሰውየ ከሰው ተመርጦ ክልሉን እየመራ መሆኑ ነው፡፡ የሆነው ሆኖ በኦህዴድ ውስጥ አባዱላን የመሰለ ክርስትና አባት ያመጣው አጋጣሚ ለብአዴንም ሊሆን የሚችልበት የመጀመሪያው አጋጣሚ አማራ የሆነ ሰው ክልሉን እንዲመራ የሆነበት አቶ አያሌው ጎበዜ የተባሉ ሰው ወደ ስልጣን የመጡበት ዘመን ነበር፡፡ሆኖም ሰውየው ራስ ደህና ባይ ነገር ሆነው ኖሮ በኢህአዴግ ቤት የአማራ ክልልን ለመምራት ቅድመ ሁኔታ ተደርጎ የተቀመጠውን የአማራን ህዝብ ስቃይ እንደ አስደሳች ዶክመንተሪ ፊልም ቁጭ ብሎ ከማየት ያለፈ አንዳችም የሚታወሱበት ስራ ሳይሰሩ ወደ ሚሄዱበት ሄደዋል፡፡ ቀጥለው የመጡት አመራሮችም ቢሆኑ የዚህን ሰውየ ፈለግ ከመከተል ያለፈ የሰሩት ስራ የለም፡ ፡በጋራ ተናበው ትርጉም ያለው ስራ መስራት ቀርቶ በጋራ የሚያልሙት ህዝባዊ ዓላማ የለም፡፡ ሁሉም የሚያልመው የራሱ ኑሮ የደቀነበትን ፈተና የሚያቀለበትን የራሱን ዓላማ ነው፡፡አንዱ V8 ላይ ለመውጣት ሲያልም ሌላው ከ V8 ላለመውረድ ያልማል፣ሌላው ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲም ቢሆን ዶክተር የሚባልበትን ጥበብ ሲያሰላ ሌላው እዴት በንጉስ ፊት አጎንብሶ የፌደራል ባለስልጣን አንደሚሆን ይተልማል ሌላው እንዴት የፌስቡክ አክቲቪስት ቀጥሮ የራሱን ፖለቲካዊ ኪሎ እንደሚጨምሮ ያልማል፡፡በፓርቲው ውስጥ ያለው የአመራር ፍዘት ከዚህ ዝብርቅርቅ ዓላማ የሚነሳ ነው፡፡ አንድ አላማ የሌለው ሰው ፈር ያለው አመራር ሊሰጥ አይችልም፤በራሱ ግላዊ ዓላማ ፍቅር የናወዘ ሰው ለህዝብ ሊቆም ከቶም አይቻለውም፡፡ እንዲህ ባለ ልሙጥ የታዛዥነት ምግባር ዘመናቸውን ያሳለፉት በአዴኖች ህወሃትን በመጣሉ ከቆየ ማንነታቸው ጋር የማይጣጣም ስራ ሰሩ በሚል አማራጭ የሌለው ህዝብ በእነሱው ላይ ተስፋ አደረገ፡፡በዚህ ሰዓት የክልሉ መሪ የነበሩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአማራ ክልልን የሚመራው ፓርቲያቸው ከሚታወቅበት የአቤት ወዴት ባይነት አባዜ የራሱ ነፍስ ያለው ሰው እንደሚያደርገው ያለ ፖለቲካ እንዲያራምድ ያደርጋሉ የሚል ትልቅ ተስፋ ተጥሎ ነበር፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በባህርዳር ከተማ ተገኝነተው “እስካሁን አንሰማችሁም ነበር አሁን ግን ፈጥነን እንሰማችኋለን” ሲሉ በመናገራቸው ተስፋው የበለጠ አድጎ ነበር፡፡ሆኖም ችግሩ ከፅንሰት ውልደት የመጣ የዲዛይን ችግር ስለሆነ ፈቅ ነቅነቅ ማለት አልተቻለም፡፡ጭራሽ የክልሉን ባለስልጣናት ሽጉጥ ያማዘዘ ልዩነት ተፈጥሮ ቁጭ አለ፡፡ የሽጉጥ መማዘዙ ምክንያት ምን እንደሆነ አጥግቦ የሚነግር አንድስ አንኳን ከእውነት የወገነ ሰው ጠፍቷል፡፡እስከ ዛሬ ከተነገረው ሁሉ በበኩሌ ፍንጭ የሰጠኝ የፖለቲካ አመራሩ እና የፀጥታ ክፍሉ ተስማምቶ መስራት አለመቻል እንደሆነ ጀነራል ተፈራ ማሞ የፃፉት ፅሁፍ ነው፡፡ ይህ ፅሁፍ የሰጠው ፍንጭ የፖለቲካ አመራሩ የተባለው አካል አሁን አሁን ከሚሰራው ከበፊቱ አንኳን የባሰ የአጎብዳጅነት ስራ ጋር ሲነፃፀር ከፀጥታ አካሉ ጋር ያልተስማማበትን ምክንያት ለመገመት አያዳግት፡፡የሆነው ሆኖ አሁን በፖለቲካ አመራሩ ላይ የሚሰነዘረው ፍላፃ የሚነሳው ከፀጥታ ሃይሉ አንዳይሆን በደንብ ታስቦበት የተሰራ ይመስላል፡፡ ሆኖም ከዚህ በኋላ የሚነሳው ተግዳሮት ዶክመንተሪ ፊልም ሰርተው የማያድበሰብሱት፣እከሌ ብለው ከሚረግሙት አንድ አካል ሳይሆን ሉዓላዊ ከሆነው ህዝብ የሚነሳ የፊቱን የትቂቶች የጠመንጃ ሞት ቅንጦት የሚያደርግ፣ለወሬ ነጋሪ የማያስተርፍ የዲን እሳትም ሊሆን ይችላል፡፡ሲወለድ የታመመ ሲሞት ብቻ ይፈወሳል!
https://www.mywebsite.com
የጅምላ ግድያና የአገራችን ዕጣ ፈንታ
በአርአያ ጌታሁን ተክለአቢብ (መስከረም 2013 ዓ. ም. ከቨርጂኒያ አሜሪካ)
በኦሮሚያ ክልል በቡራዩ ያሟሸዉ ፍጅት በጥቅምት 2012 ዓ.ም. የ87 ሰዎችን ሕይወት ቀጥፎ በመጨረሻም በሰኔ ወር የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ እጅግ ዘግናኝና መጠነ ሰፊ ዕልቂት ሲያስከትል አስተዉለናል። ይህንን እየተደጋገመ፣ እያደገና እየተስፋፋ የመጣ ጉዳይ ከምንጩ ማድረቅ እስካልተቻለ ድረስ ነገ በምን መልኩ ጎልብቶ ዕልቂት ሊያመጣ እንደሚችል ከወዲሁ መገመት ከባድ ላይሆን ይችላል። ህሊና ላለዉ ሰዉ በብሔር፣ በሃይማኖትና ሌሎች ነገሮችን መሠረት በማድረግ በንጹሃን ዜጎች ላይ የሚደርስ ጭፍጨፋና ለዓመታት የተፈራን ንብረት በሰዓታት ዉስጥ ሲወድም እንደማየት የሚሰቀጥጥ ድርጊት አለ ብዬ አላምንም። ማንኛዉም ኢትዮጵያዊ በአገሩ በምድሩ ላይ በየትኛዉም ክልል የመኖርና ንብረት የማፍራት መብቱ ተነፍጎት መፈናቀሉ አልበቃ ብሎ ወደ ጭፍጨፋና ንብረት ወደማዉደም መሸጋገሩ እንዲሁ በደፈናዉ “አሳዛኝ” ነዉ በሚል ወይም በማዉገዝ ብቻ የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም። እነዚህ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚፈጸሙት የጅምላ ግድያዎች (mass killings) ታልመዉና የተወሰነ የሕብረተሰብ ክፍል ላይ ያነጣጠሩ (በብሔርና በሃይማኖት) እንደሆኑ በስፋት እየተዘገበ ይገኛል። ይህ ደግሞ የዘር ማጥፋት ወንጀል (Genocide) ወደሚል እንድምታ ያመራል። በርግጥ እስከማዉቀዉ ድረስ በገለልተኛ አጣሪ ተመርምሮ “የዘር ማጥፋት” ወንጀል ተፈጽሟል በሚል ድምዳሜ ላይ የተደረሰበት የጅምላ ጭፍጨፋ የለም። ያም ሆነ ይህ ቢያንስ በ2012 ዓ.ም. በሰኔ ወር ላይ የአርቲስቱን ሞት ተከትሎ የተፈጸመዉ የጅምላ ግድያ በዘፈቀደ የተደረገ ሳይሆን ስም ዝርዝር ተይዞ በማንነታቸዉ ብቻ ተመርጠዉ በቤታቸዉ ዉስጥ እንዳሉ ንጹሃን ግለሰቦች የግድያ ሰለባ እንደተደረጉ ከተለያየ አቅጣጫ ያጣሩ ሰዎች ምስክርነታቸዉን ሰጥተዋል። በመንግሥት መዋቅር ዉስጥ በአላፊነት ደረጃ የሚገኙ አንዳንድ ግለሰቦችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሁሉም የዘር ማጥፋት ወንጀሎች (genocide) ጅምላ ግድያዎች ናቸዉ። ሁሉም የጅምላ ግድያዎች ግን የዘር ማጥፋት ወንጀሎች ናቸዉ ማለት አይቻልም። በጥቅሉ ጅምላ ግድያ ከፍተኛ ቁጥር ባላቸዉና በዉጊያ ላይ ያልተሰማሩ ሰዎች ላይ የሚፈጸም ግድያ ነዉ። ምን ያህል ቁጥር ያለዉ ሰዉ ሲገደልና አፈጻጸሙስ በምን ያህል ጊዜ ዉስጥ ሲከናወን ነዉ ጅምላ ግድያ ተብሎ የሚፈረጀዉ የሚለዉ ነጥብ ላይ ለመድረስ አንድ ወጥ የሆነ ስምምነት ላይ መድረስ አዳጋች ሊሆን ይችላል። የዘር ማጥፋት ወንጀል (genocide) በመንግሥት የሚፈጸም ሲሆን የጥቃቱ ሰለባ የሚሆኑት በዘር (race)፣ በብሔር (ethinicity)፣ በሃይማኖት (religion) ወይንም በቋንቋ (language) የተሳሰሩ ሰዎች ናቸዉ። ከፍተኛ ጥላቻ የሚንጸባረቅበትና ፍጹም ጭካኔ የተሞላበት ጭፍጨፋ ስለሆነ በእጅጉ የተወገዘ ነዉ። አፍሪካን ጨምሮ አለማችን በርካታ የዘር ማጥፋት ወንጀሎችን አስተናግዳለች። ለምሳሌ ናዚ ጀርመን በአይሁዶች ላይ፣ የቦስኒያ ሰርቦች በቦስኒያ ሙስሊሞች ላይ፣ የሱዳን መንግሥት በዳርፉር ላይ፣ ሩዋንዳ በቱትሲዎች ላይ … የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል። የዘር ማጥፋት ወንጀል አለም አቀፍ ወንጀል እንደመሆኑ መጠን የትም አገር ቢፈጸም በአለም አቀፍ ሕግ መሠረት በሌላ አገር ሊታይና ሊዳኝ ይችላል። ይህ በእንዲህ እያለ ከዘር ማጥፋት ወንጀል በተጓዳኝ ፖሊቲሳይድ (politicide)፣ ዴሞሳይድ (democide) እና ክላሲሳይድ (classicide) የሚባሉ የጅምላ ግድያ ዓይነቶች አሉ። ፖሊቲሳይድ (politicide) የሚባለዉ እንደተለመደዉ የሆኑ ቡድኖች የሚገደሉበት ሆኖ በዘር ማጥፋት ኮንቬንሽን (genocide convention) ድንጋጌ ዉስጥ የማይሸፈን ሲሆን ነዉ። እንደዚህ ዓይነት ግድያዎች የሚፈጸሙት በመንግሥት አካል ሆኖ የፖለቲካ ይዘት አላቸዉ። ዴሞሳይድ (democide) በመንግሥት ወይንም ከፍተኛ ሥልጣን ባለዉ አካል ሆን ተብሎ በሚሰጥ ትዕዛዝ ያልታጠቁ ወይንም ትጥቅ በፈቱ ግለሰቦች ላይ የሚፈጸም ግድያ ነዉ። የዚህ ዓይነት አገዳደል ከፍርድ አካላት ዉጭ ባሉ ተቋማት/አካላት በሚሰጥ ትዕዛዝ የሚፈጸም ግድያን (extrajudicial summary killings) ስለሚጠቀልል
በአገራችን በተለምዶ 60ዎቹ እየተባሉ በሚጠሩት የአጼ ሐይለሥላሴ ባለሥልጣናት ላይ የተፈጸመዉን የጅምላ ግድያ ይጨምራል። በመጨረሻም ክላሲሳይድ (classicide) ሆን ተብሎና ሲስቴማቲክ በሆነ መልኩ የአንድ መደብ (social class) አካል የሆኑ ሰዎች ላይ በከፊል ወይንም በሙሉ ለመደምሰስ የሚፈጸም የጅምላ ግድያ ዓይነት ነዉ። ለምሳሌ በቻይናና በሰሜን ቬትናም በመሬት ከበርቴዎች ላይ የተወሰደዉን ዓይነት የግድያ እርምጃ ማለት ነዉ። ለጅምላ ግድያ የሚሰጡት የተለያዩ ስያሜዎች የክፋቱን ደረጃና የጉዳቱን መጠን ለማስቀመጥ ካልሆነ በስተቀር የድርጊቱን ፈጻሚዎች የጥፋት ደረጃ ከማቅለል ጋር የሚያያዝ አይደለም። ምንም ዓይነት ስያሜ ይሰጠዉ የጅምላ ግድያ በሰዉ ልጅ ላይ ሊፈጸም የሚችል እጅግ የከፋና የሚሰቀጥጥ ወንጀል መሆኑ አያጠያይቅም። ከሁሉም በላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የበለጠ የከፋና መጠነ ሰፊ በመሆኑ በየትም አገር ዳግም ሊከሰት የማይገባ ፍጹም አረመኔያዊ ድርጊት ነዉ። የጅምላ ግድያ በምንም መልኩ እንደሌላ ወንጀል አጥፊዎችን በመቅጣት ብቻ የሚቆም አይደለም። በሌሎች አገሮች እንደታየዉ እያደገና እየተስፋፋ የሚመጣ ጉዳይ ነዉ። ስለሆነም ጉዳዩን ቀለል አድርጎ በማየት እንደተራ የብሶት መገለጫ አድርጎ በመቁጠር ወይም ከዚህ ብሔር ይህንን ያህል ሰዎች … ከዚያ ብሔር ደግሞ ያንን ያህል ሰዎች ናቸዉ የሞቱት በሚል እንደሒሳብ ሕግ “ማጣፋት” የሚመስል ትንታኔ መስጠት አንድም የችግሩን ጥልቀት ያለመረዳት ወይንም የራስን ብሔር ከጅምላ ተጠያቂነት ለማዳን የሚደረግ ርብርብ ከመሆን ባሻገር ወደፊት ተባብሶ ሊመጣ የሚችለዉን ችግር ከመፍታት አኳያ የሚፈይደዉ አለ ብየ አላምንም። ስለሆነም ቆም ብሎ የጥንስሱ መጀመሪያ ላይ አበክሮ በመሥራት ችግሩን ከሥሩ ነቅሎ መጣልን ይጠይቃል። አለበለዝያ ግን “ራስን መከላከል” በሚል ዘይቤ ወይም “በሰይጣናዊ የብቀላ መንፈስ በመሞላት” ወይም ደግሞ በአሁኑ ጊዜ እንደምናየዉ በቄሮ (ወይም ኦነግን አምላኪዎች) ላይ የተዘራዉ ክፉ ሀሳብ የዛሬ ተበዳዮችም ላይ በተመሳሳይ መልኩ እንዲዘራ ቢደረግ ማንም በቀላሉ ሊያቆመዉ በማይችል ደረጃ ፍጅትን እንዳያስከትል ሥጋት አለኝ። በርግጥ ከእግዚአብሔር ምህረት ቀጥሎ ኢትዮጵያዊ ጨዋነት እዚያ ደረጃ እንደማያደርሰን እምነት አለኝ። የሆነዉ ሆኖ ለግንዛቤ እንዲረዳ የቡሩንዲንና የሩዉዋንዳን ልምድ እንደምሳሌ ማንሳቱ ጠቃሚ ይመስለኛል። በዚያዉም ጅምላ ግድያ በታሪክ ሔደት ዉስጥ ምን ያህል እንደሰንሰለት እንደሚያያዝና ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዴት እየተስፋፋና እየከፋ እንደሚሄድ መረዳት ያስችላል። ሩዋንዳና ቡሩንዲ ተመሳሳይ ብሔር/ጎሣ ያላቸዉ እንደመንትያ ሊቆጠሩ የሚችሉ ሁለት ጎረቤት አገራት ናቸዉ። ሁለቱም አገራት ዉስጥ የሚገኙት ብሔረሰቦች ሁቱ፣ ቱትሲና ኢዋ (IWA) ናቸዉ። ከሁሉም በላይ የሚያስደንቀዉ የብሔር ስብጥሩም ተመሳሳይ ይዘት አለዉ። ማለትም ሁቱ ከ85 -86%፣ ቱትሲ 14-13% እንዲሁም ኢዋ 1% ናቸዉ። በሁለቱም አገራት ተመሳሳይ ቋንቋ ይነገርበታል። ሁለቱም አገራት በተለያየ ጊዜ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ አስተናግደዋል። እንዲሁም ሁለቱም አገራት ዉስጥ በሚፈጸም ቀዉስ ምክንያት እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ዜጎች ወደ ጎረቤት አገራት ለስደት ተዳርገዋል። በቡሩንዲ ከተፈጸሙ የዘር ማጥፋት ወንጀሎች መካከል እ.አ.አ. የ1972 እና የ1993 ዓ.ም. ተጠቃሾች ናቸዉ። በ1972 ዓ.ም. በቱትሲ የበላይነት የሚመራዉ ጦርና መንግሥት በአገሪቷ ላይ በሚኖሩ ሁቱዎች ላይ ዘር ማጥፋት ፈጽሟል። በዚህ ጭፍጨፋ ያለቁ ሰዎች ከ100,000 እስከ 150,000 ሲገመቱ አንዳንዶች ግን እስከ 300,000 ድረስ ያደርሱታል። እንዲሁም በ1993 ዓ.ም. ቱትሲዎች ከፍተኛ ቁጥር ባላቸዉ የሁቱ ሕዝቦች ተጨፍጭፈዋል። ይህንንም ክስተት የአለም አቀፍ አጣሪ ኮሚሽን (International Commission of Inquiry) የዘር ማጥፋት ነዉ ሲል ፈርጆታል። ሩዋንዳ ለዓመታት ከፍተኛ በሆነ የጎሣ ዉጥረት (ethnic tension) ዉስጥ አልፋለች። ብዙዎችም ለስደት ተዳርገዋል። በርካታ ግድያዎችንም አስተናግዳለች። በመጨረሻም እ.ኤ.አ. 1994 ዓ.ም. ለሰዉ ልጆች ህሊና እጅግ የሚከብድና ዘግናኝ የሆነ የዘር ማጥፋት ለመከሰት በቅቷል።
TZTA October 2020
15
በ100 ቀናት ዉስጥም 800,000 ቱትሲዎች በሁቱዎች ተጨፍጭፈዋል። በርግጥ ከተገደሉት ዉስጥ ለዘብተኛ ሁቱዎችና የኢዋ ጎሣ አባላትም ይገኙበታል። የሆነዉ ሆኖ ይህን ጭፍጨፋ በስፋት ያካሄደዉ በወቅቱ የገዢዉ ፓርቲ (MRND) የወጣት ክንፍ የነበረዉና በሒደት ወደ ሚሊሺያ የተቀየረዉ ኢንተራሃምዌ (Interahamwe) ይባል የነበረዉ ነዉ። በማንነት ላይ ተመስርቶ የሚደረግ እንቅስቃሴ ተፈጥሮአዊ የሆነዉን የሰዉ ልጅ ምክንያታዊነትንና ሚዛናዊነትን ስለሚያጠፋ በዚያ መንፈስ ሆነዉ ወደ ማጥቃት በሚሸጋገሩበት ጊዜ የአዉሬነት ባህሪ ይላበሳሉ። ስለዚህም ነዉ ለማዉራትና ለመጻፍ በሚከብድ መልኩ ክቡር የሆነዉን የሰዉ ልጅ አካል እስከመቆራረጥ ደረጃ በሩዋንዳ ዕልቂትም ሆነ በእኛም አገር እስከመከሰት የደረሰዉ።
በእንደዚህ ጊዜ የእምነት ተቋማት ድርጊቱን ማዉገዝና የማዳን ተግባር መፈጸም ይጠበቅባቸዋል። ሩዋንዳ ላይ የሆነዉ ግን በተቃራኒዉ ነዉ። እንደ 1999 ሂዩማን ራይት ዎች (Human Rights Watch) ዘገባ በዚህ ፍጅት ላይ የእምነት ተቋማት እጃቸዉ እንደነበረበት አረጋግጧል። ለዚህም የኢንታሃማ ቤተክርስቲያን (Ntarama Church) ተጠቃሽ ነዉ። እ.ኤ.አ. ሚያዚያ 15 ቀን 1994 ዓ.ም. በዚህ ቤተክርስቲያን ተጠለለዉ የነበሩ 5,000 ቱትሲዎች በቆንጨራ፣ በእጅ ቦንብ፣ በመሣሪያና ከነሕይወታቸዉ በማቃጠል በጅምላ ተጨፍጭፈዋል። በወቅቱ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን የነበረዉ ይህ ተቋም በአሁኑ ሰዓት ወደ መታሰቢያነት ተቀይሯል። እንደምንሰማዉ የእኛ አገር የእምነት ተቋማት ግን ከጥቃት ላመለጡ ሰዎች መጠጊያ በመሆን የእርዳታ እጃቸዉን ዘርግተዉላቸዋል። በዚህም ሊመሰገኑና በርቱ ሊባሉ ይገባል። በርግጥ አንዳንድ እምነታቸዉን በጎሰኝነት የለወጡና ህሊናቸዉን ለጥቅም ካስገዙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አባቶች መካከል “ … ሰዎቹ የተገደሉት ለእየሱስ ሲሉ ሳይሆን ምኒሊክን እያሉ ነዉ … ” እስከማለት የደርሱ አሳፋሪዎችም ይገኙበታል። ትናንትና የተፈጸመዉ ዓይነት ጭፍጨፋ እንዳይደገም በሩዋንዳ ጠንከር ያለ ሥራ ተሠርቷል። ከነዚህም መካከል መታወቂያ ላይ ብሔር እንዳይጻፍ ተደርጓል። ከዚያም በላይ ስለብሔር ማዉራት በራሱ ሕገወጥ ነዉ። በዚህ አቋም ላይ አንዳንዶች መንግሥት ደም መፋሰስ እንዳይኖር በማሰብ የተደረገ ነዉ በማለት ሲደግፉት ሌሎች ደግሞ ይህ ዓይነት አካሄድ እዉነተኛ ዕርቅን እንደሚገታና በራሱ ሌላ ዉጥረት (tension) በመፍጠር ወደፊት ሌላ ዕልቂት እንዳያቀጣጥል ሥጋታቸዉን ይገልጻሉ። የሆነዉ ሆኖ የሩዋንዳ ዕልቂት ከሩብ ዓመት በላይ ያስቆጠረ ቢሆንም ዛሬም ድረስ ስለተፈጸመዉ ሰቆቃ በተለያየ መልኩ መዘገቡ አልቀረም። አሁንም ፊልሞች፣ ዶክሜንተሪዎች፣ የምርምር ጽሑፎች … ወዘተ በመሠራት ላይ ናቸዉ። በዚህም የአጥፊዎች ስም ይጠቀሳል፣ የጭካኔዉና የግፉ መጠን ይወሳል፣ ልጆች በልጅነት አዕምሮዋቸዉን በቤተሰቦችቸዉ ላይ ሲፈጸም ያዩትን ይጽፋሉ፣ ይተርካሉ … ይህ ሁሉ ሲሆን ያንን ሰቆቃ የፈጸሙትና በሕይወት ያሉትም ጭምር ያ አጸያፊ ታሪካቸዉ ሲነገር፣ ሲተረክና ሲወገዝ ለማየትና ለመስማት በቅተዋል። ምን ስሜት ሊፈጥርባቸዉ እንደሚችል ማንም ሰዉ መገመት ይችላል። ለምሳሌ ያህል አንድ ሰዉ መጥቀስ እፈልጋለሁ። ሰላስቲን ሃብንሹቲ (Celestin Habinshuti) ይባላል። አንምሪ እማምና (Anne-Maria Umimana) የተባለች የጎረቤቱን ሁለት ልጆች በቆንጨራ (mechete) በጭካኔ ገድሎባታል። እሱም አምኗል። እናም በዚህና ሌሎች ሰዎች ላይ በፈጸመዉ ግድያ ምክንያት አሥር ዓመት ተፈርዶበት እስሩን ጨርሶ ወጥቷል። ይህ ግለሰብ በአንድ ወቅት ቢቢሲ (BBC) ባዘጋጀዉ ዶክመንተሪ ፊልም ላይ ቀርቦ “ … ልጆች ሃጢአት የሌለባቸዉ መላዕክት ናቸዉ። የነሱ መሞት ኢፍትሃዊ ሲሆን በወቅቱ የነበረዉ አይዶሎጂና መጥፎ አመራር ዉጤት ነዉ። እናም እነዚህ ልጆች ፍትሕ ተነፍጓቸዋል። እኔም ራሴን እንድጠላና (I’m filled with self-loathing) በሐፍረት ለመሸማቀቅ ተዳርጌአለሁ … ” በማለት ጸጸት በሚያሰቃየዉ የሰለለ ድምፅ ገልጿል። ምንም እንኳን ግለሰቡ ጥፋቱን አምኖ ከዕልቂቱ የተረፉትን ሰዎች እየዞረ ይቅርታ መጠየቁን ቢናገርም ተበዳዮችን ባየ
ቁጥር እየተሳቀቀ ፊቱን ሸፍኖ እንደሚያልፍና ራሱን እንደጨካኝ ገዳይ (savage killer) እንደሚቆጥር አልደበቀም። በሌላም በኩል ዉድ ልጆቿን የገደለባት እማምና ይህንን አረመኔ ግለሰብ ሠፈር ዉስጥ ባየችዉ ቁጥር ልቧ እንደሚመታ፣ መላ ሰዉነቷን ቅዝቃዜ እንደሚሰማትና እንደሚያንዘፈዝፋት በማልቀስ ገልጻለች። በዚያ ብቻ አልተወሰነችም። እሷንም እንደልጆቿ አንድ ቀን ይገድለኛል በሚል ፍራቻ ዉስጥ እንደምትገኝ ልብ በሚነካ መልኩ ተናግራለች። በነገራችን ላይ እማምና በዚህ አረመኔ የተገደሉባትን ጨምሮ አራት ልጆቿና ባለቤቷ በአይኗ እያየች የታረዱባት ምስኪን ሴት ነች። ወደ አገራችን ስንመጣ በፖለቲከኞችና “አክቲቪስት” ነን ባዮች በሚፈጸም ትርክትና እኩይ ቅስቀሳ ተገፋፍተዉ ንጹሃን ሰዎችን ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ የሚገድሉና ንብረት የሚያወድሙ ሰዎች ቆም ብለዉ ሊያስቡ ይገባል። ዛሬን ያመለጡ ቢኖሩም ወደፊት አንድ ቀን በሕግ መጠየቃቸዉ አይቀርም። ከዚያም በላይ የፈሰሰዉ የንጹሃን ደም እንደሰላስቲን እድሜያቸዉን በሙሉ እየተከተለ ሰላም እንደሚነሳቸዉ አያጠራጠርም። ያኔ ከጀርባ ሆነዉ የሚቀሰቅሱዋቸዉና በዉሸት ትርክት የሚሞሏቸዉ ሰዎች አንዳቸዉም ከጎናቸዉ ሆነዉ ለማጽናናት አይበቁም። እንደዉም ፊታቸዉን አዙረዉ በተቃራኒ ጎን እንደሚቆሙ ከመሰል የታሪክ ፍሰት መረዳት ይቻላል። ጊዜ ዛሬ ብቻ አይደለም። ትናንትም ሆነ ነገ በጊዜ ባቡር ዉስጥ ነዉ ያሉት። ዛሬ ላይ ሆኖ ጊዜዉ የእኛ ነዉ በሚል ዕብሪት የሚፈጸም ወንጀል ነገ ሌላ ገጽታ እንደሚኖረዉ አያጠራጥርም። ዛሬ በቄሮ ስም የሚፈጸመዉ የጅምላ ግድያ፣ ሰዉን ከቀየዉ ማፈናቀል፣ የንጹሃን ንብረት ማዉደም፣ ዝርፊያ … ወዘተ ነገ ላይ ሲደረስ እንደዛሬዉ የሚያስፎክር፣ የሚያኩራራና ደረትን ገልብጦ የሚያስኬድ ተግባር ሆኖ አይዘልቅም። ዛሬ “ቄሮ” ነኝ እያለ የሚኩራራ ሰዉ ነገ በቄሮነቱ አፍሮ ራሱን ለመደበቅ ሲሯሯጥ ቢገኝ አይገርምም። ትናንት በጊዜአቸዉ አይነኬ የነበሩት ግዙፎቹ የደርግ አባላት ምን እንደደረሰባቸዉ አይተናል። በቅርቡም ወያኔ ላይ የደረሰዉን አይተናል። ብዙዎቻችን አንድ ጉዳይ ለመጨረስ በቢሮክራሲ ዉጣ ዉረድ ስንላጋ ባለጊዜዎቹ የ“ጊዜዉን ቋንቋ” በመናገራቸዉ ብቻ ያልጠየቁትንም ጭምር ሲፈጸምላቸዉ ስንታዘብ ኖረናል። ትናንትና ሲኩራሩበትና የተዘጋን ኬላ ያስከፍት የነበረ “ቋንቋ” ዛሬ ግን በአደባባይ ተናግረዉ ማንነታቸዉ እንዳይታወቅ ሲዉተረተሩ ቢታዩ አያስደንቅም። ምክንያቱም የጊዜ ጉዳይ ነዉ። ትናንት ሌላ ዛሬ ሌላ … “አክቲቪስት” በሚል ሽፋን አንዱን ሕዝብ ከሌላዉ ለማጫረስ የሚደረጉ ንግግሮችና ጽሑፎች ነገ ተጠያቂነት ማስከተላቸዉ አይቀርም። በመሠረቱ አክቲቪስቶች የሕዝብን ጉዳይ ወደ አደባባይ ይዘዉ በመዉጣት ታግለዉ የሚያታግሉ፣ ራሳቸዉን ለመስዋዕትነት የሚያስቀድሙ፣ ቆራጥና ሚዛናዊነት የሚንጸባረቅባቸዉ ሐቀኛና የመርሕ ሰዎች ይመስሉኝ ነበር። የእኛ አገር አክቲቪስቶች ግን ከጥቂቶች በስተቀር መስፈርቱን የሚያሟሉ አይደሉም። የሚያነሱት ጉዳይ ከሕዝብ የመነጨ አይደለም። ግራ ቀኙን በማየት የሰዉን ቀልብ በመሳብ ተከታይ እናፈራበታለን የሚሉትን አጀንዳ ነዉ ሕዝቡ ላይ የሚጭኑት። አንዳንዶቹማ በግል ሕይወታቸዉ የተሸንፉበትንና በራሳቸዉ ድክመት አልሳካ ያላቸዉን ጉዳይ ወደ አደባባይ በማምጣት የሕዝብ አጀንዳ ለማስመሰል ሲዉተረተሩ ይታያል። ዉሸትማ ዋና መሣሪያቸዉ ነዉ። መተጣጠፍና ማስመሰል በእጅጉ ተክነዉበታል። በዚያ ላይ አላፊነት ስለማይሰማቸዉ የሚያደርጉት ንግግርም ሆነ ጽሑፍ ስለሚያስከትለዉ ጉዳት መጨነቅ አይፈልጉም። ከሁሉም የሚያሳዝነኝ እነሱን ተከትሎ ለጥፋት የሚሰማሩት ናቸዉ። እርስ በርሱ የሚጋጭና ወጥነት የጎደለዉ አካሔድ ሲከተሉ እንኳን ትናንትና እንደዚህ ስትሉ ወይንም ስታደርጉ አልነበረም ወይ በሚል አለመጠየቃቸዉ ይገርመኛል። ለማንኛዉም ሁሉንም ልቦና ይስጣቸዉ ከማለት በስተቀር ምን ማለት ይቻላል?! እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይጠብቃት! የዚህን ጽሑፍ አቅራቢ ለማግኘት “mekonnen_ ashagre@yahoo.com” በሚል የኢሜል አድራሻ ሊጽፉልኝ ይችላሉ።
https://www.mywebsite.com
TZTA October 2020
16
https://www.mywebsite.com
POLITICS
Even Without An Election, Trudeau Hits The Campaign Trail (Analysis) Did absent Tory MPs help guarantee the Liberal government’s survival? By Althia Raj
The vote was lost 146 to 180. The Bloc Québécois did not respond to a request for comment. Chelsea Tucker, O’Toole’s press secretary, told HuffPost Canada in an email that “as with any vote, there are always some MPs who have commitments that prevent them from attending.”
TORONTO | News
'We're coming after you': Ontario announces $6 million investment to fight crime
Phil Tsekouras Multi-Platform Writer, CTV News Toronto @PhilTsekouras Contact
Simcoe North MP Bruce Stanton told HuffPost he sat the vote out because of its importance. “It was a very consequential vote as you know,” he said, in an email. “I decided that, as the Deputy Speaker, I should let the House come to its own conclusion without my participation.”
CP/ADRIAN WYLD
Prime Minister Justin Trudeau is seen during a news conference on Oct. 20, 2020 in Ottawa.
OTTAWA — Liberal Leader Justin Trudeau might have hit the campaign trail today, but the opposition ensured he wouldn’t get the chance.
point, if they go too far and they make things truly toxic, we have to verify the confidence of the House, and that’s what they have chosen to do.”
Although the Liberal leader won’t fly across the country, holding election events outdoors, Thursday will still see Trudeau in full campaign mode.
He wouldn’t have had the travelling national media in tow but virtual visits to three battleground ridings the Liberals hoped to hang onto might have made a decent kick-off — as would evening appearances planned in two Toronto byelection ridings up for grabs next week.
It was a power game.
Though his morning is free of public activities, the afternoon begins with a virtual visit alongside the local MP, National Revenue Minister Diane Lebouthillier, to Couleur Chocolat. It’s a chocolate shop in Sainte-Annedes-Monts, a small town on the Gaspé peninsula where the Liberals staved off the Bloc Québécois challenger by less than a thousand votes last year.
Whether they wanted a race or not, the NDP decided Wednesday to hand the Liberals a lifeline — voting to defeat a Conservative motion the prime minister deemed so toxic that he said its passage would be considered a defeat of his minority government that would see him walk over to Rideau Hall to ask Gov. Gen. Julie Payette for a dissolution of Parliament. That would send Canadians to the polls in the middle of a second wave of the COVID-19 pandemic. The Liberals had insisted they didn’t want an election. Conservative Leader Erin O’Toole said he also didn’t want an election, as did NDP Leader Jagmeet Singh, even Bloc Québécois Leader Yves-François Blanchet said so — though his House leader, Alain Therrien, suggested the Liberals were a bunch of cronies who should be stopped by pulling the plug on the government. The Conservative used their opposition day motion to press for the establishment of a special committee to probe every alleged Liberal government scandal and force the prime minister and senior cabinet ministers to testify whenever the opposition wished. Trudeau told a Radio-Canada radio station in New Brunswick Wednesday that the Conservatives needed to be told that they couldn’t paralyze the government while it is busy handling the pandemic. “I understand the Conservatives are in a bad situation because we are helping people directly and all they can do is criticize,” Trudeau said. “But at some
One the Tories overplayed — even their own MPs describe the motion as an overreach, too partisan, or “too cute by half.” And one the Liberals won. Armed with favourable public opinion polls and a majority in sight — never mind a pack of trouble looming ahead in 2021 with an ethics report on the prime minister’s involvement in the WE Charity affair, an expected trillion-dollar debt, and a virus that shows no signs of abating — Trudeau decided to call the oppositions’ bluff. Pulling the plug early in New Brunswick had given Progressive Conservative Premier Blaine Higgs’ minority government a majority. Over in British Columbia, NDP Premier John Horgan has gambled that a pandemic vote might give him a majority too. For some Liberals, the timing seemed ripe. But the NDP blinked, and got nothing in return for their support. Twenty-three of its MPs sided with the government in voting down the Tory motion, while being accused by the Bloc of acting like Liberal lapdogs. But what if the NDP had sat out the vote; deciding it didn’t want to partake in the oppositions’ games or the government’s threats? The Liberal government would still have lived another day. The Grits have 153 MPs — 154 if Speaker Anthony Rota has to vote to break a tie. The Tories and Bloc Québécois have a combined 153. But with six Conservative MPs missing the crucial vote Wednesday, and one Bloc Québécois MP absent — regardless of how the three Green and two Independent MPs voted — the Bloc and the Tories would have failed to defeat the Liberals.
TZTA October 2020
Then it is off to Oakville, Ont., for a virtual visit to BestLifeRewarded Innovations, accompanied by Oakville North–Burlington Liberal MP Pam Damoff. That riding was a tight contest between the Liberals and the Conservatives, and it is just the type of electoral district the Conservatives need to win if they are to form government. The Liberals say some of these events were planned earlier to mark small business week. After that, Trudeau is scheduled to join a Canadian history class at the Institut collégial Vincent Massey Collegiate in Winnipeg with Jim Carr, the MP for Winnipeg South Centre. Carr’s seat is also one the Conservatives would have in their sights were they eyeing a majority. Former MP Joyce Bateman held the seat for the Conservatives from 2011 to 2015, during prime minister Stephen Harper’s majority government. As he has been doing each day for the past two weeks, Trudeau also has a media appearance planned, this time with the Filipino edition of OMNI News.
Ontario Premier Doug Ford is seen in this photo taken at Queen's Park. (The Canadian Press)
TORONTO -- The Ontario government has announced a multi-million dollar pledge to combat crime in the province. Premier Doug Ford made the announcement at a news conference on Thursday while recalling a recent spike in criminal activity in Ontario, including within the tow truck industry, as well as an increase in domestic violence and shootings. “It breaks my heart,” Ford said, referring to six shootings that occurred within a 24hour period in Toronto last month. “It’s wrong, it’s unacceptable and it has to stop.” “My message to the criminals out there hasn’t changed: We’re coming after you, and we’ll throw the book at you and we’re going to put you behind bars,” he said. As a result, Ford said that the government will invest $6 million over the course of the next three years to combat various types of crime in the province. The money, which Ford says was taken from the hands of the “bad guys,” will be made available to 16 police services across the province to implement strategies to combat gun and gang violence, human trafficking and sexual violence and harassment. The lion’s share of the funding will go to the Waterloo Regional Police Service to develop an anti-human trafficking unit. In 2019, the service reported 90 investigations related to human trafficking and laid 40 criminal charges in connection with those investigations. The government says that the service will receive $537,460 in order to “detect, investigate, and prevent human trafficking throughout Waterloo Region and the City of Guelph.” READ MORE: Human trafficking education campaign launched in Waterloo Region Other funding highlights include $300,000 for the Toronto Police Service to expand its YourChoice.to program, which provides survivors of sexual violence with the resources and tools they need to report instances of abuse.
Later in the evening, the Liberal leader has two virtual campaign events: an Instagram Live question and answer session with Marci Ien, the Liberals’ candidate in Toronto Centre, and a teletown hall with Ya’ara Saks, the Grit’s Another $300,000 will go to York Regional Police to roll out “Project Infantry,” an candidate in York Centre. Those byelections are still on. The vote is on Oct. 26.
17
initiative aimed at supporting the work of front-line officers who respond to gun and gang violence.
https://www.mywebsite.com
Canada’s New Coronavirus Face Mask Rules: What You Need To Know When should you wear a mask? Is it mandatory? And what happens if you don’t? By Mel Woods
What type of masks do officials recommend? As with previous guidance, the government recommends everyday people wear cloth or other types of non-medical masks to ensure supply of personal protective equipment for front-line health care workers. You don’t need to go pick up an N95 mask just to ride the bus. A simple cloth mask or homemade one will do just fine.
FRANK GUNN/THE CANADIAN PRESS Prime Minister Justin Trudeau wears a mask at a repatriation ceremony on May 6, 2020 at CFB Trenton, Ont. for the six Canadian Armed Forces members killed in a helicopter crash off of Greece.
Prime Minister Justin Trudeau announced he will start wearing a mask in public when he can’t physically distance from others, including to his appearances at parliament, to coincide with new recommendations from chief public health officer Dr. Theresa Tam. Wearing non-medical face coverings in public in Canada was no longer simply suggested, Tam said, but recommended to help prevent the spread of COVID-19. “That is my personal choice. That is aligned, I think, with what public health is recommending,” Trudeau said. “I think we all need to adjust to what works in our circumstances and keep safety at the forefront of what we are doing.” So what do you need to know about this new “personal choice” public health is recommending? And how will it impact you? What changed in Canada’s stance on mask-wearing? Wednesday’s announcement is a shifting of the language around the federal government’s stance on mask-wearing. Tam called her previous language on the matter “permissive,” while Wednesday’s update is a “specific recommendation.” “Where COVID-19 activity is occurring, use of non-medical masks or face coverings is recommended as an added layer of protection when physical distancing is difficult to maintain,” Tam said. “And staying home when sick is a must, always and everywhere.” “I think we all need to adjust to what works in our circumstances and keep safety at the forefront of what we are doing.”
Prime Minister Justin Trudeau Previously, Tam’s advice has shifted with scientific opinion on mask-wearing. Early on, officials recommended masks for people showing symptoms who needed to go out. But since further research has been done on asymptomatic transmission — people with no symptoms passing the virus on — the stance shifted to be more firm over time. “We need to flexibly change our measures as we get more information,” Tam said. The World Health Organization still does not formally recommend everyone wear masks and suggests evidence is inconclusive as to whether asymptomatic people need to wear them.
COVID-19. They’re most useful in protecting the people around you from your droplets. When you breathe out, the mask traps the droplets and prevents them from getting to other people.
When should I wear a mask? Tam stressed that these guidelines largely apply to areas of Canada with community transmission and specifically locations where you can’t Alberta’s chief medical officer of maintain social distancing. health Dr. Deena Hinshaw released a video Wednesday explaining what Examples include the grocery store, types of masks to wear, and how where aisles are tightly packed, best to wear them. or public transit like subways and buses. You don’t need to wear a mask And here are our tips on how to wear if you won’t be in a situation where a face mask. (Hint: don’t touch your you could come within six feet of face!) someone else. But if there’s a chance of it, officials say it’s better safe than And if you want to make your own sorry to wear a mask. mask, you can do that too! Or, if you aren’t feeling as crafty, there are lots But officials stress that mask-wearing of different styles available for sale is not a substitute for physical in Canada. distancing and good hygiene. Maintaining at least a two-metre Remind me again why a mask is a distance from other people, washing good idea? your hands and staying home when Research shows that face coverings sick are the best things you can do. are effective at preventing the What are the provinces saying? transmission of respiratory droplets, Ontario Minister of Transportation which spread viruses like the Caroline Mulroney reiterated the novel coronavirus, which causes recommendation, and formally Continued on page 22
Do I have to wear a mask all the time now? Despite the more firm language, public mask-wearing is still a recommendation, not compulsory like it is in some countries, such as Spain. So no, you don’t have to do anything. None of these guidelines are currently codified into federal or provincial law, or even the public health orders issued by the provinces. This is not like the rules introduced last month by Transport Canada that all air passengers must wear face coverings. Tam said individual provinces and municipalities could mandate mask-wearing by public health order, but that will be up to them. Some businesses may choose not to let customers enter without wearing a mask, however, so be aware when you are out and about.
TZTA October 2020
18
https://www.mywebsite.com .
TZTA October 2020
19
https://www.mywebsite.com
Refusing to Wear a Mask in Ethiopia Could Cost You Two Years in Jail By Reuters, Wire Service Content Oct. 22, 2020, at 9:31 a.m.
in the past week, the health ministry said, but less than 2% of deaths are formally recorded. The new law permits fines and imprisonment for up to two years for anyone breaks the restrictions, the attorney general's office said in a statement on its Facebook page on Wednesday. Ethiopia also postponed its regional and parliamentary elections scheduled for August due to the outbreak. They are expected to be held next year.
FILE PHOTO: Ethiopian migrants wait to be served outside the Ethiopian embassy in Beirut, Lebanon July 16, 2020. REUTERS/Mohamed AzakirREUTERS
BY DAWIT ENDESHAW
"Now it is as if COVID is no longer ADDIS ABABA (Reuters) - Ethiopia there, the public is not taking care," can jail people for up to two years if Health Minister Lia Tadesse tweeted they deliberately violate restrictions on Thursday. "This will cause a aimed at curbing the spread of possible increase in the spread of the COVID-19, the attorney general's disease and might be a threat to the office said, amid concern that citizens nation.” are becoming lax after a state of emergency was lifted. Ethiopia, Africa's second-most populous nation and a regional The restrictions prohibit shaking powerhouse, declared a state of hands, not wearing a mask in a public emergency in April to curb the spread place, seating more than three people of the pandemic. It was lifted in at a table or not keeping "two adult September. steps" - around six feet - apart .
TZTA October 2020
20
The health ministry has recorded 91,118 COVID-19 cases, 1,384 deaths and 44,506 recoveries so far. The disease peaked there toward the end of August, b Middle East Ethiopia blasts Trump remark that Egypt will ‘blow up’ dam Middle East Ethiopia blasts Trump remark that Egypt will ‘blow up’ dam ut its difficult to know the true picture because testing has been also scaled back due to limited resources. At least 79 people died of COVID-19
Africa has mostly not seen the huge wave of infections and deaths that have swept across Europe and the Americas. Experts say a much younger population, immediate measures to contain the virus and having a more rural population have all helped keep cases down. But many African leaders are urging vigilance, concerned that any surge in cases could overwhelm rickety public health systems. (Reporting by Dawit Endeshaw; Editing by George Obulutsa, Katharine Houreld and Raissa Kasolowsky)
https://www.mywebsite.com
Africa
Ethiopia accuses Trump of ‘incitement of war’ over remarks that Egypt will ‘blow up’ disputed dam the dam.
“They will never see that money unless they adhere to that agreement,” Trump said Friday. Egypt — whose president, Abdel Fatah al-Sissi, Trump has called his “favorite dictator” — warned in February that it could use “all available means” to defend itself against the dam. Friday’s news also caused consternation in Sudan, where the entente with Israel has been met with heavy skepticism. Sudan is Ethiopia's Grand Renaissance Dam undergoes construction work in Guba in the Benishangulin period of political transition Gumuz region in 2019. (Tiksa Negeri/Reuters) coupled with an economic crisis By summoned the U.S. ambassador for after the populace-led ouster of Miriam Berger clarification. longtime autocrat Omar al-Bashir Oct. 24, 2020 at 4:26 p.m. EDT Ethiopia accused President Trump Ethiopia’s former prime minister, last year. on Saturday of “incitement of war” Hailemariam Desalegn, also In need of economic relief, the between Addis Ababa and Cairo, leaders of Sudan’s transitional a day after Trump said Egypt will Hailemariam Dessalegn government have been lobbying “blow up” a contentious Ethiopian @HMDessalegn Washington to remove the country dam. Reckless conversation of the from the U.S. terrorism list to President of US with Sudanese spur new investment and banking The two countries, connected by PM. Sorry to say but the man opportunities. the Blue and White Nile rivers, doesn't have a clue on what have been at odds over Ethiopia’s he is talking about. Ethiopia Trump signed an executive order hydropower dam and regional and Ethiopians will never be doing so Friday — a move seen as a water-sharing plans for years. threatened by such irresponsible condition for Sudan to agree to the Ethiopia sees its nearly completed statement. History will teach U.S.-backed agreement with Israel. $4.6 billion Grand Ethiopian every one.@AbiyAhmedAli @ Sudan is the third Arab country to Renaissance Dam as a vital national SudanPMHamdok begin to normalize ties with Israel project to spring millions out of 12:47 AM · Oct 24, 2020 in recent weeks. poverty. But further downstream, Egypt has deemed it an existential weighed in, tweeting Saturday threat over worries it will disrupt of Trump that “the man doesn’t Sudan’s former prime minister, water access for its booming have a clue what he’s talking Sadiq al-Mahdi, on Saturday blasted the development, calling Trump population. about.” Ethiopian Prime Minister racist and warning that the deal Abiy Ahmed’s office also issued a Africa’s largest dam powers dreams statement Saturday criticizing the would jeopardize the integrity of of prosperity in Ethiopia — and nature of the comments, though it the fragile transitional government made up of civilian and military fears of hunger in Egypt did not directly name Trump, the leaders. AP reported. The long-standing tensions burst “This statement contradicts open again Friday, when Trump “Occasional statements of was on a call with Sudan and belligerent threats to have Ethiopia the Sudanese national law and Israel to announce a deal to begin succumb to unfair terms still contributes to the elimination of the normalizing relations between abound,” the statement said. “These peace project in the Middle East the two former enemies. Trump’s threats and affronts to Ethiopian and to preparing for the ignition of a new war,” al-Mahdi said in a letter, comments then veered toward the sovereignty are misguided, dam dispute that also involves unproductive, and clear violations the AP reported. Sudan, which is located between of international law.” Recent deals between the leaders Egypt and Ethiopia. of Israel, the United Arab Emirates The prime minister’s office added, “[Egypt] will end up blowing up the “Ethiopia will not cave in to and Bahrain have sparked criticism among Arab publics for excluding dam,” Trump said. “And I said it aggressions of any kind.” the interests of Palestinians, who and I say it loud and clear … they’ll blow up that dam. And they have to The United States tried to broker are locked in a decades-old conflict with Israel. do something.” a deal between Egypt, Ethiopia In response Saturday, Ethiopia’s foreign minister said in a statement that “the incitement of war between Ethiopia and Egypt from a sitting U.S. president neither reflects the long-standing partnership and strategic alliance between Ethiopia and the United States nor is acceptable in international law governing interstate relations,” the Associated Press reported. He
and Sudan over the Nile River impasse. But Addis Ababa accused Washington of being biased in its efforts and ultimately walked away from negotiations.
Mahdi is the head of Sudan’s largest political party, which is aligned with the country’s pro-democracy movement. The transitional government has pledged to hold elections in 2022, after which the Then, in September, under Trump’s country will form a new parliament directives, the State Department that under Sudanese law must ratify suspended millions of dollars of any normalization deal with Israel. foreign aid to Ethiopia after it began filling up a reservoir located behind Source The Washington Post
TZTA October 2020
21
TZTA INC TZTA INTERNATIONAL ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER
TZTA is independent newspaper published once a month online in Toronto, Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome comments or different point of view from our readers submitted articles may be edited for clarity.
Address
Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:-
TZTA INC.
1411-100 Wingardoen Court Scarborough, ON M1B 2P4 E-mail your information to:-
tztafirst@gmail.com / info@tzta.ca
Website:-https://www.mytzta.com GST REG. # R306528806-00001
PAYMENT
Make your cheque payable to TZTA INC.
For residence of Canada cheque and money order are acceptable. Pay by Visa or Master Card/Paypal/ From outside Canada Visa and Master Card are acceptable. Ask us! Go to our website and send us your email address. You will get the newspaper every time
For Advertising
Call: (416) 898-1353 (416) 653-3839 Fax: (416) 653-3413 E-mail: tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca Website: https://www.tzta.ca
Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel Marketing; Tigist Teshome Format and Typing Zenashe Tsegaselassie
Contributor
Mr. Tadese Gebremariam Mr. Yonas J. Haile Mr. Alem Mr. Yehun Belay Mrs. Genet Woldemariam Mr. Desta etc...
............................................... Members of National Ethnic Press and Media Council of Canada NEPMCC
Press and Media Council of Canada
We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.
https://www.mywebsite.com
Middle East
Continued from page 18
Ethiopia blasts Trump remark that Egypt will ‘blow up’ dam
recommended mask-wearing for all public transit riders in the province. “As more people start taking transit again, these public health measures will help keep people safe,” Mulroney said Wednesday. The province is recommending “anyone travelling on public transit wear a face covering,” with exceptions for children under twoyears-old, anyone who has trouble breathing, and anyone who would have trouble removing one. Ontario Premier Doug Ford said that while it’s not mandated, he chooses to wear a mask.
FILE - In this Tuesday, Feb. 18, 2020 file photo, U.S. Secretary of State Mike Pompeo, center right, walks with Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed, center-left, after meeting at the Prime Minister’s office in Addis Ababa. The State Department said Wednesday, Sept. 2, 2020 that on the guidance of President Donald Trump the U.S. is suspending some aid to Ethiopia over the “lack of progress” in talks with Egypt and Sudan over a massive, disputed dam project which Egypt has called an existential threat and worries will reduce the country’s share of Nile waters. (Andrew CaballeroReynolds/Pool via AP, File) (Associated Press)
By Elias Meseret | AP Oct. 24, 2020 at 5:50 a.m. EDT ADDIS ABABA, Ethiopia — Ethiopia on Saturday denounced “belligerent threats” over the huge dam it has nearly completed on the Blue Nile River, a day after U.S. President Donald Trump said downstream Egypt will “blow up” the project it has called an existential threat. Ethiopia’s foreign minister summoned the U.S. ambassador to seek clarification, saying “the incitement of war between Ethiopia and Egypt from a sitting U.S. president neither reflects the longstanding partnership and strategic alliance between Ethiopia and the United States nor is acceptable in international law governing interstate relations,” a statement said. Without naming Trump or the U.S., Prime Minister Abiy Ahmed’s office issued a separate critical statement amid an outcry in Ethiopia over Trump’s latest threat over the dam. The $4.6 billion Grand Ethiopian Renaissance Dam is a source of national pride, aimed at pulling millions of people from poverty. “The man doesn’t have a clue on what he is talking about,” Former Prime Minister Hailemariam Dessalegn tweeted, calling Trump’s remark reckless and irresponsible. Trump made the comment while announcing that Sudan would start to normalize ties with Israel. Downstream Sudan is a party to the talks with Ethiopia and Egypt over the disputed dam. “They (Egypt) will end up blowing up the dam,” Trump said. “And I said it and I say it loud and clear … they’ll blow up that dam. And they have to do something.” The U.S. president earlier this year told the State Department to suspend millions of dollars in aid to Ethiopia because of the dam dispute, angering Ethiopians who had accused the U.S. of being biased during its earlier efforts to broker a deal on the project among Ethiopia, Egypt and Sudan. Ethiopia walked away from those talks. “They will never see that money unless they adhere to that agreement,” Trump said Friday. “Occasional statements of belligerent threats to have Ethiopia succumb to unfair terms still abound,” the statement by the Ethiopian prime minister’s office said. “These threats and affronts to Ethiopian sovereignty are misguided, unproductive, and clear violations of international law.” It added: “Ethiopia will not cave in to aggressions of any kind.” There was no comment from the Egyptian government on Trump’s remarks, but pro-
government media covered them extensively. Egypt has repeatedly said it wants to settle the dispute through diplomatic means, but it has said it would use “all available means” to defend the interests of its people. Ethiopia celebrated the first filling of the dam in August, citing heavy rains, to the dismay of Egypt. Ethiopia later banned flights over the dam amid concerns over possible military action by Egypt. Now, with Trump’s new remarks, some Ethiopians are urging Ethiopian Americans to help vote him out of office in next month’s election. Worried by the prospect of further friction between two of Africa’s most powerful and populous countries, European Union representative Josep Borrell said in a statement that “now is the time for action and not for increasing tensions,” adding that a deal on the dam is within reach. The statement by Abiy’s office said the talks with Egypt and Sudan have shown significant progress since the African Union has stepped in to oversee them. Trump’s statement could undermine that process, said Abel Abate Demissie, an associate fellow at Chatham House, adding that it proves the U.S. wasn’t an honest broker from the start. Ethiopia says the colossal dam could help it become a major power exporter. Egypt depends on the Nile to supply its farmers and a booming population of 100 million with fresh water. Negotiators have said key questions remain about how much water Ethiopia will release downstream if a multi-year drought occurs and how the countries will resolve any future disputes. Ethiopia rejects binding arbitration at the final stage.
“Any time I go out in public I put a mask on. I think it’s the right thing to do,” Ford said. While he didn’t offer any specific recommendations of his own, on Wednesday, B.C. Premier John Horgan said he would follow the federal recommendations. “Well I’ll certainly be wearing a mask if I can’t physically distance and I encourage all other British Columbians to do the same thing,” he said during an address to the province. B.C. has seen a sharp flattening of the infection curve, with only two new cases of COVID-19 confirmed Tuesday.
What about people who can’t wear masks? Not everyone can wear a mask safely. Tam also warned against judging those who can’t wear them. “Be very aware of those with different types of cognitive, intellectual disabilities, those who are hearing impaired and others,” Tam said. “Don’t assume that someone who isn’t wearing a mask or is wearing something different doesn’t have an actual reason for it.”
COVID-19 ራስን መገምገም
በአሁኑ ጊዜ ከእነዚህ ችግሮች ውስጥ አንዱ እያጋጠሙዎት ነው? እርስዎ ከሆኑ 911 ይደውሉ። • ከባድ የመተንፈስ ችግር (ለእያንዳንዱ እስትንፋስ እየታገሉ በነጠላ ቃላት ብቻ ሊናገሩ ይችላሉ) • ከባድ የደረት ህመም (የማያቋርጥ ጥብቅነት ወይም የደረት ስሜት) • የት እንዳለህ ግራ እንደተጋባ ወይም እርግጠኛ እንዳልሆንህ ሆኖ ተሰማኝ • ንቃተ ህሊና ማጣት Ontario Government
...................................
Paul Vander Vennen Law Office
Certified by the Law Society of Upper Canada as Specialist in Citizenship and Immigration Protection: Immigration and Refugee Law: 45 St. Nicolas Street, Toronto, ON M4Y 1W6 Tel:- (416) 963-8405 ext. Fax: (416) 925-8122
235
www.paulvanlaw.ca * paul@paulvanlaw.ca
A military strike on the dam would be disastrous, one water expert warned. The dam already has more than 4.9 billion cubic meters of water in its reservoir,” Abebe Yirga told The Associated Press. “It will affect thousands of people along the way if this huge amount of water gushes out of the dam.” The Blue Nile joins the White Nile in Sudan to become the Nile, and about 85% of the river’s flow originates from Ethiopia. Officials hope the dam, now more than three-quarters complete, will reach full power-generating capacity in 2023. ___ Samy Magdy in Cairo contributed. Source: The Washington Post
TZTA October 2020
22
https://www.mywebsite.com
TZTA TZTA October February 20202019
2319
https://www.mywebsite.com https:www.tzta.ca
ማስታወቂያ
የትዝታ ጋዜጣ ሕትመት እስካቆምንበትና ጠቅላላ አሰራራችን በመቀጠል በኢንተርኔት ካደረግን ከ25 ዓምት ጀምሮ ሥራችንን ሳናቅዋርጥ እስክ ዛሬ ድረስ አገልግሎት እየሰጠን እንገኛለን። ይኸውም ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጭዎች በይበልጥ ለመድረስ፣ እንዲሁም በማሳደግ በመደራጀት በአዲስ መንገድ በተለይም ኢትዮጵያውያንን ለማገልገል ተዘጋጅተናል። በይፋም ሥራችንን እንቀጥላለን። በተጨማሪ ትዝታ ሁለት ትላልቅ እገልግሎቶችን ለኢትዮጵያውያን የምንሰጠውን ማሳወቅ እንፈልጋለን። ይኸውም 1) ጋዜጣው እንደተለመደው በዲጅታል ፓብልኬሽን በዌብሳይታችን በወር አንድ ጊዜ እየታተመ የወጣል። ቴክኖሎጂ በሰጠን እድል በቀጥታ ወደ ዌብ ሳይታችን በመሄድ ማንበብ ይችላሉ። እዚህ ላይ ይምናሳስብዎ ይህ ጋዜጣ ለርስዎ የተዘጋጀ ስለሆነ ድምጽዎትን ማሰማት ይችላሉ። ሃስብዎትንም ማካፈል መብትዎ ነው። ማስታወቂያዎትንም ልናራምድልዎት እንችላለን። ከጋዜጣው ሌላ ወደ ዌብ ሳይታችን፣ ፌስቡክ፣ ሞባይል ፎን ስትሄዱ እለታዊ ትኩስ ዜና በቪዲዮ የተደገፈ እንዲሁም ከረንት የኢትዮጵያውያንና የኬኔዲያን ዜናዎች እንደምታገኙ በዚህ አጋጣሚ ማስታወስ እንፈልጋለን። በባነር፣ በዲጂታል ዳይሬክተሪ የመሳሰሉት ማስታወቂያ አለን። 2) ሬዲዮ ብሮድካስት ሰኞ ስኞ በሳምንት አንድ ቀን ከምሽቱ 6 ሰዓትፒም ጀሞሮ ለአንድ ሰዓት እስከ 7 ሰዓት ይኖረናል። በዚህ ፕሮግራም ተሰትፎ አሁንም ለኢትዮጵያውያን ይሆናል። 3) ዮቲዩብ በዌብሳይታችንና በዓለም አቀፍ ደርጃ ይኖረናል። ወደ እርሶ በመምጣት ቃለ መጠይቅ በማድረግ፣ ድርጅትዎን በማስተዋወቅ ስርጩትን ከፍ በማድርግ አዲስ ደንበኞዎት ጋ ለማድረስ እንችላለን። በተለይ ቴክኖሎጂ ምስጋና ይግባውና በአሁኑ ጊዜ በሰፊው በዌብ ሳይት ብፌስ ቡክ፣ በሞባይል ፎን፣ በታብሌት፣ በቫይበር፣ በመጠቅም ለእያንድ አንዱ ተደራሽ የሚሆንበት መንገድ ተፈጥርዋል። ስለዚህ ለዚህ ሁሉ ተጥቃሚ በመሆን አገልግሎቱ ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጪዎች በቀላል መድረሱን አናሳውቃለን። በዚህ አጋጣሚ ለማስታወቂያ አውጭዎች ለመጀምሪያ ዋጋችንን አብረን በእርሶ ኢሜል አድራሻ ልንልክልዎት እንችላለን። በመጨረሻም ለማስተወስ የምንሸው በይበልጥ ለመረዳት ከፈለጉ በሚቀጥለው ስልክ ወይም ቴክስት ማድረግ ይችላሉ።
416-898-1353
እንዲሁም ኢሜል ማደግን አትርሱ።
tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca
በመጨርሻም ድህረ ገጻችንን በጉግል፣ በያሁ፣ በኤክስፕሎረር፣ በክሮም- በፎክስ በመሳሰልት በምሄድ ድህረ ገጻችንን በሚቀጥለው ሁለት አድራሻዎች ማስቀመጥ ነው።
https//www.mytzta.com * https://www.tzta.ca
እንዲሁም በስልካችሁ በሚገኘው እላይ በተጠቀሰው የኢንተርኔት አክሰስ መድረስ ትችላላችሁ። አመሰጋናለሁ። አዘጋጅ ተሾመ ወልደአማኑኤል TZTA October 2020
24
https://www.mywebsite.com