April 2017

Page 1


TZTA PAGE 2: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

TSEGA KELATI INCOME TAX SERVICE

INDIAN SPRITUAL AND PSYCHIC READER

የሕንድ ስፕሪቹዋል እና ሳይኪክ ሪደር Master Yogi Raj

ፀጋ ቃላቲ የታክስ ገቢ አገልግሎት

For affordable & reliable service, please contact and get your appointment at

647-342-5689 Cell:- 647-917-8349

MOST POWERFUL ASTROLOGER BORN TO SERVE PEOPLE

Office:

* SPECIALIZED IN BRINGING LOVED ONE BACK. * MOST POWERFUL IN REMOVING AND DESTROYING BLACK MAGIC, JADOO, OBEVA, WITCHCRAFT, BLACK CURSE AND EVIL SPRITE.

E-mail:- tsegakelati@gmail.com

* SPECIAL AND VERY POWERFUL PROTECTION TO PEOPLE OVER 60 YEARS

Address:-

Tsega Kelati

2942 Danforth Ave, 2nd Floor Toronto ON

ALL RELIGIOUS WELCOME

* Individual Tax Return *Corporate Tax Return & Bookkeeping and much more

> CRA expected us to keep copies of income tax returns and supporting documentation for several years. Unfortunately documents can lost for so many reasons. I am excited to announce that we are lunching new and government approval tax software. Note only it is affordable and fast but also accommodates the essential needs of Tax Records.

* If you have any problem with CRA, we can resolve that for you በቅልጥፍና በአፋጣኝና በጥራት የርስዎኒ ኢንካም ታክስ እንሠራለን። በታክስ በኩል ችግር ካልዎት መፍትሄው እኛጋ ስለሆን ስልክ ደውሉልን፤ እንዲሁም ወደ ቢሮ ለመምጣት ከፈለጉ ስልክ ደውለው ቀጠሮ መያዝ ይችላሉ። ስልካችን ቢሮ፡ 647-342-56899 ውይም ሴላችን 647-917-8349 አድራሽችን 2942 Danforth Avenue, 2nd Floor

KERA FRESH NEAT ቄራ ሥጋ ቤት

አድራሻችን ፡ 2749 Danforth Avenue (Main Street & Danforth Avenue)

ነፃ መኪና ማቆሚያ አለን ለክትፎ፣ ዱለት፣ ለጥብስ፣ ለቁርጥ፣ ለመሳሰሉት የሚሆን ታላቅ፣ ታናሽ፣ ሽንጥና ሳለ አይሰጥ፣ ንቅልና ወርጅ፣ ጎድን ከዳቢት፣ ግማሽ ወይም ሙሉ ፍየልና በግ፣ የሥጋ ብልቶች ዝግጁ ሆኖ በጥራትና በንጽሕና ተዘጋጅቶ ይጠቃችህዋል። እናንተ ብቻ ስልክ ደውሉልን መጥታችሁ ጎብኙን«

ጥጥራት ያለው ጥሬ ቡና

ጤፍና ገብስ በተመጣጣኝ ዋጋ አለን።

ልዩ ልዩ ኮስመቲክና ቅባቶች ይኖሩናል።

ቃሪይ፣ ሚጥሚጣ፣ ቅቤ የመሳሰሉት

ዓይብ

ዋስ ምጣድ ስለ አለን ጠይቁን!

አራቱ $4.00 ብቻ (ሲዲ)

* DIVORCE * HEALTH * BAD LUCK

GOOD NEWS

በተጨማሪ ልዩ ልዩ የግሮሰሪ እቃዎች፣ ቅመማ ቅመም፣ ገብስ፣ ጤፍ፣ ሽሮ በርበሬ፣ ቡና፣ ድስት፣ ጀበና፣ አዲሱ ዋሴ መጋገሪያ ምጣድ የመሳሰሉትይኖረናል ጠይቁን ኑና ጎብኙን«

IF YOU ARE WORRIED ABOUT PROBLEMS LIKE:

እንጀራ

ለሠርግ፣ ለክርሥትና፣ ለዝክር፣ ለልደት ሙሉ የበግ ሆነ በሬ ምርጥ የሥጋ ብልቶች እዘዙን የምፈለግበት አድራሻ እናደርሳለን።

Tel.: 416-699-5372 Cell: 416-887-6734

* FINANCE * SUCCESS * DEPRESSION

* COURT * JOB * HUSBAND-WIFE

ALL PROBLEMS SOLVE IN 9 DAYS

9O5-409-2563

1453 QUEENS STREET WEST TORONTO ON M6R 1A1 QUEENS AND LANSDOWNE, inside - i-kick

647-627-9203

3932B KEELE STREET NORTH YORK, ON M3J 1N8 KEELE AND FINCH AVE. WEST


TZTA PAGE 3: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

EskinderAgonafer Comm. B.A.(Hons)Econ., B.A.(Hons)PolSc., B.A.(Mgt), L.P. Licensee by The Law Society of Upper Canada In Association with the Law Office of: Joseph Osuji B.A.(Hons), L.L.B. Barrister – Solicitor & Notary Public

Tel: 416-690-3910 647-886-2173 Fax: 416-690-0038 Tel: 011-251-910-15-96-60 Toronto Office Guelph Office 011-251-934-46-75-14

31 Wyndham 2179 Danforth AveStreet North, Unit 5 nue, Suite 303 Guelph Office Toronto Office Addis Ababa Office 2179Toronto, Danforth Ave. 31 Wyndham St. N. NB Business Center Guelph, Ontario Ontario Suite 303, Toronto, ON Suite 5, Guelph, ON Suite # 308 N1H 4E5 M4C 1K4 M4C 1K4 N1H 4E5 In front of Yeshi Buna Canada Canada Addis Ababa, Ethiopia Canada Canada

Special Benefits

We have great services to serve you on-line 1. Website Exposure (Visit www.tzta.ca) * You can read the TZTA Ethiopian International Newspaper published monthly on our website (www.tzta.ca) * In addition, you can explore our Directory Listing and Banner ads * Breaking news, Current world, Canadian and Ethiopia news, article and the like are available * You can also explore varies Ethiopians websites links * You can also visit the archives in order to read the previous months TZTA newspaper. 2. You can read the website on mobile website. (Visit www.tzta.ca) 3. TZTA Business Directory Advertising (Free if you advertise with us) Read more the attachment with detail benefit of advertising on our website Directory listing. In Short advertising on our website business directory: * Increases brand awareness and the amount of traffic directed towards a listed company, * Leads for formation of network, * Links to our newspaper your products & services * Exposes your website on our directory listing in order to get more information for your clients. 4. Banner advertising Sizes are Available as the followings: * Header Banner Ad: 468 x 60 pixels.................. One month free and then $75.00/month * Business Card Banner Ad: 300 x 135 pixels ....One month free and then $50.00/month * Side Banner Ad: 300 x 250 pixels.....................One month Free and then $50.00/month * Footer Banner Ad: 728 x 90 pixels.........One month free and then $75.00/month Your advertisement must be sent in JPG or GIF format. 5. RATE CARD FOR NEWSPAPER ADVERTISEMENT (On-line) TZTA Ethiopian Newspaper website has special RATE CARD to promote your business, such as for One Month Free. 3 months 10% discount, for 6 months 15% discount and for a year 20% discount. For detail information about advertising price please refer to a RATE CARD 6. WE DELIVER OUR DIGITAL NEWSPAPER BY EMAIL MONTHLY FOR EACH OF OUR CUSTOMERS AND ADVERTISERES. TZTA INC. TZTA International Ethiopian Newspaper Teshome Woldeamanuel Tel.: 416-653-3839 * E-mail: * info@tzta.ca or tztafirst@gmail.com * Website: www.tzt.ca * Contact: 416-898-1353


TZTA PAGE 4: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twi

ይድረስ ለአንባቢያንና ለማስታወቂያ አውጪዎች ስሜ ተሾመ ወልደአማኑኤል ይባላል። ዜናዎችን ሌላም በየጊዜው የሚወጡትን መረጃ ማየት

የትዝታ ጋዜጣ አዘጋጅ ነኝ። የትዝታ ጋዜጣ በአማርኛና በእንግሊዘኛ ቅዋንቅዋ በየወሩ እየተዘጋጀ ያለማቅዋረጥ ለ23 ዓመታት በቶሮንቶና አካባቢው የሚታተምና የሚሰራጭ እንዲሁም በድህረ ገጽ ላይ የሚታይና የሚጎበኝ ነው። በቅርቡ የአሰራራችን ሁኔታ በመለወጥ በቀጥታ በሕትመት የምናሰራጨውን በተለያዩ ምክንያት በማቆም የአለፈው ሕትመት በመቀጠል ኢንተርኔት ቴክኖሎጂ ከፍተኛ መመቻቸትና የበለጠ እድል ሰጥቶናል። ይህንን ከማብራራታችን በፊት፣ በመጀመሪያ ግዜ የራሳችንን ኮሚኒቲና ጋዜጣውን ለሚያዩ ሁሉ ከፍተኛ ጥቅሙን መግለጹ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል። በይበልጥ ጋዜጣችንን በዌብ ሳይትና በሞባይል ዌብሳይት ለማስተዋወቅ ማንኛውም አገልግሎት ሰጪና የቢዝነስ ሰዎች ለአንብብያን ትልቅ ዜና ይዘን ቀርበናል። ይኸውም፦ ለመጀመሪያ ጊዜ ማስታወቂያ ሲያወጡ ማንኛውንም ሳይዝ በነጻ ይሆናል። ይህንንም በድህረ ገጻችን አድቨርታይዝ በሚለው ገጽ በመሄድ ያለውን ሳይዝ ለክታችሁ የምትፈልጉትን መላክ ትችላላችሁ። ለመቀጠል ከፈለጋችሁ ግን፣ ማንኛውም ሳይዝ ለምሳሌ ሙሉ ግጽ ከ$99.00 በታች ነው። ያም ሆኖ ለሶስት ጊዜ ከውሰዱ 10% ቅንሽ፣ ለስድስት ጊዜ ከወሰዱ 15% ቅናሽ እና ለአመት ከወሰዱ 20% ቅናሽ ይሆናል። በዚህ ላይ የሚጨመረው ጂ ኤስ ቲ ብቻ ይሆናል። በጣም እጅግ ዝቅተኛ ዋጋ ያለውና ስርጭቱም ከፍተኛ በመሆኑ አያምልጣችሁ። ሬት ካርድ ከፈለጋችሁ ኢሜል ማድረግ እንችላለን ወይም ቀጠሮ ሰጥታችሁን በአድራሻችሁ በመምጣት መረጃዎችን ልናቀብላችሁ እንችላለን። ሌላው ለአንድ ጊዜ የነፃ ማስታወቂያ ካደረጋችሁ በህዋላ በይበልጥ ደንበኞቸችንን ለማስተዋውቅ ሌላው የምታገኙት ጥቅም በነጻ በቢዝነስ ዳይሬክተሪ ቢዝነስዎ እንዲታወቅ ይሆናል። ይህ ማለት ቢዝነስ ዳይሬክተሪ በካታጎሪ የተከፋፈለ ሲሆን ወደ ድህረ ገጻችን በመሄድ ቢዝነስ ዳይሬክተሪን በመጫን ሊመለከቱ ይችላሉ። በተጨማሪ ድህረ ገጽ ካለዎት ሊንክ እናደርግልዎታለን፣ ስለሆነም ደንበኞችዎ የርሶን ቢዝነስ በጥልቀት አውቀው ደንበኛ ሊሆንዎ ይችላሉ። በዚህ ላይ ተጨማሪ ስልክ፣ ፋክስ፣ ኢሜል፣ በቢዝነስ ዳይሬክተሪ ላይ በደንብ ይታያል። አንባብያን እንዴት ማንበብ ይችላሉ? ደንበኞች ማስታወቂያዎትን እንዴት ማየት ይችላሉ? ይህንን በሚቀጥለው ከፍለን ማየት እንችላለን። ድህረ ገጽ (ዌብ ሳይት)፦ ለማንኛውም በአሁኑ ጊዜ በጣም ጥቂቶቹ ካልሆኑ በስተቀር አብዛኛዎቹ ኢንተርኔት ይኖራቸዋል ብለን እናምናለን። ስለዚህ ወደ ኢንተርኔት በመሄድ በማናቸውም ብራውዘር ለምሳሌ ጉግል፣ ኤክስፕሎረር፣ ክሮም ፎክስ፣ ቢንግ የመሳሰልት ጋ በመሄድ www.tzta.ca ወደ ድህረ ገጻችን መሄድ ይችላሉ። ተንቀሳቃሽ የስልክ ዌብሳይት (ሞባይል ዌብሳይት)፦ ሌላው ቴክኖሎጂ በአሁኑ ጊዜ ለአታሚዎች የበለጠ ዕድል ስለአጎናጸፈ፣ በተንቀሳቃሽ ስልክ ወይም ሞባይል ፎን በመሄድ www.tzta.ca ብለው በተለያዩ ብራውዘር ቢያስቀምጡ ድህረ ገፃችንን ማየት ይችላሉ። በዚያው መጠን በማስፋትና በማጥበብ በጥራት የተዘጋጀውን ዌብሳይት ማንበብ ይችላሉ። በአሁኑ ጊዜ የተንቀሳቃሽ ስልክ ወይም ሞባይል ፎን ያልያዘ ግለሰብ አለ ቢባል በጣም ጢቂቶቹ ናቸው። ስለሆነም የእርሶን ማስታወቂያ ወይም አንባቢያን በሞባይል ፎናቸው ወብሳይቱን www.tzta. ca ማየት፣ ማንበብ፣ መጎብኘት ይችላሉ። እንግዲህ በቴክኖሎጂ አማካኝነት እሩቅ ሳይሄዱ ማንኛውንም መረጃ በጅዎ ማግኘት ይችላሉ ማለት ነው። ቢዝነስዎም ሊታይና ደንበኛም ያገኛሉ ማለት ነው። አንባብያንም ትኩስ ዜናዎች ሌላም ማየት ማንበብ ይችላሉ። ኢሜል፦ በቀጥታ ወደ ድህረ ጋጻችን በመሄድ ኢሜልዎን በማስገባት ሁልጊዜ ዌብሳታችንን ማግኘት ይችላሉ። በተጨማሪም ኢሜልዎን ከላኩልን እኛም መዝግበን በመላክ ሁል ጊዜ ድህረ ገፃችን ሊደርስዎ ይችላል። በድህረ ግጽ ማለት www.tzta.ca ጋዜጣው ብቻ ነው የሚታየው ወይስ ሌላ መረጃ ማግኘት ይቻላል? የድሕረ ገጻችን ዋናው ዓላማው ጋዜጣው በስፋትና በጥልቀት እንዲታይ ነው። በተጨማሪ ግን በሚቀጥለው ሁኔታ የተለያዩ መረጃዎችን ይዞ ቀርብዋል። › የትዝታ ሎጎና ዓርማ በመጀመሪያ ዌብሳይቱን ሲከፍቱ የሚያዩት ይሆናል። ›ከዚያ በታች በድህረ ገፃችን አድራሻ ላይ 12 የሆኑ በቅደመ ተከተል የተጻፉ አሉ። እነዚህም Home, News, Event, Archives, Video, About Us, Business Directory, Contact us, Avdertise የሚሉ ይገኙበታል። እንኚህን በየአንዳንዱ ላይ በመጫን ማየትና መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ። ለምሳሌ፦ ዜናዎች ለሚለው የተለያዩ አማርኛ እንግሊዘኛ ወይም ኢትዮጵያን ወይም ካናድያን

ይችላሉ። አርካይቭ የሚለውን ሲጫኑ ያለፉትን በየወሩ የታተሙትን ጋዜጣዎች መመልከት ይችላሉ። ቢዝነስ ዳይሬክተሪን ቢጫኑ ወደተለያየ ካታጎሪ ቢዝነስ በመሄድ መመልከት ይችላሉ። ኮንታክት የሚለው የሚፈልጉትን ጥያቄ ወይም ደብዳቤ፣ ሥነጽህፍ ፣ አርቲክል ማስታወቂያ ለመሳሰሉት ለመላክ፣ ስልክ መደወል ወይም ኢሜል ማድርግ ወይም በአድራሻችን መላክ የሚችሉበት መረጃ የሚሰጥ ነው። አድቨርታይዝ ለሚለው መላክ ለሚፈልጉት ማንኛውም ማስታወቂያ መረጃ ያገኛሉ። በመጨረሻ ሆም (HOME) ለሚለው የመጀመሪያ ገጽ መረጃ ለማግኘት በሚቀጥለው ሁኔታ ተዘርዝርዋል። › Breaking News: ትኩስ ዜና፣ ይህ በቪዲዮ የተደገፈ ስለ ኢትዮጵያ ሆነ በካናዳና በኣለም ያሉ ዜናዎች በየጊዜው የሚሰማበት ወይም የሚታይበትና የሚነበብበት ገጽ የሚወስድ ነው። › Banner Ad:- ይህ ቢዝነስ ካርድ ያህል በተወሰነ ሰኮንዶች የሚሽከረከር ማስታወቂያዎች ናቸው። በነዚህ በእያንዳንዱ ማስታቂያዎች የሚያወጡ ከየአንዳንዳቸው ድህረ ገጽ ሊንክ በማድረግ በጥልቀት ቢዝነሳቸው ሊታይ ይችላል። ለዚህ መጠነኛ ክፍያ ይኖራል። በድህረ ጋጻችን አንደኛውን ባነር በማየትና በመጫን ማየት ይችላል። › ከዚያ ዝቅ ሲሉ የሚመለከቱት Amharic Breaking News ወይም ትኩስ የአማርኛ ዜናዎች፣ የአለም ዜናዎች፣ የካናድያን ዜናዎችና ስፖርት የመሳሰሉት በየጊዜው በድህረ ገጻችን ላይ ማንበብ ይችላሉ። ይህ በየእለቱ አዳዲስ ዜናዎችን ይዞ ይቀርባል። › በስተግራ ደግሞ፡ የኢሜል አድራሻዎትን በማስገባት በየእለቱ የኛን ድህረ ገጽ እንዲደርስዎ ይሆናል። በፈለጉ ጊዜ ማንበብና ማየት ይችላሉ። › በስተግርጌ የሚገኛው ትዝታ ጋዜጣችን ሲሆን በመጀምሪያ በስተግራ ያለውን ብንመለከት ማንኛውንም ስለኢትዮጵያ መረጃ ለማግኘት Quick Links የሚለውን ዝርዝር በማየት የሚፈለገውን ድህረ ገሰ በመጫን ማየት ማንበብ ስለ ኢትዮጵያ ክፍተኛ መረጃ ማግኘት ይችላሉ። ትዝታ ጋዜጣን የመጀመሪያውን ገጽ ምስል ወደታች በመሄድ መመልከት ይችላሉ። በዚሁ ገጽ ወደ መጨረሻ በመሄድ በጣም ትንሽ ስክዌር ያገኛሉ። ያንን በመጫን በፒዲኤፍ ከገጽ አንድ እስከ መጨረሻው ማንበብ ይችላሉ። በቅርቡ Flip Book በዚሁ መጀምሪያ ገጽ እያሉ ገጹን እየገለበጡ የሚያነቡት ወይም የሚመለከቱ ዚዴ እናደርጋለን። Mobile Websites: ተንቀሳቃሽ በስልክ የሚታይ ድህረ ገጽ በአሁኑ ጊዜ እንዴት ለማስታወቂያ አውጭዎችና ለአንባቢያን ሊጥቅም ይችላል? › ሞባይል ዌብሳይት ወይም በግለሰብ የተያዘ ተንቀሳቃሽ ስልክ ዌብሳይት በአሁኑ ጊዜ ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ዘዴን ስለፈጠረ ዌብ ሳይታችን www.tzta. ca በተንቀሳቃሽ ስልኮች መታየት ከጀመረ ትንሽ ቆየት ብልዋል። በዚሁ ሞባይል ዌብሳይት በማስፋትና በማጥበብ በሚገባ በዌብሳይት የሚገኙትን መርጃዎች ጋዜጣውን ጨምሮ ማንበበና ማስታወቂያውን ማየት ተችልዋል። ስለሆነም በጋዜጣ እየታተመ የሚደርሰው በያንዳንዱ ሞባይል ፎን ዌብሳይት በያዘው እጅ ገብቶ ታይትዋል ማለት ነው፣ ስለሆነም ከአካባቢ ጀምሮ እስከ ዓለም አቀፍ ደረጃ ቴክኖሎጂ እንዴት እንዳስፋፋውና እንዲታይና እንዲነበብ በየግለሰቡ መደርጉ ፈጣን በሆነ መንገድ ለማንኛውም ግልጽና መረጃ መድረስ ችልዋል ማለት ነው። በሞባይል ዌብሳይት በተንቀሣቃሽ ሥልክ መታየት ጥቅሙ ለማስታወቂያ አውጪውና ለአንባቢያን ምን ይሆናል ብለው ይገምታሉ? አጠር ባለ ሁኔታው ጥቅሙ እንደሚከተለው ይሆናል። • Mobile Websites are instantly available. የሞባይል ዌብሳይት እጅግ በፈጠነ ቅጽበትና ዌብሳይታችንን ማግኘት፣ ማየት ማንበብ ይቻላል። • Mobile Websites are compatible Across Devices. ሞባይል ወብሳይት በማናቸውም ስልክ ተመጣጥኖ የተሰራ ነው። • Mobile Websites can be updated instantly. ሞባይል ዌብ ሳይት በፍጥነት ወዲያውኑ አፕዴት ይሆናል። • Mobile Websites can be found easily. በቀላሉ ማንኛውም ግለሰብ ሞባይል ዌብሳይት በቀልቅሉ መፈለግና ማየት ማንበብ ይችላል። • Mobile Websites have broader reach. ሞባይል ፎን ከአካባቢ ጀምሮ የትም አለም ሊታይ ይችላል። • Mobile Websites can’t deleted. ሞባይል ፎን ሊሰረዝ ሊደለዝ አይችልም። ሁል ጊዜ መመላለስና ማየት ይቻላል። • Mobile Websites are easier and less expensive. ሞባይል ወብሳይት የማይከፈልበት ነፃ የሆነ በቀላሉ የሚገኝ ነው። April 2017 የትዝታ አዘጋጅ

የኢትዮጵያ ማህበር በቶሮንቶና አካባቢው በአዲስ መንገድ እየተደራጀ መሆኑን ተገለጸ

ለዚህ ጽሁፍ ጉዳይ ምንጩ አቶ ባዩ ኪዳኔ ሲኒየር ኢኮኖሚስት ኤፕሪል 10 ቀን 2017 በላኩልኝ ኢሜል ሲሆን በወቅቱ በብርሃን ቲቪ እርሳቸውና ዳኛ ወርቁ ሃይለማርያም በአቶ ብርሃኑ የቃለ መጠይቅ አቅራቢነት በቀረብው ዩ ቲዩብ ነው። አስተያየት መስጠት ጠቃሚ መስሎ ስለታየን ይህን አጠር ባለ በሚከተለው ሁኔታ አቅርበንዋል። በይበልጥ ለመርዳት ግን ብርሃን ቲቪ ዩ ቱብ ወይም ወደ ትዝታ ዌብ ሳይት በመሄድ መከታተል ትችላላችሁ። የኢትዮጵያ ማህበር በቶሮንቶ ከተቅውቅዋመ ከሰላሳ ዓመት በላይ ማስቆጠሩ ይነገራል። በዚህ ሂደት ውስጥ በማህበሩ እድገት ማነቆ ሆኖ እንዳይሻሻል ብዙ ምክንያቶች እንደነበሩና እንዳሉ አብዛኛውን ኢትዮጵያውያን የሚገነዘቡት ነው። ነገር ግን በየወቅቱ በቦርድ በመቀያየⷀር የሚታቀፉና በአንዳንድ ኢትዮጵያውያን ጥረት እስከአሁን መቆየቱ ይታወቃል። ሰለዚህም ጥረት ላደረጉት በአጠቃላይ ምስጋና ይግባቸው። በብርሃን ቲቪ እንዳዳመጥነው ሁለቱ ባለሙያዎች በብርሃን ጠያቂነት በሰጡት ቃለ መጠይቅ የኢትዮጵያ ማህበር በአዲስ መንገድ እየተዋቀረ መሆኑን የምሥራች ጥቆማ አድርገዋል። ስለሆነም ባለፈው 30 ዓመት ሂደት ውስጥ በኢትዮጵያ ማህበር ድክመት የደረሰው የተለያየ ምክንያት ቢሆንም በአምስት ከፍለን መመልከት ይቻላል። ይኸውም፡ 1ኛ/እንደሚታወቀው የካናዳ መንግሥት በአገራቸው ባህልና ወግ በአንድ ላይ የሚኖሩ ከተለያዩ ዓለማት ለመጡ የተለያዩ ዜጎች ለማጠናከሪያ ድጎማ ይሰጣል። ይህንን ድጎም በየጊዜው ማህበርችን ከመንግሥትና እንዲሁም በአንድ አንድ በጎ አድራጊዎች ብርታት እርዳታ በማግኘት በአንድ ወቅት በመጠናከር በሌላው ወቅት በመዳከም እስከአሁን ደርስዋል። ስለሆነም ለኢትዮጵያ ማህበር በአንድ ወቅት እስከ ሁለት ሚልዮን ዶላር ገንዘብ ደጎማ ከመንግሥት በማግኘት የኢትዮጵያ ማህበር እስከ ሁለት ቢሮ በመክፈትና ከ30 በላይ ሰራትኞች ቀጥሮ ማካሄዱ የቅርብ ትዝታ ሲሆን ድንገት የሃርፐር መንግሥት ወደ ስልጣን ሲመጣ ይህ አይነት ገንዘብ በአንድ ጊዜ ስለቀረና ከዚያ ወዲያ የኢትዮጵያ ማህበር እጅግ በጣም ትንሽ እርዳታ በማግኘት የመሃበሩ ደካምነት እያዘቀዘቅ በመምጣት እስከ መዘጋት ሊደርስ ችልዋል። በቅርቡ ደግሞ በብድርም በአንዳንድ ብሩህ ኢትዮጵያውያን ብርታት ማህበሩ የራሱን ቢሮ ና ሌላው የሚያክራየው ክፍሎች ጨምሮ መግዛቱ ሌላው ጥንካሬ ሆኖ ይኸው እስከ አሁን ማንሰራሪያ ሆኑ እይተወላገድ ይገኛል። ሆኖም በአሁኑ ጊዜ ለዚህ መፍትሄ ለማግኘት በጎ አድራጊ ምሁራንና ኢትዮጵያውያን ወደ ማህበሩ በመምጣት ጊዚያችውን ገንዘባቸውን በፈቃደኝነት በማውጣት በኮሚቲ በመዋቀር ካለው ከመሃበሩ ቦርድ ጋር በመሥራት አዲስ ዜና በዚሁ ቃለ መጠይቅ የምሥራች ብለውናል። ይህ እንግዲህ በሂደት ይታያል ብለን እንገምታለን። 2ኛ/ በራሱ በመሃበሩ እድገገት ላይ ኢትዮጵያውያን አለማወቅ በመከፋፈል በቂ መደራጀት ሳያደርጉ ከመተዳደሪያው ሕግ ውጪ ማለት የየግላቸውን የፖለቲካ እምነት በማምጣት በተለያየ ግሩፕ በመክፋፈል አምባግዋሮ በመፍጠር ፍልሚያ ማድርግ ነው። ይህ ደግሞ የመተዳደሪያ ደንቡን በሚለው ማንኛውም አባል የግል እምነት ሆነ የፖለቲካ እምነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ወደ ማህበሩ በሚመጣበት ጊዜ ያንን ቆብ አውልቆ በሕጉ መሠረት ለሁሉም ኢትዮጵያውያን ለሁሉም እኩል አገልግሎት መስጠት አለመቻሉ እንዱን ከፍተኛ ጋሬጣ ሆኖ መቆየቱ ጥቆማ አድርገዋል። 3ኛ/ በቶሮንቶ ውስጥ በግምት ከ40 ሺህ በላይ የሚኖረው ሕዝብ እስከሁን ያለው የተመዘገበው ክ90 የማይበልጡ አባላትን ያቀፈ ሲሆን የዚህ ሁሉ ኢትዮጵያ በአንድ ላይ አለመሰባሰብ ሌላው ጉዳት ነው። ሆኖም በካናዳ

ለምሳሌ የሲሪላንካ ኮሚኒቲ በአንድ ወቅት አቶ ብርሃኑን ኦትዋ በመጥራት በታዘቡት ሁኔት ከወንድ ፣ሴት፣ ሽማግሌ ወጣት ሕጻናት እንዴት እንደተደራጁን ተሰሚነት ኖርዋቸው በተላያዩ እርከኖች ላይ እንዳሉ እንድምሳሌ ገልጸዋል። ይህ ታዲያ የኛን ኮሚኒቲ ምን ነካው በማለት አስትያየት ለግሰዋል። 4ኛ/ በተለይ ማህበር ያቀፋቸው በእርግጥ እንናጋገር ከተባለ በፖለቲካ የታቀፉ ሲሆን ታዲያ እንዴት አድርጎ አዲሱ ትውልድ ሊካፈል ይችላል ሌላውስ ኢትዮጵያውያን በነጻነት መጥቶ ማህበርተኛ ይሆናል የሚለው ሌላው አሳስቢ ችግር መሆኑ ተገልጽዋል። 5ኛ/ ስለመተዳደሪያ ደንቡም መሻሻል ጉዳይ ተነስቶ እንደአስፈላጊነቱ መሻሻል እንዳለበት ተጠቁመዋል። ከዚህ በላይ ለተጠቆሙት ዋና ዋን ችግሮች የብራሃን ቲቪ እንግዶቹን ጋብዞ በሰፊው ተነጋግረውበታል። በአሁኑ ጊዜ በተለያዩ ጉዳዮች ኮሚቲ በማቅውቀር አሁን ካለው ቦርድ ጋር አብሮ በመሥራት ካላይ የጠቀስናቸው ዋና ዋና ችግሮች መፍትሄ በማፈላለግ ላይ መሆናቸውን በቃለ መጠይቁ ተገልፀዋል፡፡ እንደሚታወቀው ከላይ የተጠቅሱትን በቃለ መጠየቁ ተነስተዋል መፍትሄዎችን ጠቁመዋል። እነኚህ በበጎ አድራጎት ፈቃደኞች የሆኑ ኢትዮጵያውያን መፍትሄ በይበልጥ ለማግኘት ገንዘባቸውን ግዚያቸውን በፈቃደኝነትና በኢትዮያዊነት በመሰዋት በአዲስ መንገድ ያለውን ኮሚኒቲ በማደራጀት ላይ ይገኛሉ። በዚሁ ቃለመጠይቅ ላይ የተነሳው ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ማህበረትኛ መሆን ከፈለገ ይችላል። እርሱም ሲመጣ እንደተባለው የተሸከመውን የግል የፖለቲካና የሃይማኖት ጉዳይ ለራሱ ምርጫ አድርጎ በመተዳደሪያው ደንብ በመገዛት መህበረተኛ መሆንን መቻል ነው። ለማህበርተኛ ለመሆን የሚያስክፍለው እንደጠቆሙት በወር $10.00 ብቻ መሆኑ ገልጸዋል። በሰኔ ወርም አዲስ የቦርድ ምርጫ እንደሚደረግ አብስርዋል። ከዚህ በፊት በፖለቲካና በተለያየ ምክንያት ያኮረፉ አይጠፉምና እነርሱም ሌለው ሁሉ እንደሚያደርጉ የራሳቸውን ፖለቲአካዊ ሃይማኖታዊ አመለካከት ቆባቸውን አውልቀው ወደ ማህበሩ በመቀላቀልን በደንቡ የበላይነት በማመን መግዋዝ እንደሚችሉም ተጠቁምዋል። በተጨማሪ እዚሁ ያደጉ ወጣት ኢትዮጵይውያን ተተኪና ለሥርዓቱም ቅርብ ስለሆኑ ማህበሩ እነኚህን ወጣትቾን መሳብ፣ ማሰባሰብ ወደ ማህበሩ ማምጣት በጣም አስፈለጊና ለዚያም እንድሚጥሩ ጠቁመዋል። ሌላው በዚሁ ቃለ መጠይቅ የተነሳው ጉዳይ በቶሮንቶ ውስጥ በመምጣት ችግር ላይ የወደቁ ኢትዮጵያውያን በብዛት መኖራቸው ተገልጽዋል። እንዲሁም በአገራቸን ባለው ችግር ምክንያት ኢትዮጵያውያን በስደት መዳረግ የሚደርስባቸው ስቃይ ሁሉም የሚያውቀው ከፍተኛ ችግር መሆኑ ተወስትዋል። ታዲያ ይህንን ሁኔታ በትንሹም ቢሆን ችግሩን ለመቅረፍ ማህበሩ የአባላትን መጠን ማብዛትና ማህበርተኛው የመተዳደሪያውን ደንብ ግዴታ በፈቃደኝነት ሲያከብር፣ ከመንግሥት ሆነ ከግል ገንዘብ ማሰባሰብ ሲቻል ነው። ስለሆነም በቶሮንቶ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አሁን ጊዜው ስለሆነ ወደ ማህበሩ በመምጣት እንድትመዘገቡ በዚሁ አጋጣሚ ጥሪ አቀርቦዋል፡ የዚህን ቃለ መጠይቅ በርሃን ቲቭ ዩ ቱይብ በመሄድና ወይም ወደ ትዝታ ጋዜጣ ዌብ ሳይት ወይም ሞባይል ዌብ ሳይት በመሄድ www.tzta.ca መመልከት ትችላላችሁ። ለዚህ ጥረት ላደርጉ ግለሰቦች ምስጋና ይገባቸዋል:: የትዝታ ጋዜጣ ሁኔታዎችን እየተከታተል በቅርቡ ለአንባብያን ያቀርባል። የትዝታ ጋዜጣ አዘጋጅ


TZTA PAGE 5: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter አጫጭር ዜናዎች

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ፕሮጀክት (ኢሰመፕ) ወርሃዊ ሰብዓዊ መብት ላይ ያተኮሩ ኩነቶች – መጋቢት ወር ለተደጋጋሚ ቀጠሮና እና እንግልት 1. ዶ/ር መረራ ጉዲና ዋስትና ባለመደረጋቸው ከተዳረገ በኋላ ከሰባት ተደጋጋሚ ጥሪ በኋላ በመጨረሻ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡ አክቲቪስት ተከልክለዋል ዮናታን ተስፋዬ ከሰው ምስክሮች በተጨማሪ የሰነድ ማስረጃዎችን በመከላከያነት ለችሎቱ አስገብቷል፤፡ በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ መጋቢት 01/2008 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረቡትን ሪፖርት በኦዲዮ-ቪዥዋልና በጋዜጣ ለህዝብ የደረሰውን ኮፒ የመከላከያ ማስረጃ አድርጎ አቅርቧል፡፡ ተከሳሹ ዮናታን ተስፋዬ የሰው ምስክሮቹንና የሰነድ ማስረጃዎቹን አሰምቶ ማጠናቀቁን ተከትሎ ጉዳዩን የሚያየው ችሎት መዝገቡን መርምሮ ፍርድ ለማሰማት ለግንቦት 2 ቀን 2009 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል፡፡

ዶ/ር መረራ ጉዲና የተለያዩ ክሶች ቀርበውባቸው ጉዳያቸው በፍ/ቤት እየታየ የሚገኙት የኦፌኮ ፕሬዚደንት ዶ/ር መረራ ጉዲና የካቲት 24/2009 ዓ.ም ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ የተደረገባቸው መጋቢት 01/2009 ዓ.ም ነበር፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ዶ/ር መረራ ላይ የቀረበባቸው የመጀመሪያ ክስ (ወንጀለኛ መቅጫ አንቀፅ 32፣ 38 እና 238) የሚያስቀጣው የእድሜ ልክ እስራት ወይም የሞት ቅጣት በመሆኑ የዋስትና መብት እንደማይፈቀድላቸው በብይኑ ላይ አመልክቷል፡፡ ዋስትና የተከለከሉት ዶ/ር መረራ ጉዲና ከመጋቢት 01/2009 ዓ.ም ጀምሮ ከማዕከላዊ ወደቃሊቲ እስር ቤት ተዛውረው በእስር ላይ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ፍ/ቤቱ ትዕዛዝ አስተላልፏል፡፡ በእነ ዶ/ር መረራ ጉዲና የክስ መዝገብ የተከሰሱት፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ፣ አቶ ጃዋር መሃመድ፣ ኢሳት እና ኦኤምኤን በሌሉበት ጉዳያቸው እንዲታይ በፍ/ቤት የተወሰነውም መጋቢት 29/2009 ነው፡ ፡ በዕለቱ ዶ/ር መረራ ጉዲና በችሎት እንዲቀርቡ ተደርገዋል፡፡ በዚህ መሰረት መጋቢት 29/2009 በዋለው ችሎት መጋቢት 15/2009 የታተመ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ገፅ 7 ላይ ከሃገር ውጪ የሚገኙት 2ኛ (ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ)፣ 3ኛ (አቶ ጃዋር መሃመድ) ፣ 4ኛ (ኢሳት) እና 5ኛ (ኦኤምኤን) ተከሳሾች ቀርበው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ጥሪ የሚያደርግ ማስታወቂያ መታተሙን እና በመዝገቡም ላይ ኮፒው መያያዙን ለዳኞች ያሳወቁ ሲሆን በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ስረአት አንቀፅ 161 እና 163 መሰረት ተከሳሾቹ ጉዳያቸው በሌሉበት እንዲታይ ዳኞች ወስነዋል። በሌላ በኩል ዶ/ር መረራ የዋስትናውን ጉዳይ በተመለከተ ይግባኝ ብለው መጋቢት 26/2009 ከሰአት ጠቅላይ ፍ/ቤት ቀርበዋል

2. በኦፌኮ አመራሮች እነ ጉርሜሳ አያኖ (በቀለ ገርባ) የተራዘመ የማስረጃ መስማት ሂደት በዚህ ወርም አልተጠናቀቀም፡፡

ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ተኛ ወንጀል ችሎት የእነ ጉርሜሳ አያኖን መዝገብ መጋቢት 20/2009 ዓ.ም ቀጥሮ የነበረው አቃቤ ህግ ያቀረበውን የድምፅ ከምስል ማስረጃ በፍርድ ቤቱ የስራ ቋንቋ ተተርጉሞ ከቀረበ በኋላ ብይን ሰርቶ ለማቅረብ ነበር። ሆኖም ተተርጉሞ እንዲቀርብ የተባለው ማስረጃ በትእዛዙ መሰረት ተሰርቶ ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ አልቀረበም፡፡ ፍ/ቤቱ አቃቤ ህግ በአስተርጓሚዎች የትርጉም ስራዎቹን ሰርቶ በቀጥታ ለፍርድ ቤቱ ሚያዚያ 02/2009 ዓ.ም እንዲያቀርብ በድጋሚ ቀጠሮ ይዟል፡፡ የኦፌኮ አመራሮች የማስረጃ መስማት መጓተት ቀጥሎ አሁንም ለሚቀጥለው ወር ተላልፏል፡፡

3. አክቲቪስት ዮናታን ተስፋዬ መከላከያ ማስረጃዎቹን አቅርቦ አጠናቋል

የሰማያዊ ፓርቲ የቀድሞ ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ እና የሰብአዊ መብቶች አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለቀረበበት የሽብር ወንጀል ክስ መከላክያ ምስክር ሆነው እዲቀርቡለት ካስመዘገባቸው ምስክሮች መካከል በእስር ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራ ጉዲና የፍርድ ቤት ትዕዛዝን አክብሮ ያሰራቸው አካል እንዲቀርቡ

4. የመሬት መብት ተሟጋቹ ኦሞት አግዋ የመከላከያ ምስክራቸውን አሰምተዋል

የ65 አመቱ የመሬት መብት ተሟጋቹ ኦሞት አግዋ የቀረበባቸው የሽብር ክስ በህዳር 05/2009ዓ.ም በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ተነስቶ ወደ መደበኛ ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀፅ ቁጥር 256/ሀ “ወታደሮችን፣ የሽምቅ ተዋጊዎችን፣ ሽፍቶችን መመልመል” ከተቀየረ በኋላ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተነፈገው የዋስትና መብታቸው በፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን ጥር 10/2009ዓ.ም በዋለው ችሎት የ50ሺ ብር ዋስትና አስይዘው ከእስር እንዲፈቱ ትእዛዝ ከሰጠ በኋላ ከእስር ውጪ ሆነው ክሳቸውን እየተከታተሉ እንደሆነ ይታወሳል። የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት መጋቢት 18/2009 በዋለው ችሎት የኦሞት አግዋን የተከሳሽነት ቃልና የመከላከያ ምስክሮች ሰምቷል። በዚህም መሰረት ተከሳሹ ለመከላከያ ምስክርነት 12 ሰዎችን ያስመዘገቡ ሲሆን በእለቱ 5 የሰው ምስክሮች እና አቶ ኦሞት ራሳቸው የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል። ቀሪ ምስክሮች ማረሚያ ቤት የሚገኙ በመከላከያ ምስክርነት የተመዘገቡ 4 ግለሰቦች (የቀድሞው የጋምቤላ ክልል ፕሬዝዳን ኦኬሎ አኳይን ጨምሮ) በሚቀጥለው ቀጠሮ እንዲመጡ ትእዛዝ እንዲጻፍና ቀሪ 3 ምስክሮች ከውጪ ይዘው እንዲመጡ ለሰኔ 05/2009 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል።

5. በእነ ንግስት ይርጋ የክስ መዝገብ ተከሳሾች ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደርጓል፡፡

በጎንደር ከተማ ከተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ተከትሎ ከእስር የተዳረገችው ንግስት ይርጋ የክስ መዝገብ የመቃወሚያ ብይን ለማንበብ የተቀጠረው ለመጋቢት 19/2009 ነበር። ሆኖም ዳኞች ብይኑ አልደረሰልንም በማለታቸው ለመጋቢት 22/2009 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥተዋል። መጋቢት 22 ቀን 2009 በዋለው ችሎት ተከሳሾች ያቀረቡት መቃወሚያ ከአንዱ በስተቀር ሁሉም ውድቅ ተደርጓል። ውሳኔው ከተሰማ በኋላም ተከሳሾች የእምነት ከህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ተደርገዋል። ሁሉም ተከሳሾች “ጥፋተኛ አይደለሁም” በማለት ቃላቸውን ሰጥተዋል። በተሰጠው ውሳኔ መሰረትም የምስክሮች ዝርዝር ለተከሳሾች በአጭር ጊዜ እንዲያሳውቅ አቃቤ ህግ ታዟል። ምስክሮቹ 7 መሆናቸውን ገልፆ ምስክሮቹን እንዲያሰማ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል። የአቃቤ ህጎችን ምስክር ለመስማት ለሚያዚያ 30 እና ግንቦት 1/2009 ቀጠሮ ተሰጥቷል።

6. ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዞን ዘጠኞች ይግባኝ ጉዳይ ውሳኔ አሳልፏል

መጋቢት 28, 2009 ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት፣ ጥር 27/2008 በይግባኝ ባይ ዐቃቤ ሕግ እና መልስ ሰጪዎች ሶልያና ሽመልስ (በሌለችበት)፣ በፍቃዱ ኃይሉ፣ ናትናኤል ፈለቀ፣ አጥናፉ ብርሃኔ እና አቤል ዋበላ መካከል ለተደረገው ክርክር ውሳኔ አሳልፏል።ናትናኤል ፈለቀና አጥናፉ ብርሃኔ በወንጀል ሕጉ አንቀፅ 257/ሀ እና ሠ መሠረት “የአመፅ ማነሳሳት” ክስ ይከላከሉ ሲባሉ፣ ሶልያና ሽመልስ ( በሌለችበት) እና አቤል ዋበላ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነጻ እንዲሰናበቱ በወሰነው መሠረት ነጻ እንዲወጡ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።

አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ የሚፈልጉ ወረዳዎች ቁጥር ወደ 364 አሻቀበ

by ethioexploreradmin | በመባባስ ላይ ባለው አዲስ የድርቅ አደጋ አስቸኳይ የምግብ

ድጋፍ የሚፈልጉ ወረዳዎች ቁጥር ወደ 364 ማሻቀቡ ተገለጠ።

ሲጠበቅ የነበረው የበልግ ዝናብ በሚፈለገው መጠን ባለመጣሉ ምክንያት 5.6 ሚሊዮን የሆነው የተረጂዎች ቁጥር በቀጣዮቹ ጥቂት ወራቶች እንደሚጨምር የአደጋ መከላከልና አስተዳደር ኮሚሽን ማስታወቁን የቱርኩ ዜና አገልግሎት አናዱሉ ዘግቧል። ከአንድ ወር በፊት በድርቁ የተጎዱ ወረዳዎች ቁጥር ወደ 240 አካባቢ እንደነበር ይፋ ተደርጎ የነበረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት የወረዳዎቹ ቁጥር 364 መድረሱ ተመልክቷል። ከአለም አቀፍ ማህበረሰብ መገኘት የነበረበት ድጋፍ ባለመገኘቱ ድርቁ እየተባባሰ እንዲሄድ ተጨማሪ ምክንያት መሆኑንም ታውቋል። የኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ወደ ስድስት ሚሊዮን ከሚሆኑ ተረጂዎች መካከል ሁለት ሚሊዮን የሚሆነውን ድርሻ የያዘ ሲሆን፣ በክልሉ ከድርቁ ጋር ተያይዞ በተከሰተ የኮሌራ ወረርሽኝ ሰዎች በመሞት ላይ መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ዋቢ በማድረግ ረቡዕ መዘገባችን ይታወሳል። የአደጋ መከላከልና አስተዳደር ኮሚሽን ሃላፊ የሆኑት አቶ ምትኩ ካሳ ድርቁን ለመከላከል ከቀረበው አንድ ቢሊዮን ዶላር አካባቢ አብዛኛው ሊገኝ አለመቻሉን ለቱርኩ የዜና አገልግሎት አስረድተዋል። በድርቁ ምክንያት የተከሰተው የምግብ እጥረት በተጨማሪ የበሽታዎች ወረርሽን ስጋት ሆኖ የቀጠለ ሲሆን፣ 4.4 ሚሊዮን ሰዎች የጤና እንክብካቤን እንደሚፈልጉ ኮሚሽኑ ገልጿል። በአፋር፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል

ውስጥ የሚገኙ በርካታ ዞኖች አዲስ በተከሰተው የድርቅ አደጋ ከፍተኛ ጉዳት እየደረሰባቸው እንደሆነ አለም አቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች አስታውቀዋል። የመንግስት ባለስልጣናት የተረጂዎች ቁጥር እየጨመረ መሆኑን ቢያረጋግጡም ትክክለኛ ቁጥሩን ግን ከመግለፅ ተቆጥበዋል። ይሁንና የተረጂዎቹ ቁጥር ይፋ ከመደረጉ በፊት ጉዳዩ የሚከታተላቸው አካላት በጉዳዩ ዙሪያ እንደሚመክሩበት የአደጋ መከላከል እና አስተዳደር ኮሚሽን በቅርቡ መገልፁ ይታወሳል። ከአንድ አመት በፊት 10 ሚሊዮን ለሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ለአስቸኳይ የምግብ ድጋፍ መጋለጥ ምክንያት የነበረው ተመሳሳይ የድርቅ አደጋ ሙሉ ለሙሉ ሳይቀረፍ አዲስ አደጋ መከሰቱ በሰብዓዊ ዕርዳታ ስራው ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩም ተመልክቷል። በአራት ክልሎች ጉዳትን እያደረሰ ያለው የድርቅ አደጋ እስከቀጣዩ አመት ድረስ ቀጣይ ሊሆን እንደሚችል የተባበሩት መንግስታት አሳስቧል። የመንግስት ባለስልጣናት በበኩላቸው በምግብ እጥረት የሰው ህይወት እንዳይጠፋ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን በመግለጽ ላይ ናቸው። ይሁን እንጂ የእርዳታ ድርጅቶች በቀጣዮቹ ሁለትና ሶስት ወራት ችግሩ ከተጠበቀው በላይ ጉዳትን ሊያስከትል እንደሚችል በማሳሰብ ላይ ናቸው።

ኢህአዴግ ጥልቅ ተሃድሶው በድል ተጠናቋል ቢልም ህዝቡ ግን ተሃድሶው የተባለውን ከቁም ነገር አልቆጠረውም።

ኢሳት ዜና :- በኦሮምያና አማራ እንዲሁም በአንዳንድ የደቡብ ክልሎች የታዩትን ህዝባዊ ተቃውሞዎች ተከትሎ አገሪቱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስአዋጅ አውጥቶ በወታደራዊ ሃይል እየገዛት ያለው ኢህአዴግ፣ ፖለቲካዊ መፍትሄ ብሎ ያስቀመጠውን ጥልቅ ትሃድሶ ሲያጠናቅቅ፣ ለተቃውሞው መነሻ በውጭ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃንን ተጠያቂ አድርጓል። ኢህአዴግ ጥልቅ ተሃድሶው በድል ተጠናቋል ቢልም ህዝቡ ግን ተሃድሶው የተባለውን ከቁም ነገር አልቆጠረውም። የኢህአዴግ ምክር ቤት ሁሉንም የምክርቤት አባላት እና ከምክር ቤቱ አባላት ውጭ የሆኑ ሚንስትሮች እና ኤጀንሲ ኃላፊዎችን አካቶ ባደረገው ስብሰባ ፣ በአገሪቱ የታየው ተቃውሞ ከመጀመሪያው ጀምሮ የጠባብ እና ትምክህተኛ ሃይሎች በኢህአዴግ ላይ ያደረሱት አደጋ ነው ብሎአል። በኦሮምያ እና አማራ ክልል ተወካዮች የቀረቡለትን የጥልቅ ታሃድሶ ሪፖርት አዳምጦ የችግሮች መጀመሪያ እና መጨረሻ በሁለቱ ክልሎች የተፈጠረው የብሄርተኛነት ጥያቄ በመሆኑ እሱን መታገል ይገባል በማለት መሰረታዊ የሆነውን የህዝቡን ጥያቄ ዘሎታል። አማራው በኢሳት እየታገዘ ፣ ኦሮሞው በኦኤምኤን እየተመራ ስርዓቱን ለማፈራረስ ያደረጉት ጥረት ሀገሪቱን ወደ ማጥ ከቷት አልፋል ያለው ኢህአዴግ፣ ይህ እንዳይደገም ልዩ የፖለቲካ ሃላፊነት ለአምባሳደሮች ሰጥቷል። አምባሳደሮች የመገናኛ ብዙሃኑ ህዝባዊ ተቀባይነት እንዳይኖራቸው ከማድረግ ጅምሮ ህግ ፊት በማቅረብ ለማዘጋት ሙከራ ያደርጋሉ። ኢህአዴግ በመንግስት ሚዲያዎችም ልዩ የፕሮፓጋንዳ

ስራ ለመስራት እንዲቻል፣ የኢህአዴግ የፖሮፓጋንዳ ክፍል ከአጀንዳ ቀረፃ እስከ ስርጭት እንዲከታተል ኮሚቴ በይፋ አዋቅሯል፡፡ ወደ አደባባይ የወጣውን ታላቅ ህዝባዊ አመፅ በየደረጃው ባደረግነው ጥልቅ ተሃድሶ ተቆጣጥረነዋል ያለው ምክር ቤቱ፣ የወልቃይትን ጥያቄ አሁን ለመመለስ የሚቻልበት አስቻይ ሁኔታ የለም ሲል በሚቀጥለው አመትም እንኳ ለመፍታት የሚያስችል ብቃት እንደሌለው ፓርቲው ራሱን ገምግሟል፡፡ ነገር ግን በተለመደው የሃሰት ሪፖርት ኢህአዴግ የወልቃይትን ጉዳይ በቅርቡ እንደሚፈታ ለሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥቷል፡፡ ብአዴን በአማራ ክልል የተፈጠረው ህዝባዊ ተቃውሞ የትምክህት ችግር የፈጠረው ነው በማለት የአማራን ህዝብ በትምክህተኝነት የፈረጀው ሲሆን፣ ኦህዴድ ደግሞ ጠባብተኛነት የፈጠረብኝ ችግር ነው በማለት የኦሮሞን ህዝብ በጅምላ ጠባብ በማለት ፈርጇል። ዲያስፖራው በአገሪቱ ፖለቲካ ላይ እያደረሰ ያለው ችግር ለምዕራብ አገራት አምባሳደሮች በውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት በኩል እንደተነገራቸው ምንጮች ገልጸዋል። ምንም እንኳ ገዢው ፓርቲ ጥልቅ ተሃድሶውን በስኬት እንዳጠናቀቀ ለራሱ ደጋፊዎችና አባላት ቢያስታውቅም፣ ዜጎች ግን መሬት ላይ ያልወረደ፣ በአየር ላይ የቀረ ተሃድሶ ነው በማለት ያጣጥሉታል። “ከቀበሌ እስከ ክልል ትሃድሶ የለም፣ የኢህአዴግ አመራር ሌባ የሆነበት ምንም ተሃድሶ ያልተካነወነበት ባለትዳር ሳይቀር የሚደፍሩ ናቸው በማለት ዜጎች አስተያየት ይሰጣሉ።

(ዘ-ሐበሻ) መነሻው ባልታወቀ ሁኔታ አንድ ትልቅ የገበያ ማዕከል በደቡብ ክልል በወላይታ አረካ ከተማ ውስጥ መውደሙ ተሰማ:: ለዘ-ሐበሻ የደረሰው መረጃ እንደሚያመለክተው መንግስት የአንድን ወገን የሚጠቅም ኢኮኖሚና አስተዳደር በአካባቢው በማስፈኑ ሕዝቡ በንዴት ሳያነዳው እንዳልቀረ ነው::

የእሳት መነሻው ከመንግስት በኩል የተሰጠ ምንም ዓይነት ምክንያት ባይኖርም ንግድ ድርጅቶቹ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ እንደወደሙ መረጃዎች ጠቁመዋል:: ኃይለማርያም ደሳለኝ በሕወሓት መንግስት ምርጫ ወቅት በዚሁ አረካ ከተማ 100% አሸንፈዋል መባሉ የሚታወስ ሲሆን ዛሬ እርሳቸውን በሚቃወሙ ሰዎች ይህ የገበያ ማዕከል ወደመ መባሉ የፖለቲካውን ኪሳራ ያሳያል የሚሉ አስተያየት ሰጪዎች አሉ:: የአረካ ነዋሪዎች የበይ ተመልካች ሆንን በማለት ደህዴንን እና ኃይለማርያም ደሳለኝን እንደሚያማርሩ ጨምሮ የደረሰን መረጃ ይጠቁማል:

በወላይታ የኃይለማርያም ደሳለኝ የትውልድ ቦታ ትልቅ የገበያ ማዕከል በእሳት ወደመ

የአካባቢው ነዋሪዎች ለዘ-ሐበሻ በላኩት መረጃ እንደገለጹት ዛሬ በአረካ የወደመው ትልቅ የገበያ ማዕከል በደህዴን ካድሬዎችና በሕወሓት ደጋፊዎች የተያዙ ናቸው::

ገዢው ፓርቲ ያልተመዘገቡ ናቸው ያላቸውን ከ300 ሺ በላይ የስልክ ሲም ካርዶችን ከአገልግሎት ውጭ አደርጋለሁ አለ

ኢሳት ዜና :- በስልክ የሚታገዙ ወንጀሎችን፣ ማጭበርበርን እንዲሁም ሽብርተኝነትን ለመዋጋት ደንበኞች የሚገለገሉባቸውን ሲም ካርዶች ባለማስመዝገባቸው 349 ሺ 261 ሲምካርዶች ከአገልግሎት ውጭ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን የኢትዮጵያ ቴሌኮምኒኬሽን መስሪያ ቤት አስታውቋል። የመገናኛ እና ኢንፎርሜሽን ሚንስትር ዶ/ር ደብረ ፅዩን ገ/ሚካኤል ፣ ሲም ካርዶቹ ከአገልግሎት ውጭ ከመሆናቸው በፊት ሰነድ የሌላቸውን የሲም ካርድ ባለቤቶች ለመመዝገብ ፣ በአሁኑ ስዓት ማንነታቸው በማይታወቁ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ግንኙነት የሚያደርጉ ቶሎ ማንነታቸውን እንዲያስታውቁ

እየተናገሩ መሆኑን የገለጹ ሲሆን፣ በሚቀጥሉት ሁለት ወራት በማይመዘገቡት እና ማንታቸው ባልታወቁ ደንበኞች ላይ የመዝጋት እርምጃ እንወስዳለን ብለዋል። እ.ኤ. አ ከመስከረም ወር 2017 አካባቢ ጀምሮ የሲም ካርዶቹ ከአገልግሎት ውጭ ከመሆናቸው በፊት ለደንበኞች የሁለት ዓመት የምዝገባ ጊዜ ተሰጥቷቸው በዚህ የጊዜ ገደብ ውስጥ ቢያስመዘገቡ የሚል ሃሳብ የቀረበላቸው ዶ/ር ደብረፅዮን ፣ “ድምፃቸውን እየሰማነው ጊዜ ለመስጠት ጊዜ መወሰዱን አንቀበለው” ብለዋል፡፡


TZTA PAGE 6: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

ስፖርት

የኢትዮጵያ በእግር ኳስ ያላት ውጤት እያሽቆለቆለ ከዓለም 124ኛ ሆነች

(ዘ-ሐበሻ) ፊፋ በየወሩ በሚያወያው የሀገራት እግር ኳስ ደረጃ ኢትዮጵያ 20 ደረጃዎችን አሽቆለቆለች:: ከዓለም 124ኛ ደረጃን የያዘችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ደግሞ 36ኛ ደረጃን በመያዝ እግር ኳሷ እንደ ካሮት ወደታች ማደግ ጀምሯል:: በፊፋ ደረጃ ብራዚል ከአርጅንቲና የዓለም መሪነቱን ተረክባ አንደኛ ስትሆን ግብጽ ከአፍሪካ አንደኛ ሆናለች:: የኢትዮጵያ እግር ኳስ 20 ደርጃዎችን አሽቆልቁሎ ወደታች መውረዱ የሚያሳዝዝን ሲሆን በአሰልጣኝ ውዝግብ ሲታመስ መቆየቱም የማይዘነጋ ነው:: መረጃዎች እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ እ.አ.አ በ2006 92ኛ እንዲሁም በ2013 93ኛ ከዓለም የነበረች ሲሆን ባለፈው ወር 104ኛ ነበረች::

የሚከተሉት ናቸው 1ኛ. ብራዚል 2ኛ, አርጀንቲና 3ኛ. ጀርመን 4ኛ. ቺሊ 5ኛ. ኮሎምቢያ 6ኛ. ፈረንሳይ 7ኛ. ቤልጂየም 8ኛ. ፖርቱጋል 9ኛ. ስዊዘርላንድ 10ኛ. ስፔን 12ኛ. ጣሊያን 14ኛ. ግሪክ 19ኛ. ግብጽ 23ኛ. አሜሪካ

በፊፋ የደረጃ ሰንጠረዥ ከአንድ እስከ አስር ያሉት

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከማንችስተር ዩናይትድ አጥቂዎች በታሪክ ዝቅተኛ ሀትሪክ የሰራ ተጫዋች መሆኑን ያውቃሉ?

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የምንግዜም ምርጥ 10 ኮከብ ጎል አቆጣሪዎች ውስጥ ብቸኛ እንግሊዛዊ ያልሆነው ተጫዋችን ማን ነው? እጅግ በጣም አሰገራሚ የፕሪሚየር ሊግ አጥቂዎችን ሪከርድ እንመልከት። ትውሰታ በጨረፍታ l በቶማሰ ሰብሰቤ

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከአንድ እስከ አሰር የምንግዜም ኮከብ ጎል አሰቆጣሪዎች ሰም ዝርዝር ውስጥ አምሰተኛ ደረጃ ላይ ብቻ እንግሊዛዊ ያልሆነ ተጫዋች ነው ያለው።ሌሎቹ ዘጠኝ ተጫዋቾች እንግሊዛዊ ናቸው።ፈረንሳዊው ሄነሪ ባሰቆጠራቸው 175 ጎሎች ብዛት አምሰተኛ የሊጉ የምንግዜም ጎል አሰቆጣሪ ነው።የቀድሞ የመድፈኞቹ ተጫዋችም እስካሁን ብቸኛ አሰር ውስጥ ሰሙ ያሰፈረ ተጫዋች ሲሆን ሺረር ፣ዋይኒ

ABIY GETACHEW

Sales Representative PERCY FUTON LTD BROKERAGE

2911 KENNEDY ROAD TORONTO ON M1V 1S8 DIRECT:

647-965-7984

OFFICE:- 416-298-8200 * FAX: 416-298-8200 abiy.getachew@century21.ca www.century 21.ca/abiy getachew

ሮኒ ፣አንዲ ኮል እና ላምፕርድ ከሄነሪ ፊትለፊት ከአንደኛ እሰከ አራተኛ ደረጃ ተቀምጠዋል። ከመቶ በላይ ጎሎችን ያሰቆጠረው ብቸኛው አፍሪካዊ ተጫዋች ደሞ ዲዲየር ድሮግባ ነው።አይቮሪኮሰታዊው አጥቂ 104 ጎሎችን ለሰማያዊዎቹ አሰቆጥሯል።አዲባየር 97 ጎሎች በማሰቆጠር ሁለተኛ ነው።ፈረንሳይ እና ኔዘርላንድ ሁለት ሁለት ተጫዋቾቻቸው ከ100 በላይ ጎሎችን ያሰቆጠሩ ሀገራት ናቸው።ከፈረንሳይ ሄነሪ እና አኔልካ (125) ……ከኔዘርላንድ ጂሚ ፍሎይድ ሃሰንባንክ ( 127 ) እና ቫንፕርሲ (144 ) ጎሎች ናቸው።አለን ሺረር ለሁለት ክለቦች ና(ብላክበር እና ኒውካሰል) ከመቶ በላይ ጎሎች ያሰቆጠረ ብቸኛ ተጫዋች ነው። ፍራንክ ላምፓርድ ከአማካኝ ተጫዋቾች ከፍተኛ ጎል አሰቆጣሪ ሲሆን ሪያን ጊጊስ በተሳተፈበት 21 የውድድር አመታት በእያንዳንዱ አመት ጎል ያሰቆጠረ የመጀመሪያው ተጫዋች ነው።በትንሽ ጫወታ 100 ጎሎችን በማሰቆጥ ሺረር ሲመራ ፣ኩን አጉየሮ በ147 ጨወታዎች 100 ጎሎችን በማሰቆጠር ሁለተኛ ነው።ከብራዚል 30 ጎሎችን ያሰቆጠረው ፊሊፕ ኮቲንሆ ከፍተኛ ጎል አሰቆጣሪ ነው።በ20 ጉሎች ኦሰካር ሁለተኛ ሲሆን በ17 ጎሎች ጄልቤርቶ ሲልቫ ፣ ራሜሬዝ እና ዊልያም ይከተላሉ። አለን ሺረር እና ቫን ፕርሲ በሁለት የተለያዪ ክለቦች ኮከብ ተጫዋች ተብለዋል።ቴዲ ሺሪንጋ የመጀመሪያው

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የወርቅ ኳሰ በ1993 ያገኘ ተጫዋች ነው።አርሰናል እና ዮናይትድ አምሰት አምሰት ጊዜያት የወርቅ ጫማውን በተጫዋቾቻቸው በመውሰድ ይመራሉ።ኤሪክ ካንቶና የመጀመሪያውን ሶሰታ ወይም ሀትሪክ የሰራ ተጫዋች ሲሆን ላምፓርድ በ17 አመቱ ሶሰት ጊዜያት ሀትሪክ ሰርቷል።የቀድሞ የዮናይትድ ተጫዋች ኦሊገነር ሶልሻየር በ12 ደቂቃ ውስጥ 4 ጉሎችን ተቀይሮ ከገባ በሃላ አሰቆጥሯል።አዲባየር ደርቢ ካውንቲ ላይ በአንድ የወድድር አመት በደርሶ መልሰ ጫወታ ሀትሪክ የሰራ ብቸኛ ተጫዋች ነው።86 ጎሎችን ለማንቺስተር ያሰቆጠረው ሮናልዶ አንድ ጊዜ ብቻ ነው ሀትሪክ የሰራው በ2009።በሰድስት አመት ቆይታ ውስጥ ኒውካሰትል ላይ ብቻ ነው ያሰቆጠረው። ሺንዥ ካጋዋ በ2013 ያሰቆጠረው ሀትሪክ የመጀመሪያው የእስያ አህጉር ተጫዋች በሊጉ ሶስታ ወይም ሀትሪክ ያስቆጠረ አድርጎታል።ሰዋሬዝ በኖርዊች ላይ ሶሰት ጊዜያት ሀትሪክ አለው።ሰይዶ ማኔ በሁለት ደቂቃ ከአምሳ ሰድሰት ሰከንድ ሀትሪክ በመሰራት የፈጣኑ ሀትሪክ ባለቤት ነው።ብዙ ሀትሪኮች በመሰራት ሸረር (11) ፣ፎለር (9) ፣ ሄነሪ (8) ናቸው። በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የጎል ቁጥሮች ብዙ እውነታዎች አሉ።እጅግ አሰገራሚ ጎሎች ያየንበት ሊግ ምርጥ ታሪኮች እልፍ ቢሆኑም እኔ ዛሬ እነዚህን አሰታወሰኩ እናተ የምታሰታውሱትን በአሰተያየት መሰጫው አሰቀምጡልኝ።

Ethiopian makes it five victories at Carlsbad 5000

by Don Norcross Dejen Gebremeskel walked along the fence that separated spectators from runners along the Carlsbad Village Drive finishing chute, held his right hand aloft, spreading his fingers and thumb wide. Dejen Gebremeskel of Ethiopia wins the Carlsbad 5000. He’s holding up five fingers for the five victories he’s had in this race. (Charlie Neuman /) For the fifth time Sunday, the lithe Ethiopian won the Carlsbad 5000, this time in 13 minutes, 27 seconds, dusting second-place Paul Chelimo of the United States by 20 seconds. “I want the history of the Carlsbad 5000,” said Gebremeskel. “No one has won five times. (No one else has celebrated four victories.) This is not easy. They bring champions here.” On the women’s side, the race went to a runner with a famous family lineage. Kenyan Violah Lagat, the sister of American Bernard Lagat, the second-fastest 1,500-meter runner ever, hit the tape in 15:35, one second ahead of American Shannon Rowbury. For Gebremeskel, silver medalist in the 5,000 at the 2012 London Olympics, he owed his victory as much to intellect as speed. In his effort to set an American record, Chelimo requested a pacing rabbit. Problem was, the rabbit scooted too fast, busting from the start line like the race was a 400-meter sprint. After about 500 meters the rabbit was so far in front he turned his head, saw that he was too far in front of Chelimo and almost came to a walk. Gebremeskel, meanwhile, let Chelimo burn himself out. “No human being can hold that pace,” said the Ethiopian. Some 6,923 runners and walkers turned out for the 32nd Carlsbad 5000, touring the 3.1-mile layout that began near the corner of Grant Avenue and Harding Street, completed an ocean-front loop along Carlsbad Boulevard, then finished with a downhill sprint over the train tracks on Carlsbad Village Drive. By the first U-turn on Carlsbad Boulevard, Gebremeskel had caught Chelimo, who once led by about 15 yards. Shortly after the 2-mile mark, on a slight downhill, Gebremeskel passed Chelimo like he was a statue.

“He’s just destroying Chelimo,” racing historian and broadcaster Toni Reavis said on the press truck. The American men’s record for 5,000 meters on the road is 13:22. At 13:47, Chelimo did not come close. To his credit, he didn’t blame the rabbit’s blistering pace. “It wasn’t too fast,” he said. “I just wasn’t feeling it today. I didn’t have the leg turnover.” Carlsbad has been the site of 24 world bests and eight U.S. bests. But the race has not been kind to Americans for some time. The last American male winner: Doug Padilla in 1990. Last American women’s winner: Deena Drossin in 2002. The thinking was that Rowbury, a three-time Olympian at 1,500 meters, would end the women’s drought. But Lagat wouldn’t cooperate. Two years ago, Lagat, 28, showed up at Carlsbad and finished 14th. Last year, she served as a rabbit for Meseret Defar. With about 600 meters to go, in front of a Starbucks, Lagat found herself virtually even with Rowbury and Jamaica’s Aisha Praught. “Is anybody else going make a move or should I just go?” Lagat asked herself. Lagat pressed the issue. “Usually when I come here, by the last 600 meters I’m just trying to finish,” said Lagat. “With 600 meters, I was feeling great.” Lagat is the last of 10 children. Seven have run professionally. In late game of Catch Me If You Can, there was no catching Lagat. “This is the first time for me to win a big race,” said Lagat. “It feels amazing.” Notable Neville Davey of Palo Alto won the men’s masters in 15:20. Former Olympian Courtney Babcock of Canada won the women’s masters in 17:29. *The pro winners each earned $3,500. *For the first time in at least 27 years, there was not a wheelchair race. According to a race representative, only one wheelchair athlete signed up for the event. The person was offered the chance to compete in one of the masters races. Norcross is a freelance writer.


TZTA PAGE 7: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter ግጥም

ኢትዮጵያዬ (ያሬድ ጥበቡ)

የኢትዮጵያዬ ጭንቋ ግፍ አለማወቋ እንደ ሌሎች ህዝቦች፣ አለመጨፍለቋ አለማዋሃዷ፣ አለመለንቀጧ አንድ አለማድርጓ በሆደ ሰፊነት ልዩነት ማክበሯ ነው ያገሬ ታሪክ፣ ነው ያገሬ ክብሯ። ሆኖም በዚህ ቻይነቷ የተመነደጉ የከበዱ ያደጉ ክብሯን ሊያሳንሱ ታሪኳን ሊያጎድፉ ሰንደቋን ሊያወርዱ መዝሙሯን ሊፍቁ ተነሰተው ቆመዋል ይሄው ይፎክራሉ ድምፃቸው ይሰማል አገሬን ሊያጠፉ ቆርጠው ተነስተዋል። አይሆንም እላለሁ ኢትዮጵያ አትጠፋም ብዬ እዘምራለሁ። ኢትዮጵያ ምንድን ናት ለሚለው ጥያቄ፣ አገር ናት ይሉኛል መንግሥት ናት ይሉኛል፣ አገሬ የፓስፖርት ሰነድ ናት ይሉኛል፣ ማንነት የሌላት፣ ካለም የተለየች፣ ሆደሰፊነቷ ምንም ያደረጋት የአብሮነት እምነቷ ማንነት ያሳጣት የቻይነት ብሂሏ ራሷን ያጠፋት የማይሞትላት፣ የማይሰየፉላት የማይራራላት፣ የማይዋደቁላት ማንነት የሌላት፣ ምንነት የሌላት ፈርሳ ምትሰራ፣ የሸክላ አፈር ናት ብለው ይዘምራሉ። በግፍ በተሠራ ዜግነት ስር ቆመው፣ አቦሪጂን ሰልቅጦ ቀይ ህንድ አላምጦ ነጭ ባረገ አገር፣ ደመና ስር ቆመው ያፍሪካን ጥቁርነት የወሰነችውን ያቺን ኢትዮጵያዬን ይወነጅሏታል፣ ስሟን ያጠፏታል፣ ማንነት የሌላት ብኩን ያደርጓታል። እንደ ሸክላ ሰብረው፣ አድቅቀው አለንቁጠው፣ እንደ አዲስ ሊሠሯት ይመካከራሉ አቦ፣ አይሆንም በሏቸው እረፉ በሏቸው የገረሱን አገር፣ የአቢቹን ምድር የጃጋማን አፈር፣ የአበበ ቢቂላን፣ የጥላሁን ገሰሰን፣ የደራርቱ ቱሉን የታላቁን ወታደር የአበበ ገመዳን የጄኔራሎቹ ዋነኛውን ቁንጮ፣ የሙሉጌታ ቡሊን፣ ጀግናው ቀነኒሳ በደረቱ ይዞ የመረሸላትን፣ እንዴት ቢደፍሩ ነው? ማንነት የሌላት ወድቃ ምትሰበር የሸክላ አፈር ናት ብለው የሚያረዱን። ለምን? በበቀል፣ በኃይል ስላልጨፈለቀች? በሕገመንግሥቷ "ያንተ ዜግነትህ፣ ሲሶ ነው፣ ሩብ ነው" ስላልደነገገች? ወይስ እንደ ቀዩ ሕንድ በክልል አጥር ውስጥ፣ አስራ ስላልያዘች? ከቶ ምን አጠፋች? ምንስ ተገኘባት? ከዓለም አስለይቶ ባይተዋር ያረጋት ማንነት የላትም የተፈከረባት ከቶ ለምን፣ ለምን? ቅዳሜ ኖቬምበር 26 ቀን 2016 ዓ.ም. የፕሮፌሰር ፀጋዬ አራርሳን "ኢትዮጵያዊነት የሚባል ማንነት የለም" የሚለውን ከSBS ሬዲዮ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ ከሰማሁ በኋላና አርቲስት እይዩ ፈንገስ ያነበበውን "አገሬ" የተሰኘውን የገብረክርስቶስ ደስታን ግጥም ካደመጥኩ በኋላ የተሰማኝ ስሜት፣

የዛ ሰውዬ ድምጽ... (ወለላዬ) ፊቱ አሸቦ መስሎ፣ እንደደነገጠ፣ ተጎልጉሎ ወጥቶ፣ ዓይኑ እንደፈጠጠ፣ ባንኮኒው ጋ ሄዶ፣ ቢራውን ጨበጠ። የሆነውን እንጃ! ሁኔታው ያስፈራል፣ እንባው በጉንጩ ላይ፣ አቋርጦ ይፈሳል አልቅሶ ሲበቃው፣ ውጪ እየሰለለ፤ ያየውን በውስጡ፣ እያሰላሰለ፣ ገድለው ሲጥሏቸው፣ በዓይኖቼ አየሁ አለ። ወደ ተናጋሪው፣ አፍጠን እያየን፤ እንደልማዳችን፣ ዝም ተባባልን። ሰውዬው ቀጠለ፣ ገድለው ሲጥሏቸው፣ በዓይኖቼ አየሁ አለ! ዘለው ያልጠገቡ፣ እህል የተራቡ፣ አገር የተቀሙ፣ ፍትሕ የተጠሙ፣ አንድ ፍሬ ናቸው! ገና እንዳገኟቸው፣ ከበው ይዘዋቸው፣ መሣሪያ አስጠግተው፣ ወደ ግንባራቸው፣ ጭንቅላታቸውን ... ፈረካከሷቸው። እያለ ሲናገር፣ ሰውዬው ሲቆጣ፣ ሲያለቅስ ሲያማርር፣ እኔም ልክ እንደሱው፣ በዓይኖቹ ገብቼ፣ አንገቴን አቅፌ፣ በሁለት እጆቼ፣ ጉልበቴ እየራደ፣ ነፍሴ እየበነነች፣ አውጣኝ! ከዚህ ቦታ፣ አድነኝ እያለች፣ ስትለማመጠኝ! የደም ፍንጣቂ፣ አካሌን ሲያለብሰኝ እሱ ቦታ ቆሜ፣ እሱን ሆኜ አየሁኝ። ሰውዬው ቀጠለ፣ ቴሌቭዥን አይቶ፣ እኚህ ናቸው አለ። ቢራውን ጨለጠ፣ ዓይኑን አፈጠጠ፣ ውሸታሞች ናቸው! ሽብርተኛ አይደሉም፣ ጨርሶ! በጃቸው፣ መሣሪያም አልያዙም፣ አይቻለሁ በዓይኔ፣ ነጻ ልጆች ናቸው፣ ምንም ሳያጠፉ፣ ነው የገደሏቸው! ኡ! ኡ! አለ ሰውዬው፣ እንደሰማ መርዶ፣ በዜናው እወጃ፣ ክፉኛ ተናዶ ነገሩ እየቆጨኝ፣ እያንገበገበኝ፣ ጀብረር እንዲያደርገኝ፣ ፍራት እንዲርቀኝ፣ አልኮሌን ደገምኩኝ። ሰውዬው ተናግሮ አልወጣልህ ቢለው፣ ኡ! ኡ! ብሎ ጮኾ፣ ማልቀስም አማረው! እሪ! አለ ሰውዬው፣ ንዴቱ ጨመረ፣ ጩኸቱን ለቀቀው፣ ቤቱ ተሸበረ። ተንጋግቶ ደረሰ፣ ፌደራልም መጣ፣ ይጎትቱት ጀመር፣ እውጪ እንዲወጣ፣ ይሄኔ ተነሳሁ፣ አትነኩትም! አልኩኝ፣ ሰውዬውን ላስጥል፣ ከመሃል ገባሁኝ። ምን አ’ረገ! አልኳቸው፣ ጥፋቱን ንገሩኝ? ብዬ ጠየኳቸው! ሽብርተኛ ሲሞት፣ ተንሰቅስቆ አልቅሷል፣ ሕዝብ መሃል ሆኖ፣ ሰላም አደፍርሷል፣ ብለው ሲናገሩ፣ እንደ እብድ አ’ረገኝ፣ ጭራሽ አትወስዱትም! አትነኩትም አልኩኝ። ያለው ሁሉ እንደኔ፣ በአንድ ላይ አደመ፣ መሃላቸው ገብቶ፣ አሰፍስፎ ቆመ። ከዛ ቤቱ ሁሉ፣ መተረማመሱ፣ ትንሽ ትዝ ይለኛል፣ ጥይት መተኮሱ ካለሁበት ቦታ፣ ለሊት ብንን ስል፣ ማንም በሌለበት፣ በጨለማ ክፍል፣ ዘለው ያልጠገቡ፣ እህል የተራቡ፣ አገር የተቀሙ፣ ፍትሕ የተጠሙ፣ አንድ ፍሬ ናቸው! ገና እንዳገኟቸው፣ ከበው ይዘዋቸው፣ ጭምቅላታቸውን ... ፈረካክውሷቸው። እያለ ይጮሃል፣ የዛ ሰውዬ ድምጽ፣ አሁንም ይስማል። ወለላዬ ከስዊድን

”አንተስ ...?” (ወለላዬ)

ከተከዜ ወዲህ አህያ አለቀሰ |

ዓይኔን በዓይኔ ያየሁበት፣ በስተርጅና ያገኘሁት፣ የትናንቱ ማሙዬ፣ ያሳደኩት አዝዬ የንግሊዞችን ወረራ ሰምቶ፣ በቴዎድሮስ ሞት ተቆጥቶ፣ ለምን? ለምን ሞተ? ብሎ ሲያለቅስ፣ የዓይኑን ዕንባ ላደርቅ የልቡን መሰበር ላድስ፣ ጀግኖቻችንን ቆጥሬ ታሪካችንን ባወድስ፣ ዕንባውን ዋጥ አድርጎ በአትኩሮት ዓይኔን እያየኝ፣ ”አንተስ ...?” አንተስ! ምን ሰርተሃል? በማለት ጠየቀኝ። ዕድሜ ቢደራረብ ተግባር ሳይላበስ፣ እንደዚህ እንደኔ ያስጠይቃል ለካስ!

መስፍን ማሞ ተሰማ

ከተከዜ ወዲህ ፤ አህያ አለቀሰ ባያቶቹ ጀርባ ፤ ባባቶቹ ጉልበት በልጆቹ ስቃይ ፤ ባቆማት ኢትዮጵያ ባቀናት ቀዬ ላይ . . . ደደቢትን አልፎ ተከዜን ሲሻገር የምዕተ ዓመታት ውለታው ተረግጦ “ደሳለኝ” ተንቆ ፤ “ደሳለኝ” ተካደ። በገዛ ሀገሩ በገዛ መንደሩ ለባዕድ ተሸጠ። በገዛ መሬቱ ባያት ቅም አያቱ

ለምን ይደክማሉ?

በባዕድ ጉሮኖ በባዕድ ታግቶ . . .

ሁሉን በደጃቸው ሁሉንም በእጃቸው ትርፍርፍ አድርጎ ጊዜ ለግሶአቸው ዛሬም ሳላስበው ድንገት ቤቴን ወረው ንገረን ይሉኛል ሁሉን ነግሬአቸው፡፡ የሆንኩትን ሁላ ላየሰማ ጀሮአቸው ንገረን የሉኛል አሁንም ቆይተው ነህ ያሉኝን ሁላ እንድደግምላቸው፡፡ ግን፡ ለምን ይህን ያህል ብዙ አደከማቸው አይደለሁም ወይም ነኝ ብላቸው አንድ ሆኖ ሳለ የሁሉም መልሳቸው አንድ ሆኖ ሳለ የሁሉም አጣቸው፡፡ ሁነኛዉ ጥላዬ

በኢህአዴግ ቡራኬ ፤ በቻይናዎች ካራ ለወያኔ ንዋይ ፤ አንገቱን ቢቀላ ለዶላር ቢሰዋ . . . ከ ተ ከ ዜ ወ ዲ ህ ዋ ! አለ አህያ !! ሚያዚያ 2009 ዓ/ም (አፕሪል 2017) ሲድኒ አውስትራሊያ (“ደሳለኝ” ህወሃት ባለውለታዬ ለሚለው የሽፍትነት ዘመኑ መጓጓዣውና ታማኝ አገልጋዩ “አህያ” ያወጣለት ስም ነበር።)

ጀመሪው ፡ ከዴንሳ ገደል ፡2003

DANIEL TILAHUN KEBEDE BARRISTER AN SOLICITOR LL.B LL.M

ዳንኤል ጥላሁን ከበደ ጠበቃና በማናቸውም ሕግ ጉዳይ አማካሪ። DTK LAW OFFICE

For your all Civil Litigation Law, Immigration and Criminal Law matters, consult Daniel Kebede. በሲቪል ለቲጌሽን፣ በኢሚግሬሽን እንዲሁም በወንጀል ሕግ ላይ እክል ካጋጠመዎ በከተማችን አዲስ የሕግ ባለሙያ ዳንኤል ከበደን ያናግሩ። 2 Bloor Street West, Suite 1902, Unit 29 Toronto, Ontario

Tel: 416-642-4940 / Cell: 647-709-2536 / Fax: 416-642-4943

Email: daniel@dtklawoffice.com Website: www.dtklawoffice.com


TZTA PAGE 8: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

CLASSEFIED DIRECTORY TZTA INC.

TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 416-898-1353

Gerrard E & Main Street

Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com Website: www.tzta.ca Mobile website: www.tzta.ca

ACCESSORIES & ALTERATIONS SERVICES የልብስ ስፌትና ፋሽን

COMMUNITY CLASSE-

የኢትዮ-ልብስ ስፌት

Ethio-Sewing

2009 Danforth Ave. Toronto ON (Near Woodbine Subway) (የኢትዮጵያ ማህበር ጽ/ቤት አጠገብ) የዘመኑ ፋሽን የተከተሉ የሃበሻ ባህልና ድንቅ ልብሶች እናዘጋጃለን፡ የሚዜ ልብሶቸ እንሰፋለን፣ የተዘጋጁ የሃበሻ ልብሶች እንሸጣለን፣ በአዲስ የሚሰፉ ልብሶች እናስተካክላለን። Tel.: 416-816-1126 Email: ela1523@yahoo.ca

Vedio Services

የቪዲዮ አገልግሎት

HEATING PLUS Heating & Air Conditoning Service and Instalation

61 Markbroke Lane Etobicoke

*Furnaces *Gas Firplace *Hot Water Tanks *Gas BBQs *Pool Heaters *AC Units *Clean Air System *Humidifications *Stove Lines *Refrigerator Lines *Gas Piping *Duct Cleaning. Call Yoseph Gebremariam

Tel:-647-404-6755 DRIVER INSTRUCTORS የመኪና መንዳት አስተማሪዎች

Driving Instructor Early Booking for G1 & G2 Road Test

Cell: 416-554-1939 Tel: 416-537-4063

Barrister, Solicitor & Notary Public

ደንበኛ የምንቀበለው በቀጠሮ ነው።

አቶ ዳንኤል ደጋጎ ጠበቃና የሕግ አማካሪ P.O. BOX 65113 RPO Chester Toronto, ON M4K 3Z2

Tel: 416-245-9019 By Appointment Fax: 416-248-1072 Email: hordof2004@yahoo.ca

ፒያሳ የኢትዮጵያ ቅመማ ቅመምና PIASSA የባህል ምግብ ቤት 260 Dundas St. E. Toronto

Authentic Spices & Foods We specialized in Ethiopianvegeterian Dishes ገንዘብ ወደ አገር ቤት እንልክስለን። ሽሮና በርበሬ የተለያዩ ቅመማ ቅመም፣ የእንጀራ ዱቄት፣ቴፕ፣ ካሴትና ሲዲ፣ መፅሄትና ጋዜጣ እንሸጣለን።

Tel:

416-929-9116

መኪና የመንዳት ትምህርት

8የመኪና እንሹራንስ እንዲቀንስ ሠርቲፍኬት እንስጣለ! ፈተና በአጭር ግዜ ውስጥ እናስቀጥራለን! አስተምረን መንጃ ፈቃድ እናስጣለን! ከማስተማር ሌላ ጥሩ መክናዎች እናጋዛለን! Yohannes Lamorie Experienced in-Car & in-Class Driving Instructor Tel:-

416-854-4409

1722 Eglinton Ave. W. Toronto ON ፀጉር በስታይል እንሠራለን፣ ደድሊይ ፕሮዳክታችንን እናስተዋውቃለን፣ Our Services include:- Waves, Perms, Coloring, Relaxer, Style Cut, Wigs, Waxing, Facial, Make-Up, Professional Services, Professional and so much more... For detail information call Roman at

Mohamed Adem

DANIEL H. DAGAGO

DUDLEY’S Beauty Centre

www.heatingplus.ca

መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።

Lawyer / ጠበቃ

ROMAN’S ”N CARE

TZTA INC.

TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4

416-898-1353

Tel:Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com

Website: www.tzta.ca

ፍሬታ እንጀራ Freta Ingera Services 831 Bloor Street West, Toronto

ጥራት ያለው እንጀራ እናቀርባለን። ለተለያዩ ዝግጅቶች እንጀራ ስትፈልጉ ስልክ ደውሉልን። ምር\ቻዎ የፍሬታ እንጀራ ይሁን። በትእዛዝ እንጀራ እናቀርባለን። በተጨማሪ ሽሮ፣ በርበሬ፣ ቅመማ ቅመም፣ የግሮሰሪ እቃዎች አሉን ኑና ጎብኙን።

Tel:-647-342-5355 fretakibrom@yahoo.com

416-781-8870

TZTA INC.

TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com Website: www.tzta.ca Mobile website: www.tzta.ca

እናት ገበያ Enat Market ቅመማ ቅመም፣ ሽሮ፣ በርበሬ፣ ቡና እንጀራ፣ ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲ፣ ዲቪዲ እንዲሁም ልዩ ልዩ የግሮሰሪ ሸቀጥችን እንሸጣለን።ገ ንዘብ ወደ አገር ቤት እንልካለን!

Tel 647-340-4072 1347 Danforth Avenue Toronto ONM4J 1R8

TZTA INC.

TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4

416-898-1353

YORDA INCOME TAX SERVICES Tax Professionals TAX E-FILE

የግለሰብ፣ የቢዝነስ፣ ለኪራይ ገቢ በአስቸክዋይና በአስተማማኝ የታክስ ተመላሽ እንሰራለን። ዮርዳ ብላችሁ ደውሉልኝ ውይም በአድራሻዬ ብቅ ይበሉ። በስራችን ትተማመናላችሁ፣ በስራችን ትርካላችሁ። ስልካችን፡

1217 St. Clair Ave W. Suite #109BLL Toronto, ON M6E 1B5 Email: yordakinfe@yahoo.ca

HORIZONS TRAVEL INC. ለማንኛውም የጉዞ አገልግሎት ፍላጎትዎ አሊ ሁሴንን ያነጋግሩ። Ali Salih, Manager

Tel: 647-347-0444 Fax: 647-347-1623 505 Danforth Avenue, Suite #202 E-mail: horizonstravel@rogers.com

TZTA INC.

TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com Website: www.tzta.ca

DM AUTO SERVICES We repair Imported & Domestic Cars

መኪና እንሸጣለን! መኪና እንጠግናለን! ለመኪናዎ ጤንነት Daniel

416-890-3887

Tel:Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com

1526 Keele Street, Toronto ON Intesection keele & Rogers D.menghis@yahoo.com

Website: www.tzta.ca

WARE GROCERY

440 DUNDAS STREET EAST, TRONTO

ቅመማ ቅመም፣ ሽሮና በርበሬ፣ ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲና ዲቪዲ፣ እንጀራ፣ የተለያዩ ለእንጀራ የሚሆኑ ዱቄቶች፣ ቆሎና ዳቦ እንዲሁም ልዩ ልዩ የግሮሰሪ እቃዎችን እንሸጣለን።ስልክ ደውሉልን፣ ኑና ጎብኙን!! Tel:647-352-8537 Cell: 416-732-4619

647-700-7407

ደስታ ሥጋ ቤት

አመርቂ ምርጥ ምርጥ የስጋ ብልቶች ንጹሕ ቅመም፣ በባለሙያ የተዘጋጀ በርበሬ፣ እቃዎች እንሸጣለን። ገንዘብ እንልካለን። ለተለያዩ ግብዣዎች ምግብ እናቀርባለን። ደስታ ምግብ ቤት በየቀኑ በአመት በዓል ጭምር ክፍት ነው። Tel:-

416-850-4854

843 Danforth Avenue


TZTA PAGE 9 April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

ሥርዓት ለመለወጥ የሚደረግ የፖለቲካ ትግል፤ ወይንስ የተበታተነ ተቃውሞ?

የያዝነውን እናጢን! ምን እያደረግን ነው? የትግሬዎቹ ገዢ ቡድን በሚያደርገው የዕለት ተዕለት አውዳሚ ተግባሩ በመቆጣት፤ ለተቃውሞ መነሳትና፤ ይህን አካል በተግባሩ ወንጅሎ፤ በደሎቹን መዘርዘሩ አንድ ነገር ነው። ይህ ተቃውሞ ነው። በመቃወምና ይህ መደረግ የለበትም ብሎ በመጮህ፤ የተወሰነ ግብን ማስገኘት ይቻላል። ተግባሩ ግን ይቀጥላል። ቢበዛ ቢበዛ፤ በተግባሩ ሂደት ላይ ትንሽ ማስተካከያ ማስከተል ይቻላል። ከዚያ በተረፈ ግን፤ ይህ በመፈጸም ያለ በደል፤ በድጋሚ እንዳይከሰት የሚያቆመው ነገር የለም። ይሄን በማድረግ የሚረካ ሊኖር ይችላል። እንደገና፤ ይህ ተቃውሞ ነው። በታቃራኒው ደግሞ፤ የተፈጸሙትና በመፈጸም ላይ ያሉት በደሎች፤“መደረግ የለባቸውም!” ብሎ መነሳት ብቻ ሳይሆን፤ “የዚህ ሁሉ ምንጩ፤ አንድ አካል ነው። ይህ አካል መንግሥታዊ ሥልጣኑን ባንድ መንገድ ወይንም በሌላ፤ በጁ ጨብጧል። ይህ አካል ይህን በደል መፈጸሙ፤ ስነ ፍጥረቱ ነው። ከዚያ የተለየ ሌላ ሊያደርግ አይችልም። እናም ይህ አካል መወገድ አለበት!” ማለትና፤ ይህን አካል የሕዝቡ በሆነ አካል ለመተካት መነሳት፤ ሌላ ነው። ይህ ሥርዓትን ለመለወጥ የሚደረግ፤ የፖለቲካ ትግል ነው። በኒህ ሁለቱ መካከል ያለውን መሠረታዊ ልዩነት ሁላችን እናውቃለን። እስኪ ከዚህ አንጻር የያዝነውን ሂደት፤ ምን እያደረግን እንደሆነ እንመለክት። የእስልምና ተከታዮች ተቃውሞ፣ የአኝዋክን መጨፍጨፍ ተቃውሞ፣ በጉራፈርዳ የአማራዎችን መፈናቀል ተቃውሞ፣ ለሱዳን ደንበር ተቆርሶ መሠጠቱን ተቃውሞ፣ የሀገሪቱን ወደብ አልባ መሆን ተቃውሞ፣ የወልቃይትን አላግባብ ወደ ትግራይ መጠቅለል ተቃውሞ፣ የኦሮሞዎችን በገፍ ወደ እስር ቤት መነዳት ተቃውሞ፣ የኦጋዴኖችን ሆን ብሎ ማስራብ ተቃውሞ፣ የሠራተኞች፣ የመምሀራን፣ የተማሪዎች፣ የሴቶችና የጋዜጠኞች ማኅበራትን መፍረስና የመሪዎቹን መታሰርና መሰደድ ተቃውሞ፣ የወጣቶችን በገፍ መጨፍጨፍ ተቃውሞ፣ መምህራን ያለአግባበ ከሥራቸው ስለተባረሩ ተቃውሞ፣ የሕዝብ ድምጽ በመሰረቁ ተቃውሞ፣ ሌሎችን በማራቆት የትግሬዎችን በተለይ ተጠቃሚነት ተቃውሞ፣ የአማራዎችን በፖለቲካ ፍልስፍናና በመንግስታዊ አስተዳደር፤ አልፎ ተርፎም በዘር አጥፊ ሂደት መጠቃት ተቃውሞ፣ የአማራዎች በገደል መወርወር፣ በየቦታው መገደልና መታሰር፣ እንደ እንሰሳት ሥጋቸው ታርዶ መበላት ተቃውሞ፣ መንግሥታዊ አካላት ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ጸድተው፤ በትግሬዎች ብቻ በመሞላት፤ ትግሬዎችና የትግራይ ክልል፤ ከተመጣጣኝ ተገቢ ድርሻቸው በላይ፤ የሀገሪቱን ንብረትና የመበልጸግ ዕድል ማግኘት ተቃውሞ፤ . . . መዘርዘሩ የሚያቆም አይደለም። ይህን ማንም ኢትዮጵያዊ ሁሉ ያውቀዋል። ታዲያ ይሄ ሁሉ ተቃውሞ ምን ሊያስከትል ይችላል? ይሄን እያደረግን መሆናችንን ማንም የሚክደው አይደለም። ተቃውሞ ነው የያዝነው ብል፤ ተሳስተሃል የሚለኝ ካለ፤ልማር ዝግጁ ነኝ። “ታዲያ ይሄ አይሰራም ካልክ፤ አንተ ሥርዓት ለመለወጥ የሚደረግ የፖለቲካ ትግል ስትል፤ ምን ማለትህ ነው?” የሚል ጠያቂ አይጠፋም። ተገቢ ነው። ትክክለኛ ጥያቄም ነው። መልስ መሥጠትም ግዴታዬ ነው። ከላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ የፈጸመው አንድ የትግሬዎች ገዥ ቡድን ነው። ይህ የትግሬዎች ገዥ ቡድን፤ ከላይ የተዘረዘሩትን በደሎች ሲፈጽም፤ እያንዳንዳቸውን በተናጠልና የማይገናኙ አድርጎ አይደለም። ስለዚህ፤ መገንዘብ የሚያስፈልገው፤ እኒህ

ድርጊቶች የአንድ አጥፊ ቡድን፤ መሠረታዊ እምነቶችና፤ የተለያየ ግብ ያላቸው፤ ነገር ግን የተሳሰሩና ወደ አንድ አቅጣጫ የሚያመሩ የፖለቲካ እርምጃዎች ናቸው። አንደኛውን ከሌላኛው የሚያስተሳስረው ገመዱ፤ ሌሎችን በማውደም፣ ታሪክን በመጠምዘዝ፣ አንድ አዲስ ሕልውና ለማምጣት የተሴረ መሆኑና፤ ይህን ሁሉ ደግሞ የትግሬዎቹ ገዥ ክፍል የፈጸማቸው መሆናቸውነው። አንድ ኅብረተሰብ፤ በሂደት ይቀየራል፤ያድጋል። ማደጉም ተገቢ ነው። የሰው ልጅ የሥልጣኔ ግስጋሴ ግድ የሚለው፤ የነበረውን እየፈተሸ፣ በሂደቱ አዲስ ግኝቶችን እያካተተ፤ ለውጦችን እያስከተለ፤ ያለፈው ትውልድ ለወደፊቱ ትውልድ ማስረከቡን ነው። ባለበት የቆመ ኅብረተሰብ፤ የሕልውና ጊዜው ውስን ነው። ይህ ገዢ ቡድን፤ አሁንም ራሱን፤ የትግሬዎች ነፃ አውጪ ግንባር ብሎ ይጠራል። ነገር ግን፤ ራሳቸው ትግሬዎች ገዥ በሆኑበት አገር፤ ትግሬዎቹን ከማንና ከምን ነው ነፃ የሚያወጣቸው? አንድ በሉ። ሕግ ማለት የትግሬዎቹ ገዥዎች የሚፈልጉት ማለት በሆነበት አገር፤ ሕግና ሥርዓት ፍለጋ መውጣት የዋኅነት ነው። ሁለት በሉ። ማንነትሽንም እኔ ነኝ የምነግርሽ፤ የሚል ገዥ ቡድን ባለበት አገር፤ አገር አለኝ ብሎ ማለት አይቻልም። ሶስት በሉ። የምትኖርበትን ቦታ የምሠጥህና የምነጥቅህ እኔ ነኝ ያለን ገዥ፤ ትግሬው ላልሆነ ሁሉ፤ የኔ ገዥ ነው ብሎ ማለት አይቻልም። አራት በሉ። ይሄን ሁሉ በመደመር ነው፤ አስፈላጊ የሚሆነው፤ ሥርዓትን የሚለውጥ የፖለቲካ ትግል ነው፤ የምለው። የትግሬዎቹ ገዥ ቡድን በሥልጣን ላይ በቆየበት ሃያ አምስት ዓመታት፤ በጣም መሰረታዊ የሆኑና አስቸጋሪ ለውጦችን በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሕይወት ላይ ጭኗል። ጊዜ በወሰዱ ቁጥር፤ እኒህ ለውጦች፤ ሥር እያበጁ ተተክለው፤ አዲሱን ትውልድ በክለው፤በሕዝቡ ስነ ልቦና ውስጥ እየተጋገሩ፤ የወደፊቱን መንገድ ውስብስብ እያደረጉት እንደሆነ ግልጽ ነው። እኒህን መቅረፉ የጊዜ ጉዳይ ነው። ላሁን ግን፤ እኒህን ሀቅ ብሎ ወስዶ፤ በኒህ ዙርያ፤ የፖለቲካ ትግሉን ማድረጉ፤ የኛ ኃላፊነት ነው። እንግዲህ ዛሬ ለተያዘው የትግላችን መነሻ የሚሆነው፤ የትናንት ወይንም የነገ የፖለቲካ ሀቅ አይደለም። አሁን ያለንበት የዛሬው የፖለቲካ ሀቅ ነው ገዥያችን። ትግሉ የዛሬ፤ የዛሬውን ትግል ገዥ ደግሞ፤ የዛሬው የፖለቲካ ሀቅ ነው። እስኪ የዛሬውን የፖለቲካ ሀቅ እንመለከት። የትግሬዎቹ ገዥ ቡድን ከጠዋቱ ሲነሳ፤ “ትግሬዎች የራሳችን መንግሥት መመሥረት አለብን!” ብሎ ነው። ይህን በተግባር ለማዋል ደግሞ፤ “አማራውን መቃብር ውስጥ ማስገባት አለብኝ!” ብሎ በመርኀ-ግብሩ አስፍሮ ነው። እንግዲህ ይህ የትግሬዎች ቡድን የተነሳው፤ በአማራው መቃብር ላይ፤ የትግሬዎችን ሪፑብሊክ ለመመሥረት ነው። አንዱ ጠፍቶ ሌላው መኖር አለበት! የሚል የፖለቲካ መርኅ አንግቶ ነው። በተግባርም ያደረገው ይሄንኑ ነው። ለአማራዎች፤ ይሄን የትግሬዎች ቡድን፤ “ተው! እሱን አታድርግብን!” ብሎ ልመና ወይንም ለዚህ አካል አቤቱታ ማቅረብ ወይንም ለክስ መነሳት፤ ጹም የማይታሰብ ነው። ስለዚህ፤ አማራዎች ራሳቸውን ከጥፋት ለማደን፤ ተደራጅተው መከላከል አለባቸው። ይሄን ማንም ሊነግራቸው፤ ወይንም አድርጉ! አታድርጉ! ብሎ ሊያዛቸው አይችልም። ይሄን ካላደረጉ፤ ራሳቸው ይጠፋሉ። የወደፊት ትውልድም አይኖራቸውም። ታሪክ ይጠይቃቸዋል! ይህ የትግሬዎቹ ገዥ ቡድን እስካለ ድረስ፤ አማራው ሕልውናው አደጋ ላይ ነው። ከሌሎች ኢትዮጵያዊ ወንድሞቹ የተለየ የሕልውናውኃላፊነት አለበት። ይሄን ጠቅጥቆ ሊሄድ አይችልም። ስለዚህ

አማራው በአማራነቱ ብቻ ተደራጅቶ፤ ራሱን ከመጥፋት ማዳን አለበት። ይህን በማድረግ ላይ ነው። ሀገሩን አልካደም። ሰንደቅ ዓላማውን አልካደም። ነገር ግን፤ በአማራነቱ እንዲደራጅና እንዲታገል፤ ያለንበት የፖለቲካ ሀቅ ግድ ብሎታል። ስለዚህ አማራው በአሁን ሰዓት፤ ያላማራጭ፤ በአማራነቱ መደራጀት አለበት። ሌሎችስ? የሚል ጥያቄ ሊነሳ ይችላል። ተገቢም ነው። ሌሎችም በአማራው ደረጃ አይሁን እንጂ፤ ለትግሬዎች መጠቀሚያ ሲባል፤ በተጠቂነት ላይ ያሉ ናቸው። ስለዚህ፤ እነሱም መነሳት ግዴታቸው ነው። አነሳሳቸው እንደ አማራው አይሆንም። ከአማራ ጋር ግን፤ ጎን በጎን መነሳት ይችላሉ፤ አለባቸውም። አማራው አጋራቸው ነው። እነሱም የአማራው አጋር ናቸው። አማራው እንዳልጠፋ ብሎ ሲነሳ፤ ሌሎች አማራው እንዳይጠፋ ብለው ማበሩ፤ ለነገው አንድነታቸው ይረዳቸዋል። በተቃራኒው ደግሞ፤ ከገዥው ትግሬዎች ቡድን ጋር አብረው፤ አማራውን በማጥፋት የተባበሩ አሉ። ይህ የፖለቲካ እርምጃ ነው። ተጠያቂነት አለበት። ወንጀለኛው የትግሬዎችን የበላይነት አቀንቃኙ የትግሬዎች ገዥ ቡድን፤ በርግጥ በነሱም ላይ የሚያደርገው በደል ትክክል ስላልሆነ፤ የዚህን መርዘኛ ገዥ ቡድን ማጥፋት፤ የራሳቸውም ተልዕኮ ነው።እናም መታገላቸው ለነሱም ግዴታቸው ነው። በጎንደር ከተማ የአማራ ወጣቶች፤ እጆቻቸውን አስተሳስረው፤ “የኦሮሞ ደም የኛ ደም ነው! የእስልምና ተከታዮች መሪዎች የኛ ናቸው!” እያሉ የጮኹ ጊዜ፤ ሌሎችን የትግል አጋር አድርገው መነሳታቸውን አብሳሪ ነበር። የአንድነቱን ሰንደቅ ከማንም በላይ ከፍ አድረገው መያዛቸው ነው። በዚህ የአማራውች ትግል ምንነቱንና አቅጣጫውን መመልከት ይቻላል። እዚህ ላይ፤ ባንድ በኩል፤ የትግሬዎችን ገዥ ቡድን የማውደም ተልዕኮ አለ። በሌላ በኩል ደግሞ ተከትሎ የሚመጣውን ሥርዓት መለየትና ማወቅ አለ። የሚከተለውን ሥርዓት አስመልክቶ፣ አማራው፤ “በደረሰብኝ የዘር ማጥፋት ሂደት፤ ተጠያቂ አለና፤ ይታሰብልኝ። ለወደፊቱም ይሄን የመሰለ እንዳይደገምብኝ፤ ማስተማመኛ እፈልጋለሁ!” ይላል። አኙዋኩ ደግሞ ተቀርRቢ ጉዳይ ይዟል። ኦሮሞውም ሆነ ኦጋዴኑ ከዚህ አይርቅም። አዎ! መገንዘብ ያለብን፤ አሁን ያለው ሀቅ ይህ መሆኑንነው። ይሄን አደባብሰን፤ “የአንድነት ትግል ብቻ ነው ማካሄድ ያለብንና፤ በአንድነት ወደፊት እንሂድ!” ብንል፤ በመካከላችን መጠምዘዣዎችን ማበጀትና ርስ በርሳችን ሳንተማመን መጓዝ ስለሚሆን፤ የትግሬዎቹን ገዥ ቡድን ዕድሜ ከማርዘም በስተቀር፤ የምናደርገው ሌላ ፋይዳ የለም። በዚህ በፖለቲካው ትግል፤ ሁለቱ መሠረታዊ የሆኑት ጉዳዮች በፊት ለፊት ቀርበው፤ በታጋዩ ክፍል መካከል፤ ስምምነት መገኘት አለበት። ለየብቻ የምናደርገው ግልቢያ፤ ተቃውሞ ከማቅረብ የተለየ አይደለም። በርግጥ ለየብቻ ትግሉ ለየብቻ መጥፋት እንደሆነ ማንም አይስተውም። እናም፤ ትግሉን በአንድነት ለማድረግ፤ የአንድነት መሠረቱንና ሂደቱን ከወዲሁ መነጋገርና፤ አንድ ቦታ ላይ መድረሱ፤ ቅድሚያ ቦታ ይይዛል። አንድነት ስል፤ በሥልጣን ላይ ያለውን የትግሬዎች ገዥ ቡድን ለማስወገድና፤ ከድሉ በኋላ በሚመሠረተው መንግሥት፤ አብሮነት እንዲከተል፤ ትግሉን አሁን በአንድነት ማካሄድ የሚል ግንዛቤ ይዤ ነው። የአንድነቱን ትግል ለማድረግስ፤ መነጋገር

ያለባቸው እነማን ናቸው? ይህ ደግሞ ራሱን የቻለ ጉዳይ ነው። በኔ እምነት፤ መጀመሪያ አማራው በአንድ ላይ ሆኖ፤ አንድ አማራውን የሚወክልና የአማራው ትግል ተጠሪ አካል ማበጀት አለበት። ይህ አጠያያቂ አይደለም። እየተደረገም ነው። በርግጥ በምመኘው ፍጥነት እየሄደ አይደለም። አማራው የያዘውን ትግል ምንነት፣ የትግሉን ዕሴቶች፣ የትግሉን ግብ፣ የትግሉን የጉዞ መስመር፣ ከሌሎች ጋር ሊኖረው የሚፈልገውን የትብብርና የአብሮነት መሰላል፤ በግልጽ ማስቀመጥ አለበት። በዚህ ቅንብሩ፤ ሌሎችን ወደ ትግል መጋበዝ ይጠበቅበታል። ሌሎች ደግሞ፤ ቀድመው የተደራጁ እንዳሉ ግልጽ ነው። ያልተደራጅ ወይንም በተለያየ የተቃውሞ ግቢ ያሉት ደግሞ፤ ወደ ፖለቲካ ትግል ስብስብ ተዋቅረው፤ በዚህ ትግል በባለቤትነት መሰለፍ መቻል አለባቸው። በትግሉ አብረው በመሰለፍ፤ የነገ ሕልውናቸውን አስተማማኝ ማድረግ ይችላሉ። አሁንም ይህ በገዥነት ያለው የትግሬዎቹ ቡድን ቢወድም፤ “እኛ ጠበቃ ሆነን ትግሬዎችን እናድናለን!” በማለት፤ መሰሪ የሆኑ የዚሁ አጥፊ የትግሬዎቹ ገዥ ቡድን መስራቾች በሆኑትበግደይ ዘርዓፅዮንና በአረጋዊ በርሄ የሚመራ፤ ትግሬዎችን ብቻ ያካተተ የትግሬዎች ጠበቃ ድርጅት አቋቁመው፤ በታጋዩ ሕዝብ መካከል፤ አለሁ እያሉ ያወናብዳሉ።ተመልከቱ፤ “አሁንም የትግራይ ሕዝብ ተበድሏልና፤ ከናንተ ብዙ እንፈልጋለን!” ነው የሚሉን። እኒህን መንጥረን እናውጣቸው፤ ወይንም በኋላ የሠሩትን ሠርተው፤ በጎን አጥንታችን ውስጥ የሰላ ሰይፋቸውን ሰክተው ወደ ጓዶቻቸው ሲሄዱ፤ ምርር ብለን፤ ከዱን ብለን እናልቅስ። እንግዲህ የአንድነት ውይይቱ፤ አማራው ባንድ ገጽ፤ የኦሮሞ ወጣቶች ደግሞ በአንድ ገጽ፤ ሌሎች የተደራጁ የተጨቆኑ ወገኖች በአንድ ገጽ እያሉ፤ ወደ አንድ ስብስብ በመምጣት፤ ማድረግ ይቻላል። ይህ ብቻ አይደለም መንገዱ። የተለያየ መንገድ ሊኖር ይቻላል። እኔ የማቀርበው መፍትሔ ብዬ ያየሁትን ነው። አማራው አንድ ደረጃ ላይ ደርሷል። አኙዋኩም ሆነ ኦጋዴኑ፣ ሲዳማውም ሆነ አፋሩ፣ የተደራጀውን የአማራ ክፍል ቢቀርብና ቢያነጋግር፤ አጋር ማራቱ ነው። በአሁኑ ሰዓት፤ የኢትዮጵያ ድርጅት ብሎ ማንም ቢዘላብድ፤ ግአንዘብ ከመሰብሰብና ታጋልኩ እያለ ከመፎከር ሌላ፤ አንዲት ቅንጣት እርምጃ ወደፊት አይሄድም። ወሳኙ፤ የአማራ ወጣቶችና፤ አሁን በቦታው ያሉ ሌሎች ታጋይ ወጣቶች ናቸው። እኒህን የሉም ብሎ ወይንም በኔ ሥር ሆናችሁ ታጋሉ ብሎ የሚነሳ፤ በጀርባው የያዘውን ማወቁ ይጠቅማል። አ ንዱዓለም ተፈራ – የእስከመቼ አዘጋጅ (eske.meche@yahoo.com) አርብ፣ መጋቢት ፳፱ ቀን ፳፻፱ ዓመተ ምህረት “ጎልጉል፡ የድረገጽ ጋዜጣ የሕዝብ” እንደመሆኑ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ ሥር የድርጅቶችና የማንኛውም ግለሰብ ነጻ ሃሳብ የሚስተናገድ ሲሆን ከአንባቢያን የሚላኩልን ጽሁፎች በጋዜጣው የአርትዖት (ኤዲቶሪያል) መመሪያ መሠረት ያለ መድልዖ በዚህ ዓምድ ሥር ይታተማሉ፡፡ ይህ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ በ“የኔ ሃሳብ (Opinion)” ዓምድ የታተመ ጽሁፍ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® አቋም ሳይሆን የጸሃፊው ነው፡፡

የኢህአዴግ እና የህውሓት አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ – ናትናኤል አስመላሽ

ድረስ ግን ተጠያቂ የሆነ አንድም የኢህ አዴግ ስራ አስፈጻሚ ማውጣት አልቻለም። ኢህአዴግ የምንለው ኢህ አዴግ የተባለ በነጻነት የሚንቀሳቀስ ፓርቲ ስላለ ሳይሆን አይናቸውን በጨው አጥበው አገሪቱ የምትመራው በኢህአዴግ ነው ለሚሉን ለማስረዳት ያክል ነው። የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ የችግሩ አንካር አንካር ነገሮችን ከመነጋገር አልፎ መፍትሄ ሊሆን የሚችል እርምጃ ሳይወስድ ስብሰባው ዘግተዋል። አጀንዳው ጸረ ዴሞክራሲ ነበርን የሚል ሆኖ ከነብርን ከኛ ተጠያቂ ማን ነው የሚል ነበር።

ሳተናው ኢህአዴግ በደረሰበት ፖለቲካዊ ኪሳራ ባለፉት ስድስት ወራቶች መፍትሄ ፍለጋ ላይ ታች ሲል አይተናል። የኢህ አዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ባለፈው ሳምንት ባደረገው ዝግ ስብሰባ ለሁለት ተከፍሎ አጠቃላይ የችግሩ መነሻ እና መፍትሄ ቢገመግምም እስካሁን

ከስብሰባው ቦሃላ ዋናው ፈላጭ ቆራጩ ህውሓት የአገሪቱን እጣ ፈንታ ለመወሰን ዛሬ መቀሌ ላይ ስብስበባው ጀምረዋል፣ ይህንን ስብሰባ ኢህአዴግ ተብየው ተለጣፊ ፓርቲ የሚያውቀው አይመስለኝም ፣ ባጠቃላይ በሚኒስትርነት የተቀመቱ የሌሎች ፓርቲ ሚኒስትሮችን ጨምሮ ጠቅላይ ሚኒስትሩም አያቁም። የህውሓት ሚስጥራዊ ስብሰባ አላማው አንድ እና አንድ ነው፣ ስልጣን ማን ይቆጣጠርው ነው፣ ባሁኑ ስአት ገጽ 10 ይመልከቱ


TZTA PAGE 10 April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

አዲሱ የኢትዮጵያ ፖሊሲ እቅድ በኤርትራ ላይ እና ዋና አላማው ...ፋሲሎ ዘ-ከንቲባ ጠምሩ

በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስተር ደሳለኝ ሃይለማሪያም በፓርላማ ላይ ኤርትራን እስከመቸ ነው የምንታገሳት ተብለው ለተጠየቁት ጥያቄ በቅርቡ ኢትዮጲያ በኤርትራ ላይ የፖሊሲለውጥ እንደምታደርግ መጠቆማቸውን አዋዜ ራዲዮ ሪፖርተር ጋዜጣን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። “ላለፉት 15 አመታት በኤርትራ ላይ የተከተልነው የተመጣጣኝ ፖሊሲ እንዳልሰራና አሁን ግን አዲስ ፖሊሲ በቅርቡ ይፋ አድርገን ወደ ተግባር እንገባለን” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስተር ሓይለማሪያም ደሳለኝ ለምክር ቤት ተወካዮች በመልስና ጥያቄ አስተጋብተዋል። በሻእቢያና በወያኔ ድርጂቶች ዲሞክራሲያዊ ባልሆነ አመራር እና በወታደራዊ ሃይል ወደ ስልጣን የመጡት ሻእቢያና ወያኔ የኢትዮጲያን ሕዝብና የኤርትራን ሕዝብ ከመለያየታቸው ባሻገር በአመራሮች አለመግባባት ምክኒያት ሁለቱንም ህዝቦች ወደ ትርጉም የለሽ ጦርነት በመክተት ከሁለቱም ወገን ከ120 000 ሕዝብ ማለቁ የአጭር ጊዜ ታሪካዊ ስህተት ነው። እነዚህ የጠላት መሳሪያ ሆነው ኢትዮጲያን በሚያዳክሙ የአረብ ጠላቶች ተፈጥረውና አድገው ወደ ስልጣን የመጡ አመራሮች ዲሞክራሲያዊ ስርአት መስርተው በአንድነት ለመኖር የሚችሉበትን ወርቃማ እድል እርስ በርሳቸው ከመናናቃቸውና ካለመተማመናቸው የተንሳ ከሰላም ይልቅ ጦርነትን ከአንድነት ይልቅ ደግሞ መለያየትን የመረጡ መሪዎች ናቸው። እነዚህ የህዝባቸውን ተጠቃሚነት ሳይሆን በዘርና በስልጣን ላይ ያተኮሩት መሪዎች ወያኔዎች ለራሳቸው የረጅም ጊዜ እቅድ ኤርትራን በፍጥነት በማስገንጠል የኢትዮጲያን ሃብት ያለተቀናቃኝ በመዝረፍ ታላቅዋን ትግራይን በኢኮኖሚ አሳድገው ለመገንጠል አልመው ሲንቀሳቀሱ ሻእቢያዎች ደግሞ የፈጣሪያቸውን የግብፁ የጀማል አብደል ናስርን እቅድ ለመፈፀም ከኢትዮጲያ መገንጠልን መርጠው ተገነጠሉ። ምንም እንኳን ወያኔና ሻእቢያ አፈጣጠራቸው ትግራይና ኤርትራ የሚባሉ ሁለት ትግርኛ አገሮችን ለመገንጠልና ለመመስረት የተደራጁ ሃይሎች ቢሆኑም ከድል በኋላ በነበረው ሃይል ሚዛን በመሳሪያ ሲያስብ የነበረው ሻእቢያና በረጅም እርቀት ሻእቢያን ካስገነጠለ በኋላ በኢትዮጲያ ሃብት ትግራይን በኢኮኖሚ፤ በወታደራዊ ሃይል እና በቆዳ ስፋት ታላቅዋን ትግራይን ካሳደገ በኋላ ለመገንጠል በረጅሙ ያነጣጠረው ወያኔ በተንኮል ሻእቢያን አሸንፎታል። ይህን ተንኮል ዘግይተው የተረዱት ሻእቢያዎች በአገራቸው ላይ የሚያስከትለውን የኢኮኖሚ ኪሳራ ለመቀልበስ በደንበር ሰበብ የመጀመሪያው ጦርነት እንደ ተቀጣጠለ አለም ምስክር ነው። እነዚህ የጥፋት ሃይሎች በዘረኛነት የተሳከሩ ለዲሞክራሲ ሰላምና ለሕዝብ ጥቅም ያልቆሙ መሪዎች ስለነበሩ በእልኸንነት፤ ሼርና ተንኮል ምክኒያት ወደ ትርጉም የሌሽ ጦርነት በመግባት አንዱ አንዱን ለማጥፋት ሁሌም በተጠንቀቅ ላይ ይገኛሉ። ከዚህ የተነሳ የምዕራብ ትግራይ የፖለቲካ ባለስልጣናት የሁለቱም ወገን (የኢትዮጲያና የኤርትራ) ተወላጅ የሆኑት እንደ እነ ስብሃት ነጋ፤ ጀኔራል ሳሞራ፤ እነ መለስ ዜናዊ፤ እነ በረከት ስምኦን፤እና ሌሎችም የሕውሐት ባለስልጣና ከበርሃ የትግል ጊዜ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ስም የሚያወጡት ፖሊሲ ዋና አላማ የወደፊቷን የታቅዋን ትግራይን ጥቅም ማእከል ያደረገ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ከኢትዮ-ኤርራ ጦርነት በኋላ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ያተኮረው ትግራይ እስከምትለማ ድረስ (የማትድን ወይንም የማትሞት) ኤርትራን መፍጠር ነበር። በተቻለ መጠን ኤርትራ በኢኮኖሚና በወታደራዊ ሃይል ከወያኔ የተሻለች ሃገር እንዳትሆን አድርጎ በማቆየት ለወደፊቷ ትግራይ ቢቻል በአጋርነት ካልሆነ ግን በወታደራዊ ሃይል ወያኔን የማትፈታተን ደካማ ኤርትራን መፍጠር ነበር። ያለፈው ( ያለጦርነት ያለሰላም) ፖሊሲ ውስጠ ዋና አላማ በወያኔ የበላይነት የምትፈጠር (የትግራይ ትግሪኝት) አገር ለመመስረት በማቀድ የተቀረፀ ፖሊሲ ነበር። እነዚህ የምእራብ ትግራይ የፖለቲካ ባለስልጣናት ቡድን ከትጥቅ ትግል ጀምረው ለኢትዮጲያዊነት በማድላት በኤርትራ ላይ ጠንካራ አቋም ያላቸውን የትግራይ ልጆች እነ ስብሃት ነጋ አስጨርሰዋል። በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ወያኔ ከሁለት የተከፈለው በነስብሃት ነጋ አፍቃረ-ኤርትራ እና በነ ጀነራል ፃድቃን በኤርትራ ላይ ባላቸው ፖሊሲ እና አመለካከት የኢትዮጲያን ጥቅም በማስቀደማቸው ምክኒያት ነበር ከስልጣናቸው የተባረሩትና ወያኔ ከሁለት የተከፈለው። በወያኔ-ኢትዮጲያ ፖለቲካ ውስጥ ከበርሃ ጀምሮ የኤርትራ ጉዳይ ሲነሳ ሁሌም አሸናፊው የነስብሃት ነጋ ቡድን ነው። ነገር ግን የእነ ስብሃትን ፖሊሲ በኢትዮጲያ ላይ ስለሚኖረው የወደፊት አደጋ አስቀድመው ያስጠነቀቁት እና ከስልጣናቸው የተባረሩት የነ ጀነራል ፃድቃን ቡድን ማስጠንቀቂያ አሁን ራሳቸውን እነስብሃት ነጋን እና የወያኔን መሪዎች ህልውና ጥያቄ ውስጥ ያስገባ ፖሊሲ መሆኑ ታምኖበታል። አሁን የወያኔ ማእከላዊ አገዛዝ እና የወደፊት ታላቋ ትግራይ አደጋ ያለው እነ ስብሃት ነጋ የትም አይደርስም ሲሉት የነበረው ሻእቢያ ቀድመን ካላጠፋነው እነርሱ (ሻእቢያ) እኛን (ወያኔን) የሚያጠፋ ሃይል ሻእቢያ መሆኑን አረጋግጠዋል። ለኢትዮጲያ የአዲሱ ፖሊሲ ለውጥ መነሻው ይኽ ፖለቲካዊ ክስተት ነው። የወያኔ አገዛዝ በውስጥና በውጭ ከባድ ተግዳሮት ገጥሞታል። በሃገር ውስጥ ወያኔ ከዚህ በኋላ ወርቅም እንኳን ቢያነጥፍ በአማራውና በኦሮሞው ተቀባይነትን አያገኙም። በውጭ ደግሞ የኤርትራ ጂኦ-ፖለቲካዊ አጋር ግብጽና ሌሎች አረብ ሐገራት ኤርትራን በወታደራዊና በኢኮኖሚ የልብ ልብ እየሰጧት ነው። የወያኔ መሪዎች ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ ገብተዋል። በሰሜን ከኤርትራ ጋር በምሽግ ለጦርነት ተፋጠዋል። በደቡብ ትግራይ የወያኔ ተስፋፊዎች የአማራውን መሬት በጉልበት ወደ ትግራይ በማካለል የአማራን መሬት እያረሱ በሰላም

እንደማይኖሩ በደንብ ገብቷቸዋል። በመሃል ሃገር እነሱ በፈጠሩት የዘረኝነት ፖለቲካ በተያያዘ የጥላቻ ሃውልት እየሰሩ ከአማራ ጋር ሲያጋጩት የነበረው የኦሮሞ ሕዝብ አሁን ነቅተውባቸዋል። የወያኔ አገዛዝ አንገሽግሿቸዋል። በዚህ አጣብቂኝ ውስብስብ የውስጥና የውጭ ውጥረት ተራ በተራ የወያኔ መሪዎች መውጫቸውን ለመፈልግ በመሯሯጥ እና አዲስ ፖሊሲ በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ። በወያኔ አመራር የፖሊሲ ቀራጮች መመዘኛ በአሁኑ ሰአት ለወደፊቷ ታላቋ ትግራይ እጅ በጣም አስጊ ጠላት ነው ብላ የምትፈርጀው እስከ አፍንጫው የጦር መሳሪያ የታጠቀውን የሻእቢያን ጦር ነው። ምንም እንኳን ይህ መንገድ እነ ስብሃት ነጋን ደስ ባያሰኝም አሁን ግን ኤርትራን ለመታደግ ምንም ምርጫ አይኖራቸውም። ቀጣዩ ስጋታቸው የአማራን የብሄር ድርጅት ንቅናቄሲሆን ይህን ንቅናቄ ለማዳከም በከፍተኛ ወጭ ተሰማርተዋል። በሶስተኛ ደረጃ የኦሮሞን ህዝብ በሙስናና በስልጣን በመደለል በስልጣን ላይ ለመቆየት አጥብቀው በመፍጨርጨር ላይ ናቸው። ስለዚህ የጠቅላይ ሚኒስተር ደሳለኝ በኤርትራ ላይ የሚወጣው አዲሱ የፖሊሲ ለውጥ (የጦርነት እቅድ) ለመላው ኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ታስቦ ሳይሆን የወደፊቷን ታላቅዋን ትግራይ ሲመሰርቱ እንቅፋት የሚሆንባቸውን ጠላት በአንደኛ ደረጃ ለማስወገድ የታሰበ ፖሊሲ ነው። የወያኔ መሪዎች በኢትዮጲያ ሰራዊት የሳእቢያን ወታደራዊ ሃይል ካዳከሙ በኋላ በወያኔ ተዛዝ የሚንቀሳቀስ የኤርትራ መንግስትን በመመስረት ለትግራይ ትግርኝት ፈር ቀዳጅ መንግስት ለማስቀመጥ የታሰበ የጦርነት ፖሊሲ እንደሚሆን ይገመታል። የወያኔ መንግስት አዲሱ ፖሊሲ በሃገር ውስጥ የተፈጠረበትን ፖለቲካዊ ቀውስ በውስጣዊ ስሌት የወደፊቷን ታላቅዋን ትግራይን ተጠቃሚ የሚያደርግ አቅጣጫ ቀያሪ ጦርነት በመክፈት በኢትዮጲያ ህዝብ ደም ለመነገድ ያሰቡ ይመስላል። ነገር ግን ይህ መሰሪና ጦረኛ ፖሊሲ ራሱን የቻለ ሌላ ተጎታች ተግዳሮት አለበት። በመጀመርያ ኤርትራ በተሰጣት ጊዜ መሰረት ላለፉት 15 አመትት በወታደራዊ መሳሪያ ራሷን አጎልብታለች፤ በግብፅና በኢትዮጲያ ያለው የአባይ ግድብ የውሃ አጠቃቀም ምክኒያት ግብጽ ኢትዮጲያን ለማዳከም ማንኛውንም አይነት እርዳታ ለኤርትራ ታበረክታለች። አሁን ደግሞ ግብፅና ኤርትራ በቀይ ባህር ላይ የጋራ ኮማንድ ፖስት ስምምነት አድርገዋል ስለዚህ በተዛዋሪ ሳይሆን በቀጥታ ከኤርትራ ጎን ግብጽ ልትሰለፍ ትችላለች። ከዚህ በተጨማሪ አሁን በአማራ መሬት ስጦታ የኢትዮጵያ አጋር የሆነችው ሱዳን በቀጥታም ይሁን በተዛዋሪ የግብጽና የአረቦች አገልጋይ ከመሆን አያመልጡም። ሶማሊ ላንድ በቀጥታም ይሁን በተዛዋሪ በግብጽ ክንድ ውስጥ መውደቋ አይቀርም። የእርስ በርስ ጦርነት መፈንጫ የሆነው ደቡብ ሱዳን የግብጽ የጦር አውሮፕላን ማእከል ሆኗል። እነዚህ ሁሉ የኢትዮጵያ ፖሊሲ ተግዳሮቶች ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ የወያኔ መሪዎች ከኢትዮጲያ ህልውና ይልቅ በራሳቸው የፖለቲካ ስልጣን ላይ ያተኮሩ ከመሆናቸው የተነሳ ይህን ሁሉ ውጫዊ ውጥረት ለማብረድ እና በጋራ ጠላትን ለመመከት የውስጥ ልዩነትን በማስወገድ እና አገር አቀፍ ፖለቲካዊ እርቅ በማድረግ እና ሰላም በመፍጠር ለሃገር የሚቆረቆሩ መሪዎች አይደሉም። እነዚህ በቁም ከሊቢያ፤ ከሶሪያና ከኢራቅ መማር ያልቻሉ አሁንም የኢትዮጲያን ሕዝብ በጠበንጃ እያስፈራሩ ለመግዛት ራሳቸውን ያዘጋጁ መሪዎች ናቸው። የኢትዮጲያ የክልል ፖለቲካና የፌደራል እስከ መገንጠል ፖሊሲ፤ የክልል ተስፋፊነት እና የደንበር ጦርነቶች የኢትዮጲያ ህዝብ እርስ በራሱ እየተጋደል ይገኛል። ይህ በእንዲህ እንዳለ የወያኔ መሪዎችና ፖሊሲያቸው ሌላው የኢትዮጲያ ሕዝብ እንዳያምናቸው ሆነዋል። አሁንም አብዛኛው ኢትዮጲያዊ በአሁኑ የወያኔ አመራሮች የትግራይ ክልል ከኢትዮጲያ ጋር በአንድነት ለመቀጠሏና ላለመቀጠሏ ምንም ዋስትና የላቸውም። ለታላቋ የወያኔ ትግራይ የወደፊት እቅድ አሁን ነብሱን አሳልፎ የሚሰጥ የትኛው የኢትዮጲያ ሰራዊት ነው? የሰራዊቱ አካል የሆኑት የኢትዮጲያ ህዝቦች ፌስ ቡክ እንዳታይ፤ እሳት ቲቪ እንዳታይ፤ ራዲዮ እንዳትሰማ፤ በህብረት እንዳትሰበሰቡ በሚል ማርሻል ህግ የሚያስተዳድርን የወያኔ መንግስት እና ሲመቸው ህገ መንግስት ጠቅሶ ለመገንጠል የተዘጋጀን የማይታመን የወያኔን ድርጅት አምኖ ፊት ለፊት እየተዋጋ የሚሞት ሕዝብ ማን ነው? ማንናውንም ያገባኛል የሚሉትን የፖለቲካ ድርጅቶች አስወግዶ ራሱ ጠፍጥፎ የፈጠራቸውን ድርጂቶች እየሰበሰበ አይናጭሁን ጨፍኑ እና ሌላ 25 አመት ላሞኛችሁ ለሚል የወያኔ ፓርቲ የሚያወጣው የጦርነት ፖሊሲ ለወያኔ ጥቅም የኢትዮጲያን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ካልሆነ በስተቀር ለኢትዮጲያ ብሄራዊ ጥቅም የታሰበ ፖሊሲ እንዳልሆነ ማንኛው ኢትዮጲያዊ ሊገነዘበው ይገባል። በርግጥ ወያኔ በኢትዮጲያ ማእከላዊ መንግስት የበላይነትን ካጣና ጠቅልለው በህግ መንግስቱ አንቀጽ 39:4 መሰረት ቢገነጠሉ ብቻ ለብቻ ብድራቱን የሚበቀላቸው የሻእቢያ ወታደራዊ ሃይል ነው። ይህ ያስፈራቸው የነስብሃት ነጋ ቡድን አሁን የሚያወጡት አዲስ ፖሊሲ በቂ መሳሪያ ካልያዘው ከአማራና ኦሮሞ ይልቅ እስካፍንጫው የታጠቀውን ሻእቢያን መጀመሪያ ማስወገድ ቁጥር አንድ እቅዳቸው ሊሆን እንደሚችል ከወዲሁ የተገለጠ ነው። ይህ የጦርነት እቅድ ወደ ተግባራዊነት ከተገባ ሁለት የተለያዩ ውጤቶችን ሊያስከትል ይችላል። የመጀመሪያው ወያኔ በኤርትራ ላይ ጦርነት ከጀመረ ጦርነቱን በፍጥነት መጨረስ ስትራቴጅካዊ ግዴታው ነው። ጦርነቱም ምንልባት ድንገተኛና ፈጣን ሊሆን ይችላል። የጦርነቱ መጓተት የወያኔን መንግስት በውስጥ ትልቅ ፈተና ስለሚያመጣበት እንደምንም ተሟሙተው በወያኔ አሸናፊነት መወጣት ይኖርባቸዋል። የኤርትራ መሸነፍ ለጊዜውም ቢሆን ለወያኔ መንግስት ታላቅ ድልን ይሰጠዋል። ኤርትራን

ካሸነፉና አሻንጉሊት መንግስት ካቋቋሙ በፍጥነት የትግራይ ትግርኝትን ፖለቲካዊ፤ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ መዋቅር በአጭር ጊዜ ውስጥ ይመሰርታሉ። ትግራይ ትግርኝትን ከመሰረቱ በኋላ ለወያኔ መሪዎች የመሃል አገር ፖለቲካ ምን አያስፈራቸውም ቢችሉ በሃይል በበላይነት ይቀጥላሉ ባይችሉ ደግሞ ሃይላቸውን የሚያዞሩት የኢርትራንና የትግራይን ህዝብ አፍኖ በመያዝ እና ህገመንግስቱን በመጥቀስ ያለምንም ስጋት መገንጠል ይችላሉ። ምንም የጦር መሳሪያ የሌለው አማራና ኦሮሞ አሁን በትግራይ ትግርኝት ላይ የሚያመጣው ምንም አይነት ተፅእኖ አይኖርም። በዚህ ላይ አማራውን ራሱ ወያኔ ይከበዋል። ለኦሮሞው ደግ እስካፍንጫው የታጠቀ የሶማሊያ ክልል ልዩ ሃይል ይበቃዋል። በዚህ ላይ በዜሮ የሚወጡት የአማራው ብ አዴንና የኦሮሞው ኦህደድ ናቸው። እነዚህ የትሮጃን ፈረሶች ከሃባቸው ጥቅም ይልቅ በቁጥር እጂግ አናሳ በሆኑ የህውሃት መሪዎች ስውር እቅድ አስፈጻሚዎች መሆናቸውን ያልተገነዘቡ ወይንም አውቀው የህዝባቸውን ጥቅም አሳልፈው የሰጡ መሪዎች ናቸው። ሁለተኛው ክስተት ሊሆን የሚችለው የኤርትራ መንግስት በወያኔ ከመደፍጠጥ የሚያድናቸው ሃይል አለ ወይንስ የለም የሚለው ጥያቄ በኤርትራ በኩል መልስ ሲኖረው ነው። ኤርትራ ለአዲሱ የኢትዮጵያ የፖሊሲ ለውጥ የሚኖራቸው ቅድመ ዝግጂት የሚመለስ ክስተት ነው። የሻእቢያ መንግስት የሚቀጥለው የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት እጅግ ፈጣንና ፋታ የማይሰጥ ጦርነት እንደሆነ አስቀድመው መገንዘብ አለባቸው። ወያኔ በምንም በልኩ የተራዘመ ጦርነት እንደማያዋጣው ጠንቅቆ ያውቃል። በኤርትራ ለረጂም ቀናቶች የወያኔን ሃይል በመመከት እንኳን ከተከላከለች የወያኔ መሪዎች ታላቅ ኪሳራ ውስጥ ይገባሉ። የክልል ደንበር ጦርነቶችም ይቀጥላሉ ስለዚህ በመሃሉ ከውጭና ከውስጥ ኪሳራ የሚገጥመው የወያኔ ጦር ሊሆን እንድሚችል ምንም ጥርጥር የለውም። ምናልባት ግብጾች ለኤርትራ ሕዝብ ካላቸው ፍቅር ተነስተው ሳይሆን የወያኔን የውስጥ ችግር ተንተርሰው ኤርትራን ለማዳን በቀጥታ ጦርነት ሊሳተፉ ይችላሉ። ለግብፆች ጂኦ ፖለቲካ ጠቀሜታ የተፈጠሩት ሻእቢያዎች በወያኔ/ኢትዮጲያ ወታደራዊ ሃይል ሲጠፉ ግብጾች ቆመው የሚል ግምት የለንም። የግብፆች ከኤርትራ ጋር በቀጥታ ጦርነት መሰለፍ ምናልባት በስግብግብነት የተገነባችው መቀሌና ሌሎች ከተሞች በአረቦች ዘመናዊ የጦር አውሮፕላን ኢላማ ውስጥ ሊገቡ ይችላሉ። እነዚህ በዘር ፖለቲካ የጦዙት የወያኔ መሪዎች ኢትዮጲያን የጎዱ መስሏቸው እነሱ ራሳቸው በቆፈሩት የዘረኛነት ጉድጓድ ቀስ በቀስ የሚሰጥሙበት ሁኔታዎችን የወያኔ መሪዎች ራሳቸው ፈጥረዋል። ከሁሉ የሚገርመኝ ግን እስካሁን የትግራይ ልሂቃን ይህን ያፈጠጠ የውስጥና የውጭ ፖለቲካዊ ውስብስብነት እያዩና እየሰሙ አንዳቸውም መሪዎቻቸውን አለመቃወማቸው ከፊት ለፊታቸው ያተጋረጠውን ወያኔ ፈጠር ችግር አለመግንዘባቸውን ወይንም ተባባሪነታቸውን ያስረዳል። በሌላ መልኩ ምናልባት የምዕራብ ትግራይ የወያኔ መሪዎች የነስብሃት ነጋ ቡድን እንደገና የተለሳለሰ አዲስ ፖሊሲ ለመቅረፅ ያስቡ ይሆናል። ምንም እንኳን ከዚህ በፊት በበላይነት የኢትዮጲያን ብሄራዊ ጥቅም በመጉዳት ለኤርትራ የሚያደላ ፖሊሲ እየቀረጹ እስካሁን ድረስ የተጓዙ ቢሆኑም አሁንም አይናቸውን በጨው ታጥበው እንደገና በንግድና በደንበር መካለል አሳበው አሁንም ኢትዮጲያን የሚጎዳ ፖሊሲ ሊከተሉ ይችሉ ይሆናል። ነገር ግን እንዲህ አይነቱን ለኤርትራ የሚያደላ ፖሊሲ መከተል አሁን በአማራውና በኦሮሞው ላይ ከፍተኛ ተቃውሞን ስለሚያስከትል እንደ ባለፈው ዘመን በተጽእኖ የሚፈጥሩት ፖሊሲ ደግሞ በሃገር ውስጥ ተጨማሪ ተቃውሞን ሊያስነሳባቸው ይችላል። ስለዚህ አሁን ለወያኔ ሕውና እና ለወደፊቷ ሪፐብሊክ ትግራይ ሲባል ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም የቆመ በሚመስል ፖሊሲ በኢትዮጲያ ሰራዊት ሻእቢያን ሰራዊት መደምሰስ ነው። በማጠቃለያም የጠቅላይ ሚኒስትሩ የፖሊሲ ለውጥ የኢትዮጲያን ብሔራዊ ጥቅም ማእከል ያደረገ ሳይሆን የወደፊቷን ታላቅዋን ትግራይ ተግዳሮቶች በቅድሚያ ለመመንጠር የታሰበ እንጂ የኢትዮጲያን ሕዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ አይደለም። ስለዚህ በአዲሱ የኤርትራ ጉዳይ ፖሊሲ ቅድመ ዝግጂት የሻእቢያን መንግስት በወታደራዊ ሃይል በመደምሰስ የወያኔን አሻንጉሊት መንግስት በመመስረት ላይ የታቀደ ሊሆን ይችላል። የወያኔ ድል አድራጊነት በጊዚያዊነት በኢትዮጵያ ፖለቲካ በበላይነት እንዲቀጥሉ የሚረዳቸው ሲሆን በረጂም ጊዜ ደግሞ የትግራይ ትግሪኝትን ፖለቲካዊ መዋቅር በፍጥነት ለመፍጠር እና ለመደራጀት ከመጥቀሙም ባሻገር ወያኔዎች በመሃል አገር የሚፈጠረዋልገዛም ባይነት ለወደፊትይ የማያሳስባቸውና የትግራይ ትግርኝትን እቅድ ለመተግበር ያሚያስችል መሰሪ ፖሊሲ ቀርጸው ወደ ጦርነት ለመግባት የታቀደ ፖሊሲ ሊሆን ይችላል። የወያኔ መሪዎች ከስተት ላይ ሌላ ስሕተት እየሰሩ ከመሄድ እና ለኢትዮጵያ መፈራረስ ለእርስ በርስ ጦርነት ምክኒያት ከመሆን ይልቅ ከዚህ ቀደም እንደነበሩ የኢትዮጲያ መሪዎች እንዳደረጉት ከስልጣን ይልቅ ኢትዮጲያዊነትን በማስቀደም ሀገራዊ እርቅን በማድረግ ሁሉም ብሄር ተከባብሮ የሚኖርባት ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጲያን ለመፍጠር የሚያስችል ፖሊሲ ብትቀርጹ ለአሁኑና ለሚመጣው ትውልድ ታሪካዊ ስራ ሰርታችሁ ማለፍ ትችሉ ነበር። ከዚህ ቀደም እንኳን ጥይት ጅራፍ አይጮኽም በላችሁ ነገር ግን ብዙ የኢትዮጲያንና የኤርትራን ህዝብ አስጨረሳችሁ አሁን ደግሞ ለአንድ ብሄር ብቻ እና ትግራይ ትግርንትን ብቻ አስባችሁ የጦርነት ፖሊሲ ብትቀርፁ ለዘልዝለም የማያባራ የጦርነት የቤት ስራን ለልጆቻችሁ እያወረሳችሁ መሆኑን ከውዲሁ እናሳስባችኋለን።

ከገጽ 9 የዞረ

የአገሪቱ ስልጣን፣ሃብት፣የ ፍትህ አሰራሩ እና ንብረት በሁለት የህውሓት ቡዱኖች ላይ የተከፋፈለ ነው። ቡዱኑ በግልጽ መውጣት የጀመረው ከአምባገነኑ ህልፈተ ሂወት ቦሃላ ነው። የህውሓት አንደኛ ቡዱን. ይህ ቡዱን; በስብሃት ነጋ የሚመራ ሆኖ በድምሩ አዲስ አበባ ባሉ የህውሓት ከፍተኛ ባለስልጣናትን ያካተተ ነው። የዚህ ቡዱን አባላት ስዩም መስፍን፣ አርከበ ዕቁባይ፣ አባይ ጻሃየ፣ ሞንጆሪኖ(የስብሃት ነጋ የ አጎት ልጅ)፣ ሃለቃ ጸጋይ፣ብርሃነ ገብረክርስቶስ ናቸው። የህውሓት ሁለተኛ ቡዱን. ይህ ቡዱን; በትግራይ ክልል ርእሰ መስተዳድር የሆኑት አቶ አባይ ወልዱ የሚመራ ሆኖ ኣብዛኞቹ ትግራይ ባሉ የህውሓት ከፍተኛ ባለስልጣናትን ያካተተ ነው። የዚህ ቡዱን አባላት ሳሞራ ዮኑስ፣አዜብ መስፍን፣ ቴድሮስ ሓጎስ እና ኣንዳንድ የትግራይ ክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው። የህውሓት ኣንደኛ እና ሁለተኛ ቡዱን መቀሌ ውስጥ የሚያደርገው ስብሰባ አላማው አንድ ነው፣ ይህንንም ቀደም ሲል በኢህ አዴግያደረጉት ክርክር እልባት እንዲኖረው እና አንዱን አንዱን አሸንፎ ለመውጣት ስልጣንን ለመቆናጠጥ ነው። ቀደም ሲል በኢህ አዴግ የስራ አስፈጻሚ በተደረገው ስብሰባ ዋናው አጀንዳ የነበረው ጸረ ዴሞክራሲ ነበርን አልነበርንም የሚል ነው። ኢህ አዴግን የሚቆጣጠር ህውሓት ጸረ ዴሞክራሲ ከነበርን ጸረ ዴሞክራሲ የነበራቹ እናንተ ከፍተኛ አመራሮች እንጂ እኛ አልነበርንም ከስልጣንም መውረድ አለባቹ ሲሉ በአባይ ወልዱ የሚመራው የህውሓት ሁለተኛ ቡዱን ብስብሓት ነጋ የሚመራውን የህውሓት አንደኛ ቡድንን እጅጉ ተችተዋል፣ የኢህ ዴግ አጋር ድርጅቶችን ጨምሮ ብአዴን እና ኦሆዴድ ድራማው ከመታዘብ ውጭ ምንም አማራጭ አልነበራቸውም። ስልጣንን ፍለጋ ለሁለት የተከፈለው ህውሓት የአገሪቱን እጣ ፈንታ ለመወሰን ወይ ህውሓትን በግልጽ ለሁለት ሰንጥቀው ህዝቡን አሳውቀው ስልጣኑን ይዘው የሚያስሩን አስረው ይቀጥላሉ አልያም ተፈራርተው የህዝቡ ቁጣ እስኪጥላቸው ድረስ ይቀጥላሉ። በሃብት ደረጃ የአዲስ አበባው ህውሓት በፋይናንስ የደለበ ሲሆን፣ የትግራዩ ህውሓትም በነሱ አጠራር ድሃ ባይሆንም ለፖለቲካ ፍጆታ የሚውል ገንዘብ አላቸው። የገንዘቡ ምንጭ በተወሰነ መልኩ አዜብ ከምትመራው ኢፈርት ሲሆን ሌላው ምንጩ ደግሞ የትግራይ ክልል በጀት ነው። የአባይ ወልዱ ቡዱን ትግራይ ውስጥ ያሉትን የበታች ካድሬዎች ታዛዥ እስከሆኑ ድረስ የሚጠይቃቸው የለም፣ ለምሳሌ ባለፈው አመት ያልቃል ተብሎ አዲስ በጀት የተመደበለት የመቀሌ እስታድዮም ተጨማሪ ባጀቱ ማለትም መቶ ሚልዮን የት እንደገባ አልታወቀም፣ አሁን ሊገጥማቸው ለሚችለው የፋይናንስ ችግር ለመፍታትም ተጨማሪ ሰባት መቶ ሚልዮን ብር አጽድቀዋል፣ ይህ በጀት የጸደቀው ለመቀሌ ሃወልት ሰማእታት ማሻሻያ ተብሎ ነው፣ ሚስጥሩ ግን ትግራይ ለሚገኘው የአባይ ወልዱ የህውሓት ክንፍ ስራ ማስኬጃ ነው። በመጨረሻ በነዚህ ሁለቱ የህውሓት ቡዱን ውስጥ አቛማቸው ያላሳወቁ ሁለት ሰዎች ይገኛሉ። አንደኛው የህውሓት የስለላ ከፍተኛ ሃላፊ ጌታቸው አሰፋ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ደብረጽዮን ነው። ሁለቱም ሰዎች በመለስ የተገፉ ስለሆኑ የመለስ ራኢ የሚባል አይሰራም በሚል አቛም ቢጸኑም ከስብሃት ወይንስ ከአባይ የሚለውን ገና አልወሰኑም። አቶ ጌታቸው አሰፋ ትግራይን በቅርብ ለመቆጣጠር ወንድማቸውን መቀሌ ውስጥ ከፍተኛ ባለስልጣን ማድረጋቸው የሚታወስ ነው። አቶ ዳኒኤል አሰፋ የአቶ ጌታቸው አሰፋ ውንድም የመቀሌ ከንቲባ ናቸው። ህውሓት በዘጠና ሶዎስት በግልጽ ለሁለት ሲሰነጠቅ ማሃል ሰፋሪ የነበሩ አቶ አባይ ጻሃየ እና ሃሰን ሽፋ መጨረሻ ላይ ከአሸናፊው ቡዱን ጋር መቀላቀላቸው እውን ነበር፣ አሁንስ ጌታቸው እና ደብረጽዮን ካሸነፈ ጋር ይቀላቀሉ ይሆን ወይንስ ህውሓት ባለበት ለሁለት ተሰንጥቆ ይጓዝ ይሆን። በነገራችን ላይ የሚሚ ስብሃቱ ባል የነስብሃት ቡዱን ነው፣ ሆኖም በሚድያ የነስብሃትን ሁሉ ሲያሰራጭ የሚውለው በስብሃት ነጋ ተልእኮ ስለተሰጠው ነው። ትግራይ የማታውቃት ሚሚ ስብሃቱም ትግራይን ወክላ በስፖርት ፌደረሽን ተወዳድራለች።የሚሚ ባለቤት ኢህአዴግ ለሁለት ካልተሰነጠቀ አገሪቱ ትፈርሳለች ይላል፣ ይህ ማለት ስብሃት ነጋ እንደሚለው አሁምን ህውሕት ለሁለት ተሰንጥቆ እነ አባይን አባሮ ስልጣን ላይ መቀጠል አለብንም ማለት ነው። ለሁለት የሚሰነጠቀው ግን ህውሓት እንጂ ኢህአዴግ አይደለም፣ ኢህአዴግ ተፈጥሮም አያቅም ተሰንጥቆም አያቅም።


TZTA PAGE 11 April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄ ተስፋና ሥጋት!

ላለፉት ሁለት ዐሥርት ዓመታት በዘረኛው የትግሬ ነፃ አውጪ የአገዛዝ መዳፍ ሥር የታፈነውን ሕዝባችንን ወደ ነፃነትና የዴሞክራሲ ምዕራፍ ለማሸጋገር የጋራ ትግል ለማድረግ ሲሞከር ቆይቷል። ሆኖም በእነዚህ ዘመናት ውስጥ የተፈጠሩት የፖለቲካ ኃይሎች ትብብር፣ ቅንጅት፣ ኅብረት እና ውህደት አንዱም ከዳር ሳይደርስ እንዲሁ ሲሰበሰብና ሲበተን ከርሟል።እንደ አባባልም እንደ መታወሻም “ተባበሩ ወይ ተሰባበሩ” የሚለው የዶ/ር መረራ ጉዲና መፈክር አንዱም ገቢራዊ ሳይሆን አብዛኞቹ የፖለቲካ ተቋማት በአገዛዙ ጫናና በራሳቸው ደካማ አደረጃጀት ህልውናቸው እየጠፋ ለሐገር የሚተርፍና ትውልድ የሚረከበው አንድም አግባቢ የጋራ ማዕከል ሳይመሰረት በኪሳራ የታጀቡ ዓመታትን አሳልፈናል። ትብብር የጉልበት ምንጭ ነው።ትብብር ድልን ማቅረቢያ ዘለቄታዊና ሠላማዊ ሽግግርን ማሳለጫ መሳርያ ነው።ትብብር ከሚከሰረው የሚያተረፈው የሚበዛበት የሕዝብን አብሮነት ማጠናከርያ፣ልዩነትን ማጥበቢያና የቅራኔ ማርገቢያ ጠቃሚ ዓላማ ነው። አበው“ድር ቢያብር አንበሣ ያስር ” እንዲሉ የተበታተነን ትግል አቀናጅቶ ለውጤት በማብቃት የትብብር አስፈላጊነት ላይ ማንም ጥያቄ ባይኖረውም ይህንን ጠቃሚ መሳርያ ተጠቅሞና ኃይልን አጠናክሮ ጠላትን ለመርታት የሚያስፈልገውን ሰጥቶ የመቀበል፣ የመቻቻልና የሰለጠነ ፖለቲካዊ ባህል ባለመኖሩ በተደጋጋሚ በሕዝብ ተነሳሽነት የተገኙ ወሳኝ ድሎች የተባበረ አመራር በመጥፋቱ ለቅልበሳ ሲዳረጉ ቆይተዋል። ባለፈው ሰሞን የተለያዩ ወገኖች በተለያየ ጽንፍ ቆመው በአወዳሽነትና በነቃፊነት በየመገናኛ ዘዴዎቹ ሲናጩ የከረሙበት የአድዋ ድል በዓል ከአሸናፊነት የስነ ልቦና ውርስነቱና ፤ የክብር ልዕልናው ባሻገር ለዓለም ጭቁን ሕዝቦች ተም ሣሌት የሆነ የመተባበር ውጤታማነት ማሳያ መሆኑን“ የራስ ወርቅ አያደምቅ” እንዲሉ እኛ ባለቤቶቹ ልንጠቀምበት ባንችልም በደቡብ አፍሪካ ፀረ- አፓርታይድ ትግል እና በሠሜን አሜሪካ የቆዳ ቀለም {ጭቆናን} ለመሰባበር ያስቻለ ተምሣሌት ለመሆኑ የትግሉ ባለቤቶች የመሰከሩትን ማየት ብቻ በቂ ይሆን ነበር። ይህን የመሰለ ታሪክ አባቶቻችን ዘር፣ ቀለም፣ፆታና የብሔር ማንነት ሳይገድባቸው በሐገር ውስጥ የነበራቸውን ልዩነት አቻችለው በተባበረ ኃይል የአውሮፓ ወራሪን አሳፍረው በመመለስ ያቆዩልንን ሐገርና ዝንተ ዓለም በዓለም ጭቁን ሕዝቦች ታሪክ እንዳበራ የሚኖረውን ታሪክ ልንመራበት ቀርቶ ልንማርበት አለመቻላችን እጅጉን ያሳዝናል። ከዚህ የተነሳ ሊያቀራርበን የሚችለውን ትተን ዘመን የሻረው አሮጌ ታሪክ ላይ ተቸክሎ፤ ማላዘን ተቋማዊና ሕብረተሰባዊ ባህል ወደ መሆን የደረሰ እስኪመስል ድረስ በሺህ ዘመናት ውስጥ ተገንብተው የኖሩ በጎና ተወራራሽ የጋራም የተናጥልም፣ የድል፣ የአብሮነትና የመቻቻል ታሪካችን ላይ ትኩረት ሰጥተን ያንን እንደማዳበር ከመቶ አምስት ዕጅ በማይሞላው

የንትርክ አጀንዳ ላይ ኃይላችንን በማዋላችን ለሕዝባዊ ውድቀትና ለሃገራዊ ኋላ ቀርነት ተዳርገን ቆይተናል። ሕወሃት ባሰማራቸው ቅጥረኞ ፤ ባዶ ዝና ያናወዛቸው ዋልጌዎ ፤ በጽንፈኛ ብሄረተኞች አቀጣጣይነት በሶሻል ሚዲያው በኩል የሚራገበው አሳፋሪ ፤ አደገኛና ሗላቀር የጥላቻ ቅስቀሳ ተጠናክሮ ከቀጠለ ሕብረት መፍጠር አይደለም የሰላም ተስፋም እይኖርም። ከዚህም በላይ በሃገር ውስጥ ከእለት ወደ እለት እየተባባሰ የመጣው ድህነትና የአገዛዝ ጫና ሕዝባችንን ተስፋ ቆርጦ ወደ ለየለት አመጽ ገብቶ ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ከሆነ በሗላ ለሕዝቡም ሆነ ለሃገሪቷ ልንደርስ የምንችልበት እድል በቀላሉ ስለማይኖር ፤ ቀኑ ሳይመሽ ባለን እድል መጠቀሙ ለሁሉም የሚበጅ ይሆናል የልዩነትን መንገድ የሚጠርጉ፣ የጥላቻን እንክርዳድ የሚዘሩ ጨለምተኞች ከየማዐዘኑ ሆነው የሰላሙን አውድ ሲንጡትና የትብብሩን መንገድ እሾሃማ ለማደረግ ሲሞክሩ ከርመዋል። በዚህ ባለንበት በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሰው ልጅ የእውቀትና የስልጣኔ ደረጃ በመጠቀበት ግዜ ላይ ሆነን የጥላቻ ተገዢና ፤ላሮጌ አስተሳሰቦች ምርኮኛ መሆናችን እርግማን ሆኖብናል። ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነውና የሚያሳፍረው ፤ ሃሳብ ማፍልቅ፤ አቅጣጫ ማሳየት ፤ አመራር መስጠትና ፤ ዓርኣያ መሆን የሚገባው ምሁር የሚባልው የማሕበረሰባችን ክፍል ፤ ምሕዋሩን ስቶ የጥላቻና የአሉባልታው መሪ ተዋናይ በመሆን መዝቀጡ፣ ችግራችንን ከባድ ትግሉንም ረጅምና መራራ አድርጎታል ። ዘመኑን ከማይዋጅ ኋላቀር የድንጋይ ዘመን አሮጌ ፖለቲካ ባለመላቀቃችን ዕጃችን ላይ የወደቁትን ዕድሎች እንዳንጠቀም አድርጎናል። በኦሮሚያ ለአመት ያህልና በአማራ ክልል ለወራት በተካሄደው ሚሊዮኖች የተሳተፉበትና፤ የአያሌ ዜጎች የሕይወት ዋጋ የተከፈለበት አስደማሚ የሕዝብ ንቅናቄ መሠረታዊና ስር ነቀል ለውጥ ሳያመጣ ይዳፈናል የሚል ግምት አልነበረም። ነገር ግን ብሶት የወለደው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ አቅጣጫ የሚያሲዘው፣ ለድል እንዲበቃ በታክቲክ፣ በዕቅድና፤ በስትራቴጂ አጣጥሞ የሚመራው ማዕከላዊ የፖለቲካ አመራር ባለመኖሩ በስሜት ተነሳስቶ የተንቀሳቀሰው የሕዝብ ማዕበል መስዋዕትነቱ ፍሬ አልባ ከመሆን መታደግ ሳይቻል ቀርቷል። ይህ በየማዕዘኑ የተንቀሳቀሰው የሕዝብ ንቅናቄ በጽኑ አስቀምጦት ያለፈው ነገር ቢኖር ያለ ፖለቲካና የዘውግ ሃይሎች ሕብረት፤ ያለ ድርጅትና አመራር ሰጪ አካል የሕዝብ ተነሳሽነት ብቻውን የትም አለመድረሱን በተጨባጭ አስተምሮ አልፋል። ከዚህም አንጻር መጪው የትግል ሁኔታ ብዙ አቅምና መስራትን ይጠይቃል። የተበታተነውን ትግል ለማቀናጀት በተካረረ የዘውግና የመስመር ልዩነት ተነጣጥሎ የቆየውን በማቀራረብ በሕዝቦች መካከል የተዘራውን የጥላቻ መርዝ ነቅሎ ጤናማ ግንኙነትን ለመገንባት የሚያስችል የፖለቲካ ኃይሎች የጋራ መድረክ መፍጠር ያስፈልጋል። የህዝብ ዋይታ ፤ በሃገር ላይ የተደቀነው አደጋ የሚያሳስባችው ቅን አሳቢዎች ጥረት

Paul Vander Vennen Law Office

Certified by the Law Society of Upper Canada as Specialist in Citizenship and Immigration Protection: Immigration and Refugee Law: 45 St. Nicolas Street, Toronto, ON M4Y 1W6 Tel:- (416) 963-8405 ext. Fax: (416) 925-8122

235

www.paulvanlaw.ca * paul@paulvanlaw.ca

ድጋፍና ይሁንታ የሚቸረው ጥቂት ወገን ካገኘ ውጤታማ ለመሆን የሚያስችለው እድልም እንዳለ በቅርቡ የተመሰረተው የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄ ከመነሻው የታየው የሕዝብ ምላሽ እንደ አንድ በጎ ተሥፋ ሰጪ ጅምር መታየት የቻለ ነበር። የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄ ከመነሻው ያስተጋባው የአብረን እንታገል ጥሪ በተገቢውና በቀና ሁኔታ ተግባራዊ ከሆነ ከሞላ ጎደል ምድር ላይ ያሉ ኃይሎችን የሚያሰባሰብ ማዕከል ለመፍጠር የሚያስችል መሆኑ እሙን ነው።ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት በፖለቲካ ኃይሎቻችን መካከል የተለያዩ የትብብር እንቅስቃሴዎች በተደጋጋሚ ለመመስረት ሙከራ መደረጉ አይዘነጋም።በእነዚህ ሁሉ ሙከራዎች የሚፈለገው ውጤት ባይገኝም በግንቦት 1997 ዓ/ም ሐገር አቀፍ ምርጫ ወቅት የታየውየሕዝብ ተነሳሽነትና ተሳታፊነት እንዲጎመራ ቅንጅትና ኅብረት ያካሄዱት የምርጫና የፖለቲካ ዕንቅስቃሴ ምንም እንኳን የቅልበሳና የትርምስ ጠባሳውን ጥሎ ቢያልፍም የተበታተኑና የተንጠባጠቡ ቡድኖች ተሰባስበው ከቆሙ ምን መፍጠር እንደሚችሉ ጥሩ ማሳያ መሆኑ አይዘነጋም። ሃገራችን ከምተገኝበት የህልውና ፈተና ለመዳን በእኔ እምነት የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄ ያለው ፋይዳ ካለንበት ማህበራዊ ፤ ኢኮኖሚያዊና ፤ ፖለቲካዊ ቀውስ በላይ ለህልውናዋ አደገኛ የሆነው ጠርዝ የያዘ የጎሣ ፖለቲካ ሊያስከትል የሚችለውን የብተና አደጋ በተወሰነ ደረጃ በማርገብ ረገድ ተስፋ ሰጪ ሚና ይኖረዋል የሚል ነው። ለተራዘመ ዘመን የግንጠላ አጀንዳ እንደዋና የመታገያ መፈክር አንግበው የቆዩት የቀድሞው ኦነግ መሪዎች በንቅናቄው ውስጥ መሪ ተዋናይና በአንዲት ሉዋላዊት ሐገር ውስጥ ችግራችንን መፍታት ይቻላል በሚል ተለዋጭ አጀንዳ መሳተፋቸው በሰለጠነና ወቅቱን ባገናዘበ መንገድ ከተጠቀምንበት ሊያሰራ የሚችል ሐገራዊ ተቋም ይሆናል የሚል ስሜት አሳድሯል። ከአደገኛው የብተና አዙሪት ወጥተን ሕልውናችንን ለማስቀጠል ከእንግዲህ እስከዛሬ ከተጓዝንበት አባጣና ጎርባጣ መንገድ ወጥተን ወደ ተሻለው የጥንካሬ መስክ ላይ ለመድረስ በጋራ ተሠባስበን ኃይላችንን ማጠናከርና አማራጭ የሌለው መፍትሄ መፈለግ ግድ ይለናል። የሠለጠነና ሕዝብን ማዕከል ያደረገ የፖለቲካ አቋም እናራምዳለን የሚሉ ኃይሎች ከእንግዲህ ያለምንም በቂ ሁኔታ ከሌሎች ጋር ላለመተባበርና ላለመስማማት የሚያቀርቡትን አጀንዳ ሕዝባችን መፍቀድ አይኖርበትም። ዘመኑ ከሚዋጅ ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ እና የሕብረት ትግል ሊርቁ የሚችሉበትም ምክንያት ሊኖር አይገባም። ሕዝባችን የህይወት ዋጋ ከፍሎ ዘረኞች የገነቡትን የመለያየትና የጥላቻ ግንብ ንዶ ወገናዊነቱን በማስተጋባት ያሳየው የትግል አንድነት ማስቀጠል የምንችለው ለልዩነቶቻችን እውቅና ተሰጣጥተን በመከባበር በጋራ መቆም ስንችል ነው። ይህ ሕዝባችን ደምህ ደሜ ነው ፤ ብሶትህ ብሶቴ ነው በሚል ያሳይው ስልጡንነት ፤ በተለይ በምዕራቡ ዓለም በስደት ያለንው ሃገር ወዳድ ነን የምንል በጥንቃቄ ልናስተውለውና በስራ ልንተረጉመው የሚገባ ተምሳሌታዊ ተግባር ነው። የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄም በሃገር ቤት ያስተጋባውን አንቂ ሕዝባዊ መፈክር በማንገብ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ሙከራ ማድረጉ ስብስቡ ላይ ተሥፋ እንዲጣል አድርጓል። ይህ ሐገራዊ የኃይሎች ንቅናቄ ባሳተፋቸው ድርጅቶች ቁጥር ማነስና በአንዳንዶቹ የኋላ ታሪክ ላይ ጥርጣሬ ያለው ቢኖርም ሁኔታውን ቀረብ ብሎ ማየትና ውይይት መጀመሩ የተሻለ አማራጭ መሆኑ ይሰማኛል። እንደ አንድ ከዚህ ንቅናቄ ጋር በታዛቢነት እንደቆየ ግለሠብ ስብስቡ ምንም እንኳን እኔ የምፈልገውን የዘውግ ኃይል በተገቢው መንገድ አካቶ ባይገኝም በንቅናቄው ውስጥ ያሉ ኃይሎች ግንኙነት ቀና ሆኖ ከቀጠለ ለወደፊቱ የሐገራችን የፖለቲካ ትግል ሂደት በጎና ገንቢ አስተዋጽኦ ሊኖረው እንደሚችል ያለኝ ተሥፋ የጎላ ነው።

ከኃይለገብርኤል አያሌው እንደ እኔ ዕምነት የሐገራችንን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት ወደድንም ጠላንም የየትኛውም ዘውግ ይሁን ፓርቲ አባል ዕድል ፈንታና ጽዋ ተርታችን በእጅጉ የተቆራኘ ነው።የአንዳችን ችግር ተፈትቶ የሌላችን የሚቀጥልበት ምንም አይነት ዕድል የለም።ከለማንም በጋራ ስንጠፋም በጋራ መሆኑን ማመን ትንቢት አይሆንም።ስለሆነም እንዳለፉት ረጅም አመታት ላለመስማማት ወስነንጠላቶቻችን በቀየሱልን የብተና ቦይ እንደፈሰስን ባክነን ለመቅረት ካልወሰንን በስተቀር ችግሮቻችንን ለመፍታት በጋራ የማንቆምበት ከጸሃይ በታች ምንም ምክንያት አይኖረንም። እርግጥ ነው በሐገራችን የረጅም ጊዜ ሂደት ውስጥ በፖለቲካው መስመር ላይ ብዙ መቋሰሎች የፈጠረው የበደል ሸክሞች የሁሉንም ወገን ጀርባ አዝሎታል።አሮጌ የፖለቲካና የታሪክ ሸክም ባጎበጠው ትከሻችን ላይ የብረት ቀንበሩን የጫነብን የትግራይ ነጻ አውጪ ቡድን ባርያ አድርጎ ሊያስቀረን ቁስላችን ላይ ጨው እየነሰነሰ መከራችንን እያከበደው ይገኛል።ይህንን ሴራ ለማክሸፍ የተሸከምነውን አሮጌ አጀንዳ አራግፈን ፤ የታሪክ ሂሣብ ከምናወራርድበት ሰባራ ሚዛን ወርደን በይቅርታና በወንድማማችነት መንፈስ ቆመን እንድንገኝ የደረስንበት የህልውና ፈተና ግድ ይለናል። የኢትዮጵያ ሐገራዊ ንቅናቄ ተሥፋ የሚሰጥ ጅምር ነው ለማለት የሚያስደፍረኝ አጠቃቀሙን ካወቅንበት ካለፍንበት የጭለማ መንገድ ወጥተን ቢያንስ ያሉብንን ችግሮች ለይተን ለመነጋገርና የሕዝባችንን መከራና ስቃይ ያረዘመውን የዕርስ በእርስ መከፋፈልና የተነጣጠለ ትግል ዕልባት እንዲያገኝ ወደፊት ለማየት እንድንችል የሚረዳም አጋጣሚ ማድረግ ይቻላል። ከዚህም በላይ ይህ ንቅናቄ ሁኔታዎች ፈቅደው ከጎለበትና አብዛኛውን የዘውግና የፖለቲካ ማህበረሰብ የሚወክሉ ሃይሎች ከተካተቱበት ወደ አንድ ሃገር አቀፍ ፓርቲነት በሂደት እንደሚለወጥ በዕቅድ መያዙ በበጎ እንዲታይ ያደርገዋል። በታላቅ የልዩነት አዙሪት በጽንፈኛ የግንጠላ አጀንዳ አራማጆችና በአንድነቱ ጎራ በተጻራሪ ካምፕ መሽጎ ለመጠፋፋት ሲያደባ የኖረው የፖለቲካውና የዘውግ አንቀሳቃሹ ዋና ተዋናይ የሆነው ኤሊቱ ሃሳቡን አሸጋሽጎና ልዩነቱን በተወሰነ መልኩ አጥብቦ ችግሮቹን በአንድ ሉዋላዊት ሐገር በዴሞክራሲና በእኩልነት ላይ በተመሠረተ መልኩ ለመፍታት ወስኖ ትብብር መፍጠሩ ሌላው ተሥፋ ሰጪ ጎኑ መሆኑ መዘንጋት የለበትም። በታሪካዊና ጂኦ ፖለቲካዊ ጠላቶች የተከበበችው ሐገራችን ከውስጧ የሚመነጭ የመለያየት አጀንዳ ኖሮ አይደለም ራሳቸው ፈጥረው ለመሰማራት የማይቦዝኑበት ሁኔታ ባለበት ፤ ሐገራዊ አንድነታችን ከመቼውም ጊዜ በላይ በተዳከመበት ወቅት የፖለቲካ ልዩነታችንን በአንድ የኢትዮጵያዊነት ሐገራዊ ማዕቀፍ ውስጥ ለመፍታት የረጅም ዘመን የግንጠላ አጀንዳቸውን ጥለው ለመጡ ወገኖች ተገቢውን ቦታ ሠጥቶ አብሮ መቆም የጥንካሬ ምንጭ እንጂ አንዳንዶች እንደሚሉትት ስህተት አለመሆኑ ሊሰመርበት ይገባል። የሃገራዊው ንቅናቄ ስጋቶች የወቅቱ የሃገራችን የፖለቲካ መሪ አጀንዳና፤ የሃይሎች አሰላለፍ መሰረት ያደረገው በዘውግ ማንነት ላይ ለመሆኑ የሚያከራክር አይደለም። ባለፉት አመታት ከመጠን በላይ ለከፋፍለህ ግዛው አፓርታይዳዊ የወያኔ አገዛዝ እንዲመች ሆኖ የተራገበው የብሄረሰብ አጀንዳ በቀላሉ ሊቀለበስ በማይችል መልኩ ሁሉንም የሃገሪቱን ብሔሮች በአካባቢያቸው ዙሪያ እንዲሰባሰቡ አስገድዷል። ይህ አካባቢያዊ በዘውግ ማንነት ላይ ያነጣጠረ እሳቤ በማህበረሰባችን ውስጥ በሰፊው ሰርጾ ሃገሪቷን በከባድ የተቃውሞ ማዕበል ሲያጥለቀልቃት ቆይቷል። በኦሮሚያ ከአመት በላይ በአማራ ክልል ለወራት በዋናነት የብሔር ማንነትን መሰረት አድርጎ የተነሳው ሕዝባዊ ቁጣ ለግዜው በሕወሃት ወታደራዊ ወረራ የረገብ ቢመስልም ፥ ዘውግን አስታከው የተንሱት ጥያቄዎች እስካልተምለሱ፤ የብሄሮች እኩልነት እስካልተርጋገጥ፥ የወልቃይት አማራነት እስካልተመለሰ ፤ ከእንግዲህ ገጽ 12 ይመልከቱ


TZTA PAGE 12 April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

” ትዕቢት ጥፋትን፣ የእብሪት መንፈስም ውድቀትን ትቀድማለች ” [ቬሮኒካ መላኩ]

ምላሽ ሲሰጥ አልታየም ነበር

ወያኔዎች በ 19ኛው ክፍለ ዘመን አስተሳሰብ የሚመሩና የ21ኛው ክፍለዘመን ዘመን የሚኖሩ እንስሳቶች ናቸው። የወያኔ ባህሪ ፋሽስት፣ ጠባብ፤ ብሄረተኛ፣ ዘረኛ፣ አንጎላቸው ያልዳበረ ነው።። … ወያኔዎች የኢትዮጵያ ህዝብ ያሳያቸውን ትእግስት እንደ ፍርሃት በመቁጠር በጣም ንቀውት ነበር ። ጀግኖቹ እኛ የትግራይ ልጆች ብቻ ነን፥ ሌላዉ ፈሪና የማይረባ ነዉ እያሉ እንደሚናገሩና ከዛም ተጨማሪ የሚያደርጉት ግፍ ለንቀታቸዉ ምስክር ነዉ። ሃብታሙ አያሌው

ሳተናው By ሳተናው የሮሙ ቄሣር ኔሮ በዕብሪት ልቡ አብጦ ሮማ ከተማ ላይ እሳት ለኩሶ ከተማይቱን በእሳት ስትጋይ እየተመለከተ ሠገነቱ ላይ ቁጭ ብሎ ሙዚቃ እየሰማ እና ክራሩን እየተጫወተ ሰው ሁሉ ነፍሱን ለማዳን ሲራወጥ ከተማይቱም አመድ ሲትለብስ እየተመለከተ በደስታ እየሳቀ ግርግሩን ይመለከት ነበር። ለቀናት ለተራቡ አንበሳና ነብር ክርስቲያኖችን ወርውሮ ኮለሲዩም ስታዲዮም ውስጥ -ዳቦና ጨዋታ ለተራው ሕዝብ በሚባለው ፍልስፍና- በአውሬዎች ሲቦጫጨቁ ቄሣሩ ከትዳር ጓደኛዋ ጋር ወይኑን እየተዝናና ይጎነጭ ነበር ። በፈሪነትና የሚታወቀውና በክርስቲያኖች የመንፈስ ጥንካሬና ጀግንነት የበታችነት ስሜት የሚሰቃየው ልቡን የሚያርደው ኔሮ በእብሪትና በሰው ስቃይ የሚደሰተው አንድም ቀውስ ስለነበር ነው በሌላ በኩልም ከተጠናወተው የበታችነት ስሜት የሚድን እየመሰለው ነበር። … አውስትሪያ ቬና ተወልዶ ጀርመን ውስጥ ስልጣን በመያዝ አውሮፓን በደም ጎርፍ ያጥለቀለቀው የጀርመኑ ቀውስ አዶልፍ ሂትለር በ 1933 ስልጣን ላይ እንደወጣ በርሊን አደባባይ ተሰብስቦ ለሚጠብቀው ህዝብ ወደ መነጋገሪያ ሰገነቱ በመውጣት “ማንም የማይበግረን ንፁህ ዘሮች ነን። እኛ የአሪያን ዘሮች ለቀጣዩ 1ሺህ አመታት አውሮፓን በበላይነት እንገዛለን !” ብሎ ሲጮህ ደጋፊዎቹ በስሜት ሰክረው እጃቸው እስኪላጥ ያጨበጭቡ ነበር ። ለአንድ ሺህ አመታት የታቀደው ሶስተኛው ሪህ በመባል የሚታወቀው ናዚ በ 12 አመታት አከርካሪውን ተመትቶ 1945 ግብአተ መሬቱ ተፈፀመ። … የቀድሞው የህውሃት መሪ መለስ ዜናዊ 1983 ስልጣን ላይ ከወጣ በኋላ መቀሌ አደባባይ ለተሰበሰበው የትግሬ ህዝብ ” እንኳን ከእናንተ የወርቅ ዘሮች ተወለድኩ! ” እያለ በእብሪት ስካር ሲጮህ መቀሌ አደባባይ የተሰበሰበው የትግሬ ህዝብ እጁን እስኪደክመው አጨበጨበ። በስሜት የተቃጠሉትና መጭው ጊዜ የሚያመጣውን

መከራ ያልተገነዘቡት የወያኔ ደጋፊዎች በዚያ መርዛማ ንግግር አታሞ ሲመቱ እንደሰነበቱ ይታወሳል። … እስር ቤት 99% ገራፊዎች ትግርኛ ተናጋሪዎች ናቸው… ግድግዳ ግፉ ይሉንና ሲያቅተን እኛ ትግሬዎች እንዲህ ነን ይሉናል ” ይሄን የተናገረው ትናንት ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ሃብታሙ አያሌው ነው። ይሄን ንግግር ቀጥታ በፌስቡክ በሚተላለፈው Live ስሰማው የአዶልፍ ሂትለርና የመለስ ዜናዊ ንግግርን አስታወስኩኝ። … ወያኔዎች በሸአቢያ ታንክ ታጅበው አዲስአበባ እንደ ገቡ የፃፉት መፅሃፍ ” ተራራን ያንቀጠቀጠው ትውልድ ” የሚል ነበር ። በዚህ አስቂኝ መፅሃፍ የሌላቸውን ጀግንነት ለኢትዮጵያ ህዝብ ሊግቱት ሲሞክሩ አላማቸው ራሳቸውን ማግዘፍና ሌላውን የማሳነስ ስትራቴጅ እንደሚከተሉ አመላካች ነበር ። ባለፉት 40 አመታት ወያኔዎች የትግራይ ህዝብ ከሌላው የተለየ DNA እንዳለው ሲግቱት ኖረዋል ። ይሄ ነገር በጣም አስቂኝ ነው። የእነሱ የሆነ ሁሉ የተለየ ጀግና አ ንደሆነ አምነዋል ። ደሳለኝ እያሉ የሚጠሩት እና መቀሌ ሃውልት የሰሩለት አህያቸው በአለም ላይ ካሉት አህዮች በተለየ ምርጥ ጀግና ነው ብለው የሚያስቡ አስቂኝ ፍጥረቶች ናቸው። ባዶነታቸውንና ቦቅቧቃነታቸውን በባዶ ፕሮፓጋንዳ ሊያሰማምሩት ቢሞክሩም እውነታውን ሊሸፍንላቸው አልቻለም። ተራራን አንቀጠቀጥን ያሉት ወሽካቶች ተራራ መካከል የተወለዱ አይጦች እንደሆኑ በግሃድ ታየ። … ወያኔ ባለፉት 25 አመታት የአለም ታሪክ አንቅሮ የተፋውን የ19ኛውን ክፍለ ዘመን መርህ እንደገና ተግባራዊ በማድረግ አናሳነታቸውን የአእምሮ ዝቅተኛነታቸውንና የበታችነታቸውን በ ”አርያን ዘር ምርጥነት ተረት ” ቢቀባቡትም ሊሰራላቸው አልቻለም:: ለመቶ አመታት የኢትዮጵያን ህዝብ እርስ በርሱ እያጣላን እኛ እየገዛን እንኖራለን ብለው እቅድ ቢነድፉም ህልማቸው ወደ ቅዤት ተቀይሮ ኮማ ውስጥ ይገኛሉ። … እስከ ባለፉት ሁለት አመታት ድረስ የኢትዮጵያ ህዝብ ለዚህ አይነቱ ዘግናኝ ድርጊት ከንፈር ከመምጠጥ ያላለፈ

በሁለተኛዉ የአለም ጦርነት የጀርመን ናዚዎች የአለምን ህዝብ በመናቅ፤ እኛ የአርያን ዘሮች ነን አለምን መግዛት ያለብን በሚል እብሪት ተነሳስተዉ ነበር የሁለተኛዉን የአለም ጦርነት የለኮሱት ። እብሪት ከዉድቀት ትቀድማለች እንዲሉ፤ እብሪተኞቹ የናዚ መሪዎች የተማመኑበት ሰራዊታቸዉ፤ በጀግናዉ የሶቬየት ህብረት ቀዩ ጦር አከርካሪው ተመትቶ እንደጉም ሲተን፤ መድረሻ ነበር የጠፋቸዉ ። ተቀናቃኝን ገጥሞ የክበር ሞት ከመሞት ይልቅ የገዛ ህይወታቸዉን ግማሾቹ ሲያጠፉ የተቀሩት ደግሞ እግሬን አዉጭኝ ብለዉ ነበር የፈረጠጡት። … የወያኔ ባህሪም ከናዚዎች የተለዬ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ህዝብ በመናቅና ምን አባቱ ያደርገናል በሚል እብሪት ተነፋፍተዉ ህዝቡን እያሰቃዩትና ከሰዉ ተራ እንዲወጣ አድርገዉታል። ዛሬ ላይ ሆነን ስንመለከት የተጨቆነ፤ እና ነፃነትን የተራበና የተጠማ ህዝብ መነሳቱ የማይቀርና፤ ለችግሩ መንስኤ የሆኑትን መፋረዱ የማይቀር መሆኑ እየታየ ነው። የትግሬ ህዝብም ዶዜጁ ከበዛው የፕሮፓጋንዳ ሃሽሽ እየነቃ ይመስላል። እስከ አፍንጫዉ የታጠቀዉን የናዚን ጦር የሶቪየት ህብረት ቀዩ ጦር አከርካሪውን እንደሰበረው ሁሉ እስከ አፍንጫው የታጠቀውን የወያኔ ጦር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የዜና ዘጋቢ IRIN የተራራ ላይ አንበሶች ብሎ የጠራቸው የጎንደር ገበሬዎች በነፍስ ወከፍ መሳሪያ መድረሻ እያሳጡት እንደሆነ እየተሰማ ነው። … በኢትዮጵያ ባህልና ልማድ ክብር ለማግኘት የግድ ሃይል ያስፈልጋል። ሃይል ከሌለ ክብር የለም። ክብር ከሌለ ህይወት የለም። በልመና ወይም በድርድር ክብርና ነፃነትን ማግኘት ህልም ነው። ትናንት ጦርና ጋሻ ፣አንካሴና ጎራዴ፣ውጅግራ ጠበንጃና ምንሽር የያዙ ብሎኮና ነጠላ በርኖስና ካባ የደረቡ በባዶ እግራቸው የሚሄዱ ነፍጠኞች መድፍና መትረየስ ቦንብና ዘመናዊ ጠበንጃ ሽጉጥና ሴንጢ ይዘው ታጥቀው በጥይት ሊቆሉአቸው መለዮ ኮፊያቸውን አድርገው መሽግው የጠበቋቸውን ፋሽስቶች ድል ነስተው አሳፍረው የመለሱ ወገኖቻችን ዛሬም የእነዚህን አገር በቀል ፋሽስቶች እብሪት እየደረመሱት ይገኛሉ።

ማዕከላዊ፤ የዜጐች ዋይታ ማማ! የስቃይ ማዕከል! ማዕከላዊ ማሰቃያ ቦታ ከላይ ወደ ታች ሲታይ

በማዕከላዊ ስቃይ ተፀንሶ ይወለዳል፤ ጡት ጠብቶ ዳዴ ብሎ ጐልምሶ ያረጅበታል!! እንደገና አዲስ የማሰቃያ ስልት ይወለዳል!! በማዕከላዊ በንጹሐን ዜጐች ደም የጨቀዩ ገራፊዎች ይርመሰመሱበታል!! ከዝግጅት ክፍሉ፡- ማዕከላዊ አገዛዙን በወታደራዊ የበላይነትና በደህንነቱ አቅም በቁጥጥር ስሩ ያዋለው ህወሓት፤ ማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ እያደረሰ ያለውን ቃላት የማይገልፁት የዜጐች ስቃይ በተመለከተ ጎልጉል ድረገጽ የጥቃቱ ሰለባ የሆኑትን ዜጐችና ቤተሰቦቻቸውን በማነጋገር ይህን ዘገባ በሁለት ክፍል

አጠናቅሯል። ዘገባው የጋዜጠኛነት ሙያ የሚጠይቀውን (“የሕዝብ አይንና ጆሮ በመሆን የተደበቀውን ፈልፍሎ ማውጣት!” የሚለውን) ቀዳሚ መርህ በማድረግ በዳሰሳ ጥናት ተደግፎ የተዘጋጀ መሆኑን እንገልፃለን። የኢትዮጵያዊያን የስቃይ ጎሬ በሆነው ማዕከላዊ እስርቤት በ“ምርመራ” ወቅት በዜጎች ላይ የሚደርሱ የቶርቸር (አካላዊ ስቃይ) አይነቶች ከኢትዮጵያዊ የጋራሥነ-ልቦናና ባህል ፍፁም ያፈነገጡ ሆነው አግኝተናቸዋል። ይህም ሆኖ ለታሪክ መቀመጥ ያለበት ዘገባ በመሆኑ ከተጐጂ ዜጎችና ቤተሰቦች ያገኘነውን መረጃ ከታላቅ ጥንቃቄ ጋር አቅርበነዋል።

ክፍል አንድ የማዕከላዊ ገጽታና የእስረኞች አያያዝ… በአገሪቱ ርዕሰከተማ አዲስ አበባ፤ ጉለሌ ክፍለከተማ ውስጥ ይገኛል። የበርካታ ንፁሃን ዜጎች የዋይታ ማማ፤ የስቃይ ጐሬ ነው – ማዕከላዊ እስር ቤት! ማዕከላዊ የደርግ የግፍ እጅ ሥራ ውጤት ቢሆንም ህወሓት ከደርግ በተሻለ የግፍ ድርጊት፤ ልዩልዩ የማሰቃያ ስልቶችን ተግባራዊ አድርጎበታል። ሌላው ልዩነት በደርግ ጊዜ የቶርቸር ሰለባ የነበሩት ወጣቶች ከሁሉም ቋንቋ ተናጋሪዎች የተውጣጡ የ“አብዮቱ ጠላቶች” ነበሩ። ዛሬ ግን ቋንቋ ተናጋሪነትንና ዘውጋዊ ማንነት ላይ ያተኮሩ የዜጐች ስቃይና ዋይታ የሚፈራረቅበት የግፍና የበቀል ማዕከል መሆኑ የህወሓቱን ማዕከላዊ ከደርጉ ማዕከላዊ ለየት ያደርገዋል። በድህረ-ደርግ በዚህ ማዕከል ውስጥ የአሰቃቂ ቶርቸር ሰለባ የሆኑ ትግራዋያንን ፈልጐ ማግኘት የሚታሰብ አይደለም። የማዕከላዊ ዋና የምርመራ ኃላፊ የሆነውን ኮማንደር ተክላይን ጨምሮ ህወሓት በከሳሽነት በሚቀርብባቸው “ፖለቲካ” ነክ ጉዳዮች ዙሪያ ዋና መርማሪ የሆኑት የትግራይ ተወላጆች ናቸው። ጥብቅ የደህንነት ፍተሻና ጥበቃ በሚደረግበት ማዕከላዊ የዋርድያ አለቆችም በተመሳሳይ ከአንድ ዘውግ የተገኙ ናቸው። ባለፉት 26 ዓመታት ማዕከላዊ ውስጥ በተፈራራቂነት አሰቃቂ ቶርችር ከተፈፀመባቸው ወገኖች ዉስጥ፡ - የኦሮሞ ወጣቶች (በኦነግ ሥም)፣ የሶማሌ ክልል በተለይም የኦጋዴን ተወላጆች (በኦብነግ ሥም)፣ የአማራ ልጆች (በተለያዩ የአማራ ድርጅቶችና ግንቦት ሰባት ስም) ቀደም ባለዉ ጊዜ ከደቡብ የሲዳማ ተወላጆች (የክልል ይገባናል መብት ጥያቄ ያነሱ) እና በቀርቡ የኮንሶ ተወላጆች (የልዩ ዞን ጥያቄ ማቅረባቸውን ተከትሎ) የመብት ጥያቄውን ያስተባበሩ የአካባቢው ተወላጆች፣… የማዕከላዊ አሰቃቂ ቶርቸር ሰለባዎች ናቸው። በዚህ የስቃይ ጐሬ ውስጥ ደራሽ ሞት በሚያስመኝ ቶርቸር የተሰቃዩት የኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች መፍትሔ

ገጽ 13 ይመልከቱ

ከገጽ 11 የዞረ

መቼም ቢሆን ሃገሪቱ ከብሄር ተኮር አዙሪት ቀውስ እንደማትወጣ መተነበይ ነብይ መሆን አይጠይቅም። ይህን አይነት ዘውገኛ የፖለቲካ ማሕበረሰብ አሰላለፉን በማንነቱ ዙሪያ ገድቦ በሚገኝበት ወቅት የሚፈጠር ሃገራው የፖለቲካ ሃይሎች ንቅናቄ ይህንን ተጨባጭ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባ አካሄድ መከተል ግድ ይለዋል። ከዚህ መሠረታዊ ወቅታዊና ተጨባጭ ሃቅ ተነስተን ተስፋ ሰጪ ጅማሮ አሳይቷል በሚል ከላይ ለመግልጽ እንደተሞከረው ሁሉ የኢትዮጵያ ሃገራዊ ንቅናቄ ሲመሰረት ጀምሮ እስካሁንም ያልተላቀቀውና ለንቅናቄው ቀጣይ ህልውና ሆነ ለጥንካሬው ሳንካ የሆንበት በተለይ የአማራው ሕዝብ አለመወከሉ ነው። የአማራውን ዘውግ አካቶ መገኘቱና አስፈላጊነቱ ላይ በአባዛኞቹ የንቅናቄው አባላት ዘንድ ጥልቅ የጋራ መግባባት ቢኖርም በምስረታው ላይ ሆነ በቀጣዮቹ ግዜያት አማራን የሚወክል አካል አለመኖሩ የፈጠረው ክፍተት ለመሙላት ከባድ ስራን የሚጠይቅ አድርጎታል። ላለፉት ሁለት አስዕርተ አምታት የፖለቲካ ሃይሎቻችን ታላቅ ጋሬጣ ሆኖ የጋራ ትግሉን ሲጎዳው የቆየው የኦሮሞ የፖለቲካ ኤሊቶች ተስፈንጣሪ አቋምና በአንድንቱ ጎራ ግትርነት እስከ ቅርብ ግዜ ድረስ ሳይሳካ ችግር ሆኖ ቆይቷል። በእንጻሩ ጎምቱ የኦሮሞ ፖልቲከኞች ወደ ጋራ ትግሉ መድረክ በመሪ ተዋናይነት ሲመጡ የእማራው ኤሊት ማፈግፈጉ ወይም በትግሉ መድረክ በበቂ ተደራጅቶ አለመገኘቱ ሠፊ ክፍተት እንዲኖር አድርጎታል። ይህ በአማራና በኦሮሞ ሃይሎች ዙሪያ የተፈጠረው የሃይል አሰላለፍ ሽግሽግና መዘባረቅ በአጭሩ ቋጭቶ ሕዝባችን በአደባባይ እንዳስተጋባው በጋራ ተባብረው እንዲቆሙ ማድርግ የሚቻልበት ሁኔታ ካልተፈጠረ፤ የሕወሓት የእሳትና ጭድ ሴራ እንደገና አንሰራርቶ የገዳዩን አገዛዝ እድሜ እንዳያስቀጥል የሁለቱ ብሄር አባላት በአንድ ሃገራዊ ንቅናቄ ውስጥ አካቶ መገኘት ከፊታችን የተደቀነ ፈተና ሆኗል። እዚህ ላይ ሳልጠቅሰው የማላልፈው ቢኖር ፤ እንደ አንድ አማራ በታዛቢነት በንቅናቄው ምስረታ ላይ እንደመኖሬ አብዛኞቹ የቅናቄው አባል ድርጅቶች የአማራው በምሰረታው ላይ አለመኖር እንዳሳዘናቸው ለመመስከር እገደዳለሁ። ንቅናቄው እንዲፈጠር በማግባባትና በማደራደር ረገድ ድርሻ የነበራቸው ምሁራንም አማራን ለመወከል የሚችሉ ቡድኖችን በማፈላለግና በማነጋገር የሚችሉትን አድርገዋል። መራራው ሃቅ ግን የዛሬ አራት ወር አይደለም ዛሬም እንኳ አማራን የሚያህል ሕዝብ የመወከል ቁመና ላይ የደረሰ አንድም የረባ ቡድን በፖለቲካው መድረክ ላይ አይታይም። እውነታው ይህ ሆኖ ሳለ ከብዙ አቅጣጫዎች ድርጅት ነን በሚሉ የጽዋ ማህበር አቅም ያልዘለሉ ግለሰቦችን ማዕከል ያደረጉ እንዳንድ ስብስቦች ውሃ የማይቋጥር የአማራውን ባህልና ክብር በማይመጥን ተራ የመንደር ወሬና የስድብ ዘመቻዎች ሲያካሂዱ ታዝበናል። በአማራው ሕዝብ የመደራጀትና የማታገል ሂደት ውስጥ ተሳትፎ በማደረግ ረጅም ግዜ እንደመቆየቴ በዚህ ምስኪን ሕዝብ ላይ የወረድውን ማዕት በቅርብ አይቻልሁ። በየቦታው ከተፈጸመበት እጅግ የከፋ ስቃይ በላይ ዝንተ ዓለም እንደተጠላ እንዲኖር በጠላቶቹ የተካሄደበት የሃሰት ፕሮፓጋንዳ ከወገኑ ተነጥሎ በዙሪያው ካሉት እንደተቋሰለ እንዲኖር የተቀምረበት ሴራ ምን ያህል አደገኛ ለመሆኑ በቅጡ የተረዳን አይመስለኝም። እንደኔእምነት ይህን አይነት ሴጣናዊ ሴራ ለማክሸፍ የተሻለውና የሰለጠነው አካሄድ በተገቢው ተደራጅቶ በተንሸዋረረ እይታ የተወናብዱትን ወገኖች ቀርቦ በመነጋገርና አብሮ በመስራት አመለካከቶቻቸውን መሞረድ ይቻል ይመስለኛል። በዚህም ወዳጅን የማብዛትና ጠላትን የመቀንስ ስልትን በማንገብ የጠላትን ሴራ አክሽፎ የትግሉን አቅም መገንባት ይቻላል። ስልሆንም የአማራው ሕዝብ እንግልት የሃገራችን ቀጣይ እጣ የሚያሳስባቸው ሃቀኞች ተደራጅተው አማራን በሚመጥን ደረጃ ተሰልፈው ከሌሎች ኢትዮጵያውያን የዘውግና የአንድነት ሃይሎች ጋር ግንባር በመፍጠር ሃገራዊ ትግሉን በማጎልበት በሕዝባችን ላይ የተደቀንውን አደጋ ለማክሸፍ መነሳት ለብሄሩ አባላት የሚተው ታሪካዊ ድርሻ ነው። ሌላው በዚህ አጋጣሚ ሳይነሳ መታለፍ የሌለብት መሠረታዊ ነጥብ ፤ እያደገ የመጣው የአማራ የብሄርተኝነት አጀንዳ ፤ የመደራጅት ጥያቄና የትጥቅ ትግል በአንድነት ፖለቲካ አራማጆች ዘንድ እውቅና ለመስጠት ማንገራገሩ ለሚደረገው ሃገር የማዳን ተጋድሎ እንቅፋት መሆኑ ግንዛቤ ሊያገኝ ይገባል። አፍቃሬ አንድነቶች ሊረዱት የሚገባው ሃቅ የአማራው ሕዝብ ትግል ከብዙ ትግስትና ውጣ ውረድ በሗላ ወዶ ሳይሆን ተገዶ ላይመለስ የተጀመረና በቀላሉም ሊቀለበስ የማይችል የሕልውና ትግል በመሆኑ ጥሬ ሃቁን ተቀብሎ ለሌሎች የዘውግ ሃይሎች በሚሠጡት ደረጃ አብሮ ለመስራት ቀናና በጎ ፈቃደኝነት ግዜው ሳይረፍድ ሊይዙ ይገባል። ከዚሁ ጋር አብሮ ሊሰመርበት የሚገባው ጉዳይ፤ በተቆርቋሪነት ሽፋን የአማራውን ተጋድሎ በመጥለፍ አሳፋሪ የስድብና የአሉባልታ ዘመቻ የሚያካሂዱ ጨለምተኞችና ጠባቦች የአማራን ባህልና ወግ የተከተሉ ባለመሆናቸው ያን ኩሩና ታላቅ ሕዝብ ፈጽሞ ሊወክሉ የማይችሉ በአድራጎታችውም የምናፍር መሆኑን ለኢትዮጵያውያን ወግኖቻችን ማሳውቅ አፈልጋለሁ ። እግዚያብሄር ኢትዮጵያን ይባርክ!!! አሜን!!!


TZTA PAGE 13: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

«ችግሩን ለማስወገድ፣ ግለሰብ ወይም ቡድን መወገድ አለበት» ዐባይ ፀሐዬ

ዐባይ ፀሐዬ የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር (ወያኔ) አጠቃላይ ግብ፣ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ማጥፋት ነው። የዚህ ግብ መዳረሻ ደግሞ በኢትዮጵያዊነታቸው በጽኑ የሚያምኑ ኢትዮጵያውያን እና ከሁሉም በላይ፣ የዐማራውን ነገድ ማጥፋት ሲቻል እንደሆነ በማመኑ፣ ላለፉት 43 ዓመታት የኢትዮጵያዊነት የወል ዕሴቶችን፣ ነባር ሃይማኖቶችን፣ የአገራዊነት መገለጫ የሆነችውን ሰንደቅ ዓላማችንን፣ በሕዝቡ መሀል የአንድነት መገለጫ የሆኑ ተቋሞችንና አሠራሮችን፣ ግንኙነቶችን በአዋጅ አጥፍቷል። በዐማራው ነገድ ላይ የተቀነባበረ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀል ፈጽሟል። የተለያዩ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በወያኔ ዘረኛ አገዛዝ ከአምስት ሚሊዮን በላይ ዐማሮች ከምድረ-ገጽ እንዲጠፉ ተደርጓል። የትግሬ-ወያኔ ለዚህ ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና የዐማራውን ነገድ ለማጥፋት ላለመው ዓላማው ወደ ግቡ መዳረስ የረዳው አደረጃጀቱ ወታደራዊ መሆኑ፣ ወታደሩ ካንድ አናሳ ነገድ የወጣና በኢትዮጵያዊነትና በዐማራ ነገድ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ይዞ የተደራጀና አድርግ ያሉትን የጥፋት ርምጃ ሁሉ ለመፈጸም ወደ ኋላ የማይል ዘረኛ መሆኑ አንዱና ዋናው ምክንያት ነው። ሁለተኛው ምክንያት የትግራይን ሕዝብ በነቂስ በወታደራዊ ሥልትና ጠገግ አደራጅቶ የጥፋት ተግባሩ ተባባሪ ማድረግ መቻሉ ነው። ሦስተኛው ምክንያት፣ አገሪቱን በነገድ ሸንሽኖ፣ ሁሉም ነገዶች ዐማራውን በጠላትነት ፈርጀው የርሱ አጋር እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉ ነው። ከሁሉም በላይ በዐማራውና በኦሮሞው ነገዶች መካከል ነባር የአንድነት ስሜታቸውን አውልቀው፣ በጠላትነት እንዲተያዩ፣ የሀሰት ድርሳኖችን በመድረስ ዓይንና ናጫ እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉ እንደሆነ በግልጽ ይስተዋላል። አራተኛው ምክንያቱ ለአበዳሪና ለጋሽ መንግሥታትና ድርጅቶች ዲሞክራት መስሎ መታየት የሚችልበት የተለያዩ ጭንብሎች ማጥለቅ መቻሉ ነው። አምስተኛውና ብቸኛ መተማመኛው፣ በየትኛው መልኩ ይሁን የትግሬ-ወያኔ ከሥልጣን ከወረደ በአገር ክሕደትና በሕዝብ ጭፍጨፋ ወንጀል ተጠያቂ እንደሚሆን ስለሚያምን፣ ከየትኛውም አቅጣጫ ሊነሳ የሚችልበትን ተቃውሞ በኃይል ማፈን የሚል ሥልት አንግቦ የሚንቀሳቀስ መሆኑ ነው። ስድስተኛውና አይቀሬ ግቡ፣ በኢትዮጵያ ሕዝብ ጫንቃ ላይ ለመቶ ዓመታት ለመቆየት ያለመው ዓላማው በተለዋዋጭነት የሚከተላቸው መንገዶች አላዋጣ ሲሉት፣ ትግራይን በሁለመናዋ ሀብታም በማድረግ፣ ትግራይን ገንጥሎ ከኤርትራ ጋር በመዋሐድ «ትግራይ ትግርኚ» የሚለውን የጣሊያን የወደቀ ፕላን ዕውን ማድረግ የሚለው ነው። ለዚህ ዓላማ ተፈፃሚነትም ባለፉት 26 ዓመታት ትግራይ በኢትዮጵያ ሕዝብ አንጡራ ሀብት በኢንዱስትሪ፣ በእርሻ፣ በትምህርት፣ በጤና፣ በትራንስፖርት፣ በመገናኛ፣ በመንገዶች ግንባታ፣ የአፍሪካ ታይዋን ለማድረግ ብዙ መሠራቱ ይታወቃል። የትግሬ-ወያኔ ኢትዮጵያን አፍርሶ ወደ ጉሬው ሲገባ፣ ከመሀል አገር ጥቃት እንዳይሰነዘርበት፣ የአገሪቱን የመከላከያ ኃይል ማለትም፣ የአየርና የምድር ጦር ወደ ትግራይ አጉዟል። የአገሪቱን የመረጃ ማዕከል መቀሌ ወስዷል። በትግራይ ውስጥ ሦስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያዎች ገንብቷል። ከጂቡቲ መቀሌና ከመቀሌ ሱዳን የሚያገናኝ የባቡር ሐዲድ እያስገነባ ነው። የአገሪቱን ተንቀሳቃሽ ቅርሶች በሙሉ ሰብስቦ አክሱም አስገብቷል። የትግሬን ትውልድ በዕውቀት የበለጸገ ለማድረግ በገፍ በሕዝብ ሀብት ትግሬዎች ብቻ የውጭ ትምህርት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል። የትግሬ-ወያኔ በዚህ ሁሉ ጥረቱ ለመቶ ዓመታት

በኢትዮጵያ ጫንቃ ላይ እንፈነጫለን ብለው የተከተሏቸው ስልቶች አዋጭ አልሆኑም። ሕዝቡን በነገድና በቋንቋ ከፋፍሎ የርሱ ተከታይ ለማድረግ ያጠመደው ወጥመድ እራሱን በመጥለፍ አላላውስ እያለው ነው። በዐማራና በኦሮሞ መካከል የገነባው የጥላቻ ግንብ፣ ጀግኖቹ የጎንደር ዐማራ ልጆች፣ በሐምሌ ወር 2008 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ ባደረጉት ከፍተኛ የተቃውሞ ሕዝባዊ ሰልፍ፣ «የኦሮሞ ደም የእኛ ደም ነው!» በማለት ያሰሙት ድምፅ፣ የኦሮሞ ብሔርተኞችን ፍላጎት አሽቀንጥሮ ጥሎ «የዐማራው ደም የኦሮሞ ደም ነው!» በማለት የጥላቻ ግንቡን ደረማምሰውታል። ዲሞክራት ለመምሰል የዓለም ለጋሽና አበዳሪ መንግሥታትን ያታልልበት የነበረው ጭንብል፣ በ1997 ዓ.ም. ምርጫ የትግሬ-ወያኔን ዕውነተኛ ማንነት ፍንትው አድርጎ ያሳየ በመሆኑ፣ ከምዕራባውያን መንግሥታት ያገኝ የነበረውን ድጋፍ በብዙ እጁ እንዲያጣ ሆኗል። ከሁሉም በላይ የትግሬ-ወያኔ አስተሳሰብ አውራ የነበረው መለስ ዜናዊ በተፈጥሮ ከዚህ ዓለም መለየት፣ ወያኔን አውራ የሌለውን ንብ አድርጎታል። እንደተለመደው ሕዝብ ሊያጭበረብርሩበት የሚያስችል ሀሳብና አሠራር የሚያመነጭ አውራ መሪ የትግሬ-ወያኔ መፍጠር አልቻለም። በመሆኑም ከመለስ ዜናዊ ሞት በኋላ የወያኔ ጉዞ የዳበሳ እና የዕውር የድንብሱን ሆኗል። «እስከ መጨረሻው ከወያኔ ጋር ይቆማል»፣ የሚባለውና የወያኔ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ መሠረት የሆነው የትግራይ ሕዝብ በበኩሉ፣ የትግሬ-ወያኔ የአብራኩ ክፋይ የሆነ፣ በስሙ የተደራጀና በዛም አነሰም ትግራይን ከሌሎች ነጥሎ ተጠቃሚ ያደረገ እንደሆነ ቢገነዘብም፣ «የትግሬወያኔ እየሄደበት ያለው መንገድ የኋላ ኋላ የትግራይን ትውልድ ለጥፋት የሚዳርግ ነው» በማለት፣ በትግሬወያኔ የጉዞ አቅጣጫ ላይ ጥያቄ ማንሳት ጀምሯል። ይህም የትግሬ-ወያኔን ትውልድ አመለካከት በአራት ከፍሎት ይገኛል። አንደኛው አመለካከት «የትግሬ-ወያኔን የበላይነት አስጠብቆ ለመጓዝ፣ እስከ ዛሬ በኢትዮጵያዊነትና በዐማራው ነገድ ላይ ያራመድነውን በተግባር የታገዘ ፕሮፓጋንዳ አቁመን፣ ኢትዮጵያዊነትን ከዐማራው ምሑራን አመለካከት ነጥቀን፣ ብዙኃኑን የዐማራ ነገድ አስከትለን በኢትዮጵያ አንድነት ጥላ ሥር መጓዝ» የሚለው ነው። ይህን ሀሳብ በማቀንቀን ከሚታወቁት አንዱ ስየ አብርሃ ነው። በስየ ትንታኔ፣ ዐማራ ኢትዮጵያዊነትና አንድነት የሚሉትን ጽንሰ ሀሳቦች ካራመድንለት፣ ባለፉት በተፈጸሙ ችግሮች ወደ ኋላ ሂዶ አይከሰንም፤ ከእኛ ጋር ይቆማል፤ ዐማራው ከእኛ ጋር ከቆመ ደግሞ ሥልጣናችን ነቅናቂ የለውም ብሎ ያምናል። ሁለተኛው አስተሳሰብ፣ «ኦሮሞና ዐማራው እንዳይገናኙ በማድረግና፣ ልዩነታቸውን በማስፋት፣ እነርሱን በማፋጀት እኛ አስታራቂና ገላጋይ በመሆን የኃይል ሚዛን በመጠበቅ መዝለቅ አለብን» የሚል ነው። የዚህ አመለካከት ተከታይ ከሆኑት መካከል አቶ ገብሩ አሥራት አንዱና ዋናው ነው። ይህ አስተሳሰብ እንደ ተስፋየ ገብረአብ የመሳሰሉትን የሀሰት ድርሳን ደራሾችን በማበረታታት፣ በዐማራውና በኦሮሞው መካከል ምንም ዓይነት የአንድነት ስሜት እንዳይፈጠር ተግቶ መሥራት የሚል ነው። ግቡም ወያኔ ነቅናቂ የሌለው የሥልጣን ባለቤት በማድረግ የመቶ ዓመቱን የቤት ሥራ ዕውን ማድረግ ነው። ሦስተኛው አስተሳሰብ «ከኢትዮጵያ ማዕከላዊ ሥልጣን በኃይል ወይም በሌላ ዘዴ እስከምንባረር ድረስ፣ የአገሪቱን ሁለንተናዊ ሀብት ወደ ትግራይ በማጓዝ፣ የትግራይን ትውልድ የዕውቀት ባለቤት በማድረግ፣ ከኢትዮጵያ ለቀን ስንወጣ ተከታታይ ጥቃት ሊደርስብን እንዳይችል የሚያደርግ የመከፋፈልና የማዳከም ሥራዎች በመሥራት፣ እኛ ከኤርትራ ጋር በመዋሐድ የትግራይ-ትግርኚን መንግሥት መመሥረት» የሚል

ነው። ለዚህ ግብም እንዲረዳ ዛሬ በአገሪቱ ዩኒቨርስቲዎች ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኤርትራውያን እንዲማሩ በሩ በሠፊው ተከፍቶላቸዋል። የአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ባህላዊ ተቋሞች በግማሽ ትግሬና ኤርትራውያን እንዲመሩ ተደርጓል። የወያኔ ባለሥልጣኖች በተለያየ ደረጃ የነደፏቸው የትግራይን የበላይነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ሁሉም ስልቶች ተሞክረው ግን፣ የትግራይን ዘላቂ የበላይነት ለማረጋገጥ ዋስትና የሚሰጡ ሆነው አልተገኙም። ከዋስትናቸው ይልቅ፣ የትግሬ-ወያኔዎች በኢትዮጵያ፣ በኢትዮጵያዊነትና በዐማራ ላይ ያላቸውን ጥላቻ የበለጠ እያጎሉት በመምጣታቸው፣ ለራሳቸው ለወያኔዎች በሥልጣን መቆየት ሳይሆን፣ በሕይዎት ለመቆየት የማይችሉበት ሁኔታ እየተፋጠነ መምጣቱን የሚያሳዩ ሆነዋል። በመሆኑም የወያኔው ትውልድ በአንድ ሰው የበላይነት፣ በአንድ ሰው ቅንጭላት ተመርተው፣ በአንድ ጆሮ ይሰሙት የነበሩትና ያን እንደ አንድ ሠራዊት ተግባራዊ ያደርጉ የነበሩት፣ ከፍ ሲል በተጠቀሱት አመለካከቶች ተከፋፍለው ገመድ ጉተታ ውስጥ ገብተዋል። ይህ ያሳሰባቸው የትግራይ የበላይነት ዓላማ አራማጆች፣ በአካሄድ የገጠማቸውን ልዩነት አስወግደው፣ ሁሉም የሚስማሙበትን የትግራይ የበላይነት ዕውን ለማድረግ አንድ ቁርጠኛ ውሣኔ ላይ ደርሰዋል። ይህም ውሣኔ ሆን ተብሎ ሾልኮ እንደወጣ አስመስለው፣ በአቶ ዐባይ ፀሐዬ አማካኝነት ለሕዝብ ጆሮ እንዲደርስ የተነገረው ነገር ነው። አቶ አባይ ፀሐዬ የፓርላማውን፣ የካቢኔውንና «የኢሕአዴግን»፣ ከሁሉም በላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ተብየውን ድክመት ዘርዝሮ ከመናገር አልፎ፣ «ችግሩን ለማስወገድ፣ ግለሰብ ወይም ቡድን መወገድ አለበት» ሲል በማን አለብኝነት አውጇል። ከገጽ 12 የዞረ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የበዛ ስቃይ ሳይጠቀስ የሚታለፍ አይደለም። በፓርቲ ፖለቲካ ሥም በ1997ቱ በቅንጅት፣ በኋላም በአንድነት፣ በመኢአድ፣ በኦፌኮ፣ በሰማያዊ፣… ፓርቲ አባላትና የልዩ ልዩ ክልልና ዞን አመራሮች ላይ የደረሱ ዘግናኝ በደሎች የማዕከላዊ የስቃይ ታሪክ አካሎች ናቸውና የሚረሱ አይደሉም። ለሙያዊ ነፃነታቸው የታገሉ የሙያ ማህበራት አመራሮች፣ ሐሳባቸውን በነፃነት የገለፁ የነፃው ፕሬስ ጋዜጠኞችና ጦማሪያን፣ የህወሓትን አፋኝ የአገዛዝ ፖሊሲዎች በአደባባይ የተቃወሙ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች… የስቃይ ታሪክም ከማዕከላዊ ጋር የተገናኘ ነው። ጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ ማዕከላዊን በተመለከተ ለወራት ባጠናው ጥናትና በሰበሰባቸው መረጃዎች መሰረት ማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ የሚገኙ ህንፃዎችን (የአስተዳደር ቢሮዎችን ሳይጨምር) በአራት ብሎክ እንከፍላቸዋለን።

ይህ በዐባይ ፀሐዬ በኩል የተነገረ፣ በመረሩ ቃሎች የታጀበ ማስፈራሪያ፣ ከማስፈራሪያነት ባሻገር ወያኔ በአቶ ኃይለማርያም ደሣለኝና በካቢኔው ላይ የትግሬወያኔ ወታደራዊ ባለሥልጣኖች መፈንቅለ-አገዛዝ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ነው። ማንም እንደሚያውቀው፣ ዐባይ ፀሐዬ፣ ከመለስ ሞት በኋላ የወያኔ ዐውራ ባለሥልጣን መሆኑ ይታወቃል። እርሱ ያለው ሁሉ ያላንዳች ችግር ተግባራዊ ሲሆን ዐይተናል፣ ሰምተናል። ስለሆነም፣ የጊዜ ጉዳይ እንጂ፣ የኃይለማርያም ደሣለኝ የወግ ዕቃነት አክትሞ፣ ሁሉም ነገር በትግሬ-ወያኔዎች እጅ እንደሚገባ የዐባይ ፀሐዬ ንግግር ከማሳበቅ አልፎ፣ ሐቁን ይናገራል። የዚህ ዕውን መሆን፣ የትግሬ-ወያኔ ትግራይን በመገንጠል ከኤርትራ ጋር ለሚፈጥረው የትግራይ-ትግርኚ መንግሥት ከወዲሁ መንገድ ጠራጊ ሊሆን እንደሚችል መናገር ነቢይ መሆንን አይጠይቅም። ይህ ዕውን ሆነ ማለት፣ የተጀመረው ወታደራዊ አገዛዝ ሥር በመስደድ፣ በዐማራው ነገድ ላይ የተከፈተው ሁለገብ ጥቃት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል። በመሆኑም ዐማራው የተደገሰለትን የጥፋት መጠን ከወዲሁ አውቆ፣ የተጀመረውን ሕዝባዊ እንቢተኝነት በማጠናከር፣ ለምሣ ወይም ለራት ያሰቡንን ቁርስ በማድረግ፣ የዐማራውን ኅልውና አስጠብቀን የኢትዮጵያን አንድነት ለማረጋገጥ በሁሉም ረገድ ዝግጁ መሆን ይጠብቅብናል። ዐማራን ከፈጽሞ ጥፋት እንታደጋለን! የዐማራው ኅልውና መጠበቅ፣ ለኢትዮጵያ አንድነት መጠበቅ ዋስትና ነው! ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት እሑድ ሚያዚያ ፩ ቀን ፪ሺህ ፱ ዓ.ም. ቅፅ ፭፣ ቁጥር ፲፫

ማዕከላዊ ታስረው ከወጡ ንፁሐን ዜጎች በተገኘው መረጃ መሰረት የታሳሪዎቹን ማጎሪያ ክፍሎች በብሎክ ደረጃ ቅጽል ሥሞች ወጥቶላቸዋል። “ጨለማ ቤት” (ሳይቤሪያ)፣ “ጣውላ ቤት”፣ “ሸራተን” እና “ማዳም” (ለሴቶች ብቻ የተዘጋጁ ክፍሎች) በሚል መጠሪያ ተሰይመዋል። ብሎክ አንድ፡- “ጨለማ ቤት” – ሳይቤሪያ ብሎክ ምስሉን የሠራው ማዕከላዊ ጨለማ ክፍል ለወራት ሲሰቃይ የነበረው ጫላ ነው፣ የመጀመሪያውና እጅግ ዘግናኝ የሆኑ ቅጣቶች የሚፈፀምበት ብሎክ “ጨለማ ቤት” (ሳይቤሪያ) ተብሎ የሚጠራው ነው። የአካል ብቃታቸውን በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባፈረጠሙ ቅልብ ወታደሮች የሚጠበቀው ይህ እስር ቤት፤ ጨለማ ክፍል ብቻ አስር የሚሆኑ ነጠላ ክፍሎች አሉት። ግራና ቀኙ (አምስት አምስት) በኮሪደር የተከፈለ

ገጽ 14 ይመልከቱ


TZTA PAGE 14: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook & Twitter ከገጽ 13 የዞረ ነው። ጨለማ ቤት የሚባለው በከፍተኛ ደረጃ በስቃይ የታጀበ ምርመራ የሚደረግባቸው ዜጎች የሚታጐሩበት ብሎክ ነው። ይሄው ብሎክ ፖለቲካ ነክ እሰረኞች ከሌሎች መሰሎቻቸው ተነጥለው ለብቻቸው የሚታሰሩባቸው ክፍሎችን የሚይዝ ነው። እነዚህ እስረኞች በአብዛኛው ከኦጋዴን፣ ከኦሮሚያ፣ ከጋምቤላና ከሰሜን ጎንደር ታፍነው የሚመጡ ንፁሐን ዜጐች ናቸው። ጨለማ ቤቶች ፈፅሞ ብርሃን አልባ ናቸው። ለሌሊት ለጥበቃ ሲባል ከኮሪደሩ ላይ ተሰቅሎ አስሩንም ክፍል (ሳይቤሪያ – ጨለማ ቤት ብሎክ) ከሚያደርሰው አንድ የፍሎረሰንት መብራት ውጪ በክፍሎቹ መስኮት የሌላቸውና በሮቹ ተዘግተው የሚውሉ በመሆኑ፤ በክፍሎቹ የሚታሰሩ ዜጎች ቀንና ሌሊት በድቅድቅ ጨለማ ውስጥ ውለው ያድራሉ። በ24 ሰዓታት ውስጥ ለሽንት በሚፈቀዱ ጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ (በአብዛኛው የሌሊቱ አጋማሽ ላይ) ከክፍላቸው እንዲወጡ የሚፈቀድላቸው እስረኞች፤ መራመድ ተስኗቸው፣ አይናቸው ለሌሊት ጥበቃ የበራውን ባውዛ መቋቋም አቅቶት ተዝለፍልፈው ሲወድቁ ማየት የተለመደ ክስተት ነው። “ጨለማ ክፍል” ውስጥ እንዲታሰሩ የሚደረጉ እስረኞች ከፍተኛ የሆነ አካላዊና ሥነልቦናዊ ጉዳት እንዲደርስባቸው የሚፈልጉ እስረኞች ናቸው። ከክፍሉ እርጥበት የተነሳ በእነዚህ ክፍል ሚታሰሩ እስረኞች እግራቸዉን ዘርግተዉ መቀመጥ አይችሉም። ለመቆም ሲሞክሩም ባዶ እግራቸውን በመሆናቸዉ የወለሉ ቅዝቃዜ ለመቆም አቅም ይነሳል። እሰረኞቹ ያላቸዉ ብቸኛ አማራጭ ለረጅም ሰዓት በመቀመጫ (ኋላቸው) ወለሉ ላይ ተቀምጦ መቆየት ነው። በዚህ አሰቃቂ የእስር ውሎና አዳር ለረጅም ሰዓት ግርግዳ ተደግፎ መቀመጥ ከክፍሉ ቅዝቃዜ አኳያ ድብዳባዉ ታክሎበት የጀርባ ህመም (የዲስክ መንሸራተት) የሚያስከትል ይሆናል። በዚህ የተነሳ በርካቶች ሙሉ አካል ይዘው ወደ ማዕከላዊ እስር ቤት ገብተው ከሥነልቦና ቁስሉ ባሻገር የአካል ጉዳተኛ ሆነው ይወጣሉ። ይህ ሁነት በምርመራ ወቅት በእስረኞች ላይ የሚደርሰውን አሰቃቂ ቶርቸር ሳይጨምር መሆኑን ልብ ይሏል። ለማሳያነት የቀረበ ከእስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መታወጅ በኋላ በአማካይ 6 በ 4 ካሬ ስፋት ባላቸው ጨለማ ቤቶች ውስጥ ከ20 – 25 የሚደርሱ እስረኞች መታጎር ጀምረዋል። ክፍሎቹ ድቅድቅ ጨለማ በመሆናቸው ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ የሚታሰብ አይደለም። በጊዜ ቆይታ ብዛት አዕምሯቸው ማስታወስ የተሳነው፣ የአዕምሮ መቀወስና ጭንቀት የወጠራቸው እስረኞች በሚችሉት ቋንቋ የብሶት ዜማ ሲያሰሙ፣ ሲራገሙ፣ ሲሳደቡ፣… ውለው ያድራሉ። ጨለማ ክፍሎች መስኮቶች የሌላቸውና በራቸው ዝግ የሆኑ ግንብ ቤቶች በመሆናቸው ድምፅ አያስወጡም። በጨለማ ክፍሎች ተላላፊ በሽታዎች በተለይም ተቅማጥ፣ ትውከት፣ እከክ፣ … የተለመዱ ናቸው። ከምግብ ንፅህና ጉድለት ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ታይፈስና ታይፎይድም በእስረኞች ላይ ተፈራራቂ በሽታዎች ናቸው። በጨለማ ክፍል የታሰሩ እስረኞች በቀን ሁለት ጊዜ አምስት ሰዓት እና ምሽት አንድ ሰዓት ላይ “ምግብ” ባሉበት ክፍል ይቀርብላቸዋል። በ24 ሰዓት አንድ ጊዜ ብቻ ለሽንት ወደ ውጪ የሚወጡ በመሆኑ የተቅማጥና ትውከት በሽታ የያዛቸው እስረኞች በየሰዓቱ በጨለማ ክፍል ውስጥ ሊፀዳዱና ሊያስታውኩ ይችላሉ። አስከፊው ነገር ጨለማ ክፍሎቹ የማይፀዱ መሆናቸው ነው። ጉንፋንና ሳይነስ ተከታይ በሽታዎች ናቸው። የትውከቱና የፅዳጁ (ሰገራው) ሽታ መፈጠርን ያስጠላል። አንዱ እስረኛ ሌላውን እስረኛ እንዳያግዘውና

እንዳይደግፈው ክፍሎቹ ድቅድቅ ጨለማ የዋጣቸው ናቸው። ከዚህም አልፎ ጨለማ ክፍሎች ውስጥ የመግባቢያ ቋንቋ ችግር በመኖሩ በዝምታ መዋጥ፣ የራስን ጩኽት ብቻ ማስተጋባት ተፈራራቂ ክስተቶች ናቸው። “ጨለማ ቤት” – ሳይቤሪያ ብሎክ ውስጥ የተመረጡ እስረኞች ለብቻቸው ይታሰራሉ። በተለይም በኦብነግ፣ ኦነግ እና አርበኞች ግንቦት ሰባት አባላት መልማዮችና የከተማ ሽብር አመራር ሰጪ በሚል ተጠርጥረው የሚያዙ ዜጎች ለብቻቸው ይታሰራሉ። እንዲህ ባሉ የብቻ እስር ክፍሎች ከማቀቁትና ከሚማቅቁት ከፖለቲካ እስረኞች በተጨማሪ የኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት የዚህ መሰል አሰቃቂ እስር ሰለባ ነበሩ።

ብሎክ ሁለት፡- ጣውላ ቤት ሁለተኛው ክፍል ወለሉ ላይ ከተነጠፈው ጣውላ ስሙን ያገኘው “ጣውላ ቤት” የሚባለው ነው። በዚህ ብሎክ ውስጥ በአንድ ረድፍ አምስት ክፍሎች አሉ። በእነዚህ ክፍሎች በቀደሙት ጊዜያት ከ5 – 8 ድረስ እስረኞች ይታሰሩ ነበር። በኦሮሚያና በአማራ ክልል ከተነሳው ህዝባዊ አመፅ በኋላ በእነዚህ ክፍሎች የታሳሪዎች ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል። በተለያዩ ተባዮች በተወረረው በነዚህ ክፍሎች ውስጥ መስኮቶቹ ለረጅም ሰዓታት የሚዘጉ ከመሆናቸው በላይ ግርግዳዎቻቸው ቅዝቅቃዜን ከሚያመጡ አለቶች የተገነቡ በጣም ጠባብ ክፍሎች ናቸው። በእነዚህ ክፍሎች የታሰሩ እስረኞች በቀን ሁለት ጊዜ ለሽንት እንዲወጡ ይደረጋል። በክፍሎቹ ውስጥ ሆነው በበሩ በኩል ወደ ውጭ ቢጣሩ ሰሚም ያገኛሉ። የጣውላ ቤት እስረኞች ከጨለማ ቤት – ሳይቤሪያ እስረኞች አያያዝ አኳያ የተሻለ ነው ቢባልም ጣውላ ቤት ክፍሎች በተባይ የተጠቁ ናቸው። ለማሳያነት የቀረበ በእነዚህ ክፍሎች የሚታሰሩ ታሳሪዎች የፖለቲካና የህሊና እስረኞች እንዲሁም የዩኒቨርስቲ ተማሪ ሆነው በተለያዩ ጊዜያት የሚታሰሩ ዜጎች ይገኙባቸዋል። በግድያና በዘረፋ ወንጀል ተጠርጥረው የሚታሰሩ ዜጎችም በነዚህ ክፍሎች ይገኛሉ። እነዚህ እስረኞች ተጠርጥረው የታሰሩበት የ“ወንጀል” ክብደት መጠን ከጨለማ ክፍል እስረኞች ጉዳይ (Case) አኳያ መካከለኛ የሚባል ነው። አሰቃቂውን የምርመራ ሂደት በ24 ሰዓት ውስጥ ሁለትና ሦስት ጊዜ ወደ ምርመራ ቢሮና ቶርቸር ክፍል እየተወሰዱ አሳራቸውን ይበላሉ። የጣውላ ቤት እስረኞች ከቶርችር አከሉ ምርመራ በኋላ ወደ ክፍላቸው ተደግፈው ሲመለሱ አንፃራዊ “የአይዞህ” ባይነት ድጋፍ ከታሳሪዎች እንደ ቋንቋ መግባቢያቸውና በምልክት ቋንቋ ድጋፍ ይሰጣጣሉ። በጣውላ ቤት ክፍሎች ቫዝሊንና መሰል የቆዳ ቅባቶች እንዲሁም ፋሻ ጨርቆች የአልማዝ ዕንቁ ያህል ውድ ናቸው። በድብደባ የደቀቀ ሰውነታቸውን የሚጠግኑት በእነዚህ ቅባቶችና ፋሻ ጨርቆች አማካኝነት ነው። ፋሻ ጨርቅ ብዙ ጊዜ የማይገኝ በመሆኑ የቲሸርትና ሸሚዝ ቅዳጅ ጨርቆች የእስረኞች ቁስልና በድብደባ የተፈጠሩ የሰውነት እብጠቶችን ለማሰር ይጠቀሙባቸዋል። በነገራችን ላይ ማዕከላዊ እስር ቤት ውስጥ በአሰቃቂ ነፍስ ግድያ፣ በሙስና፣ በአራጣ፣ በከባድ ወንጀል ዘረፋ፣… የተጠረጠሩ ዜጎች ጣውላ ቤት ክፍሎች ሲታሰሩ፤ የኦብነግ የኦነግና የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባል ናችሁ፣ በህገ ወጥ ሰልፎች ተሳትፋችኋል ወዘተ በሚል ያለአንዳች የሰውና የሰነድ ማስረጃ ጨለማ ክፍሎች – ሳይቤሪያ ውስጥ ከአሰቃቂ የምርመራ ሂደት ጋር ለወራት የሚታሰሩ ወጣቶች በርከት ያሉ

ናቸው።

ለማሳያነት የቀረበ ብሎክ ሶስት፡- ሸራተን በአንፃራዊነት ካለው “ምቾት” አኳያ “ሸራተን” ተብሎ የሚጠራው ይህ ብሎክ፤ አልፎ አልፎ ምርመራቸውን ጨርሰዋል የሚባሉ እስረኞች ወደ ቂሊንጦ ከመውረዳቸው በፊት ቆይታ ያደርጉበታል። ከፖለቲካ ጋር ምንም ዓይነት ንክኪ በሌላቸው ወንጀሎች የተጠረጠሩ እስረኞችም ይቆዩበታል። በ“ሸራተን” ውስጥ እስረኞች ውሃም ሆነ ምግብ ከቤተሰብ ያገኛሉ። የቤተሰብ ጠያቂና የህግ አማካሪም ይጎበኛቸዋል። እንደ ትራስ፣ የሌሊት ልብስ፣ ሶፍት፣ ማህረም፣ ሳሙና፣ … ያሉ የ“ቅንጦት” ዕቃዎች “ሸራተን” ውስጥ ተፈለገው አይጠፉም። የ“ሸራተን” እስረኞች የጨለማ ክፍል – ሳይቤሪያ እስረኞች ጋር ፈፅሞ እንዲተያዩ አይፈቀድላቸውም። ለዚህም ነው የጨለማ ክፍል – ሳይቤሪያ እስረኞች በ24 ሰዓት ውስጥ አንድ ጊዜ የሌሊቱ አጋማሽ ላይ ለሽንት እንዲወጡ የሚደረገው። በአንፃሩ የ“ሸራተን” እስረኞች በቀን ሁለት ጊዜ ለሽንት እንዲወጡ የሚደረግ ሲሆን፤ ከዚህ በተጨማሪም የቤተሰብ መጠየቂያ (መጎብኛ) ፍቃድ አላቸው። ከጨለማ ክፍል – ሳይቤሪያ የእስረኞች አያያዝ አኳያ ይህኛው ክፍል የተሻለ በመሆኑ “ሸራተን” የሚል ስያሜ እስረኞቹ ቢሰጡትም በዚህ ብሎክ ተጨማሪ የመብት ጥያቄ የሚያነሱ እስረኞች ወደ ጨለማ ክፍል ለሳምንታት ያህል ይወረወራሉ። ብሎክ አራት “ማዳም” የሴቶች ብቻ ክፍል ለማሳያነት የቀረበ በማዕከላዊ እስር ቤት በአንፃሩ ሴት ታሳሪዎች ከወንዶች የተሻለ ለብቻቸው በተከለለው ቦታ የመንቀሳቀስ ዕድል ቢኖራቸውም በአንድ ጠባብ ክፍል ውስጥ እስከ 70 የሚደርሱ እስረኞች ይታሰራሉ። ሴት እስረኞች እንደተጠረጠሩበት የወንጀል አይነት አያያዛቸው ይለያያል። ህወሓት በከሳሽነት በሚቀርብባቸው ጉዳዮች የሚታሰሩ ሴት እስረኞች ለብቻቸው ጨለማ ክፍል የሚታሰሩበት አጋጣሚ አለ። ከዚህ ጋር በተያያዘ የቀድሞዋ ጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙ፣ ጦማሪት ማህሌት ፋንታሁንና ኤዶም ካሳሁን እንዲሁም ፖለቲከኛ እማዋይሽ በማዕከላዊ የእስር ቆይታቸው የደረሰባቸው አሰቃቂ የምርመራ ሂደትና የእስር አያያዝ አስረጅ ምሳሌዎች ናቸው። ሴት እስረኞችን በውድቅት ሌሊት በወንድ መርማሪ ፖሊሶች ብቻ እንዲመረመሩ ማድረግ፣ ከባድ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ እንዲሰሩ ጫና መፍጠር፣ ራቁታቸውን በመርማሪ ፖሊሶች ፊት እንዲቆሙ ማድረግ፣ ለወራት በጨለማ ክፍል በማቆየት ከሴትነት ተፈጥሯዊ ግዴታ ጋር ተያይዞ በሚመጣ ፈሳሽ ሰውነታቸው እንዲቆሽሽ ማድረግ፤ ውሃ እንኳ መከልከልና ተያያዥ የማሰቃያ ስልቶች በሴት እስረኞች ላይ የሚፈፀሙ በደሎች ናቸው። ከዚህም ባለፈ ሴት እስረኞች ወደ አደባባይ ሊያወጧቸው የሚከብዷቸው ድርጊቶች በሴትነታቸው ላይ እንደተፈፀመ/እንደሚፈፀም የጎልጉል ዳሰሳ ጥናት ውጤት ያመለክታል። የቶርቸር አይነት በማዕከላዊ . . . ህወሓት “ሕገ – መንግስቱን በኃይል ለመናድ ሲንቀሳቀሱ አገኘኋቸው” በሚል ወደ ማሳሪያ ቦታ የሚወረውራቸው ንፁሐን ዜጎች ላይ መረጃ ለመሰብሰብ በሚል በአካላቸው ላይ ከፍተኛ ስቃይ እና እንግልት እንደሚያደርስባቸው ዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች

ድርጅቶች በተደጋጋሚ የሚያወጡት ሪፖርት ያመለክታል። ለዚህ አሰቃቂ የምርመራ ዘዴ የፖሊስ ኃይሉን፣ የእስር ቤት መርማሪዎችንና ወታደራዊ ኃይሉን ጨምሮ የተለያዩ የፀጥታ ኃይሎችን በሙሉ ኃይሉ ይጠቀማል። ማዕከላዊ እስር ቤት ደግሞ በተለየና በተጠና አደረጃጀት የተዋቀረ የ“ወንጀል ምርመራ” ፖሊስ ጣቢያ ነው። ጣቢያው በትግራይ ተወላጆች የበላይነት የሚመራ የዘመናችን የግፍ ጎሬ ነው። “መርማሪ” ተብለው የሚመደቡ ፖሊሶች በ“ምርመራ” ውጤታቸው ሊደርሱበት የሚገባ ጭብጥ አስቀድሞ ይሰጣቸዋል። ተጠርጣሪ ወንጀለኛው “መርማሪ” ፖሊሶች የሚጠይቁትን እየተከተለ አውንታዊ ምላሽ ብቻ እንዲመልስ ይገደዳል። “የምሻውን በልልኝ” አይነት ነገር መሆኑ ነው። ከዚህ ባፈነገጠ መልኩ ተጠርጣሪ ወንጀለኛው የራሱን እውነት የሚናገር ከሆነ የተዘጋ ጭንቅላት፤ ራሮት የራቀው ልቦና ያላቸው “መርማሪዎች” ምህረት የለሽ ስቃይና ድብደባ መፈፀም ይጀምራሉ። በማዕከላዊ እስር ቤት በኤሌክትሪክ ገመድ መገረፍ፣ እጅና እግር አሰቃቂ በሆነ መልኩ ለረጅም ጊዜያት በሰንሰለት መታሰር፣ ጭንቅላትን በበርሚል ውስጥ ባለ ቀዝቃዛ ውሃ መዘፍዘፍ፣ የወንዶች ብልት ላይ እስከ አንድ ሊትር የሚደርስ የጠርሙስ ውሃ ማንጠልጠል፣ የተጠርጣሪውን እጆች የኋሊት ጠፍሮ በማሰር ብልቱ ላይ የበቀለውን ፀጉር በክብሪት መለብለብ (ማቃጠል)፣ ጥቁር የተወጠረ ወፍራም ላስቲክ በሆነው ቻይና ሰራሽ የፖሊስ ዱላ የተጠርጣሪ ወንጀለኛውን አካል ሳይመርጡ መደብደብ፣ … ወዘተ ለማሳያነት የቀረበ የመሳሰሉት የቶርቸር አይነቶች በ“ምርመራ” ሰዓት በተጠርጣሪ ወንጀለኞች ላይ የሚደርሱ የስቃይ አይነቶች ናቸው። ከነዚህ ከባድ የስቃይ አይነቶች በተጨማሪ የተጠርጣሪ ወንጀለኞች ዘውጋዊና ሐይማኖታዊ ማንነት እየተጠቀሰ በ“መርማሪ” ፖሊሶች የሚደርሰው ስድብ እስረኞቹ የማይሽር ጠባሳና ቂም ይዘው እንዲወጡ ያደርጋቸዋል። “ሽንታም አማራ”፣ “ደንቆሮ ኦሮሞ”፣ “ጉራጌ ንግድ እንጂ ፖለቲካ ታውቃለች?” “አጨበርባሪ ጉራጌ”፣ “በእንግድነት መጥታችሁ እንገስ አላችሁ”፤ “መጤ የአረብ ርዝራዥ”፣… እየተባሉ የተሰደቡ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች፣ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ የሙስሊሙ ማህበረሰብ ተወካዮች (ኮሚቴዎች) ከወረደባቸው ዱላ በላይ የተሰደቡት ስድብ ሲያማቸው ይኖራል። የማዕከላዊ ስቃይ ተሸካሚዎች ጊዜና ትውልድ እስከሚከሳቸው ድረስ ቂማቸው የሚሽር አይመስልም። በቀጣይ ዕትማችን በማዕከላዊ እስር ቤት በ“መርማሪ” ፖሊሶች የሚፈፀሙ በደሎችንና አሰቃቂ ቶርችር የተፈፀመባቸውን ዜጎች የኋላ ማንነትና የስቃይ ሁኔታ ለማሳያነት እናቀርባለን። ማሳሰቢያ፤ በተለይ በስም ወይም በድርጅት ስም እስካልተጠቀሰ ድረስ በጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ® ላይ የሚወጡት ጽሁፎች በሙሉ የጎልጉል የድረገጽ ጋዜጣ®ንብረት ናቸው፡፡ ይህንን ጽሁፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የዚህን ጽሁፍ አስፈንጣሪ (link) ወይም የድረገጻችንን አድራሻ (http://www.goolgule. com/) አብረው መለጠፍ ከጋዜጠኛነት የሚጠበቅና ህጋዊ አሠራር መሆኑን ልናሳስብ እንወዳለን፡፡


TZTA PAGE 15: April 2017: Info@tzta.ca/ tztaffirst@gmail.com/ Follow Facebook & Twitter

የነካሽ ሲቃጠል” የቴዲ አፍሮ ኢትዮጵያ ነጠላ ዜማ ታላቁ መልዕክት አልማዝ ካነበበችው የላከችልን

ተሰባሰበው ያወጡት እንዳልሆነ ይታወቃል።በሰብሰባ የወጣ የክልል ባንድራ አጠገቡ መቆም ይከብደዋል።ምን ይሻለና እየተባለ ህዝቦች ጥቁር ፣ነጭ፣ቢጫ ፣አረንጓዴ እያሉ የሰየሙት አይደለም።የእኛ ባንድራ ከሰማይ በቀሰተ ዳመና የሚመሰል ፣በምድር በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በተምሳሌትነት የወሰዱት ብዙ ዘመናት የተሻገረ የክብር መለኪያ መስፈርት ነው።ባንድራችን ሰማይ ላይ ነው! በሠማዩ ላይ ቢታይ ቀለም የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም የሰው ልጅ መገኛ ፤ የአዳም እና ሄዋን ቤት ኢትዮጵያዊያ መሆኗን ቴዲያችን ይናገራል “የፍጥረት በር ነሽ የክብ ዓለም ምዕራፍ ዞሮ መጀመሪያ”። ኢትዮጵያዊ ማን ነው? በዛሬይቱ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊው ማን ነው የሚለው ጥያቄ መልስ ማግኘት ፈታኝ ነው።የብሄር ፖለቲካ ከኢትዮጵያዊነት በልጧል።ኦሮሞ የሚባል ዜግነት ፣አማራ የሚባል ዜግነት ፣ትግራ የሚባል ዜግነት የሚሻ ትውልድ የሚፈጥር ፖለቲከኛ ነው የበዛው።ለዚህም ነው ዛሬ ኢትዮጵያዊ የሆነ መሃል ሰፋሪ ነው።ተቃዋሚው ፅንፈኛ ፣ መንግስቱ ብሄርተኛ ሁን ይሉሃል።አይ ብለህ ወደ ኢትዮጵያዊነት ከሄድክ መሃል ሰፋሪ ሆነ ከሁለት ቦታ ድንጋይ ይወረወርብሃል።እኔሰ በበኩሌ ኢትዮጵያዊ ነኝ።ለዚህም ደጋግሜ እንዲ እላለው።

በቶማስ ሰብስቤ የሠለሞን ዕዕ ነሽ የቅዱሳ ዕንባ ያበቀለሽ ቅጠል ዛሬ አዲስ አይደለም በለኮሰው እሳት የነካሽ ሲቃጠል…… ኢትዮጵያን የቃል ኪዳን ሀገር ናት ሲባል ይህን ተረት ተረት ተው የሚል ትውልድ በበዛበት ፤ ኢትዮጵያ የሺ ዘመን የታሪክ ድርሳን ሀገር ናት ሲባል የድሮው የገዢው መደብ ድራማ ነው እንጂ ኢትዮጵያ 100 ምናምን አመቷ ነው ብሎ ታሪክ የሚያጣርዝ ፖለቲከኛ ባፈራንበት ሀገር ኢትዮጵያን ማንቆለጳጰስ ሲያንሰን ነው።በንጉሱ ፣በደርግ እና በኢህአዴግ አሰተዳደር ኢትዮጵያ ላይ የእየራሳቸውን ሰህተት ሰርተው አልፈዋል እየሰራም ያለ ገዢ አለ።ይህ ስህተት ደሞ አንዴ ህዝቦች ሲያናቁር ፣አንዱ ጨቋኝ አንዱ ገዢ ያደረገ ፣ የሀገር ፍቅር አመጣለው ብሎ በደከመ ጨፍጫፊ ተብሎ የተፈረጀ ፣የብሄር እና ጎሳን ፖለቲካ መርዝ ይዞ አንድነትን የሻረ መንግስት ይዘናል። በዚህ ሁሉ አመታት ግን ሰልጣን ቢቀያየርም ፣ገዢው ቢለያየም ፣ ጨቋኙ መልኩን ቢቀያይርም የማትቀየረው ኢትየጵያ ላይ የዘሩት ፍሬ ዛሬም ሀገር ሊያፈርስ እየሞከረ ነው።አንድነት ትተን ወደ ጎሳ የመጣንበት መንገድ እርስ በእርስ እያጫረሰ ነው ፤ በድሮ ታሪክ ዛሬ ማሰባችን ስህተቱን እያበዛብን ነው ፤ የታላላቅ አባቶችን ደም እና ክብር መርሳታችን አላዋቂ ብቻ ሳይሆን በህዝብ እንድንጠላ እያደረገ ነው።በንጉሱ የተለኮስ እሳት ነበር ፤ በደርግም የተለኮሰ እሳት ነበር ፣በኢህአዴግም የተለኮስ እሳት አለ።ንጉሱን እና ደርግ በለኮሱት እሳት ተበልተዋል።ባለተረኛው በለኮሰው እሳት ዛሬም በብሄር ፖለቲካ የእርስ በእርስ ግጭት እየተበላ ነው።ለዚህም ነው ንጉሱ ቴዲሻ “ዛሬ አዲስ አይደለም በለኮሰው እሳት የነካሽ ሲቃጠል……” ያለው መሰል። በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ብሄር ፣ዘር እና ሃይማኖት ሳይለይ ብዙ ጀግናዎች ለሀገር ወድቀዋል።ለሀገር ፍቅር የህይወት መሰዋትነት የከፈሉ ፣ለሚሊየኖች የተሰው ፣ ለሀገር መሬት

ተውኝ ይውጣልኝ ልጥራት ደጋግሜ ኢትዮጵያ ማለት ለኔ አይደል ወይ ስሜ እና ባንድራ ወደ ኋላ ያላሉ ጀግኖች ስም ብንጠራ አመታት ይፈጅብናል።ቀድሞ ቴዲ አፍሮ በሰም የተወሰኑትን ጠርቶ ክብር ሲሰጣቸው በሙዚቃ ሲያነሳቸው የእኛ ሰፈር ሰዎች አልተጠሩም የሚሉ አጉል የብሄር ፖለቲከኛ ድምፆች ይሰማ ጀመር።ለዚህም ምላሹ በዚህ ኢትዮጵያ ነጠላ ዜማ እንዲ በማለት መልሶታል። ስንት የሞቱልሽ ለክብርሽ ዘብ አድረው አልፈው ሲነኩሽ ባህረሽን ተሻግረው የጀግኖች አገር የአዳም እግር አሻራ ፈለገ ጊዎን ያንቺ ስም ሲጠራ … … የሀገር ፍቅር ከባንድራ ይቀዳል።የኢትዮጵያ ባንድራ ጨርቅ እንዳልሆነ የሚናገር ስራ ነው ኢትዮጵያ ነጠላ ዜማ።ሀገር ፣ታሪክን እና ክብር የማይገባው ሁላ የራሱን ፖለቲካ ለማዋደድ ርካሽ ሀሳብ በባንድራ ላይ ያስቀምጣል።ባንድራ ጨርቅ ነው ፤ ሀገር ማለት ሰው ነው ብለውናል።ግን ባንድራችን የትኛው ቦታ ላይ እንደሚቀመጥ ፤ የክብሩ ጫፍ ምን ድረስ እንደሆነ የቴዲ ብዕር እና አንደበት እንዲብለውናል አሰምቶናል በቀስተ ደመናሸ ሰማይ መቀነቱን ባንዲራሽን ታጥቆ አርማሽ የታተመ እንኳን በዓለም መዳፍ በአርያም ታውቆ በዚህ ብቻ አላበቃም።ባንድራች በምድር ብቻ ሳይሆን በሰማይ የሚታወቅ ቀደምት እንደሆነ ከተናገረ በኋላም የእኛን ባንድራ ያየ አይደለም ኢትዮጵያ ሲባል እንደ ገደል ማሚቱ የሚያሰተጋባ የአለም ህዝቦች አሉ ነው ያለው። እንኳን ሰማይ ላይ ባንዲራሽን አይቶ ስምሽ ሲጠራ ማን ዝም ይላል ሠምቶ እንኳን ሰማይ ላይ ባንዲራሽን አይቶ ኢትዮጵያ ሲባል ማን ዝም ይላል ሠምቶ የሀገራችን ባንድራ አንድ ነፃ አውጪ ነኝ የሚል ጁንታ ታጣቂ ፣ቁምጣ ለባሽ ፣ጫካ ሰፋሪ ፣ፀጉር አጎፋሪ

የቴዲ ነጠላ በወፍ በረር የቴዲን አዲሱን ነጠላ ዜማ ሰማሁት፡፡ ከአዘፋፈኑ በላይ ግጥሙ ግዘፍ ነስቶ በዜማው ውስጥ ይሰማል፡፡ እንደ ‘ሰባ ደረጃ’ ወይም እንደ ‘ጃ ያስተሰርያል’ ወይም ‘ቀነኒሳ አንበሳ’ ግጥም ከዜማው፤ ዜማው ካዚያዚያሙ ተቃንቶና ተቀናጅቶ ራስ የሚመታ ነው ብዬ አፌን ሞልቼ መናገር ቢከብደኝም በዚህ ነጠላ ዜማው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ነግሶበታል፡ ፡ ቴዲ በኢትዮጵያ ነጠላ ዜማው ላይ እንደ ቀድሞው ሁሉ የጀግናና የሀገር ባለውለታ ስም እየጠራ አላወደሰም ግን እንዲህ ሲል “…ስንት የሞተልሽ ለክብርሽ ዘብ አድረው አልፈው ሲነኩሽ ባህርሽን ተሻግረው…” ብሎ በጥቅል ኢትዮጵያ ካስማና ማገር ሆነው የቆሙትን ቀደምቶች አመሰግናቸው እንጂ፡፡ ምክንያቱም ለኢትዮጵያ የሞቱ እልፍ አእላፍ ስለሆኑ የቱ ተጠርቶ የቱ ይቀራል? በዚያውም ልክም ሁሉም የሰፈሩ ልጅ ካልተጠራ ዘፈኑን ኢትዮጵያና አላሟላም ማለታቸው ሀቅ ስለሆነ፡፡ “…የጀግኖች ሀገር የአዳም እግር አሻራ ፈለገ ጊዮን ያንቺ ስም ሲጠራ…” ብሎ ለማጠቃለል ሞክሮታል፡ . ቴዲ በዚህ ነጠላ ዜማው ላይ ሊያጎላ የፈለገው ግለሰብ አይደለም፤ የሆነ ቦታም አይደለም፡፡ ይልቁንስ በክልል ባንዲራዎች ለማደብዘዝ የተሞከረው፤ በየጊዜው ዝቅ እያለ የሐዘን ማቅ የለበሰውን፤ ‘ጨርቅ’ እየተባለ የተዘለፈውን ባንዲራ ዳግም ወደ ክብሩ ይምጣ ሲል በዜማው ነግሮናል “በሰማዩ ላይ ቢታይ ቀለም የሷ ነው እንጂ ሌላ አይደለም” በማለት ባንዲራው የአንድ

ሌላው ኢትዮጵያን እንደ ምሳቅ ሳሕን ለሚያዩ ወይም እንደተከራዩዋት ቤት ይህ ካተሟላ፤ ይህ ሰስለጎደለ ኢትዮጵያ ትቅርብን ያቀሜን ያህል ሰፈር ስጡኝ፤ ወይም ጥያት ካልጠፋሁ ሞቼ እገኛሉ ለሚሉ ቴዲ እንዲህ ብሏል፡፡ “…ቢጎል እንጀራው ከመሶቡ ላይ

TZTA INTERNATIONAL ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER

TZTA is independent newspaper published once a month online in Toronto, Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome comments or different point of view from our readers submitted articles may be edited for clarity.

Address

Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:-

TZTA INC.

Ethiopian Newspaper Online Mississagua, ON L4Y 3W4 E-mail your information to:-

tztafirst@gmail.com / info@tzta.ca

www.tzta.ca

Website:-

ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ብዮ ብጮህ አይወጣልኝ።ሀገር አለኝ የተከበረ ፤ ሀገር አለኝ የገዘፈ ፣ ሀገሬ ክብሬ የህይወት ማህተቤ ኢትዮጵያዊነት ኩራቴ።ሀገር አለኝ የትም ሆኜ የማስታውሰው ፣ሀገር አለኝ ማነረም የሚያውቃት ፣ሀገር አለኘ ቅዱሱ መፃፍ የሚያውቃት።

GST REG. # R306528806-00001

ባልፍም ኖሬ ስለ እናት ምድሬ እሷ ናት ክብሬ ኸረ እኔስ ሀገሬ

For residence of Canada cheque and money order are acceptable. P Pay by Visa or Master Card/Papal/

PAYMENT

Make your cheque payable to TZTA INC.

ባለፉት መንግስታት ሆነ በአሁኑም አልፎም ወደፊት በሚመጣው የተለያዮ ችግር ሲገጥመን ከሀገር መገንጠል ሳይሆን ፤ ሀገር ማፍረስ ሳይሆን መፍትሄው በጋራ From outside Canada Visa and Master ለውጥ ማምጣት ነው።በጋራ ጠላታችን በማሸነፍ Card are acceptable. Ask us! ኢትዮጵያን ማቆየት ነው ፤ ያልተመቸንን መሪ በማሰናበት Go to our website and send us your email የሚበጀንን ማምጣት ነው እንጂ ተበድያለው ብሎ መሸሽ address. You will get the newspaper every አያዋጣም ።ማንም ከእኛ ስለማይበልጥ ለሁላችንም time የሚመች ሀገር በጋራ እንሰራለን።መሸሽ የፈሪ እንጂ የሀገር ፍቅር ፣የብሄር ፍቅር ምልክት አይደለም። ቢጎል እንጀራ ከመሶቡ ላይ እናት በሌላ ይቀየራል ወይ ይዤ አላነሳም እጄን ከቀሚሷ እናት እኮ ናት ተስፋ አልቆርጥ በሷ ኢትዮጵያን አትንኩ አራት ነጠብ።ይህ ሰው ያለው ሳይሆን ነብይ ነው።ቅዱስ ቃሉ የሚያውቃት የሀገር ተወካይ ናት።በአለም ላይ እንደ አሜሪካ የናጠጠ ተፈሪ ብትሆን ፣እንደ ራሺያ ብትሆን፣ እንደ አረብ ሀገራት ነዳጅ ቢኖርህ ፣እንደ አውሮፓዎች በሀብት ብትንበሻበሽ እንደ ኢትዮጵያ መፃፍ ቅዱስ ላይ መስፈር ግን ከምን ከማንም ጋር በአለም ሆነ በሰማያው መንግስት የሚበልጥህ የለም።በቅዱስ ቃሉ ያለችው ኢትዮጵያ ስሟም ፣ባንድራዋም እና ህዝቦቾ ከማንም በላይ መሆናቸው መፃፉ ይናገራል።

– (ቃልኪዳን ኃይሉ)

ብሔር ሳይሆን የኢትዮጵያውያን በሙላ ነው ብሏል፡፡ “…እንኳን ሰማይ ላይ ባንዲራሽን አይቶ ኢትዮጵያ ሲባል ማን ዝም ይላል ከቶ…” በማለት ያን ልብ አርዱን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀዩን ባንዲራ ትዝ አስብሎናል፡፡ . ቴዲ ተገፍቶ ተግፍቶ እዚህ የደረሰውን ኢትዮጵያዊነት ዳግም ለመጥራት ሞክሯል፤ ኢትዮጵያዊነትና ኢትዮጵያ በተለያዩ ሰፈሮች እየተሸፈነ በመጣበት በዚህ ዘመን ኢትየጵያ ማለት ‘ቤተ አልባ’ ተብሎ በሚያሰድብበት በዚህ ዘመን፤ መንግስት የሚሰጥህ መታወቂያ ላይ ሰፈርህ በሚጻፍባት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎ ባለው የሕዝብ ተቀባነት በአየሩ ሲናኝበት መስማት እንዴት ደስ ይላል፡፡ “…ተውኝ ይውጣልኝ ልጥራት ደጋግሜ ኢትዮጵያ ማለት ለኔ አይደለም ወይ ስሜ…” እውነት ነው ኢትዮጵያ ማለት መጃጃል ለሚመስላቸው ከንቱዎች፤ ኢትዮጵያ ሲባል ትንሽ መጠሪያ የትውልድ ስፍራ ያጣን ለሚመስላቸው ለእነዛ ኢትዮጵያ የሚለው ስም ለሚያርዳቸው ለእነሱ ተውት ኢትዮጵያ የሚለው ስም እየተደጋገመ ይጠራ፡፡ ‘…ኢትዮጵያ ሀገሬ ባንቺ አይደለም ወይ ክብሬ…’

TZTA INC

እናት በሌላ ይቀየራል ወይ…” በቃ ይኽው ነው እናት መቼም እናት ነች፡፡ እናት በቧንቧ በምትልከው ወተት ወይም በሽቦ በምትልከው ኤሌትሪክ ወይም ከምድሯ ከሚታፈሰው ነጭ ጤፍ ካልሆነም ደግሞ ፈርኦኖች ለህዝቡ ከሚሰፍሩት የጥይት፣ የእስር፣ የእንግልት የአድሎ ቀንበር አትለካም፡፡ ሀገር ሌላ ፈርኦን ሌላ፡፡ “…ይዤ አልነጥልም እጄን ከቀሚሷ እናት እኮ ናት ተስፋ አልቆርጥም በሷ…” በስተመጨረሻ ግን ይህ አለ፡፡ ኢትዮጵያን ሊያፈርሱ የፈለጉ፤ ኢትዮጵያዊነትን ሊነዱ የሞከሩ መጨረሻቸው መቀመቅ ነው፡፡ ይህ ሀቅ ነው፡፡ መጻሕፍ ቅዱስ ላይ ስማቸው ከተጠቀሱ የሀገር ስሞች ውስጥ እስከዛሬ ያለችው ኢትዮጵያ ብቻ ነች፡፡ እስራኤልም ከብዙ መቋረጥ በኋላ ዳግም ስሟ የተጠራው ከ1943 በኋላ ነው፡፡ ስለዚህ ይህን ስም ለማደብዘዝ የሚከሩ ይደበዝዛሉ እንጂ እሷ እንደው ያው ነች፤ ሊያጠፏት የሞከሩ ሁሉ መጥፋታቸው እሙን ነው፡፡ ለዘኪህ ነው ከያኒው እንዲህ ያለው፡፡ “…የሰለሞን ዕጽ ነሽ የቅዱሳን እንባ ያበቀለሽ ቅጠል ዛሬ አይደለም በለኮሰው እሳት የነካሽ ሲቃጠል ሳይወሰን ዝናሽ በቅርሶችሽ ድርሳን በአርባ አራት ታሪኩ ነብይ አይተው ከሩቅ ያሉልሽ በመጻሕፍ ኢትዮጵያን አትንኩ…”

For Advertising

Call office:(416) 653-3839 Cell: (416) 898-1353 Fax: (416) 653-3413 E-mail: info@tzta.ca or tztafirst@gmail.com Website: www.tzta.ca Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel Marketing; Tigist Teshome Format and Typing Zenashe Tsegaselassie

Contributor

Mr. Tadese Gebremariam Mr. Yonas J. Haile Mr. Samuel Getachew etc... Mr. Yehun Belay Mrs. Genet Woldemariam Mr. Desta etc...

............................................... Members of National Ethnic Press and Media Council of Canada NEPMCC

Press and Media Council of Canada

We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.


TZTA PAGE 16: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

Official portrait of Prime Minister Justin Trudeau. Trudeau’s vision of our country is a place where everyone has a shot at success because we have the confidence and leadership to invest in Canadians.

His passion for public service and vision for Canada are shaped by his experiences and influences — his father, Pierre, and mother, Margaret; the Trudeau and Sinclair families; his roots in the East and West, French and English.

Prime Minister Justin Trudeau. Born on December 25, 1971, Justin Trudeau is Canada’s 23rd Prime Minister, the Minister of Intergovernmental Affairs and the Minister of Youth. A teacher, father, advocate, and leader, Mr.

Driven by the desire to have a positive influence in the world, after graduating from McGill University in 1994, Mr. Trudeau decided to become a schoolteacher. He completed the University of British Columbia’s education program, and spent several years teaching mostly French and math in Vancouver. In 2002, Mr. Trudeau returned home to Montreal, where he fell in love with Sophie Grégoire, a Quebec TV and radio host. They married in 2005 and, in subsequent years,

became the proud parents of Xavier, EllaGrace, and Hadrien.

Prior to entering politics, Mr. Trudeau was frequently called upon to speak at conferences and various events on youth and environmental issues. He was the Chair of Katimavik, where he spoke to young people about the value of community service and volunteerism, and a board member of the Canadian Avalanche Foundation, where he promoted avalanche safety. The more Mr. Trudeau spoke with young people across the country, the more he began to gravitate toward a life of advocacy. It became increasingly clear that the issues young Canadians care about — education, the environment, their generation's economic prospects — needed a stronger voice in the public sphere. He also began to feel that a generational change was approaching. It was against this backdrop that he made his first steps into politics.

Canadians by seeking the nomination in the Montreal riding of Papineau. He was elected in 2008, and then again in 2011 and 2015. Mr. Trudeau was elected Leader of his party in April 2013. Propelled by hope and hard work, he focused his leadership on building the team and the plan to create growth that works for the middle class, and fair economic opportunity for everyone; on respect for and promotion of freedom and diversity; and on a more democratic government that represents all of Canada. On October 19, 2015, Mr. Trudeau led his party to victory, winning a majority government with seats in every province and territory across the country. He was elected on a platform for change and growing the middle class.

In 2007, Mr. Trudeau decided to serve

Mr. Trudeau was sworn in on November 4, 2015, with an equal number of men and women in Cabinet — a first in Canada’s history.

agent reselling the same previously owned home multiple times before the closing date, driving up the price of the house, sometimes by hundreds of thousands of dollars.

profits as capital gains — which means only 50 per cent is taxable. His efforts to get the Federal Finance Minister Bill Morneau to include capital gains changes in the federal budget were unsuccessful.

In May 2016, the B.C. government put in place new rules that require real estate agents to draft offers that require the seller’s consent to a contract transfer, and any resulting profit to be returned to the seller.

The two finance ministers and Toronto Mayor John Tory will meet Tuesday to discuss house affordability in the region.

Ontario finance minister hints upcoming housing measures will target ‘property scalpers’

In Ontario, according to Sousa, property scalping involves only new developments. “What’s worse is young families who are actually trying to get into the queue, into the lineup to buy that first home, are getting crowded out,” he said.

Jessica Smith Cross, The Canadian Press | April 16, 2017 2:46 PM ET TORONTO — Ontario Finance Minister Charles Sousa is giving strong hints that the government’s much-anticipated house affordability package will include measures targeting real estate speculators, or as he calls them “property scalpers.” In public comments last week, Sousa said speculators are reselling contracts for pre-construction homes multiple times before closing, using assignment clauses.

“There are those who go into new developments, buy up a slew of properties, and then flip them, while avoiding paying their fair share of taxes,” he said. “I call them property scalpers.”

Sousa’s office would not comment on whether the government would introduce rules similar to those imposed in British Columbia, but the finance minister has floated a number of possible measures, including implementing a tax on foreign buyers, vacant homes and speculators.

However, the finance minister admitted there’s no data to show how widespread “property scalping” is in Ontario.

He has said that at least some of the housing measures will be included in the Ontario budget, set to be tabled April 27.

A similar practice — called “shadow flipping” — became increasingly common in Vancouver. It typically involved a real estate

Assignment sales are not illegal, but Sousa said he wants to close a loophole that allows so-called property scalpers to treat their

The provincial government’s lack of data on the housing market and other real estate-related issues, and Sousa’s comments on “property scalpers” — admittedly based on conversations he’s had with some developers — are causing some concern among builders. One major Toronto-area developer says “property scalping” is not a major phenomenon in the region. “Not in any widespread way,” said Christopher Wein, president of Great Gulf. “We’re certainly, in our organization, not seeing a lot of evidence of that.” Wein said his company builds condos and houses throughout the Toronto region and generally requires that buyers get permission from Great Gulf to reassign their contracts for new homes. Typically, his company only sells one pre-construction property per family, Wein said.

NewsStatement by the Prime Minister of Canada on the 100th anniversary of the Battle of Vimy Ridg failed – but at a great cost. Nearly 3,600 Canadians lost their lives. Over 7,000 more were wounded. The Battle of Vimy Ridge remains one of the bloodiest battles in Canada’s history.

Vimy Ridge, France April 8, 2017 The Prime Minister, Justin Trudeau, today issued the following statement for the 100th anniversary of the Battle of Vimy Ridge: “One hundred years ago, on a gentle slope in France, the four divisions of the Canadian Corps fought for the first time as one.

They were ordinary – yet extraordinary – men, from all corners of the country: Francophone, Anglophone, new Canadians, Indigenous Peoples. “On Easter Monday, April 1917, battling through snow, sleet, and constant machine gun fire, they broke through an impregnable fortress and achieved a historic victory. They succeeded where other armies had

“Despite these losses, Canadian bravery and ingenuity won the day and led to one of the most decisive victories in the First World War. The innovative fighting techniques used so effectively by our soldiers at Vimy Ridge would contribute to the final Allied victory a year and a half later. “Many of the soldiers wearing the Canadian uniform that day were immigrants to this country. People of many languages and backgrounds, representing every region in Canada, fought for the values we hold so dear: freedom, democracy, and peace. In the words of one veteran: ‘We

went up Vimy Ridge as Albertans and Nova Scotians. We came down as Canadians.’ “Today, as we gather to commemorate the 100th anniversary of the Battle of Vimy Ridge, we remember the thousands of Canadians who gave their lives far from Canada’s shores. We pay tribute to the 100th anniversary of a pivotal battle that has left an indelible mark on our history. And we thank every Canadian who has answered the call to serve for their selflessness and sacrifice. “Lest we forget.” Associated Link 100th Anniversary of the Battle of Vimy Ridge


TZTA PAGE 17: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

Ontario Introduces Anti-Racism Legislation

31 seniors hit with 31% rent hike

QUEEN’S PARK – On Thursday, Premier Kathleen Wynne’s Liberals and the Conservatives refused to support an NDP bill that would protect renters from unfair, unreasonable rent hikes. Now, 31 seniors in Sault Ste. Marie are appealing to Wynne to change her mind and pass the bill immediately, as they’re facing a 31 per cent rent increase. “We are all senior citizens living on a fixed income and are faced with the problem of where the funds will be coming from to pay this substantial rent increase,” wrote senior Clarence Bax in a letter sent to Wynne, and signed by dozens of his neighbours. The letter pleads with Wynne to pass the NDP’s rent control bill, and extend protection to all renters. “By refusing to support this bill, Premier Wynne is putting partisan, political games ahead of the well-being of 31 seniors in Sault Ste. Marie, along with renters all over the province,” said MPP Peter Tabuns. “I don't think she understands how urgent the situation is for renters facing increases that could drive them from their homes.”

Tabuns’ Bill 106, the Rent Protection for All Tenants Act, would provide rent-hike protection for all renters by immediately closing a loophole that allows landlords in buildings built later than 1991 to hike rents as much as they want. The private member’s bill, tabled in mid-March, could be passed by unanimous consent in the legislature immediately if Wynne, her Liberals and the Conservatives wanted to ban unfair rent hikes. “We are asking you to support Mr. Tabuns’ Bill 106 which would eliminate the dramatic rent increase we and 150,000 Ontarians are facing,” wrote Mr. Bax in closing his letter to Wynne. “I want Wynne to hear what Mr. and Mrs. Bax and their neighbours are facing," said Tabuns. "The cost of housing -- and certainly these unreasonable increases -are pushing people to their breaking points. It's time for the Wynne government to stop dragging their feet, and stop ignoring what everyday families are dealing with." Media Contact: Rebecca Elming, 647 459 8313

New Fact Information about 2017-2018 OSAP

What is the new OSAP?

Next Year, OSAP will give you grants to cover the average cost of tuition if: • your parent earn $50.000 or less per year • you are going to study full time • you are attending a publicity assisted college or university, and ` • you meet the eligibility requirements for OSAP Some students who meet these requirements may not free tuitions, including students who: • have enough money to cover their tuition (e.g. saving, RESPs or scholarships) • have already received their lifetime limit for the Ontario Tuition Grant

* Dependant students whose parents’ annual income is $50,000 or less. * Married students or sole support parent whose family annual income is $50,000 or less.

How has debt replacement changed?

• The Ontario Student Grant will ensure that the maximum OSAP loan debt a student can incur will not exceed $10,000 for two terms of academy studies • OSAP loans are interest free while a student s pursuing fulltime studies • Upon completion of studies, students have at least six months before loan repayments are required • Through the Repayment Assistance Plan (RAP), loan repayment can be deferred or reduce based on individual’s income

Factor determining eligibility for new How do I apply? OSAP: • If you’re returning • A Canadian citizen, Permanente Residence or protected person • An Ontario residence • Student attending an OSAP approved program and school and in Ontario or publicity assisted school in another Canadian province • Student enrolled full time in a certificate, degree and diploma program that is a minimum of 12 weeks in length. • Dependant student whose parents’ annual income is $50,000 or less. * Independent students with annual income of $30,000 or less.

“People from across Ontario have told me they want to ensure the longterm sustainability of our anti-racism work. That is exactly what this legislation will do. We’re playing a leading role in eliminating systemic racism. We’re taking concrete actions to ensure that all people have an equitable opportunity to succeed and reach their full potential.” Michael Coteau Minister Responsible for Anti-Racism Advancing the Province’s 3-Year Anti-Racism Strategic Plan • Establish the Anti-Racism March 29, 2017 3:20 P.M. Directorate in legislation to ensure its long-term sustainability Anti-Racism Directorate Last month, Michael Coteau, Minister Responsible for Anti-Racism, introduced new legislation that would, if passed, embed Ontario's Anti-Racism Directorate in law, creating a framework for continued work to promote equity for racialized groups across the province.

• Ensure the sustainability and accountability of the government's anti-racism work by developing and maintaining a multi-year anti-racism strategy. The strategy's initiatives, targets and indicators would be reported upon annually to measure the strategy's effectiveness

During public consultations held last year, the province's Anti-Racism Directorate heard from community members that legislation was needed to ensure the long-term sustainability of the government's anti-racism efforts. This proposed Anti-Racism Act responds to that request and would allow government and public sector organizations to identify and combat systemic racism in policies, programs and services and effectively work toward advancing racial equity for all.

• Require a review of the anti-racism strategy at least every five years, in consultation with the public

Eliminating systemic racism is part of Ontario's plan to create jobs, grow our economy and help people in their everyday lives. If passed, the proposed Anti-Rac- Quotes ism Act would:

Dr. Zahir Dandelhai

to school and received OSAP last year, you have to fill out an OSAP application for this academic year. • Apply Early. You can apply even before you are accepted to your program. But remember: there are deadlines’. • DEADLINES * https://www. ontar io.ca /page/ how-getosap#deadlines • Calculate how much you can receive: * https://www. ont a r io.ca /page/osap - ont a r io student-assistanceprogram OSAP Calculator:- You can find online.

• Enable the government to mandate race data collection and an anti-racism impact assessment framework, to apply an anti-racism perspective to public sector policies and programs.

DENTIST

NEW PATINT AND EMERGENCY WELCOM Main Danforth the Dental Clinic 206-2558 Danforth Ave. Toronto ON Monday to Saturday: 10:00 AM - 8:00 PM

• • • • • • •

Te l : ( 4 1 6 )

690-2438

Consultation free Service we give: General Dentistory Work * Crown $ Bridge Ortho (Braces * Root Canals, Dentures etc. Denture * Implant * TMJ Problem Long flexible hours days and evening schedules FINANCING All dental plans accepted

Smile Again...

Smile Again...


TZTA PAGE 18: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

Why Ethiopia Is Keeping Its State of Emergency in Place popular discontent. If they had removed the emergency decree entirely, it’s unclear how the government would have responded in the event of renewed demonstrations.

camps for being involved in protests in a mass detention process were from the restive Oromia region and, to a lesser extent, Amhara state.

There is also a perception that the state of emergency handed greater power to an already influential security apparatus. This apparatus includes one of Africa’s most powerful militaries, which may be reluctant to relinquish its new authority.

WPR: What is the likelihood, at this stage, that protesters will have their demands met, and how might their tactics evolve in response to the government crackdown?

WPR: To what extent is the state of the emergency being used to restrict opposition activity generally, rather than focusing on the regions where protests have been concentrated?

The Editors, World Politics Review , April 12, 2017 In late March, lawmakers in Ethiopia voted unanimously to extend the country’s state of emergency for four more months. The emergency was first imposed last October as violence escalated following more than a year of anti-government protests. The protests have largely occurred in the Oromia and Amhara regions, the homelands of the country’s two biggest ethnic groups who complain of being marginalized by the central government. In an email interview, William Davison, an Addis Ababa-based freelance journalist and WPR contributor, gives an update on the crisis and the government’s response. WPR: How has the crisis in Ethiopia evolved since last October, and did the decision to extend the state of emergency come as a surprise? William Davison: Since the state of emergency was declared by Ethiopia’s govern-

ment on Oct. 9, there haven’t been any significant protests. The biggest direct challenge for the authorities appears to have been clashes with armed groups in the north of Amhara region, although the extent of the fighting there is unclear. Despite the relative calm, it isn’t a surprise that the state of emergency has been extended. Last month the government suspended some of the more draconian measures, such as authorizing police to detain and search people without court proceedings. The government also revoked a dawn-to-dusk curfew near installations including infrastructure facilities and factories. Extending the emergency means that it will be straightforward for the authorities to reintroduce such measures if protests reoccur, which is a possibility. Activists say there has been little substantive response to their demands. Moreover, the nature of the crackdown—in which 25,000 people were detained—has only exacerbated

Davison: The decree imposing the state of emergency places formal restrictions on opposition activity. It reads, “Political parties shall not provide press statement that is likely to harm the sovereignty, security and constitutional order to local or foreign media.” The fuzzy wording means that activists have become more cautious in publicizing their activities or holding meetings. Though arrests and harassment of senior opposition figures happened prior to the state of emergency, last October’s decree also made it simpler for the authorities to go after figures like Merera Gudina, the veteran leader of the Oromo People’s Congress who was taken into custody in December upon returning from a trip to Europe. During that trip, Gudina had criticized the government’s response to protests in an address to the European Parliament. The government has accused him of being in touch with “terrorist” groups. Members and leaders from other political parties have also been detained since the state of emergency was declared. Most of the decree applied nationally, so it did not focus on the protest areas. However, most of the people taken to training

Davison: There’s no chance that one of the key demands of the protesters—a change of government—will be met. Instead, the authorities have promised political reforms and to improve public administration, including reducing corruption. While officials have been removed at all levels and a new federal Cabinet announced, the impact of this process has yet to be seen. In Oromia region, a new leadership has been assertive and has a plan to broaden the benefits of investments by forming companies that give ownership stakes to members of the public. Despite promises from federal officials, there have been no tangible steps taken toward promised electoral reform, which may eventually mean the introduction of an element of proportional representation in time for parliamentary elections in 2020. A dialogue with the domestic opposition has gotten off to a shaky start, with the main opposition grouping pulling out of the talks because of disagreements over the format for the discussions. The ruthless response to the protests has strengthened opinion in some quarters that peaceful struggle is futile. But it’s not yet clear how widespread those views are and whether the growth of such sentiments will lead to more effective organized resistance that could pose a fresh challenge to Ethiopia’s security apparatus and to the government’s

Why is Western media ignoring ongoing atrocity in Ethiopia?

By Lys Anzia for The Huffington Post April 5, 2017

She spoke to me with tears in her eyes describing the calculated execution of her own people. Even though Atsede Kazachew feels relatively safe as an Ethnic Amharic Ethiopian woman living inside the United States, she is grieving for all her fellow ethnic Ethiopians both Amharic and Omoro who have been mercilessly killed inside her own country. “There is no one in the United States who understands,” outlined Atsede. “Why? Why?” she asked as her shaking hands were brought close to her face to hide her eyes. The Irreecha Holy Festival is a hallowed annual celebration for North East Africa’s largest ethnic group, the Oromo people. Bringing together what has been counted as up to two million people, who live near and far away from the city of Bishoftu, the Irreecha Festival is a annual gathering of spiritual, social and religious significance. It is also a time to appreciate life itself as well as a celebration for the upcoming harvest in the rural regions. Tragically on Sunday October 2, 2016 the event ended in what Ethiopia’s government said was 55 deaths but what locals described as up to 700 deaths and casu-

alties.

“The Ethiopian government is engaged in its bloodiest crackdown in a decade, but the scale of this crisis has barely registered internationally...,” outlined UK Director of Human Rights Watch (HRW) David Mepham in a June 16, 2016 media release published by the International Business Times. “For the past seven months, security forces have fired live ammunition into crowds and carried out summary executions...,” added Mepham. So what has the U.S. been doing about the present crisis situation in Ethiopia? With a long relationship of diplomacy that spans over 100 years beginning in 1903, that uilds up the U.S. to consider Ethiopia as an ‘anchor nation’ on the African continent, corrupt politics and long range U.S. investors in the region are an integral part of the problem. All of it works a head in the sand policies that pander to the status of the ‘‘quid pro quo’. Spurred on by what locals described as Ethiopia military members who disrupted the gathering by threatening those who came to attend the holiday event; the then makeshift military threw tear gas and gun shots into the crowd. The voices

of many of those who were present described a “massive stampede” ending in numerous deaths.

“This has all been so hard for me to watch,” Atseda outlined as she described what she witnessed on a variety of videos that captured the ongoing government militarization and violence in the region. “And there’s been little to no coverage on this,” she added. “Western media has been ignoring the situation with way too little news stories.” “Do you think this is also an attempt by the Ethiopian military to commit genocide against the ethnic Omoro people?”

I asked.

“Yes,” she answered. The Amharic and the Omoro people have suffered so very much over many years, outlined Atsede. Much of it lately has been about government land grabs, on land that has belonged to the same families for generations, Atsede continued. The details on the topic of apparent land grabs wasn’t something I knew very much about in the region, even though I’ve been covering international news and land grabs in Asia Pacific and China’s Tibetan Autonomous Region along Continued on page 19


Continued from pagee 18

TZTA PAGE 19: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

with the plight of global women and human rights cases for over a decade. Numerous ethnic women living inside Ethiopia today in 2017 are attempting to work toward peace in the northern and southern regions of Ethiopia as they continue to witness the destructive crackdown of the government against rural farming communities. Under conditions of internal national and border conflict, ethnic Ethiopian women can often face increased stress under forced relocation, personal contact with unwanted violence including domestic abuse and rape, and discriminatory conditions for their family and children that can also affect conditions causing food insecurity and loss. Increasing land grabs play an integral part of high levels of stress for women who normally want to live with their family in peace without struggle. But corruption on the leadership levels inside Ethiopia are encouraging land acquisitions that ignore the needs of families who have lived on the same land for centuries. As Ethiopia’s high level business interests continue to be strongly affected by insider deals under both local and global politics the way back to peace is becoming more and more difficult. Even foreign government advocacy agencies like the World Bank, DFID, as well as members of the European Union, have suffered from ongoing accusations of political pandering and corrupt practices with business interests inside Ethiopia. With the release of the film ‘Dead Donkeys / Fear No Hyenas’ by Swedish film director Joakim Demmer the global public eye is beginning to open widely in understanding how land grab corruption works inside East Africa. With a story that took seven years to complete the film is now working to expand its audience through an April 2017 Kickstarter campaign. “Dead Donkeys / Fear No Hyenas was triggered by a seemingly trivial scene at the airport in Addis Ababa, six years back. Waiting for my flight late at night, I happened to see some tired workers at the tarmac who were loading food products on an airplane destined for Europe. At the same time, another team was busy unloading sacks with food aid from a second plane. It took some time to realize the real meaning of it – that this famine struck country, where millions are dependent on food aid, is actually exporting food to the western world,” outlined film director Demmer. It’s no wonder that anger has spread among Ethiopia’s ethnic farming region. “The anger also came over the ignorance,

cynicism and sometimes pure stupidity of international societies like the EU, DFID, World Bank etc., whose intentions might mostly be good, but in this case, ends up supporting a dictatorship and a disastrous development with our tax money, instead of helping the people...,” continued Demmer in his recent Kickstarter campaign.

Who is responsible for “Qoueshe”?

“What I found was that lives were being destroyed,” added Demmer in another recent March 28, 2017 interview with the Raoul Wallenberg Institute. ”I discovered that the World Bank and other development institutions, financed by tax money, were contributing to these developments in the region. I was ashamed, also ashamed that European and American companies were involved in this.” “Yes. And yes again,” concurred Atsede in her discussion with me as we talked about big money, vested interests and U.S. investors inside Ethiopia, including other interests coming from the UK, China, Canada and more. As regional farmers are pushed from generational land against their will, in what has been expressed as “long term and hard to understand foreign leasing agreements”, ongoing street protests have met numerous times with severe and lethal violence from government sanctioned security officers. Ironically some U.S. foreign oil investments in the region vamped up purchasing as former U.S. State Department Deputy Secretary Antony Blinken showed approval of the Dijbouti-Ethiopia pipeline project during a press meeting in Ethiopia in February 2016. In April 2017, as anger with the region’s ethnic population expands, Ethiopia has opted to run its government with a four month extension as President Mulatu Teshome Wirtu announced a continuation of the “State of Emergency.” “How long can Ethiopia’s State of Emergency keep the lid on anger?” asks a recent headline in The Guardian News. Land rights, land grabs and the growing anger of the Oromo people is not predicted to stop anytime soon. The ongoing situation could cost additional lives and heightened violence say numerous human rights and land rights experts. “The government needs to rein in the security forces, free anyone being held wrongfully, and hold accountable soldiers and police who used excessive force,” said Human Rights Watch Deputy Regional Africa Director Leslie Lefko. “How can you breathe if you aren’t able to say what you want to say,” echoed Atsede Kazachew. “Instead you get killed.”

By. F.a. wondmagen I start my article by just asking who is responsible for “qoushe”? On this article, my only objective is asking. When a government breaches its constitution, and no independent institution is available to enforce the constitution, then who is responsible? Who is accountable? Here are two excerpts from the Ethiopian constitution the EPRDEF government has been boasting for the past 22 years. PART ONE HUMAN RIGHTS Article 14 Rights to life, the Security of Person and Liberty Every person has the inviolable and Be inalienable right to life the security of person and liberty. Article 15 Right to Life Every person has the right to life. No person may be deprived of his life except as a punishment for a serious criminal offence determined by law. A huge mountain of garbage “Queshe” a dump site for the past 50 years collapsed in Addis Ababa, Ethiopia, the capital of Africa on Saturday March 11, killing at least 115 people, with unknowns more still missing. The tragedy isn't the first of its kind, according to a piece on the disaster in the American Geophysical Union's Landslide Blog, http://blogs.agu.org/ landslideblog/2017/03/17/koshe-1/ but it is the deadliest such incident in years. Regardless how and why it happened? The big question to such disaster and many atrocities committed by the government in Ethiopia for the past 25 years: who is responsible? How is the golden scriptures of the constitution not implemented? We can

ask so many questions, however, the EPRDF government will never admit nor admitted to any wrong doing to any situation any time. When the government of Ethiopia breach the law of the land, where and how can victims seek justice? After visiting the remaining victims of this garbage disaster, the mayor of Addis Ababa, Deriba Kuma promised to set up a special committee that will be chaired by him and investigate the cause of the disaster and which will recommend appropriate action. Also, the mayor said people whose family members died in the collapse have received money ranging from $430 to $650 each, and that they would be resettled permanently in the coming years. This is the typical response to any disaster or crimes committed by its irresponsible official from any government official in Ethiopia. No government official took any responsibility for the disaster that happened on March 11, 2017. According to Ethiopian Satellite Television Report on March 30, some of the survivors from this disaster were told to get lost or just go away wherever they want without any compensation, though: government media were reporting that hundreds of millions of birr were donated by many individuals and corporations. Like many African countries, the government of Ethiopia, led by the EPRDEF, for the past 26 years has written constitution, laws and by laws that the ruling party or class don’t intend to abide by. So as former resident of Addis Ababa, and a citizen of Ethiopia, I ask Who is responsible for “Qoueshe”? where can we go to seek justice for the victims?

* LIFE-HEALTH -TRAVEL INSURANCE *VISITOR /SUPERVISA INSURANCE * BUSINESS INSURANCE * LIABILITY INSURANE


TZTA PAGE 20: April 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter

AFRICAN MODERN & TRADTIONAL DRESSES, TAILORING and ALTERATIONS ባህላዊና ዘመናዊ የሴቶች ልብሶች እንሸጣለን በልክዎ በማስተካከል እናዘጋጃላን።

የወንዶች የአገር ልብስ እንሸጣለን በልክዎ እናዘጋጃለን።

ለሴቶች የሚሆን የአንገትና የጆር እንዲሁም የእጅ የወርቅ አይነቶች ይኖሩናል ኑና ጎብኙን።

ጣቃና ብትን ልብሶች ይኖሩናል፣ በርስዎ ፍላጎት አስተካክልን በሙያችን ተጠቅመን እናስደስትዎታለን። እናንተ ብቻ ኑና ጎብኙን።

የበለጠ ለማወቅ ትህትና የተጎናፀፈውን የርስዎን ፍላጎት የሚያምዋላውን ባለሙያ አቶ አብዱሰላምን አሁኑኑ በስልክ ቁጥር 647-719-5241 ደውላችህ ብታናጋሩት የበለጠ መረጃ ታገኛላችሁ። FOR DETAIL INFORMATION CALL ABDUSELAM IBRAHIM AT:

TEL.: 647-719-9134 / 647-719-5241 1346 BLOOR STREET WEST BLOORAND LANSDAWN


Turn static files into dynamic content formats.

Create a flipbook
Issuu converts static files into: digital portfolios, online yearbooks, online catalogs, digital photo albums and more. Sign up and create your flipbook.