Only 1,700 displaced people returned to their places in Burayu
a.ca
DA
TZTA December 2018
2
https:www.tzta.ca
TZTA December 2018
3
https:www.tzta.ca
Volunteer appreciation
Ato Alemayehu Asfaw with Mayor John Tory At the invitation of Vic Gupta and Vince Gasparro, Campaign Co-Chairs, Ato Alemayehu attended the occasion at Arcadian Loft on Bay Street. Many volunteers who participated in the Tory campaign were present.
US Embassy in Ethiopia slams ‘baseless’ asserts of US role in Prime Minister Abiy’s selection
የፓርላማ አባላት የተቃወሙት የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች
የሕወሓት የፓርላማ አባላት የተቃውሞ ድምፅ ሲሰጡ 20 December 2018 በኩል በረቂቅ አዋጁ ላይ አስተያየቱን እንዲሰጥ ዮሐንስ አንበርብር (ከሪፖርተር) መደረጉን የተናገሩት አቶ ተስፋዬ ኮሚሽኑ መረጃ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሥራ የመሰብሰብ፣ የመተንተንና ለሚመለከታቸው አስፈጻሚው መንግሥት የቀረበለትን የአስተዳደር አካላት ምክረ ሐሳብ የማቅረብ ኃላፊነት ብቻ ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ማቋቋሚያ እንደሚኖረው አስረድተዋል። ረቂቅ አዋጅን፣ ሐሙስ ታኅሳስ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. በተለየ ሁኔታ የጋለ ክርክር አካሂዶ በአብላጫ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አስፈላጊ ነው ብሎ ድምፅ አፀደቀ። ካመነበት ምክረ ሐሳቡን ሊቀበል እንደሚችል፣ በራሱ መንገድም ተመሳሳይ ኃላፊነት በምክር ቤቱ መቀመጫ ያላቸው የሕወሓት ያለው ኮሚሽን ወይም ተቋም እንዳያቋቁም አባላት ረቂቅ አዋጁ ከሕገ መንግሥቱ ጋር የሚከለክለው ነገር ባለመኖሩ ከሕገ መንግሥቱ የሚጋጭ በመሆኑ መፅደቅ የለበትም በማለት ጋር እንደማይጣረስ አስረድተዋል። ከፍተኛ ክርክር አድርገዋል። የወሰንና የማንነት ጉዳይን የሚመለከት ሥልጣን በሕገ መንግሥቱ ሌሎች የምክር ቤት አባላት በሰጡት አስተያየት ለፌዴሬሽን ምክር ቤት የተሰጠ በመሆኑ ደግሞ የዜጎች ሰብዓዊ መብቶች ሲጣሱና ሲኮላሹ ተመሳሳይ ኃላፊነት ለኮሚሽኑ ሊሰጥ አይገባም የሕገ መንግሥት ጥሰት ጥያቄ ሳይነሳ፣ ለሰላም ሲሉ ሞግተዋል። ፋይዳ ያለው ኮሚሽን እንዳይቋቋም የሕገ መንግሥት መጣረስን እንደ ምክንያት ማቅረብ አዋጁን በማፅደቅ ኮሚሽኑ እንዲቋቋም ማድረግ እንደማይገባ በመግለጽ ተከራክረዋል። ሕገ መንግሥቱን በሁለት መንገድ እንደሚጣረስ አውስተው፣ አንድም የፌዴሬሽን ምክር ቤትን አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በቂ ክርክር እንደተደረገ ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን በመንጠቅ በሌላ ገልጸው ፓርላማው ወደ ድምፅ መስጠት በኩል ደግሞ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን የተሸጋገረ ሲሆን፣ በስብሰባው የታደሙት 33 ያልተከተለ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ ማድረግ የሕወሓት አባላት የተቃውሞ ድምፅ ሰጥተዋል። መሆኑን በመጥቀስ ተከራክረዋል። አራት የደኢሕዴን አባላት ደግሞ የተዓቅቦ ድምፅ የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የሆኑት የምክር ቤቱ ሰጥተዋል፡፡ በዚህም መሠረት የአስተዳደር አባል አቶ አጽብሃ አረጋዊ አዋጁ ከሕገ መንግሥቱ ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽንን ለማቋቋም ጋር የሚጣረስ መሆኑን በመግለጽ ከተከራከሩ የቀረበው ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ፀድቋል። በኋላ፣ ‹‹በቀላሉ እንደሚፀድቅ እርግጠኛ ነኝ፣ ነገር ግን የሚያመጣውን ጣጣ ቆም ብለን ብናይ?›› ሲሉ ጠይቀዋል። አቶ አጽብሃ ይህንን መናገራቸው በአንዳንድ የምክር ቤቱ አባላት ላይ ቁጣን ፈጥሯል። ከእነዚህም መካከል የአዴፓ አባል የሆኑት የምክር ቤቱ አባል አቶ አጥናፍ ጌጡ ይገኙበታል።
US Embassy spokesman in Addis Ababa, Nicholas Barnett
Dr Abiy ’s ahemed has been elected as chairman of the ruling party on March 27, 2018. During the EPDRF 11th Congress, PM Abiy Ahmed got 99% of the vote of EPDRF. The PM has been doing great since he became PM and we believe that’s the reason why he got more support also within the TPLF itself. We don’t know how America made the retired Tigrayan official to vote for the PM. But at a conference held by Mekele University over the weekend, Sebhat Nega, one of the retired Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) said that he is so sure about the US government’s support for the PM’s election. To the contrary, US Embassy spokesman in Addis Ababa, Nicholas Barnett said “I want to be perfectly clear that any
claims of U.S. involvement in the selection process of the Prime Minister of Ethiopia are completely baseless,” speaking to VOA Horn of Africa Service. He said the U.S believes both in theory and practice in respecting Ethiopia’s sovereignty and the right of individuals to vote for their own leaders. “We see Prime Minister Abiy’s election as chairman of EPRDF as a reflection of people’s interest for reform, representative political system, and participative democracy. We certainly support the Prime Minister’s reform agenda. But we had no role to play in his election,”. In addition, Sebhat said he had “no doubt” that the US government was involved on PM abiy’s election but he didn’t offer any evidence.
TZTA December 2018
አቶ አጥናፍ በሰጡት አስተያየት፣ ‹‹ጣጣ ያመጣል፣ አደጋ አለው የሚሉ ኃይለ ቃሎችና ማስፈራሪያዎችን መናገር ለዚህ ምክር ቤት አይመጥንም፣›› ሲሉ የግሳፄ ይዘት ያለው አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ይህ አዋጅ ለውጡ ያመጣው ዕድልና ለአገሪቱ ሕዝቦች ሰላም የሚሰጥ መሆኑንም አክለዋል። ኮሚሽኑን እንዳይቋቋም የሚፈልጉ ወገኖች ኮሚሽኑ ሕገ መንግሥቱ የማይሸፍናቸውን የማንነትና የወሰን ጉዳዮች ጭምር ወደኋላ ሄዶ ያያል ከሚል ሥጋት እንደሚቃወሙት ጠቅሰው፣ ኮሚሽኑ ወደ ኋላ ሄዶ ሕገ መንግሥቱ የማይሸፍናቸውን ጉዳዮች ጭምር ሊመረምር እንደሚገባ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በረቂቁ ላይ ዝርዝር ምርመራ በማድረግ የውሳኔ ሐሳብ ያቀረቡት የፓርላማው የውጭ ግንኙነትና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ተስፋዬ ዳባ የኮሚሽኑ መቋቋም ከሕገ መንግሥቱ ጋር እንደማይጣረስ፣ እንዲሁም የፌዴሬሽን ምክር ቤትን ሥልጣን እንደማይጋፋ ተናግረዋል።
እንክዋን ለአዲሱ አመትና ገና በአል በሰላም በደስታ አደረሳችሁ። መጪው 2019 ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ የምህረት፣ የመደመር፣ የአንድነትና የዲሞክራሲ መስፈን በውድ አገራችን ኢትዮጵያ እንዲሆን እንመኛለን። አዘጋጅ ተሾመ ወልደአማኑኤል
የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቋሚ ኮሚቴው
4
https:www.tzta.ca
TZTA December 2018
5
https:www.tzta.ca
ውሻው ይጮኻል ግመሉ ይሄዳል የህወሓት አወዳደቅ ከደርገ ኢሰፓ አወዳደቅ የባሰ ነው (ባርናባስ
የጅብ ገበሬ ያህያ በሬ ጦጣ ዘር አቀባይ የንዝጀሮ ጎልጓይ ልማት እያሉ ከላዕላይ እስከ ታህታይ አንድም የሌላቸው ሁሉም እንብላ እንብላ ባይ ዘመናቸው አከተመ ዳግም ላይመለሱ ኦሮማይ ኦሮማይ!! አዎ!! ጊዜ ዳኛው ነው ታሪክ ምስክር የታጋዮች ደም ሲጮኽ ከመቃብር ዋይታና ልቅሶ ሲያስተጋባ ከቃሊቲ እስር ልጄ ልጄ ልጄ ስትል እናት ዓለም ለብሳ ጥቁር ህዝቡ በአደባባይ የወገን ያለህ እያለ ምሬቱን ሲናገር በገዛ ሀገሩ ባይተዋር ሆኖ ሲናቅ ሲዋረድ ሲገፈተር ታሪኩ ሲንቋሽሽ ባህሉ ማንነቱ ሲራከስ ሲደፈር ሀገሩን ጥሎ ሲሰደድ ሲንከራተት ባህር ማዶ ሲሻገር ኢትዮ}ያ ነበረች ለቀን ጅቦች ገነት ለብዙሃኑ የሲኦል ምድር!! ሕግን የማያውቅ ሰውኣዊ መብትን የጣሰ ጨካኝ ስርዓት የአውሬ መንግስት ነገሰ በአፈ ሙዝ የሚገዛ እርስ በርስ እያናከሰ በዘር ጥላቻ ቂም በቀል እሳት እየለኰሰ የህዝብ ባላንጣ ግጭትን እየቀሰቀሰ እያባባሰ ፍትሕ ለጠየቀ እስር ፣ ዳቦ ለጠየቀ ጥይት እያጎረሰ የንፁሃን ደም በማፍሰስ የስንቱን ቤት አፈረሰ ሰብኣዊ ፍጡርን በቁም ሰቅሎ በእሳት እየተጠበሰ የሰው ልጅ የዶሮን ያህል የናቀ ያረከሰ በዚህች ዓለም ማን አለ ከህወሓት ስርዓት የባሰ !! በሌብነት በዝርፊያ በውሸት የተካነ ሀብታችንን ግጦ ኢትዮ}ያን ያመነመነ ክብሯን የሸጠ ድንበሯን እየሸነሸነ ደም መጣጭ ጅግር ለባዕዳን የወገነ አንጡራ ሀብታችንን ያሸሸ ያባከነ የፋሽሽት ቡድን ግራዚያኒ ወያነ ጨካኝ ቡድን በሀገር ላይ ሲሸፍት ሕግ የማይገዛው የዱር አራዊት ለእኩይ አላማ ፀረ ኢትዮያዊነት የመከራ ዘመን የአርባ ዓመት ባርነት በላያችን ላይ ቀለደብን አሸን በታተነን ውስጣችን እንደ ምስጥ በላን ባዶ አስቀረን በረሃብ አለንጋ ገረፈን አሰቃየን አሸበረን ከልኩ አለፈ ሰለቸን መሸከሙ አቃተን በቃን ብለን መነሳት ግድ ሆነብን :: የዚህ ሁሉ ድምር የትውልድ ፍዳ ቀንበር ተሸክሞ የኖረ የጭቆና ዕዳ ዕድሜ ለታጋይ ህዝብ ፋኖ ቀይሮ ጋዳ ዕድሜ ለታጋይ ድርጅቶች እናት ደራሽ ወልዳ የትግል ሽቦ ተቀጣጠለ የለውጥ ማዕበል ፈነዳ :: እንደ ወርቅ በእሳት ተፈትኖ የነጠረ ከጭቆና ማህፀን ዓቢይ መሪ ተፈጠረ የኢትዮ}ያ ትንሳኤ ሙታን ተበሰረ ትግሉ ፍሬ አወጣ ጎመራ ጠነከረ የጥላቻ አጥር ፈረሰ ከስሩ ተሸረሸረ ሰንሰለቱ ተበጣጠሰ ካቴናው ተሰበረ ፍቅር አሸነፈ በይቅርታ ተደመረ አንድነት ለመለመ ሁሉም ተባበረ ግንቡን አፍርሶ ድልድይ መሰራት ተጀመረ !! ታሪክ ራሱን ደገመ
ገብረማሪያም ከትግራይ) November 29, 2018 (አልማዝ ከሳተናው ድሕረ ገጽ ካነበብችው የላከችልን) ጨቋኝ ስርዓት ወደመ ዘረኛ ስርዓት አከተመ:: ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ወያነ ሞተ ተፈረካከሰ ተበታተነ እባቡን ተመታ እንደጉም በነነ ከያለበት እንደ ውሻ እየታደነ በጭቁኖች ክንድ ተያዘ ተዋረደ በቆፈረው ጉድጓድ ተደበቀ ተናደ ራሱ የዘራው መርዝ ራሱ አጨደ እሱም በተራው ወህኒ ቤት ወረደ:: መቆየት ደጉ ብዙ አሳየን ጠንክረን ከሰራን ከተባበርን ብዙ አለ ገና ተኣምር እንሰራለን የኢትዮ}ያ ገናናነት ዳግም እናነሳለን በዓለም ላይ ከፍ ከፍ ብለን እንታያለን መጪው ዘመን ብሩህ ነው እናሸንፋለን:: ነገር ግን!! ዛሬ ከአምላክ ያገኘነው ስጦታ የመስዋእት ዋጋ የታጋዮች ውለታ ታጥቦ ጭቃ እንዳይሆን እንዳይገታ ለውጡ እንዳይነጠቅ ግቡን እንዲመታ እንዲጠነክር እንዲጎለብት እንዲበረታታ ወደፊት እንዲራመድ በፈጣን እመርታ ሳንወላውል ሳንዘናጋ ላንድ አፍታ ዘብ መቆም ነው የሁላችንን ግዴታ !! ወጣት ሽማግሌ ገበሬ ወዛደሩ አርቲስት ካህን ተማሪ መምህሩ ሁሉም በያለበት በከተማ በገጠሩ በውጭ ያላችሁ ሁሉም በየአገሩ ላንዲት እናት ሀገር ጠንክረው ሲሰሩ ሀገሬ ማለት ይኸው ነው ሚስጢሩ:: ካለፈው ስህተታችን ተምረን ውስጣችን አጥበን ንስሃ ገብተን በዴሞክራሲ ጠበል ተጠምቀን ተያይዘን ተባብረን ወደፊት ተራምደን እኛም ራሳችን የለውጥ ሰዎች እንሆናለን:: ደህና ሁን ወያነ ትግራይ አትሆኑም የሌባ መሸሸጊያ ጊዜ የጣለው የታሪክ ትቢያ የቀን ጅቦች ዋሻ መደበቂያ የሌባ ከለላ ምሾ መቆዘምያ የካሃዲ ቡድን መርዝ መፈልፈያ:: ወያነ ሆይ!! ሞኝህን ፈልግ ባንተ ማን ይታለላል በትግራይ ህዝብ ደም መነገድ ለምደሃል እንደ ድሮ አይደለም ህዝቡ ነቅቷል ያንተ ተንኰል ላርባ ዓመት ሰልችቶታል ቆበሮና ፍየል በውል ለይቶ ያውቃል ወግ ነው ሌባ ልጅ እየበላ ያለቅሳል እንደ ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮኻል የጭቁኖች ደም ጠጥተህ ሰክራሃል አብዳሃል ከወደቁ ወዲያ መንፈራገጥ ምን ያስገርማል ላታመልጠን አታሩጠን ቀኑ መሽቶባሃል:: የአንድነት ካንሰር ትውልድን የበከለ ዜጎችን ያኰላሸ አካልን ያጎደለ ሀብትዋን የዘረፈ ህዝብዋን የበደለ የቀን ጅብ ሌባ ሌባ ካልተባለ የበሰበሰ ጋንግሪን ተቆርጦ ካልተጣለ ምርቱንና እንክርዳዱን ካልተለየ ካልተንጓለለ:: በፍፁም አንመለስም ወደሗላ እርቅ የለም ከደም ነጋዴ ደላላ ከነብሰ ገዳይ ሽፍታ የባዕድ ዲቃላ የዕድገት ጋሬጣ እሾህ አሜኬላ እናቱን አስማምቶ ሀገሩን ሽጦ ከሚበላ::
TZTA December 2018
ትግላችን ገና ነው ጠንክሮ ይቀጥላል ውሻው ይጮኻል ግመሉ ይራመዳል ሌባን ለማጥፋት ምንጩን ማድረቅ የግድ ይላል!!
የተከበራችሁ አንባቢዎች የነቃ ፣ የተደራጀ ፣ ጠላቱንና ወዳጁን ለይቶ በግልፅ ያወቀ ህዝብ ይቅርና የወያነ እንደ ሾላ ፍሬ ውስጡ ውስጡን በስብሶ በመፈረካከስ ላይ ያለው የወደቀ ብቱቱ ስርዓት ቀርቶ ሌላም ቢመጣ ከንእንግዲህ ወዲህ ከቶውኑ የደም መሰዋእትነት ከፍለን በትግላችን ያገኘነውን የለውጥ ጭብጦን የሚነጥቀንና ወደሗላ የሚመልሰን ምድራዊ ሀይል አይኖርም ብዬ በፅኑ አምናለሁ:: ዕድሜ ለታጋዩ ህዝባችን ፣ ዕድሜ ለጀግናውና ታላቁ መሪያችን ክቡር ዶክተር ዓቢይ አህመድ በሚከተለው ቆራጥነትን ብስሌትን ጥበብን ትዕግስትንና ሙያን የተላበሰ ሳይንሳዊ አመራር ትልቁን ስጋት አልፈነዋል :: ከእንግዲህ ወዲህ የወያነ ዘረኛ አገዛዝ ተመልሶ ይመጣል ብሎ ማሰብ የህወሓት ካድሬዎችና አጃቢዎቻቸው መለስ ዜናዊ ከመቃብር ተነስቶ ሀገር ያስተዳድራል ብለው ቢሰብኩ ይሻላቸዋል:: አሁን የቀረው ትልቁ ጉዳይ ሀገርን መገንባት ነው:: ከማፍረስ ይልቅ መገንባት የበለጠ ከባድ ነው እንደሚባለው ሁሉ ዛሬ ሀገርን ለመገንባት ደግሞ የአንድ መሪ ስራ ብቻ አይደለም:: እያንዳንዱ 100 ሚሊዮን የኢትዮ}
ያ ህዝብ ለውጡን እንደ ዓይን ብሌኑ በማየትና የህልውናውን መሰረት መሆኑን በማመን ሁሉም እንደየ ዓቅሙና ችሎታው ኰረት ሲያቀብል ብቻ ነው ዕድገት የሚመጣው:: አለበለዚያ አንድ ሰው ይጋግራል ሽህ ሰው ይበላል የሚባለው ስሌት በፍፁም አይሰራም :: ህዝቡ የሀገርና የልማት ባለቤት ማደረግ አለብን ካልን ደግሞ የትግሉና የግንባታ ባለቤትም መሆን ያለበት ህዝቡ ራሱ ነው:: ስለዚህ የህዝብና የመንግስት ሃላፊነት መሆን ያለበት መታገል ፣ በትግል የተገኘውን ድል ዘብ ሆኖ መጠበቅና ሀገርን ተባብሮ መገንባት ናቸው:: የዶክተር ዓቢይ በሳል አመራር የወያነ የረቀቀ ሴራን ሳይበግረው ተደጋጋሚ የግድያ ምኮራን ሳይቀር በረቀቀ ጥበብ አሸንፎ እዚህ አድርሶናል:: ይህ ታላቅ ውለታ ነው:: እኔም ለዚሁ ታላቅ መሪና ህዝብ ካለኝ ክብርና ፍቅር በተለይም ለለውጡ መሳካት ካለኝ ፍላጎትና እልህ በመነሳት ከላይ በግጥም መልክ እንደ ወረደ ያቀረብኩትን ፅሑፍ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ዓለም ያላችሁ ሚዲያዎች ባላችሁ የራሳችሁ ጥበብ ቀኝታችሁ ለንባብ እንድምታደርሱልኝ ተሰፋ አደርጋለሁ:: ውሻው ይጮኻል ግመሉ ይሄዳል የህዝብ ትግል ያሸንፋል ባርናባስ ገብረማሪያም ከትግራይ
ሰውነት ውሀ ነው!
(በላይነህ አባተ) ዛሬም እንደ ቀድሞው ዘልዛሌ ተንጫጫ፣ በአንኮላ በጣሳ በቅል እሚዛቀው፣ ሙሴ እያሱ ብሎ ቡፌውን አልጫ፣ በቧንቧ በቱቦ ተስቦ እሚጠጣው፣ መሆኑን ዘንግቶ ዕቃ መጫወቻ፣ ክብሩን ጥሎ እሚኖር ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ደብረ ሰይጣን “ሞተር” አቢይ የጪስ ወቅት እየጠበቀ እሚጥለቀለቀው፣ መውጫ፡፡ ወረት የሚነዳው ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ሲክብ እንደ ደለል ሲያፈርስም እንደ ጎርፍ፣ ተስቦ በሆዱ ሲጓዝ እሚውለው፣ ሰውነት ውሀ ነው ቦይ ሲያገኝ እሚፈስ፡፡ እንደ መስኖ ወራጅ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ በስድስተኛው ቀን መለኮት ሲፈጥረው፣ የነፋስ ሽውታ የሚያንቀሳቅሰው፣ ቀጥ ብሎ እንዲሄድ ከአፈር ቢያበጃጀው፣ እንደ ሰፌድ እህል እሚያንገዋለለው፣ ትዕዛዙን አፍርሶ እጥፍ ዘርጋ እሚለው፣ በእጅ የማይጨበጥ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ቦይ ባየበት ፈሳሽ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ከፍጥረት ከፍ አርጎ ባምሳሉ ቢፈጥረው፣ የግሪኩ ጠቢብ ቴልስ እንዳስተማረው፣ በለሱን ጠሽቅሞ መሬት የወረደው፣ የገላ ይዘቱ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ እመሬት ላይ ወርዶም በሆዱ እሚሳባው፣ የጦቢያ ሊቃውንት ጥንት እንደጠበቡት፣ እንደ ጎርፍ እሚፈስ ሰውነት ውሀ ነው፣ ገላ የተሰራው ከውሀ አፈር እሳት፡፡ እንኳንም አላፊ ተጓዥ አደረገው፡፡ ሳይንስ በምርምር እንዳረጋገጠው፣ በላይነህ አባተ ሰባ በመቶውን ሰውነት ውሀ ነው፡፡ (abatebelai@yahoo.com) አስተዋይ ተመልካች እንደሚታዘበው፣ ስግብግቡን ገላ ሰውነት የሞላው፣ ቦይ ሲቀደድለት እሚፈስ ውሀ ነው፡፡ ቀና ብሎ ሲሄድ ጠጣር መስሎ ታይቶን፣ ሰው ፈሳሽ መሆኑን ደጋግመን ዘነጋን፡፡ (እሸቱ ታደሰ) ቀጥ ብሎ እሚቆም ግማዴ መስቀሉ፣ በሰው ክፋት ሠርቶ ልቡን ያሳረረ ጥምዝ እሚዞር ግን ፈሳሽ ሰውነቱ፡፡ ወዳጅህ ነኝ ብሎ ሕይወቱን ያዞረ ቀለም ብታጠጣው እውቀት ብትመግበው፣ ቃላት በማሳመር ባንደበቱ አፍዞ መውረዱን አይተውም ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ከግራና ከቀኝ ቆብም ብትደፋበት ዲግሪም ብትጪነው፣ ከላይም ከታችም መፍሰሱን አይተውም ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ባይኑ እንዳያማትር ልቡን አደንዝዞ እንደ ንጋት ጤዛ እማይቆይ በቦታው፣ እሱን ብቻ እንዲል ከሌሎች እንዲርቅ ሰውነት አልፎ ሐጅ የበጋ ዝናብ ነው፡፡ ምክንያቶች ደርድሮ አረገው 'ንዲሳቀቅ አዞ እሚዋኝበት ዘንዶም እሚውጠው፣ ማድረጉንስ ያድርግ ከክፋት ያሽሸው እንደ ወንዝ የሚወርድ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ከሰው ሁሉ አግሎ ለግሉ ያድርገው አሳማው አህያው ረግጦ እሚጠጣው፣ ችግሩ የሚታየው የአደጋው ጥልቀቱ ፋንድያ መጣያ ሰውነት ውሀ ነው፡፡ ከባድ የሚሆነው ለመጪው ሕይወቱ አተላው አዛባው ቢገባ ቆሻሻው፣ በቀቢፀ ተስፋ በባዶ ቃል ሞልቶት እስከ ሞላ ድረስ ደንታ የማይሰጠው፣ በድንገት ሳያስብ ከሄደ ነው ጥሎት መዋጥን የሚወድ ሰውነት ውሀ ነው፡፡
ባዶ ቃል
6
https:www.tzta.ca
ስፖርትና ጤና ስፓርት / አምስተኛው የጎዳና ላይ ሩጫ በርካታ አትሌቶችን አሳትፏል
መድረኮች ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ይነገራል፡፡ በተለይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ደግሞ ዓለም አቀፍ የውድድር መርሐ ግብርን ከግምት ውስጥ አስገብቶና ተቀራራቢ የአየር ንብረት ያላቸውን ቦታዎች መርጦ ውድድር ማዘጋጀት እንዳለበት ይነገራል፡፡
ዓ.ም. በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ዓመታዊ መርሐ ግብሩንና የብሔራዊ አትሌቶች ምርጫ መሥፈርት እንዲሁም የቅድመ ዝግጅት ቀን ገደብ አስቀምጧል፡፡ በአገር ውስጥ የሚያዘጋጃቸው ውድድሮችም ዓለም አቀፍ ዕውቅናን እንዲያገኙ ከዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ማኅበር ጋር እንደሚወያይም በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ተብራርቷል፡፡
ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ሐሙስ ታኅሣሥ 4 ቀን 2011
Ethiopian Marathon Runner Belayneh Densamo By Markos Berhanu On Dec 21, 2018
19 December 2018 ዳዊት ቶሎሳ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ከዓመታዊ ውድድሮቹ አንዱ የሆነውን የጎዳና ላይ ሩጫ በቢሾፍቱ ከተማ አከናውኗል፡፡ እሑድ ታኅሣሥ 7 ቀን 2011 ዓ.ም. በተካሄደው አምስተኛው የ30 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ከክለብ፣ ከከተማ አስተዳደር፣ ከክልል እንዲሁም በግላቸው የተሳተፉ ከ400 በላይ አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡ በቢሾፍቱ ከተማ በተከናወነው 30 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ በወንዶች ፅዳት አበጀ 1፡31.56 ሰዓት ከኤሌክትሪክ አንደኛ፣ ጀግሳ ታደሰ 1፡32.06 ሰዓት ኦሮሚያ ክልል ሁለተኛ፣ ፍቅር በቀለ 1፡32.09 ሰዓት ከፌዴራል ፖሊስ ሦስተኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቅ ችለዋል፡፡ በሴቶች ሮዛ ደረጀ 1፡46.33 ሰዓት ከፌዴራል ማረሚያ ቤት አንደኛ፣ ታደለች በቀለ 1፡46.44 ሰዓት ከኦሮሚያ ማረሚያ ቤት ሁለተኛ፣ ዝናሽ መኮንን ከኦሮሚያ ፖሊስ 1፡46.53 ሰዓት ሦስተኛ ደረጃ በመያዝ በበላይነት ማጠናቀቅ ችለዋል፡፡ በውድድሩ ነባርና አዳዲስ አትሌቶች የተሳተፉ
ሲሆን ለዓለም አቀፍ የጎዳና ውድድሮች ከወዲህ በቂ መሰናዶ ለማድረግ ጠቃሚ እንደሆነላቸው አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል፡፡ ዓለም አቀፍና አኅጉር አቀፍ ውድድሮች ፊታቸውን ወደ ጎዳና ማዞራቸውን ተከትሎ ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ የሚያዘጋጃቸው ውድድሮች ለአትሌቶች ወሳኝ ናቸው፡፡ ዓለም አቀፍ ውድድር አዘጋጆቹን በሚሰናዷቸው የጎዳና ውድድሮች አዳዲስ ኢትዮጵያውያን አትሌቶችን ስም መስማት እየተለመደ መጥቷል፡፡ ለዚህም የአገር ውስጥ ውድድሮች ጥቅማቸው የጎላ እንደሆነ ማሳያ ነው፡፡ በብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ላይ ሲነሳ ከነበረው ተቃውሞ ባሻገር የውድድሮችን ቁጥር ማብዛትና በውድድሩ የአትሌቶችን ተሳትፎ ቁጥር ለመጨመር ሽልማቱንና የውድድሩን ደረጃን ከፍ ማድረግ እንደሚገባ በብዙዎች ይነሳል፡፡ በብሔራዊ ፌዴሬሽኑ ላይ ከሚነሱት ቅሬታዎች መካከል አንዱ የውድድሮች እጥረት መኖሩ ተጠቃሽ ነው፡፡ ለዚህም በአሁን ሰዓት በግላቸው እንዲሁም በማናጀሮቻቸው አማካይነት በተለያዩ
Cell:
TZTA December 2018
Addis Ababa, Ethiopia – Fana Broadcasting Corporate recently conducted an interview with Ethiopia‘s legendary marathon runner Belayneh Densamo. Densamo talked about how he first started running, his first international marathon race in Japan in 1986 where he finished second in 2:08.29, his victory in Rotterdam in 1988 where he broke the world record with a finishing time of 2:06.50 and how he held on to that record for 10 years and his disappointment of not running at the 1988 Seoul Olympic Games , which Ethiopia and several other socialist countries boycotted. Belayneh was born on June 28, 1965 in
647-988-9173
7
.
Phone
Diramo Afarrara, Sidamo. He held the world record in the marathon for 10 years (1988-1998). This was the third longest span without the record being broken since the event was first organized at the 1896 Olympics. The record was set when he ran 2:06:50 at the 1988 Rotterdam Marathon in the Netherlands. The record was eventually broken by Ronaldo da Costa at the Berlin Marathon in 1998. Densamo currently lives in Boston, Massachusetts. The interview was conducted in Amharic, the official language of Ethiopia.
416-298-8200
https:www.tzta.ca
የዜጎች የፍትሕ ጥያቄ በሸገር – መቀሌ የፖለቲካ ጡዘት እንዳይጠለፍ! (ያሬድ ኃይለማርያም)
የጠቅላይ ሚንስትሩ ጥረት ወንጀል ፈጽመው የተደበቁትን ብቻ ሳይሆን ወንጀል ፈጽመው በአደባባይ የሚንጎማለሉትንም ሆነ ወንጀለኞችን የሸሸጉትን መጨመር አለበት። ኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት አሥርት አመታት የሰብአዊ መብቶች የተፈጸመው እና ሰዎች በግፍና አስከፊ በሆነ ሁኔታ እንዲሰቃዩ የተደረጉት በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ነው። አድራጊዎቹም በሁሉም ድረጃ የሚገኙ ሹማምንት እና የጸጥታ ሰራተኞች ናቸው። የተለየ ቀለም፣ ዘር፣ ኃይማኖት ወይም ሌላ የማንነት መገለጫ የላቸውም። እንደተበዳዩ ስብጥር ሁሉ በደል አድራሾቹም የተሰባጠሩ ናቸው። በማዕከላዊ እስር ቤት ከተፈጸመው ባልተናነሰ መልኩ ከጋንቤላ እስከ ዑጋዴን፣ ከጎንደር እስከ ሞያሌ፣ ከአፋር እስከ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ከትግራይ እስከ ኮንሶ ባሉት የአገሪቱ ግዛቶች ሁሉ ግፍ በገፍ ተፈጽሟል። ይህን ሰፊ እና ውስብስብ ችግር በይቅርታም ይታለፍ ወይም አጥፊዎችን ለፍርድ በማቅረብ ጉዳዩ በጥንቃቄ ተይዞና በገለልተኛ አካል ተመርምሮ፣ ማስረጃ ተጠናክሮ እና የአጥፊዎቹ ማንነት በስም እና በኃላፊነት ደረጃ ተገልጾ ለሕዝብ እና ለአገሪቱ ፓርላማ መቅረብ አለበት። አሁን በመገናኛ ብዙሃን በተዝረከረከና ደረጃውን ባልጠበቀ መልኩ እየቀረበ ያለው የግፈኞች ስንክ ሳር እና የተበዳዮች ሰቆቃ እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ ትላንት የወጣው ዛቻና ማሰራሪያ ያዘለ መግለጫ የዜጎችን የፍትሕ ጥያቄ በአግባቡ ከመመልስ ይልቅ ሌሎች ችግሮችን ሊያስከትል ይችላል። በጥቂቱ ለመጥቀስ ያህል፤ – ከፍተኛ የመብት ጥሰት የፈጸሙ እና ከተጠያቂነት ማምለጥ የሌለባቸው ሰዎች ከወዲሁ አገር ጥለው እንዲሸሹ እድል ይፈጥራል። የተወሰኑትም በቅርቡ አገር ጥለው መሸሻቸው እየተገለጸ ነው። መንግስት በወንጀል ተጠርጣሪዎች ላይ የፍርድ ቤት የመያዣ ትእዛዝ አውጥቶ እና ሰዎቹን በቁጥጥር ስር ካዋለ በኋላ ለሚዲያ ዘገባው ቀስ ብሎ ይደረስበት ነበር። ከዛ ይልቅ በሙስናውም ጉዳይ ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ የማሰሪያ ማዘዣውን ይዞ መጀመሪያ የሚሮጠው ወደ ሚዲያዎች ነው። እነ እገሌን ለማሰር ማዘዣ ወጥቷል እየተባለ በየሚዲያው በሰነድ በተደገፈ መልኩ የሰዎች ስም ተዘርዝሮ ይወጣል። ይህ ማለት ልንይዛችው ስለሆነ ከቻላችው አምልጡ ማለትም ነው። ከዛ በኋላ ያለው ሰዶ ማሳደድ የቶም እና ጄሪ አይነት ጨዋታ ነው የሚሆነው። መንግስት በሕግ አንድን ሰው ለመያዝ የሚያስፈልጉትን ቅደ ዝግጅቶች ያድርግ እንጂ የሚዲያ ልፈፋው ለምን አስፈለገ? – አብዛኛው በደል አድራሽ በመንግስት ቁጥጥር ስር ባልዋለበት፤ ገሚሶቹም የመንግስት ተሿሚዎች ሆነው እየሰሩ ባለበት በዚህ ወቅት ተበዳዮች ፊታቸው እየታየ እና ማንነታቸው እየተገለጸ በመገናኛ ብዙሃን በዚህ መልኩ መቅረባቸው ለበለጠ ስጋት እና አደጋ እንዲጋለጡ ያደርጋል። ወንጀላቸውን ለመደበቅ የሚጥሩ ባለሥልጣናት የስቃይ ሰለባዎቹን ለማስፈራራትም ሆን ለማስወገድ አቅም እንዳላቸው ይታወቃል። አንዳንዶቹ በመገናኛ ብዙሃን ቀርበው በደላቸውን ከገለጹ በኋላ ዛቻ እና ማስፈራሪያ የደረሰባቸው መሆኑን እየገለጹ ነው። እነዚህ በመገናኛ ብዙሃን ወጥተው ምስክርነት የሰጡት ሰዎች ተጠርጣሪዎቹ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር እስኪውሉ ድረስ የመንግሥት ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል። ይህ አይነቱ አሰራር በብዙ አገሮች የተለመደ ነው። ምስክር ሊሆኑ የሚችሉ እና ተበዳይ የሆኑ አቤቱታ አቅራቢዎችን በቀላሉ በማስወገድ ወንጀለኞች ከተጠያቂነት ለመዳን ሙከራ እንደሚያደርጉ ይታወቃል። – እጅግ ሙያዊ ስነ-ምግባር በጎደለው መልኩ አኬልዳማ፣ አረካዊ አራፋት እና ሌሎች የሃሰት ዶክመንተሪ ፊልሞችን እያቀናበሩ በእነዚሁ ግፉዋን ላይ ስም ሲያጠፉ እና ሲያጠለሹ ለነበሩ መገናኛ ብዙሃን ይህን አይነት አሳሳቢ እና ጥንቃቄ የሚጠይቅ አገራዊ ጉዳይ አሳልፎ መስጠት ሌላው አላፊነት የጎደለው የመንግስት እርምጃ ነው። እነዚህ ጉዳዮች የቀረቡበት ሁኔታ ከፍትህ ፍላጎት ይልቅ የፖለቲካ ፕሮፓጋንዳ ለማሳካት በሚመስል መልኩ ነው የቀረቡት።
TZTA December 2018
8
ይህ ደግሞ ብዙ ሰው አገሪቱ ውስጥ ይፈጸም ለነበረው የመብት ጥሰት መጠን፣ ባህሪ እና የፈጻሚዎች ማንነት ላይ እጅግ የተዛባ ግንዛቤ እንዲይዝ አድርጎታል። – የዛሬዎቹ ተደማሪ ባለሥልጣናት እና የክልል ፖሊስ እና የደህንነት ሹሞች በአብዛኛው የመብት ጥሰት ወንጀል ተሳታፊዎች ናቸው። ናዝሬት ላይ የወንድ ብልት ያኮላሹት፣ አንቦ ላይ ጥፍር የነቀሉት፣ ደብረ ማርቆስ ላይ እስረኛን በቁሙ አንገቱ ድረስ ቀብረው ከነነፍሱ በላዩ ላይ ፕላስቲክ በእሳት እያቀለጡ ያሰቃዩት፣ በደቡብ ክልል የተለያዩ እስር ቤቶች በድብደባ ብዛት ታሳሪዎችን አሰቃይተው የገደሉት፣ በድሬደዋ፣ በሐረር፣ በጋምቤላ፣ በአሳይታ እና ሌሎች የአገሪቱ ክፍሎች በእሥረኞች ላይ ይህ ነው የማይባል ግፍና ስቃይ የፈጸሙት የየክልሉ ተሿሚዎች እና የደህንነት ሠራተኞች ናቸው። አዲስ አበባ ፌዴራል ኮሚሽኑ ቢሮ ውስጥ በሚገኝ እስር ቤት ሌሊቱን ሙሉ ሲገረፍ አድሮ ነፍሱ ስታልፍ የራሱን ልብስ ተልትለው ከሰቀሉት በኋላ እራሱን እንደሰቀለ አድርገው አስከሬኑን ለቤተሰቡ የሰጡት የሳሪስ አካባቢ ነዋሪና የአምስት ልጆች አባት የሆነውን የአበራ ይሄን በደለና ድምጽስ ማን በኢቲቪ መጥቶ ይንገርለት። አበራ ይሄ የታሰረው በኦነግ አባልነት ተጠርጥሮ ነው። መንግስት ፍትህ ለማስፈን የጀመረው ጥረት እንዲሳካ እና ሂደቱም በፖለቲካ ሸር ተጠልፎ የታለመለትን ግብ ሳያሳካ ከመንገድ እንዳይቀር ከተፈለገ ተገቢውን ጥንቃቄ ሁሉ ከወዲሁ ሊደረግ ይገባል። አምቦ እና ባህርዳር ላይ የሰው ብልት ያኮላሸ እና ስቃይ የፈጸመ ገራፊን ወንጀለኛ ለውጡን እልል እያለ ስለተቀበለ እና ሰለተደመረ ባላየ እያለፍን ማዕከላዊ ላይ ካተኮርን አካሄዳችን ላይ ሽግር አለ። ማዕከላዊን ባልታሰርበትም ውስጡ ያለውን አደረጃጀት በደንብ አውቀዋለሁ። የመብት ጥሰት ለማጣራት እና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ኃላፊዎቹ ቢሮም በተደጋጋሚ ገብቼ ያለውን ሁኔታ ለማየት እድል አግኝቻለው። ቦታው አዲስ አበባ ላይ ቢሆንም ግቢው ውስጥ ያለው መንፈስ ግን መቀሌ ያለህ ነው የሚመስለው። ከፈታሽ ፖሊስ እስከ ከፍተኛ ኃላፊ ድረስ ያሉት ሰዎች ነባር ተጋዳላይ እና የህውሃት ደህንነት ኃይሎች ናቸው። ከሌላ ብሔር የመጡ ሰዎች አልፎ አልፎ ቢኖሩም ቁጥራቸው ከግምት የሚገባ አይደለም። እዚህ እስር ቤት ውስጥ አሳሪውም፣ መርማሪውም ሆነ ደብዳቢው ከአንድ አካባቢ የመጡ ሰዎች ናቸው። ይሁን እና መዘንጋት የሌለበት እዚህ እስር ቤት የሚመጡት ከፍ ያለ ፖለቲካ ነክ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የታሰሩ ሰዎች ብቻ ናቸው። በመንግስት መገናኛ ብዙሃን የተገለጹትም ሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማስፈራሪያነት ወንጀለኞችን ከተደበቁበት እንይዛለን በሚል የለቀቁት የትላንቱ መግለጫ በግልጽ የሚያሳዩት አልደመር ብሎና አኩርፎ መቀሌ በመሸገው የወያኔ የወንጀል ግብረ ኃይል ላይ ነው። ይህ ኃይል ከፍተኛውን የወንጀል አድራጎት መፈጸሙ የሚጠራጠር የለም። በቁጥጥር ስር ውለው ለፍርት እንዲቀርቡ ስንወተውት ቆይተናል። ወንጀል ከሰሩት ውስጥ የተደበቀው ይህ ቡድን ብቻ ነው። ሌላው በነጻነት እየተንጎማለለና ሹመት ያጽና ተብሎም ቀጥሏል። ይህ አይነቱ አካሄድ የመንግስትን ጥረት ለፍትህ ሳይሆን የፖለቲካ ፍትጊያውን ለማሸነፍ ብቻ እንደ ስልት የተወሰደ እርምጃ ተደርጎ እንዲታይ ያደርገዋል። መቀሌ የመሸገው እና እፍረት በተፈጥሮው የማያውቀው የወያኔ ቡድንም ይህን ክፍተት ተጠቅሞ እየተወሰዱ ያሉትን እርምጃዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ እንደተሰነዘረ ጥቃት በማስመሰል ዛሬም በሕዝቦች ቅራኔ ለመነገድ የሚችለውን ሁሉ እያደረገ ነው። አሁን የተጀመረው የፖለቲካ መጓተት እና የተዘበራረቀ የፍትህ ሂደት ለእነዚህ የወንጀል ተጠርጣሪዎች መደበቂያ ዋሻ እንዲፈጥሩና ገሚሶቹም ከአገር እንዲሸሹ ሁኔታዎችን እያመቻቸ ነው። አሁንም የዶ/ር አብይ አስተዳደር ይህን ችግር በቅጡ ቢይዘው ይሻላል። በቸር እንሰንብት!
https:www.tzta.ca
www.abayethiopiandishes.com
> Toronto Got it's first Canned wot and Kulet!!!
> Buy your Kulet and wot...save you time from shopping, peeling, cutting, stirring your base for 3-5 hours and cleaning > Your online Ethiopian grocery store that delivers injera,wot and kulet to your home > Our goal is to save you time, toil money and deliver to you a healthy and tasty food
Also over 20 stores in Toronto have our Key and alicha kulets and wots .Ask for Abay Ethiopian Dishes
IF ANY OF THESE ARE NOT CLOSE TO YOU, PLEASE LET US KNOW THE STORE YOU WANT US TO BRING PRODUCTS FOR YOU BY SENDING US AN EMAIL AT simon@abayethiopiandishes.com.
TZTA December 2018
9
https:www.tzta.ca
በወያኔ የሬሣ ሣጥን የመጨረሻው ምስማር! December 13, 2018 | by: Zehabesha
ይነጋል በላቸው ትግራይ ቲቪን ጨምሮ የትግራይ መገናኛ ብዙኃን እስካሁን ድረስ በብቸኝነት ይዘው የሚኩራሩበት፣ የትግራይ ተወያይ የህግና የማኅበራዊ ሣይንስ ‹ምሁራን› የሠልፈኛውን ብዛት ከ200 ሺህ አስበልጠው የገመቱበት (በመቀሌና አካባቢዋ ራሱ ይህን ያህል ሕዝብ ይኖር ይሆን?)፣ ወያኔዎች ለጊዜውም ቢሆን የሚኮፈሱበት፣ ትግራይኦንላይንና አይጋፎረም “the mother of rallies” በሚል በከፍተኛ ኩራት እየዘገቡት የሚገኘው፣ በተጋሩ አክቲቪቶች ምሥክርነት መሠረት የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን እየተቀባበሉ “24 ሰዓት የሚያራግቡት” … ያለፈው ቅዳሜ የመቀሌ ሠልፍ ትናንት ማታ ለመሥራት ከ27 ዓመታት በላይ በወሰደ የወያኔ ኒኩሌር ቦምብ መመታቱን ማረጋገጥ ችያለሁ፡፡ ይህ የትናንቱ ክስተት በወያኔ ሬሣ ላይ የመጨረሻው ምስማር እንደሆነ መቁጠር የሚቻል ይመስለኛል፡፡ የወቅቱ የከተማችን ወግ እርሱ ብቻ ነው፡፡ ለወያኔ ትልቅ ኪሣራ ነው፡፡ ትናንት ማታ በዋልታና ፋና እንዲሁም በአማራና በኢቲቪ አንድ ዘጋቢ ፊልም ቀርቦ ነበር፡፡ በመሠረቱ እንዲህ ዓይነቱን ሰቅጣጭ ዝግጅት አለማየት ጥሩ ነበር፡፡ ግን የሀገር ነገር አያስችልምና እያዘንን፣ እያነባን፣ አንዳንዴም ዐይናችንን እየሸፈንን አየነው፡ ፡ ጓደኛሞች እየተደዋወልንና በሞባይል ስልኮች መልእክት እየተለዋወጥን “እንዲህ ያለውን ዝግጅት እያየህ/ሽ ነው?” በሚል የሰማን ላልሰማ አዳረስን፡ ፡ ይህን የወያኔ ኒኩሌር ቦምብና የሕዝብ ሰቆቃ ከሞላ ጎደል አብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንደሚመለከተው ግልጽ ነው፡፡ “ኒኩሌር ቦምብ” ለማለት የተገደድኩት ራሳቸውን በራሳቸው ለማጥፋት የሚያስችል ሁነኛ መሣሪያ ሊሆን የበቃውን ይህን ሁሉ ዘግናኝ ድርጊት ለመግለጽ ሌላ ቃል በማጣቴ ነው፡፡ የቆፈሩት ጉድጓድ እጅግ ራቀና በሚያሳዝን ሁኔታ እነሱና ደጋፊዎቻቸው ሲገቡበት ቁልጭ ብሎ ታየኝ፡፡ ትግራይ እንደሕዝብም እንደ ክ/ሀገርም ቆም ብላ ማሰብ ያለባት ጊዜ ላይ እንደደረሰች ለማስታወስ ወልይ ወይም ደብተራ መሆን አያስፈልግም፡፡ ለፖለቲካ ፍጆታ ሲባል የሚወራውን ሁሉ ለጊዜው እርሱት፡፡ ያ ዓይነቱ ከንቱ ስብከትና ፕሮፓጋንዳ ለሩዋንዳና ለሦርያም አልጠቀመም፡፡ እውነቱን እንጋፈጥና ከወዲሁ መፍትሔ የሚገኝ ከሆነ እንሞክር ይልቁንስ፡፡ “እንዲህ ብዬ ነበር”ም አይሠራም፡ ፡ አለባብሰን የምናልፈው ሁሉ በኋላ ለማስተካከል እንዳይቸግረን እሰጋለሁ፡፡ መስከረም አበራ የተባልሽ
መምህርትና አክቲቪት እግዜር ይስጥሽ፤ ትናንት ማታ በኢሳት ያልሽውን ሰምቻለሁ፡፡ እሷን እንስማት! አሁን ምን ቀረ? ምንም፡፡ ሕወሓት ለዝግጅቱ ብዙ የደከመበት ሰልፍ አፈር በላ፡፡ እንደሰማነው በሰልፉ ዕለት በየሆቴሉና በየመዝናኛው የወያኔ ካድሬዎች እየዞሩ ከሆቴሎቹ የዘወትር የዕለት ገቢ ዕጥፍ በመክፈል ሕዝብ በነፃ እንዲስተናገድና ጠላቶቹን በጭርሆታት(በመፈክሮች) አፈር-ድሜ እንዲያስግጥ ለማድረግ ያፈሰሱት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር የሀገራችን ገንዘብ አንድም ትርፍ ሳያስገኝ ውኃ በላው፡ ፡ ሠልፉ ያስገኘላቸው የተወሰነ ሥነ ልቦናዊ መኮፈስ የአንድ ሣምንት ዕድሜ እንኳን አግኝቶ ዳዴ ሳይል በአጭር ተቀጨ፤ የበረዶ ውኃ ፈሰሰበት፡፡ ወያኔ ላለፉት በተለይ 27 እና ባጠቃላይ ደግሞ 44 ዓመታት ሲደክምበት የነበረው ኒኩሌር ቦምብ ስኬታማ ሆኖለት
ይሄውና ለተፃራሪዎቹ አሳልፎ በመስጠት ራሱ ላይ እንዲፈነዳ አደረገ ፡፡ ከዚህ በኋላ ወያኔ ሊያንሠራራ በሚችልበት አቋም ላይ አይደለም የሚገኘው፡፡ ቀባሪ ካልጠፋ በስተቀር ሞቷል ማለት ይቻላል፡፡፡፡ በዶ/ር ዐቢይ አገላለጽ ብልሁና አስተዋዩ ሲሳይ አጌና በቅርቡ በኢሳት የዕለታዊ ዝግጅት ላይ ሲናገር እንደሰማሁት ወያኔ ከቶውንም ቢሆን ከአሁን በኋላ ወደ አራት ኪሎ ሊመጣ አይችልም፡፡ የሚመጣ ከሆነ ግን እንደሲሳይ እኔም እላለሁ ሁላችንም ብንሞት ይሻለናል፡ ፡ ሞት ርስት ነው፡፡ እየተሰቃዩ ከመኖር ሞት ይሻላል፡፡ ወያኔ ሊነግሥና እንደቀደመው ጊዜ ጥሬ ብስናቱን ሊለቅብን የሚችለው መቶ ሚሊዮኑ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሲያልቅ ብቻ ነው፡፡ ያ ደግሞ በዜሮና በዜሮ መካከል ያለ ዜሮ መቶኛ ዕድል ነው፡፡ መኖር የማይፈልግ የለምና፡፡ በትናንትናው ዘጋቢ ፊልም ያየናቸው ግፉኣን ወገኖች አባይን በጭልፋ ዓይነት ናቸው፡፡ ያለቀውን ትተን በየቤቱ ቁስሉንና ጠባሳውን ደብቆ የሚኖረው የወያኔ የስቃይ ሰለባ የትዬለሌ ነው፡፡ እነዚህ ጭራቆች ያላደረጉን ነገር የለም፡፡ ልንረዳው የሚገባው ዐቢይ ነገር ግን በነዚህና በሌሎቹም ላይ የወረደው ስቃይ በነሱ ብቻ የወረደ ሳይሆን በኛም ጭምር እንደወረደ በመቁጠር
ቁስላቸው እንዲጠዘጥዝን እኛን በነሱ ቦታ ተክተን ማየት ያለብን መሆኑን ነው፡፡ በዚያ ላይ እነዚህ ወገኖቻችን በወያኔ ያጡትን ነገር ሁሉ ዕጥፍ ድርብ አድርገን መመለስ ይኖርብናል፡፡ ሕይወታቸውንንና የጎደለ አካላቸውን መመለስ ባንችል የተቀሙትን ሀብት ንብረታቸውንና ገንዘባቸውን፣ መሬታቸውንና ክብራቸውን፣ ሥራቸውንና ደሞዛቸውን በአግባቡ መመለስ ግዴታችን ነው፡፡ ለዚህ ደግሞ ሕዝብና መንግሥት ነገ ዛሬ ሳይሉ ወደ ተግባር መግባት አለባቸው፡፡ እንዲህ ሲሆን ነው ለሀገርና ለሕዝብ መታገል ዋጋ ኖሮት “ለካንስ ሕዝብና መንግሥት የዜጎችን ልፋትና ድካም ያውቃሉ!” ሊባልና ትግል ከንቱ እንዳልሆነ ዜጎች ሊረዱ የሚችሉት፡፡ የነሱን መስዋዕትነት ዋጋ ላለማሳጣትም ከአሁን በኋላ በወያኔዎች ፈለግ መጓዝን ዕርም ማለት ይኖርብናል፡ ፡ በዜግነት እንጂ በብሔርና በጎሣ የምንከፋፈል ከሆነ በዜጎቻችን ደምና አጥንት እንደመቀለድ ነው፡፡ በዚህ ጠማማ መንገድ ተጉዞ ያለፈለትና የበለፀገ ሀገር ደግሞ የለም፡፡ ከወያኔ ጋር የሚደረገውን ትልቁን ጦርነት ራሱ ወያኔ እያከናወነልን ነው – በወገኖቻችን ስቃይ ማላገጥ ይሆንብኛል እንጂ በዚህ ሥራው ወያኔ ሊመሰገን ይገባው ነበር፡፡ እንደዚህ ያሉ ዝግጅቶች በስፋት መቀጠል አለባቸው፡፡ የተደበቁ ጉዶች ይውጡና ዓለም ይወቀው፡፡ አንዲትም ጥይት ሳንተኩስ ወያኔን ማንበርከክ የምንችለው በዚህ አሣፋሪ ታሪኩ ጭምር ነው፡፡ ክፉዎችን የገዛ ኃጢኣታቸው ጭምር ስለሚያሳድዳቸው የጊዜ ጉዳይ ካልሆነ ወያኔ መቀመቅ የሚወርድበት ጊዜ ሩቅ አይደለም፡፡ እርግጥ ነው – ለጊዜው የሚያግደረድረው የማይናቅ የሰው ኃይልና ብዙ ገንዘብ እንዲሁም በደህናው ቀን ያሸሸው የጦር መሣሪያና ሎጂስቲክስ እንዳለው መገንዘብ አለብን፡ ፡ ሆኖም የመሣሪያና የወታደር ብዛት ጎዶሎ ቀንን እንደማያቃና መረዳትም ተገቢ ነው፡፡ ከአሁን በኋላ የለውጡ ኃይል የሚያደርገው ትግል ይበልጡን ከራሱ ጋርና ወያኔ ትቶብን ከሚያልፈው ዘርፈ ብዙ ችግር ጋር ነው፡፡ ይህም ትግል ቀላል አይደለም፡፡ ወያኔ ያሣረፈብን ጠባሳ ከወያኔ ጋር ከሚደረገው ትግል ባልተናነሰ እልህ አስጨራሽና አድካሚ ነው፤ ተስፋ መቁረጥ ግን አይኖርብንም፡፡ የመከነ አእምሮን፣ የጠፋ መልካም ስብዕናን፣ የወደመ ኢኮኖሚን፣ የተንሰራፋ ዘረኝነትን፣ የተበረዘና የተከለሰ እንዲሁም ይበልጡን አጋንንት በሚጨፍርባቸው አገልጋዮች የሚመራ ሃይማኖትን፣ አገርን እግር ከወርች ያሠረ ሙስናን፣ ሆድ አምላኪነትን፣ ኅሊናቢስነትን፣ ሀገርንና ወገንን ባወጣ መሸብቸብን የመሰለ ዕኩይ ባሕርይን፣ ጎጠኝነትን፣ ክፋትን፣ የሥልጣን ሱሰኝነትን፣ ራስ ወዳድነትን፣… ማስተካከልና ሚዛናዊ ስብዕናን የተላበሰ ዜጋን ወደ ቀድሞ ቦታው መመለስ እጅግ አስቸጋሪ ነው፡፡ ሆኖም ከፈጣሪ ጋር ይቻላል፡፡
የዲያቢሎስ ጂራት
(ከአንተነህ መርዕድ) Posted by: ecadforum December 13, 2018, Canada ሰሞኑን በተለቀቀው ዶኪመንተሪ የብዙ ሰው ይህንን መጋለጥ ከትግራይ ህዝብ ጋር ልታያይዙት ስሜት እንደተነካ መገንዘብ ይቻላል። ኢትዮጵያ የምትሮጡ “ተጋሩ” ነን ባዮችም ሆናችሁ ከሌላው ቋንቋ ባለፉት አርባ ዓመታት በተለይም ደግሞ ተናጋሪ የተጠለላችሁ መሰሪዎች ይህ የምታተርፉበት በሃያሰባቱ የወያኔ አገዛዝ በዓለም ዘግናኝ ተብሎ ቢዝነስ መሆኑ ቀርቷል። ወንጀሉን የፈፀሙት የሚታሰብ ወንጀል ሁሉ ተፈፅሞባታል። አሁንም አብዛኞቹ ትግርኛ ተናጋሪ አረመኔ ህወሃቶች፣ ያ ወንጀል አላቆመም። አዲስ የሆነው ዓለም አማርኛ ተናጋሪ ሞሰብ ላሽ ባንዶች፣ ኦሮምኛ ተናጋሪ በተለይም ኢትዮጵያውያን አናይም፣ አንሰማም፣ ድኩማን ካድሬዎች ሁሉ የሚናገሩትን ቋንቋ አይተን አናውቅም፣ አንናገርም ብለን ወስነን ስለነበረ ብሄረሰባቸውን ወንጀለኛ የሚያደርግ የደቦ ፍርድ ብቻ ነው። በተለይ ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ውስጥ አንገባም። እያንዳንዱን ወንጀለኛ እንደግለሰብ ጋዜጦች፣ ሰብአዊ መብት ተሟጋቾች፣ ሬድዮኖች፣ እናየዋለን ሲጠየቅም እንደግለሰብ ነው መሆን ያለበት። ውጭ የሚሰራጩ ሚድያዎች ሌት ተቀን ሲናገሩ እንደቡድን ተደራጅተው የፈፀሙትም ወንጀል በቡድን በዚህም ግፍ ሲደርስባቸው አናውቅም አንሰማም ይጠየቁበታል። ብለን ቆይተናል። አሁን ለፖለቲካ ፍጆታም ይሁን ለሃቅ ተብሎ ትናንት በነዚህ ተሰቃዮች ላይ አብዛኛውን የዘረፉትና ወንጀል የፈፀሙት መሀል አገር ዶኪመንተሪ ሲሰሩ የነበሩ የመንግሥት ሚድያዎች ሆኖ ዋና ተጠያቂ አረመኔዎች ትናንት ዞረው ያላዩትን ሲነግርሩን ዕውነት ዛሬ ብቻ እንደተገለጠ መጮሁ የትግራይ ህዝብ መደበቂያ ሲያደርጉት “መሃላችሁ የእኛን መደንዘዝና ሰለባነት ያጋልጥ እንደሆነ እንጂ የተደበቁ ወንጀለኞች የእናንተ አይደሉም፤ እናንተንም ነገሩማ የዲያቢሎስን ጅራቱን ብቻ ነው እንድናይ አይመስሉም፣ የዘረፉት የገደሉት ታሪካችሁንና የተደረገው ፈረንጆች (Tip of the iceberg) ክብራችሁንም ነው” ብለን መንገር፣ የትግሉ አካል እንዳሉት። ህወሃት የሰራትን ትንሿን ሃጢያት እንዲሆኑ መደገፍ፣ የጥፋቱ ሰለባ እንዳይሆኑ መከላከል ሰምቶ “ከእኔም የሚበልጥ አለ እንዴ?” ብሎ ኢትዮጵያዊ ግዴታችን ነው። ሰይጣን አፉን ያዘ አሉ። ሰይጣንም የኢትዮጵያ ህዝብም አፋችሁን አትያዙ! የዲያቢሎስን ሁላችንም ሰከን እንበል። ወንጀለኞችን የንምናጋልጠውን የጅራቱ ጫፍ ነው ያያችሁት። አስቀያሚውና ያህል ዳግም በዚች አገር ወንጀለኛና ተበቃይ ትውልድ ግዙፉ አካሉን ለማየት ሳትደናገጡ ጎትቱት! እንዳይከሰት መሰረት ለመጣል፤ ፍትህ እንዲገኝ ሁለመናውን በግልፅ እንየው! ዳግም በዚች ምድር ዴሞክራሲ እንዲያብብ፣ ተቋማትን መገንባትና ኢትዮጵያ እንዳያቆጠቁጥ እንቅበረው። ዓለምም ማጠናከር ላይ እንረባረብ። ኤርምያስ እንዳለው ክሩ ልጆቻችንም ይማሩበት። በይፋ ይጋለጥ። ለቂም መተርተር ጀምሯል። መጎተቱን እንቀጥል። ስሜታዊነት ለበቀል ሳይሆን ለስርየት፣ ለትምህርት። የትም አያደርሰንም። ስክነት ካለፈው ስህተታችን ተምረን ወደፊት የምንሄድበትን የሰላምና የፍትህ ጎዳና ያሳየናል። ዛሬ ማልዳችሁ የባነናችሁ የምትመስሉ ጎጠኞችም በስሜት ከታወርን ግን ተመልሰን እዚያው ራሳችንን ህመሙ የሁላችን ስለሆነ የእናንተ ዓላማ እናገኘዋለን። ቀለበቱን እንስበር። ወደፊት እንራመድ። ማስፈጸምያ ለማድረግ አትሯሯጡ። ይህንን ስልት የተነገረንና የምናውቀው በጣም ትንሹን ነው። ግዙፉን ወያኔ “የቀይ ሽብር ሰለባዎች” ብሎ ምን እንደሰራ እውነት ስናውቅ ሳንደናገጥ ለመቀበልና ፍፃሜውን ከሃያ አምስት ዓመት በፊት ያደረገውን አንረሳም። ለማሳመር እንዘጋጅ።
TZTA December 2018
10
https:www.tzta.ca
ከሠርቶ አደር: ወደ ሰርቆ አደር፤ ነገስ ? ” ያ ባሌ ሸረሪቲ – ነምኒ ሃቱ ነማ ሚቲ ! ” ( አሥራደው ከፈረንሳይ)
December 17, 2018
ከሠርቶ አደር: ወደ ሰርቆ አደር፤ ነገስ ? ” ያ ባሌ ሸረሪቲ – ነምኒ ሃቱ ነማ ሚቲ ! ” ( አሥራደው ከፈረንሳይ December 17, 2018 ማስታወሻ : ወያኔዎች አገራችን ኢትዮጵያን ለ27 ዓመታት ሲያስርቡን ቆይተው፤ ጠ/ምኒስትር አብይ አህመድና ኦቦ ለማ መገርሳ የአገራችን አትዮጵያን ስም ደጋግመው በመጥራት በመጠኑም ቢሆን ከርሃባችን ስላስታገሱን ምስጋና ቢገባቸውም፤ የዘርና የጎሳ ፖለቲካ: ያመጣብንን ውርደትና:
ክስረት እያወቁ፤ ዘርና ጎሳን መሰሠረት ያደረገ: የፖለቲካ ስብስብ ማስቀረት ሲችሉ፤ በዚያው ለኢትዮጵያ ህልውና አስጊና፤ አጥፊ በሆነ ጎዳና እንዲቀጥል መፍቀዳቸው፤ ( መፈለጋቸው) አንድም: ተራው የ’ኛ ነው በሚል እሳቤ፤ ሁለትም: ህወሃት እንዳይቀየማቸው ፈርተው ይሆን ?! መንደርደርያ : – ” Derrière toute grande fortune se cache un grand crime. Honore de Balzac”
” ከማንኛውም የተከማቸ ሃብት በስተጀርባ: የተደበቀ ትልቅ ወንጀል አለ ” ኦኖሬ ባልዛክ – ” Il n’y a pas de mouvais herbe s’il n’ya pas le mouvais Cultivateur “Victor Hugo ” መጥፎ ዘሪ (የሚዘራ) ከሌለ መጥፎ ሳር አይበቅልም ” ቪክቶር ሁጎ – Little thieves are hanged but great ones escape. 14th Century French Proverb “ትንንሾቹ ሌቦች ሲታነቁ (ሲያዙ) ትልልቆቹ ሌቦች አመለጡ” ከ14ኛው ክፍለ ዘመን የፈረንሳይ ህዝብ አባባሎች – “ On peut pardonner, mais oublier, c’est impossible.” Honoré de Balzac ” ይቅር ማለት ይቻል ይሆናል፤ መርሳት ግን አይቻልም ” ኦኖሬ ባልዛክ
NEW LOCATION UNDER THE SAME MANAGEMENT
– “ Lead from the back — and let others believe they are in front. ” Nelson Mandela ” ከኋላ ሆነህ በመምራት፤ ሌሎች ከፊት መሆናቸውን ይመኑ “ኔልሰን ማንዴላ – ” I will not let anyone walk through my mind with their dirty feet.” Mahatma Gandhi ” ማንንም በቆሻሻ እግሮቹ በአይምሮዬ ውስጥ እንዲመላለስ አልፈቅም “መሃተማ ጋንዲ “Live as if you were to die tomorrow. Learn as if you were to live forever.”Mahatma Gandhi ” ነገ እንደምትሞት ሆነህ እየኖርክ፤ ለሁልጊዜ እንደሚኖር እየሆንክ ተማር” መሃተማ ጋንዲ መግቢያ : የኢትዮጵያ ህዝብ ኑሮን ሳይኖራት በቀዳዳ ብቻ እያጮለቀ በመመልከ ይኸው 27 ዓመታትን አስቆጠረ:: ባለ ጊዜዎች ከበሯቸውን በመደለቅ፤ እንጣጥ: እንጣጥ: እያሉ ሲጨፍሩ፤ ሕዝባችን የጆሮዎቹን ብራና እያስጠለዘ
TZTA December 2018
11
ለ27 ዓመታት ደጅ ጠና:: ሊያሸተው እንጂ ሊቀምሰው ባልታደለ የነሱ የምግብ ሽታ ምች እየተመታ ለ27 ዓመታት ታመመ:: ከደደቢት በረሃ በባዶ እግራቸው አዲስ አበባ እንዳልገቡ፤ በመኪና: በበጋ አቧራ እያቦነኑበት፤ በክረምት: ቆሻሻ ውሃ እየረጩበት በሕዝባችን ተሳለቁ :: እነሱ በአገራችን ሃብት: አውሮፓና አሜሪካ ልጆቻቸውን እየላኩ ሲያስተምሩ፤ የኛ ልጆች ለአረብ አገራት ግርድናና አሽከርነት ተዳረጉ:: ጠዋት ማታ የምትርበን አገራችን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን፤ ጨቅላ ሕፃናትን ሳይቀር፤ ያለ ርህራሄ በማን አለብኝነት እየሸጡ ደንደሳቸውን አደለቡ:: ትውልድ ገዳይ የሆነ ስርዓተ ትምህርት በመቅረጽ፤ ለ27 ዓመታት አዲሱን ትውልድ አመከኑ:: ይባስ ብለው ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት፤ ትምህርታቸውን ጨርሰው የተመረቁ ወጣቶችን የድንጋይ (Cobble stones) ጠራቢ በማድረግ፤ ለምንግዜም የማይሽር የህሊና ስብራት በወጣቱ ላይ ፈጸሙ:: ይህን ያደረጉት: ሆን ብለው በወጣቱ አይምሮው ውስጥ: የማይሽር ጠባሳ በመፍጠር፤ የበታችነት ስሜትን ተቀብሎ: እሺ ብሎ አጎንብሶ እንዲኖር ለማድረግ ነበር :: ግን አልተሳካላቸውም !! ” ሂድ አትበለው ግን እንዲሄድ አድርገው ” እያሉ ብዙ ዜጎች አገራቸውን ጥለው እንዲሰደዱ አድርገዋል:: የአባቶቻችንና: የአያቶቻችንን መቃብር ሳይቀር: ቆፍረው አጽም እያወጡ መሬቱን ቸብችበዋል:: ከስኳር ሽያጭ ጥቅም ለማግበስበስ ሲሉ ገዳማትን አሳርሰው መነኮሳትን ወደ ወህኒ ቤት ወርውረዋል:: በጥቅሉ በሰብአዊ መብት ጥሰት፤ በሌብነት፤ በመሬት ዝርፊያ፤ በስልጣን ብልጊያ……..ወዘተ. በኢትዮጵያ ሕዝብና ምድር ላይ በወያኔዎች ያልተፈጸመ ግፍ የለም :: እንዲያም ሆኖ፤ ኢትዮጵያ አልጠፋችም፤ ሕዝቡም በዕምነቱ ጸንቶ: በአገር ውስጥና: ከአገር ውጪ ያለው ሕዝባችን፤ ትግሉን በማፋፋም: አሁን ያለበንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል:: አሁንም በሽርፍራፊ ድሎች ሳንዘናጋ: የተጀመረውን ትግል በመቀጠል: ከግቡ ለማድረስ እጅ ለእጅ ተያይዘን: መጓዝ ይኖርብናል:: ቀደም ብሎ የወታደሩ አገዛዝ (ደርግ)፤ ቀጥሎ ደግሞ ወያኔዎች የኢትዮጵያን ሕዝብ ድል በተከታታይ ነጥቀዋል:: ከአሁን በኋላ የምናስነጥቀው ድል ሊኖር አይገባም:: ከኢትዮጵያ ሕዝብ መሃል አንድ ጻድቅ ወይም አንድ የኛ የሆነ ሙሴ ስለማይታጣ፤ ፈጣሪ ኢትዮጵያን እንደ እያሪኮ እንደማያጠፋት:
https:www.tzta.ca
ገጽ 12 ይመልከቱ
ከገጽ 11 የዞረ ዕምነታችን ጥኑ ነው :: ለ27 ዓመታት: በኢትዮጵያ መስረቅ የሚያስከብር፤ መሥራት የሚያሳፍር ሆኖ፤ ሌቦች በጠራራ ፀሐይ ሻኛቸውን አሳብጠው እየተጎማለሉ ተዝናንተውብናል:: በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሌባ! ሌባ! ተብሎ እየተሰደበ የሚገዛ መንግሥት ያየነው ወያኔን ብቻ ነው:: እነሱም ሌብነቱን አምነውበት፤ ስርቆታቸውን በመቀጠል፤ በአገራችን ታሪክ: ታይቶና ተደርጎ በማይታወቅ መልኩ፤ ከብሔራዊ ባንክ ወርቅ ዘርፈው፤ የባሌስትራ ብረት ከምረውልን ሄረዋል:: የዘረፋውን ዓይነት፤……… የግድያውን፤…….. የእስሩን፤…… የማሳደዱን፤…… የመሬት ችብቸባውን፤……… ወዘተ. ዝርዝር ለመግለጽ ቦታ ስለማይበቃኝ ትቸዋለሁ :: ” የሌባ ዐይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያድርቅ ” እንዲሉ፤ የትናንት ሌቦቻችን ይባስ ብለው፤ ትግራይ ክፍለ ሃገርን የሌቦች ዋሻ በማድረግ፤ ሌብነታቸውን በሌቦች ህግ ለማጽደቅ መንጫጫት ይዘዋል:: እዚህ ላይ ስደርስ በልጅነቴ በሲኒማ ኢትዮጵያ ያየሁት፤ አሊባባና 40 ሌቦች (Ali baba and the fortinght thieves) የሚለው ፊልም ትዝ አለኝ:: አሁን ደግሞ: በዚህ ሸውራራ ዘመን፤ በኢትዮጵያ: ህወሃትና ሌቦቹ (TPLF and its thieves) ትግራይን የሌቦች ዋሻ በማድረግ፤ የትግራይን ሕዝብ ለሌብነታቸው አጋር እንዲሆን፤ ጠዋት ማታ ደጅ መጥናት ይዘዋል:: የህወሃት ሌቦች ያልተረዱት ነገር ቢኖር፤ የትግራይ ወንድሞቻችንና እህቶቻትን፤ ሌቦችን በእጅጉ የሚጠየፉ: ለሃይማኖታቸው ጽኑ፤ ለአገራቸው ቀናኢ፤ ለወገኖቻቸው ፍቅር የተላበሱ፤ ንጹህ ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ነው:: በመሆኑም: የትግራይ ሕዝብ ሌቦችን በጉያው ውስጥ ሸጉጦ፤ ታሪኩን እንደማያበላሽ ሙሉ በሙሉ እንተማመናለን::
DRIVER INSTRUCTORS የመኪና መንዳት አስተማሪዎች
Early Booking for G1 & G2 Road Test መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።
Mohamed AdemCell: Cell: 416-554-1939 Tel:-416-537-4063
ዱሮ: ዱሮ፤ በአገራቸን ሌባ በፈጸመው አጠያፊ ድርጊት፤ የሰው ዓይን ለማየት ድፍረት አልነበረውም :: ሌባ መንግሥት: የሚያፈራው ሌባ ትውልድ በመሆኑ፤ ዛሬ: ዛሬ ወያኔ (ህወሃት) ለ27 ዓመታት የፈለፈላቸው ሌቦች: ይሉኝታ የማያውቁ፤ ዓይን ቀቅለው የበሉ ሃፍረተ ቢሶች በመሆናቸው፤ ዝረፍ ልጄ ! – ዝረፍ ልጄ ! መማር ዋጋ የለው- ሃብት ሞልቷል በጄ !!
መቋጫ : ጣሊያን እስከ አፍንጫው ድረስ ታጥቆ ለ5 ዓመታት በዱር በገደሉ አበሳውን እያየ፤ ቅኝ ሊገዛው ያልቻለውን የኢትዮጵያ ሕዝብ፤ የጣሊያን ሹም ባሽና ቡልቅ ባሽ፤ የልጅ ልጆች: እንዴት ቀጥቅጠውና ዘርፈው ለ27 ዓመታት ሊገዙት ቻሉ ?! ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመሻት ልሂቅ መሆን አያሻም፤ ጣሊያን ያልተሳካለት ከኛ የተለየ ቀለምና ሃይማኖት ስለነበረው ብቻ ሳይሆን፤ የአገሩ ፍቅር በልቡ እንደትኩስ እሳት የሚነድ፤ ማርያምን ወይም ጊዮርጊስን ካለ ለጓደኛው ሟች፤ ሃይማኖተ ጥኑ፤ አገር ወዳድና ጀግኖች የነበሩ አባቶችና አያቶች ስለነበሩን ነው :: በነሱ መስዋእትነት ነው፤ የቅኝ ገዢዎች እርግጫ ሳናይ ነፃ አገር የተረከብነው:: የዛሬው ትውልድ የገዛ አገሩን ታሪክ በፈረንጅ ላፒስ ፈግፍጎ በማጥፋት እየተደናበረ፤ የመጣበት ታሪክ ጠፍቶት፤ ዛሬን ሳይኖራት፤ ለነገ እቅድ ሳይተልም: እንዲሁ ይባዝናል:: ለዚህ ምክንያቱ፤ በጎሳና በዘር ከፋፍለው፤ እንደ ቤት እንሰሳ በክልል ከልለው፤ እንግዛህ ሲሉት፤ እንደ አያትና ቅድም አያቶቹ እንቢኝ ማለት ስላቃተው ነው ወያኔዎች ለ27 ዓመታት ቀጥቅጠው፤ ዘርፈውና አዋርደው ሊገዙት የቻሉት :: እኛ ኢትዮጵያዊያን የተሳሰርንበት ገመድ፤ የተጎናጎነና: ደንዳና በመሆኑ፤ በጎሳና በዘር ፖለቲከኞች ሴራ አብሮነታችን አይበጠስም:: ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ ! እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ሕዝቧን ይባርክ !! ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም. ( December 14/2018 )
በማለት ወገኖቻቸውን እያስራቡ የዘረፉትን የአገር ሃብት፤ ደክመው ያፈሩት በማስመሰል ዐይናቸውን በጨው ታጥበው፤ ይመጻደቁብናል:: በሠርቶ አደር 17 ዓመታት፤ በሰርቆ አደሮች 27 ዓመታት ፈጀን፤ ነገስ ወዴት ይሆን የኛ ጉዞ ??!! ጎበዝ ! ከአሁን በኋላ ውሻን ውሻ፤ ድመትን ድመት የምንልበት ዘመን ላይ በመሆናችን፤ ሌባን: ሌባ፤ ዘራፊን: ዘራፊ በማለት ስማቸውን እየጠራን ለፍርድ እንዲቀርቡ፤ ሌት ተቀን ተግተን በመሥራት የተዘረፈውን የአገራችን ሃብት ለማስመለስ ሁላችንም በያለንበት፤ አገርቤት ያለው በአገርቤት፤ በውጭ አገር ያለን ኢትዮጵያውያን በያለንበት አገር፤ ሌቦችን እንቅልፍ ማሳጣት ይኖርብናል :: የጎሳና የዘር ፖለቲከኞች: የኢትዮጵያን ሕዝብ የመብት፤የነፃነት፤ የወንድማማችነትና፤ በእኩልነት አብሮ የመኖር ፍላጎትና: ሚዛናዊ የሃብት ክፍፍል ጥያቄዎችን: በሸውራራ መነጥር መመልከታቸውን ዛሬውኑ ካላቆሙ፤ ወያኔን የበላች ውሻ: እነሱንም መዘንጥልዋ እንደማይቀር: ከወዲሁ ይወቁት:: የኛ ችግር: ፍትህ፤ እኩልነት፤ ነፃነት፤ ዕድገትና ሚዛንያዊ የሃብት ክፍፍል፤ በጥቅሉ የዲሞክራሲ እጦት እንጂ ጎሰኝነትና ዘረኝነት አይደለምና !! ሌላው: የኢትዮጵያ ሕዝብ: ፖለቲከኞችን በእጅጉ ያቀብጣል:: ዛሬውኑ እላይ ይሰቅልና፤ ነገ መልሶ ከሰቀለበት አውርዶ መሬት ላይ ይፈጠፍጣቸዋል:: ለምሳሌ: መንሥቱ ኃ/ ማርያምን: “ቆራጡ መሪ፤ ሲል ቆይቶ፤ ቀጥሎ ወደ ሃራሬ ፈረጠጠ” አለው፤ ልደቱ አያሌውን: “ኢትዮጵያዊው ማንዴላ ብሎ ባቆላመጠ ማግስት፤ ልደቱ ክደቱ” ብሎ አጮለው፤ (ልደቱስ በሥራው ነው)…… ሌላም ሌላም:: ነገ ደግሞ የለማ መገርሳና የአብይ አህመድ ተራ ላለመሆኑ ምን ዋስትና አለ?! እናም የኢትዮጵያ ሕዝብ ፖለቲከኞችን የማቅበጥ አባዜውን ማቆም ይኖርበታል:: ለምሳሌ ጠ/ምኒስትር አብይ
TZTA December 2018
አህመድን ለመጥራት፤ ዶ/ር የሚለውን የትምህርት ማዕረግ አግተልትሎ ማቅረቡ ከንቱ ውዳሴ ነው:: በኔ ዕምነት ጠ/ምኒስትር አብይ አህመድ፤ ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን ሕዝብ በሚወክሉበት በከፍተኛ የማዕረግ ደረጃ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው፤ የኢትዮጵያ ጠ/ ምኒስትር ተብለው ከመጠራት ውጪ፤ ሌላ የሚያስከብራቸው ማዕረግ የለም:: እሳቸውም ቢጠየቁ፤ ከዚህ የተለየ መልስ እንደማይሰጡ እርግጠኛ ነኝ:: እናም: ይታሰብበት!!
12
እንክዋን ለአዲሱ አመትና ገና በአል በሰላም በደስታ አደረሳችሁ። መጪው 2019 ዓመት
የሰላም፣ የፍቅር፣ የምህረት፣ የመደመር፣ የአንድነትና የዲሞክራሲ መስፈን በውድ አገራችን ኢትዮጵያ እንዲሆን እንመኛለን። አዘጋጅ
ተሾመ ወልደአማኑኤል
https:www.tzta.ca
TZTA December 2018
13
https:www.tzta.ca
ሚድያዎች የህብረተስብ የጀርባ አጥንት ናቸው (ከጎሹ ገብሩ)
በህዝብ ላይ አፈናና ጭቆና የሚፈፅሙ የመንግስት አካላት ውይም የተደራጁ የፖለቲካ ሃይሎች ከሁሉ የሚያስፈራቸው ነግር ቢኖር ነፃ የመገናኛ ብዙሃን ድርጅትን ነው። ይህ የሚሆንበት ዋናው ምክንያትም የሥልጣናቸው እድሜ ለማራዘም ሲሉ የሚቀናቀኗቸው አካሎችን በሙሉ ሰበብ አስባብ በማፈላለግ ከጨዋታው ውጭ ለማስወጣት በሚወስዱት አሰቃቂ እርምጃ ሚስጥሩ ተደብቆ እንዲቀርና ማስረጃ በማጥፋት ከተጠያቂነት ለማምለጥና ለመዳን ነው። ኢሳት በወያኔ ፍዳውን ለሚያይ የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ባለ ውለታ እንዲሁም አይንና ጀሮ ነው። በተለይ የመገናኛ ዘዴው እንደ አሁኑ ስልጣኔ ባልተራቀቀበት ዘመን አምባ ገነን መሪዎች ለስልጣናቸው አደጋ ነው የሚሉትን አካል ሁሉ አፍነው በማጥፋት የስልጣን እድሜአቸው ያለ ተቀናቃኝ ለማቆየት ሲሉ ነው። በሞያቸው በማገልገል ላይ እያሉ መንግስትን ለምን ተቻችሁ በማለት ጋዜጠኞችን በደህንነት አካላት እየታደኑ ደበዛቸውን በማጥፋትና በቶርቸር ከሚያሰቃዩ የሦስተኛ አለም አገሮች መካከል በዋናነት ኢትዮጵያ አንዷ አገር ናት። በእኔ የእድሜ ቀጠና ውስጥ ሦስት የመንግስት ሥርዓቶችን መታዘብ ችያለሁ። እነሱም የባላባታዊ ሥርዓት፤ወታደራዊ ፋሽስት እና የጠባብ ብሄርተኞች ፋሽስታዊ ስብስቦች ሲሆኑ ከነዚህ መካከል ግን በሚዘገንንና በተራቀቀ ዘዴ የጋዜጠኞች
ማህበራት በማጥፋት፤ አባሎችን በገፍ በማስር፤ በማሰቃየት፤በማሰደድና በመግደል ተወዳዳሪ ያለተገኘላት በኢትዮጵያ የአስተዳደር ታሪክ ውስጥ የትህነግ(ወያኔ)የወንበዴዎች ድርጅት በቀዳሚነት የምትጠራ ናት። ይህን ሥል የግል ጥላቻን ለመበቀል ሳይሆን ከኢትዮጵያውያን በስተጀርባ ዓለም ሁሉ ያወቀው እውነታ በመሆኑ ነው። በጋዤጠኛነትና በወትድርና ሞያ የሚሰማሩ አካሎች በሙሉ የሚጠብቃቸው አደጋ ተመጣጣኝ ነው። ሁለት ተፎካካሪ ሃይሎች በሚያደርጉት ውግያ ወቅት ከሁለት እሳት መካከል በመግባት ጦርነቱን የሚዘግበው አካል ከአደጋው ለመትረፍ ያለው እድል በጣም ጠባብ በመሆኑ የጋዜጠኝነት ሞያ አደገኛ ከሚባሉ የሥራ አይነቶች በዋናነነት የሚጠቀስ ይሆናል። ምክንያቱም ከአሁን በፊትም ሆነ አሁን ላይ እየተካሄዱ የሚገኙት ጦርነቶች የብዙ ሞያተኞች ሕይወት ሲቀጠፍ በማየቴ ነው። ጋዜጠኛ መሳርያ ካነገበው ወታደር ጋር ባልተናነሰ እኩል መስዋእትነት መክፈሉን እንዲታወቅ እፈልጋለሁ። ዛሬ ይህችን አጭር ጽሁፍ እንድጭር ያነሳሳኝ ዋናው ምክንያት ኢሳት ከተመሰረተ ጅምሮ ለኢትዮጵያ ህዝብ ያደረጋቸው አመርቂ ተግባሮች እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ግለሰብ መብቴን ተጠቅሜ የሚሰማኝን ሃሳብ ለመግለፅ እንጅ አንዱን ኮንኘ ሌላውን ለማሸማቀቅ ወይም በጭፍን ድጋፍ ለመስጠት እንዳልሆነ ቅድሚያ ግልፅ ማድረግ እፈለጋለሁ። ኢሳትን ያለ ምክንያት አልነበረም ምስጋናዬ መላው የኢትዮጵያ
ህዝብ እንዲያውቅልኝ የፈለኩት። እንደሚታወቀው በ1968 እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ዛሬ አገራችን ለደረሰባት ውርዴትና ውድቀት ዋና ተዋናኝ የሆኑት ትግራይ በቀል የወንበዴዎች ስብስብ ቃታ ስበው የመግደል ኢላማ የተለማመዱት በወልቃይት ጠገዴ የዋህ ህዝብ ላይ መሆኑ በእርግጠኝነት መመስከር እችላለሁ። ተወልጄ ያደኩት በዚህ አካባቢ በመሆኔና ዘራፊዋ የደደቢት ሽፍታ የተከዜ ውንዝ ተሻግራ ስትመጣ በወቅቱ በአካባቢው በመኖሬ ጭካኔዋና አረመኔያዊ ተግባሮችዋ በቦታው ሁኜ ስለታዘብኩ ነው። የህዝቡን በደል ወያኔ ከደበቀችበት ጉድጓድ ቆፍሮ በማውጣት ሁሉም እንዲያውቀውና የወያኔ ገመና እንዲጋለጥ በማድረግ አብዛኛው አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ከተበደለው የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ጎን እንዲሰለፍ ያደረገ ትልቁ የነብስ አድን ድርጅት ቢኖር ኢሳት በመሆኑ ነው። በዛ ሥዓትና ወቅት እሪ የሰው ያለህ ብትል እርዳታ የማታገኝበት፤ ጉልበት ያለው መስካሪ በለለው ቦታ ላይ እንዳሻው የሚደፈጥጥበት፤ የመሳርያ ነካሾች ዘመን ጎልቶ በገነነበት ግዜ፤ ተበዳይ አፉን ለጉሞ የሞት ፅዋ እንደ ተፍጥሯዊ ሥጦታ ሳይወድ በግድ ልጆቹ ሲገደሉ፤ሚስቱ ስትደፈር፤ያፈራው ንብረት ሲዘረፍና ከቀዬው ሲፈናቅል ማንም ያወቀና የደረሰለት አልነበረም ። ነገሩ ሁሉ ተዳፍኖ በነበረበት ወቅት በአካባቢው ተወልደን ያደግነው በስደትም ሆነ በአገር ውስጥ የምንኖር አገር ወዳዶች አቅማችን በፈቀደው ነገሩን ለሚመለከተው ያገባኛል የሚል ወገን እንዲያውቀው ለማድረግ ጥረት ብናደርግም ቅሉ በቂ ሊሆን ግን አልቻለም። በእግዚአብሔር ሃይል ይህን በወልቃይት ጠገዴና ጠለምት የተፈፀመው ግፍና እረሮ እንዲያጋልጥ ኢሳት የተባለ ድርጅት ከስምንት አመት በፊት ተቋቁሞ የመጀመርያ አጀንዳው እንዴት የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ህብረተሰብ ከተጋረጠበት ስቃይ ማዳን እንደሚችል ጥረት ለማድረግ ቅድሚያ የተገናኘው በአካባቢው ከተወለድን የልሳነ ግፉዓን ድርጅት አባሎች ጋር ነበር። አስታውሳለሁ አቶ ሲሳይ አጌና በመጀመርያ ቀን ውይይታችን የገለፀልን ነገር ቢኖር ኢትዮጵያ እያለሁም የዚህ ህዝብ እረሮ በስፋት እሰማ ነበር። ሥለዚህ አብረን ጠንክረን በመስራት ይህን የታፈነው ወግናችን ሁሉም እንዲያውቅለት ቅድሚያ መስጠት ይገባናል የሚል ትልቅ ተስፋ ሰጠን።
ድርጅታችን ልሳነ ግፉዓንም ወድያውኑ ይህን እድል በመጠቀም ሁለት የአካባቢው ተወላጆች በኢሳት ተሌቪዝን መስኮት በመውጣት በወገናችን የደረሰውን በደል ሁሉም እንዲያውቀ እድል አገኘን። ኢሳት ከዝያ ግዜ ጀምሮ ወያኔ በወልቃይት ሕዝብ ላይ ስትፈፅመው የቆየችውን ድብቅ ሚስጥራዊ በደል ቆፍሮ በማውጣት ዕኩይ ገመናዋን እንዲጋለጥ በማድረግ አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊና የዓለም ህብረተሰብ ከተበደለው የወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ጎን እንዲሰለፍ ያደረገ ባለውለታችን ነው። ይህን ስላደረገ ከፍ ያለ ምስጋና ሳቀርብ ያለ ማጋነን በልበ ሙሉነት ኩራት እየተሰማኝ ነው። ሥለዚህ ኢሳትን የማይመጥን ጥላሸት የሚቀባ አካል ካለ የትላንትናን ታሪክ ሳይጠይቅ ጀግኖች በጠረጉት አውላላ ጎዳና ላይ ሆኖ አሉ ቧልታ የሚያናፍስ ሥራ ፈት ሁሉ አድማጭ አይኖረውም። ይልቁንስ በወያኔ የሚበደለውን ህዝባችሁ ለመርዳት የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ። ትላንት ወልቂጤና ወልቃይት ለይቶ ማወቅ የተሳናችሁ የድል አጥብያ አርበኞች ሰከን በሉ ኢሳትን አክብሩ ለኢትዮጵያ ህዝብ ባለ ውለታ መሆኑ ባይዋጥላችሁም እውነት ትማነምናላች እንጅ አትበጠስም ነገ ሃቁን ታገኙት አላችሁ የሚል ግምት አለኝ። ሌሎችም የሚድያ ተቋማት የማይናቅ በመጠኑ መስራታችው ቢታወቅም 24 ስዓት ሙሉ በወልቃይት ጉዳይ ትህነግን(ወያኔን) በማጋለጥ ትልቅ ሥራ የሰራ ከኢሳት ጋር የሚወዳደር ማንም የለም። በተለይ በወልቃይት ጠገዴና ጠለምት ተወልዳችሁ ውለታ ለዋለላችሁ አካል እርዳታውስ ይቅር እግዚአብሔር ይስጥልን ብሎ ማመስገኑ እኮ ክፍያ የለውም ። ከእንግዲህ ወድያ ኢሳት እንደሆነ በጥንካሬ እየሰፋ እንጅ እየደከመ አይሄድም። ኢሳቶች በጣም እወዳችሁ አለሁ እደጉ ተመንደጉ። ይህች አጭር ፅሁፌ የምታንፀባርቀው የግሌን ሃሳብ እንጅ ማንንም ድርጅት ወክየ እንዳልሆንኩ እንድትገነዘቡልኝ በአክብሮት ላሳስብ እወዳለሁ። ኢሳትን በገንዘብ ማጎልበት ማለት ስንጓጓለትና ስንመኘው የነበረ ነፃ ሚድያ በአገራችን በይበልጥ እንዲስፋፋ መሰረት ጣልን ማለት ነው። ነፃ ሚድያውች የህልውናችን ዋስትና ናቸው። ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር። ከጎሹ ገብሩ።
Mahider Tesfu Yeshaw
TZTA December 2018
14
https:www.tzta.ca
TZTA December 2018
15
https:www.tzta.ca
አልነጋም ገና ነው! December 19, 2018
በተመሳሳይ ደረጃ የዓለም ሕዝብ የጨለማ ስርዓት ውጤት በሆኑት ፣የድህነት፣የዃላቀርነት ኑሮ ሰለባ ሆኗል።በዘራፊ ፣በአረመኔና ጨካኝ መሪዎች መዳፍ ሲሰቃይ ኖሯል፤አሁንም ደረጃው ቢለያይም እዬኖረ ነው።ከዚያ ለመላቀቅ ትግል ሲያደርግ እንደኖረ፣አሁንም በማድረግ ላይ ይገኛል።የኢትዮጵያ ሕዝብም በዚህ ሂደት ውስጥ አልፏል፤ እያለፈም ነው።በትግሉ ሂደት ተስፋ ሰጭ ድሎች ፍንጥቅ ብል ይወጣሉ፤ወጥተዋልም። የጸሓይ ብርሃን ባለበት ሁሉ ጨለማ አይኖርም።ድቅድቅ ያለ ጨለማን አሽንፎ የሚወጣ የንጋት ብርሃን ጭላንጭል ወይም ወጋገን የብሩህ ቀን ተስፋ አብሳሪ ነው።ሆኖም ግን ሌሊቱ ሙሉ በሙሉ በጸሃይ ብርሃን ካልተተካና ጨለማው ካልተወገደ ብሩህ ቀን ወጣ ማለት አይቻልም። የጨለማው መኖር የሰው ልጅ የብርሃንን ጥቅም እንዲያውቅና ጨለማን ተገን አድርጎ የሚመጣውን አደጋና የአውሬ ጥቃት ለመከላከል ሲል ጨለማን ለማሶገድ መፍትሔ እንዲፈልግ አስገድዶታል።ለፍልስፍና ማህጸኑ ችግር መኖሩ እንደሆነ ፈረንጆችም “necessity is the mother of invention” ብለው ገልጸውታል።ስለሆነም ባለፈበት ደረጃ ችቦን፣ሻማን፣ኩራዝን፣ፋኖስን፣ የኤሌክትሪክ መብራትን፣ ለመፍጠር ችሏል።የኤሌክትሪክ መፈጠር ጨለማን ለማባረር ብቻ ሳይሆን ለልዩ ልዩ አገልግሎት የሃይል ምንጭ ሆኗል። ይህ እድገት በኤኮኖሚውና በማህበረሰቡ ኑሮና አስተሳሰብ ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዳመጣ አይካድም።
በትግሉ የተሳካላቸው አገሮች ሕዝባቸው ከጨለማ ስርዓት ወጥቶ ለመልካም አስተዳደርና ለተሻለ ኑሮ ሲበቃ ለዚያ ያልታደሉት ግን አሁንም ከነበሩበት የጨለማ ስርዓት አልተላቀቁም።ይበልጥ የሚያሳዝነው ግን በጨለማ ስርዓት ስር ሲዳክሩ የነበሩት አገሮች የራሳቸውን ጥቅም ብቻ በማዬት በሌሎቹ አገሮች ሕዝቦች ላይ ለሰፈነው የጨለማ ስርዓት አጋዦችና ደጋፊዎች መሆናቸውና የሕዝቡን ትግል ለመቅጨት ከስርዓቱ ጎን መሰለፋቸው ነው። የበዝባዦችና የጨቋኞች አንድነት በሰፈነበት የትግል ሜዳ ላይ ለአገራቸው ነጻነትና ለተሻለ ኑሮ፣ ለመብታቸው ከሚታገሉት በኩል ድክመት በመኖሩ ብዙ ጊዜ የሚያደርጉት ትግልና ሙከራ ከሚፈልጉት ግብ ላይ አላደረሳቸውም።የሰፈነውን ችግር ለማሶገድ ጠላትና ወዳጅን ለይቶ ያለማወቅ፣ ቁርጠኛነት አለመኖር፣ የዓላማ ስልትና ግብን ያለማወቅ ድክመት እንዲሁም የራስን ጥቅምና ዝና የማስቀደሙ አባዜ ለውድቀት ዳርጓቸዋል።በተጨማሪም ትግላቸው
TZTA December 2018
(አገሬ አዲስ)
በአስመሳይ አጋሮች እዬተጠለፈ በነበረበት ለውጥ አካልና የመጀመሪያ መንደርደሪያ እንጂ አሮንቋ ውስጥ እንዲቆይ መደረጉ በተደጋጋሚ የለውጡ መጨረሻ ሆኖ መታዬት የለበትም።ገና ተከስቷል። ብዙ ይቀራል።አሁንም የጎሳ ፖለቲካና ፖለቲከኞች ከቦታቸው አልተወገዱም።አሁንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኢትዮጵያ ሕዝብ ላለፉት የዘረኞች ስርዓት ባሰፈነው የማፈናቀል ሂደት ዘመናት የሰፈኑበትን የጨለማ ስርዓቶች ሰው እዬተፈናቀለ ነው።በከተማም አስተዳደር በተለይም ላለፉት 28 ዓመታት የተጫነበትን ውስጥ የተንሰራፋው የጎሰኝነትና የሙስና የዘረኝነት ስርዓት የወለደውን የግፍ አሠራር በጉቦ ወይም ከአቅሙ በላይ ቀንበር ለመስበር ከዳር እስከዳር ተንቀሳቅሶ የሆነ ፎቅ እንዲሠራ በማስገደድ መሥራት እምቢባይነቱን በአደባባይ መስዋእት እየከፈለ ያልቻለው ብዙ ሕዝብ የኖረበትን የግዥና አሳይቷል።በዚህ የሕዝብ እምቢባይነት ሳቢያ የውርስ ቦታውን እየተነጠቀ ቤት አልባ የስርዓቱ አካል የሆኑትም ሳይቀሩ ለሕዝቡ ሆኗል።ሌላውም ከሚተዳደርበት የግል ሥራው ጥያቄ ጆሯቸውን ሰጥተው ብቻ ሳይሆን እየተፈናቀለ ሥራ አጥ ሆኗል።እንደመዥገር የለውጡ አንቀሳቃሾች ሆነዋል።በዚህ የለውጥ ተጣብቀው ለሚመጠምጡት የቀበሌና የክልል ሂደት አንዳንድ የሚያበረታቱ እርምጃዎችንም እስተዳደር ባለስልጣኖች ተጋልጦ መከራውን ወስደዋል።ይህ እርምጃ ጨለማን ለማሶገድ ሲያይ ኖሯል፣አሁንም እያዬ ነው።በአገር ፍንጥቅ ብሎ እንደሚወጣው የብርሃን ጨረር ደረጃም የአገር ሃብትና ንብረት ባለሥልጣኑ መታዬት ቢኖርበትም አቅም አጥቶ በጨለማው እንደፈለጉ የሚያዙበትና የሚዘርፉት የግል ጉልበት እንዳይዋጥ የለውጡ ፈላጊ ሃይል ሃብት ሆኗል።አሁን በመካሄድ ላይ ያለው የየበኩሉን ችቦ ለኩሶ የፈነጠቀውን የለውጥ የመንግሥት ዘመቻ በዚህ ላይ ያተኮረ ጨረር ማገዝ ይኖርበታል። ቢመስልም ዘለቄታ እንዲኖረውና ውጤታማ እንዲሆን በጥቂት እርምጃዎች ብቻ ተወስኖ ብርሃኑን ለማዳፈን ጨለምተኞች እንዳይቀርና ተንገጫግጮ እንዳይቆም የሚያደርጉትን ጥረት መቋቋምና በለውጡ የሕዝቡን ድጋፍና ተሳትፎ ይጠይቃል።ሕዝቡ ስም መለስተኛ ጥገና በማድረግ የዘረኞች የእርምጃው አድናቂና ደጋፊ ከመሆን ባሻገር የጨለማ ስርዓት እንዳያንሰራራ ቆቅ ሆኖ የእርምጃው አካል በመሆን በየቀበሌው የሙስና መጠበቅ ተገቢ ነው።ካንሰር በሽታ ከስሩ አስተናጋጅ የሆኑትን ሁሉ ከነማስረጃው ካልተወገደ ቢነካኩት ለመስፋፋት መንገድ ለመንግሥት አሳልፎ መስጠት ይኖርበታል። መጥረግ ይሆናል።በበሽታው የተጎዳውም በመጀመሪያው ህክምና ድኛለሁ ብሎ ተስፋ የዘረኛው የኢሕአዴግ ስርዓት የፈጠራቸው ማድረግ አይኖርበትም። ባለሥልጣኖች የፈጸሙትና የሚፈጽሙት ሌላው ወንጀል የተከናወነው በፖለቲካው አሁን በኢትዮጵያ አገራችን የሚነፍሰው የለውጥ ዙሪያ ነው።በዚህ መስክ ጥያቄ ያቀረቡና ንፋስና የሚወሰደው እርምጃ የሚፈለገው ገጽ 22 ይመልከቱ
16
https:www.tzta.ca
Toronto ready for more autonomy: Tory
It might mean reworking the City of Toronto Act, something the previous Kathleen Wynne government wasn’t that interested in doing, he said. “(The Ford government) managed to amend the City of Toronto Act in a pretty rapid fashion to change the size of council so they clearly have indicated a willingness to open it up,” he said. Tory said he would also be happy with a bigger share of the revenue that provincial and federal levels of government already collect to address the growing needs of the city. However, except for Ford’s decision to “unilaterally” change the size of city council, the relationship between the two leaders has been Toronto Mayor John Tory (left) visits Ontario Premier Doug Ford at his office at Queen’s Park in businesslike and non-adversarial, Toronto, Ont. on Thursday December 6, 2018. (Ernest Doroszuk/Toronto Sun) Toronto Mayor John Tory isn’t provincial government, one where he said. “I think I’m an easy person seeking a divorce from the Doug the city doesn’t have to run for per- to work with,” Tory said. “It’s a Ford government, but he does want mission for every little thing including putting a traffic warden in an in- two-way street and I hope that is a little more space. going to be reciprocated and we can As the memorable 2018 tersection. ends, Tory said in an interview with That doesn’t mean Toronto should get a lot done together.” the Toronto Sun that he would like break away from the province, he an evolved relationship with the said. Gun Violence There are currently 150 officers in training that will be added to Toronto Police next year, part of an answer to the complex issue of gun crime in the city, Tory said. Toronto’s also hoping that neighbourhood policing, with officers assigned to the same community for at least four years, will help stem the bloodshed. “They’ll have a presence in those neighbourhoods,” he said. In the long-term, Tory believes that community programs will help youth turn away from street gangs and that transit expanded to their neighbourhoods will connect them to good jobs and the city. A recent announcement by Tory and Ford that 600 new Amazon jobs were coming to Toronto might not have raised much hope for lowincome kids living in places like Rexdale and Malvern, he said. “(They) would think those jobs might as well have been created on the moon in terms of their accessibility to those jobs,” he said. Antonella Artuso More from Antonella Ar
TZTA INC TZTA INTERNATIONAL ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER
TZTA is independent newspaper published once a month online in Toronto, Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome comments or different point of view from our readers submitted articles may be edited for clarity.
Address
Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:-
TZTA INC.
Po Box 1063 Station B Mississagua, ON L4Y 3W4 E-mail your information to:-
tztafirst@gmail.com / info@tzta.ca
Website:-https://www.tzta.ca GST REG. # R306528806-00001
PAYMENT
Make your cheque payable to TZTA INC.
For residence of Canada cheque and money order are acceptable. Pay by Visa or Master Card/Paypal/ From outside Canada Visa and Master Card are acceptable. Ask us! Go to our website and send us your email address. You will get the newspaper every time
For Advertising
Call: (416) 898-1353 (416) 653-3839 Fax: (416) 653-3413 E-mail: tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca Website: https://www.tzta.ca
Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel Marketing; Tigist Teshome Format and Typing Zenashe Tsegaselassie
Contributor
Mr. Tadese Gebremariam Mr. Yonas J. Haile Mr. Alem Mr. Yehun Belay Mrs. Genet Woldemariam Mr. Desta etc...
............................................... Members of National Ethnic Press and Media Council of Canada NEPMCC
Winter shelter
About 40% of Toronto shelter spaces are currently occupied by refugees and asylum claimants, Tory said. Last winter, with the shelters full of the new arrivals, the city struggled to find places for homeless people in need of a warm spot to sleep at night. continued on page 22
TZTA December 2018
17
Press and Media Council of Canada
We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.
https:www.tzta.ca
Exclusive interview with Tigray-Ethiopian “hero” Amdom
December 18, 2018 | byethioexploreradmin Source: http://www.satenaw.com/exclusive-interview-tigray-ethiopian-hero-amdom/ Teshome M. Borago of Zehabesha-Satenaw media group interviewed Arena Tigray opposition party spokesman Amdom Gebre-Selassie after his recent brave confrontation with the leaders of TPLF. (Below is an English translation from Amharic) portunity to present our organization and express our views but I was unfortunately forced to stop. But even after the meeting was over, several people came over to show me support and encourage me. Zehabesha/Teshome: Then why don’t Tigrayans publicly protest TPLF or organize a rally for your Arena Tigray opposition party?
Amdom explains how TPLF is afraid of change in Tigray because the state is its “last refugee.”
Zehabesha/Teshome: Many Ethiopians outside and inside the country are calling you a “hero” and they are excited to witness an opposition to TPLF inside Tigray.
Do other Tigrayans share your views? AMDOM: Our party has members and many supporters. And I took that rare op-
Paul Vander Vennen Law Office
Certified by the Law Society of Upper Canada as Specialist in Citizenship and Immigration Protection: Immigration and Refugee Law: 45 St. Nicolas Street, Toronto, ON M4Y 1W6
TZTA December 2018
AMDOM: As you can see, the ruling party stifles even the smallest display of dissident in Tigray. We try to mobilize people, but for example, on May 9, our youth were arrested and released multiple times before we even began a rally. They basically deploy an army, sometimes TPLF deploys more soldiers than our whole people. TPLF has deep fear because they feel Tigray is their last refugee. Zehabesha/Teshome: During the meeting, it seems they first got irritated when you said TPLF was never elected and compared their 99% election “victory” to North Korea elections. AMDOM: That’s because they know they steal elections and power. Most of the society knows this fact and they know the society knows it. But their number one concern is that Tigray people will rise up against them or simply react to these facts. So TPLF’s agenda is to change the topics that causes the reaction. Zehabesha/Teshome: Sebhat Nega especially got angry when you said millions of poor Tigrayans and billionaire TPLF leaders can never be one and the same
18
people.
AMDOM: This was why they interrupted me because that’s the biggest question for Tigray. Most people don’t see and don’t know the so-called growth and development that TPLF talked about when it was in Addis Ababa. The people have many unanswered questions. Zehabesha/Teshome: As you know, there has been growing dispute between Amhara and Tigray people regarding Welkait, Raya and Qimant as well as other ethnic flashpoint areas around the country. Is there systematic federalism problem? AMDOM: The main problem in Ethiopia is we still don’t have democratic government. We must start solving all problems democratically and constitutionally for every citizen. Zehabesha/Teshome: Thats the keyword, you just mentioned the word “citizen” but that’s not respected in the constitution of Ethiopia today. We address all problems only thru ethnicity. Now, they say Amhara region finally has democracy today and they want to have Welkait back. Will your party Arena Tigray give Welkait to Amhara? AMDOM: Arena Tigray party accepts the constitution, and the current federalism which is based on language. And Welkait people speak Tigrigna so we believe it should remain part of Tigray. If there are any questions about this, we should address it peacefully and constitutionally.
https:www.tzta.ca
Continued on Page 20
TZTA December 2018
19
https:www.tzta.ca
Three countries where democracy actually staged a comeback in 2018 By Frida Ghitis December 17, 2018 at 6:12 PM
suffered from endemic corruption at the highest levels. But then the giant Odebrecht bribery scandal, which has played out across Latin America, revealed a series of new scandals. Every former Peruvian president going back several decades is now either in prison or under investigation. Last March, when President Pedro Pablo Kuczynski was forced to resign over bribery allegations, Peru’s ambassador to Canada, Martin Vizcarra, got word he should hurry home: As the largely powerless first vice president, he was next in the line of succession. When Vizcarra arrived on a commercial flight and took the oath of office, most Peruvians had barely heard of him. But his accidental presidency was about to take a dramatic turn.
Ethiopia’s newly elected prime minister, Abiy Ahmed, attends a rally during his visit to Ambo in the Oromiya region on April 11. (Tiksa Negeri/Reuters/File Photo)
The Washington Post: By almost any measure, 2018 has been a disastrous year for democracy. Authoritarian leaders have made decisive moves to tighten their grip on power by eroding practices indispensable to a functioning democracy, such as the rule of law and a free press, and blithely ignoring or violently suppressing mass protests in places such as Hungary, Nicaragua, the Philippines and elsewhere.
And yet, there are parts of the world where, quite unexpectedly, the struggle for democratic reform made giant strides — a reminder that the right mix of activism, leadership and circumstances can suddenly change the course of history. The good news came from starkly different countries, where undemocratic practices had been playing out in unique ways. Remarkably, whether toppling autocrats or reversing corrosive practices, the bold leaders and committed activists that shocked the system managed to achieve their goals without violence. Perhaps the biggest surprise of the year came in Ethiopia, a country of 100 million people and a solidly authoritarian past. Its jails teemed with political prisoners and journalists, and regime critics knew that the safest place was in exile. Since overthrowing a military regime in 1991, the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) monopolized power, profited from corruption, crushed its critics and blatantly favored the privileged ethnic Tigray minority. But then, in March, tensions within the EPRDF produced something of an internal coup, and the party chose Abiy Ahmed as its new chairman, making him prime minister and the first member of the oppressed Oromo minority to hold the post. His appointment ushered in changes that Ethiopians at home and abroad could hardly believe. Abiy freed thousands of political prisoners. He released jailed journalists — not a single one remains in prison, according to the Committee to Protect Journalists — and ended a decades-old
war with neighboring Eritrea. The euphoria that gripped Ethiopia, as opposition leaders started returning home, spread to the diaspora. Abiy met with a hero’s welcome during his travels to exiled Ethiopian communities. In a meeting with Ethiopian dissidents in the United States he explained his vision: The next step, he declared, is a “democratic election.” Abiy and Ethiopia face enormous challenges. Economic turmoil and ethnic conflict could yet lie ahead. But the prime minister also enjoys an extraordinary amount of support. His push for fair elections, his tolerance of dissent, and his selection of women as cabinet officers, the head of the Supreme Court, and ceremonial president all signal a more democratic future. Armenia has experienced a similarly dramatic turnaround. When President Serzh Sargsyan, already in office for a decade, staged a power grab by changing the constitution and becoming prime minister, the journalist-turned-activist Nikol Pashinyan leveraged the people’s anger to drastically change the country’s direction. Pashinyan led a massive march followed by crippling demonstrations, paralyzing the country until the parliament — which had named Sargsyan prime minister — finally relented. The nonviolent people power of Armenians forced Sargsyan to resign and persuaded legislators to name Pashinyan prime minister. But the biggest shift was still to come. A week ago, Armenians elected a new parliament, handing Pashinyan’s bloc an astonishing 70 percent of the vote. The previous ruling party, Sargsyan’s Republicans, didn’t even manage the 5 percent minimum required to enter parliament. Bolstered by the vote of confidence, Pashinyan has now launched a comprehensive anti-corruption campaign aimed at cleaning up the system of government. Two continents and an ocean away, the people of Peru also showed their appetite for change. Peruvians have long
TZTA December 2018
Journalists discovered recordings of judges negotiating sentences and court appointments in exchange for favors, infuriating the public. The president Continued from page 18 Zehabesha/Teshome: Therefore, should the Amharic speaking Addis Ababa and Debrezeit become part of Amhara state? And what about Moyale and all other contested areas where diverse people live?
AMDOM: I think all these areas should have their questions answered democratically and peacefully. It is important to have an independent institution and government that can solve these problems. Yes, there are disputes around Addis Ababa and in many places today and I blame EPRDF for everything. Zehabesha/Teshome: What is your position on the several TPLF figures and generals arrested recently? AMDOM: They are accused of corruption and the law allows for such activity to be prosecuted by the government. The question is, was proper procedures taken to bring these charges, is there an impartial or independent judiciary, and are the rights of defendants respected? Other than these, many were rightfully accused of corruption and they should have their day in court. Zehabesha/Teshome: Some critics complain that Abiy’s regime is targeting Tigray people. They ask why Oromo, Amhara and other Ethiopian high level EPRDF officials never get arrested and why the Abiy government extended forgiveness only for rebel groups. AMDOM: Ofcourse some people believe these trials are more political. But I still agree that several METEC executive leaders and board members were involved in those decisions and could have resigned. So i believe they should face justice and get a fair trial. But i also believe some trials and problems mirror the political division inside EPRDF. They had an original understanding to extend forgiveness or amnesty to all actors in Ethiopia, but they failed to discuss how it applies among themselves inside EPRDF.
20
found his cause, staking his presidency on uprooting corrupt practices. Peruvians stood solidly behind him. On Dec. 9, voters endorsed his plan in a nationwide referendum, overwhelmingly approving plans to change the ways judges and prosecutors are appointed, tighten campaign finance laws and ban congressional reelection. Vizcarra is now very popular, but his path ahead is also filled with potential traps, not least the risk of disappointing a population that had grown jaded after repeated scandals. These countries and their leaders still face dangerous obstacles ahead along the path to a durable liberal democracy. Their experiments could still fail. But the very fact that they have managed to make meaningful democratic strides against such steep odds should give encouragement to those battling the forces of damaging corruption and creeping authoritarianism in other places. But let alone criminals, even many Arena Tigray opposition members are still languishing in prison and got no amnesty. So the reform has several shortcomings. Zehabesha/Teshome: Are you worried for your safety? And has the Abiy government offered security for Tigrayan opposition, just like there is security for known figures like Jawar? AMDOM: I am not afraid. Whatever they may do to me will be the same like the rest of Tigray people. I can not afford security and nobody has offered. Zehabesha/Teshome: What do you think of the return of peace between Eritrea and Ethiopia? And is Tigray ready to give up Badme to keep the peace? AMDOM: What has happened recently is one of the great Abiy achievements we support. Tigray and Eritrea people have families on both sides of the border and we were cut in half. Now our people are united, excited and crying with happiness. This is something we support. Regarding Badme, we must carefully address it by involving all local people and regional stakeholders. But if we impose the border ruling without consulting the people on the ground, the crisis will likely return. Zehabesha/Teshome: What is Arena Tigray’s plan for 2020 election? And how will it use media and other resources? AMDOM: We are mobilizing people, candidates and supporters. We have financial difficulties and TPLF controls both governmental and private media. So we hope all pro-democracy Ethiopians will support us by all means. – : – The post Exclusive interview with Tigray-Ethiopian “hero” Amdom appeared first on Satenaw Ethioopian News & Breaking News: Your right to know!.
https:www.tzta.ca
TZTA December 2018
21
https:www.tzta.ca
Continued from page 17
Some people have been living in shelters for one or two years, when it was supposed to have been a week or two, but there’s no affordable housing to move them into, he said. It’s particularly complicated when people have mental health issues and need supportive housing, he said. Toronto’s shelter system is not perfect but the city has been working since the spring to ensure that no one gets turned away on a cold night, he said. “I can’t imagine anybody giving any other answer, quite frankly,” he said.
Preserving and Protecting Ontario's Drinking Water for Future Generations
December 18, 2018 Ontario’s Government for the People is Taking Strong Action to Ensure Drinking Water Safety Today, Minister Rod Phillips released his first Minister's Annual Report on Drinking Water. The report highlights progress over the last year and shows that 99.8 per cent of more than half a million test Housing There’s some social housing results from municipal residential and there’s a lot of high-end housing, drinking water systems met Onbut everything else is disappearing tario's drinking water quality stanfrom the Toronto market. dards. “The missing middle they call it,” Tory said. “That’s exactly the problem.” The mayor said the number one issue he was confronted with during this past year’s election campaign was affordable housing, so that’s why the city has already moved to free up 11 parcels of land to build more. Even someone with a solid $50,000-a-year job will struggle to keep any money after rent is paid, and that has economic and social repercussions for the city, he said. One of the ideas put forward by one of his mayoral challengers was to allow people living in subsidized housing, like Toronto Community Housing (TCHC), to buy their own units. “I actually would like to explore that,” Tory said. He also believes that large TCHC properties need the kind of rebuild that occurred at Regent Park to create mixed income neighbourhoods. “We built them so that there was a concentration of one sort of lower income group all together in one place,” he said. “Today, we wouldn’t think of doing that. ”
Gridlock
Easing gridlock was a key promise in the Mayor’s 2014 campaign, but he acknowledges that at best it has just stayed the same. “It’s been a real struggle,” Tory said. The city is growing so rapidly with all the construction that involves, he said. In some cases, improvements in one area have come at the expense of others. Critics have pointed out that the King Street pilot project has increased motorist travel times, while supporters have noted the King streetcar now moves more quickly. The Eglinton Crosstown project has been a huge upheaval but will be hopefully worth all the pain when it opens in a couple of years, he said. New technology on the Yonge Street line will also allow more trains, easing the overcrowding on that line, he said. The provincial government has also shown strong support for a downtown subway relief line, he said. “I take great heart from that,” Tory said. aartuso@postmedia.com
"Ontario's drinking water remains among the best protected in the world," said Rod Phillips, Minister of the Environment, Conservation and Parks. "In Ontario, our water is protected by strict health-based drinking water standards, comprehensive legislation and strong monitoring, reporting and enforcement that ensure the quantity and quality of our drinking water." The report showcases actions the province is taking with municipalities, conservation authorities and Indigenous communities to protect drinking water from its source to people's taps. The report also outlines how we will continue to ensure the long-term sustainability of our vital water resources through the government's new made-in-Ontario environment plan. Ontario is working together with partners to address the key stressors on our water resources. The plan proposes new actions to protect Great Lakes, fish, parks, beaches, coastal wetlands and water by reducing plastic litter, reducing phosphorus that causes excess algae, addressing sources and causes of shoreline bacteria, reducing salt in waterways, and focusing on vulnerable areas such as Lake Ontario. The government is also proposing to extend the moratorium on new and increasing permits to take groundwater to produce bottled water until January 1, 2020. This will allow time to complete a thorough review of water taking policies, programs and science tools to ensure continuous supply. "Our government will ensure the continued protection of our water resources," said Phillips. "Actions set out in our new environment plan will help us tackle the many pressures on our water resources and ensure our lakes, waterways and groundwater are well protected, now and for future generations."
TZTA December 2018
ከገጽ 16 የዞረ ብዙ ዜጎች ባለሥልጣኖቹ ባቋቋሟቸው የግል እስርቤቶች ሳይቀር ህይወታቸው ጠፍቷል፣ብዙዎችም የደረሱበት አይታወቅም። በሽህ የሚቆጠሩ አካላቸው ጎድሏል፣በእስር ቤት ተሰቃይተዋል፣ተሰደዋል።አሁን የሚካሄደው ዘመቻ በዚህ በኩል ወንጀል በፈጸሙት ላይ ጎልቶ የሚታይ ሥራ አልሠራም።በወንጀል የሚጠረጠሩት አሁንም በነጻነት የሚፈልጉትን ከማድረግ አልተቆጠቡም።ለሚፈጽሙት ወንጀል ሽፋንና ተገን የሆናቸው የኢሕአዴግ መዋቅርና ሕገመንግሥቱ ነው።እነዚህ ሁለቱ መሳሪያዎች እስካልተወገዱ ድረስ በወንጀለኞቹ ላይ እርምጃ ይወሰዳል፣ እውነተኛ ለውጥ ይመጣል ብሎ ማሰብ ጅልነት ነው። አሁን በሙሰኞችና በዘራፊዎች ላይ ከሚወሰደው እርምጃ ጎን ለጎን የፖለቲካ ወንጀል በፈጸሙ ባለሥልጣኖችና ተባባሪዎቻቸው ላይ ሕጋዊ እርምጃ ሊወሰባቸው ይገባል።ስለሆነም የለውጡ ሂደት መልክ እንዲይዝና በእርግጠኛነት እንዲቀጥል ከተፈለገ ኢሕአዴግ በተባለው ድርጅትና በፈጠረው የክልል አስተዳደር በተሰገሰጉትወንጀለኞች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰድና ሕገመንግሥት የተባለውንም ሕገአራዊት መለወጥ ያስፈልጋል።ሕዝብ እንደ እስረኛ ታግቶ እንዲኖር የተቋቋመው የክልል አስተዳደር ተወግዶ በነጻ በፈለገበት ቦታ ሠርቶ የመኖር መብቱ የማይደፈርበት ፣የፖለቲካው፣የኤኮኖሚውና የማህበረሰብአዊ ጉዳዬች ወሳኝና ተካፋይ የሚሆንበት፣የክፍላተሃገር አስተዳደር መፍጠርና ዴሞክራሲያዊ ፌዴራላዊ አገራዊ መዋቅር ማስፈን አንዱና ዋናው መፍትሔ ነው። የዲሞክራሲ ስርዓት መገንባት ሲታሰብና ሲጀመር ጸረ ዴሞክራሲ በሆኑት ሥርዓቶች ውስጥ ባገለገሉት ላይ ዴሞክራሲያዊ የፍትሕ አሠራርና የሕግ የበላይነት በተግባር ሲተረጎም እንጂ በእርቅና ይቅርታ ስም ተሸፋፍኖ በመደመር መርህ ማለፉ ለመጭው ትውልድ የሚሰጠው ትምህርት አይኖርም።ቢያንስ ቢያንስ ጥፋትን አምኖ ሕዝብን ይቅርታ መጠዬቅ ቁስል እንዳያመረቅዝ ለዘለቄታ ማገገም ይረዳል። ትውልድም ይማርበታል።ያ ካልሆነ ሥልጣን ይዞ እዬገደሉ፣እየዘረፉ በሰላም መኖር ባህል ይሆናል። በተጨማሪም መታለፍ የሌለበት ጉዳይ አድር ባዮች የሚያደርጉት የመገለባበጥ ባህልም እንዳይቀጥል ማድረግ የለውጡ አካል መሆን አለበት።አገርና ሕዝብ ሲበደል ወንጀለኛውን በመደገፍ እራሳቸውን ለጥቅም የሸጡና የዜግነትና ሰብአዊ ድርሻቸውን ያልተወጡ ወገኖችን ካደረባቸው አጉል እራስ ወዳድነት መንፈስ እንዲላቀቁ ማድረግ አንዱ የባህል ዘመቻ አካል ሊሆን ይገባል።ቢያንስ ቢያንስ አካፋ አካፋ መባል አለበት።ያ ካልሆነ የአገርና የሕዝብን ጥቅምና ክብር ለመሸጥ የማይመለሱ አድርባዮችን ማበረታታት ይሆናል።በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩትን የስርዓቱን ተባባሪዎችና አድርባዮች ማጋለጥ የለውጥ ፈላጊው ክፍል አንዱ ተግባር መሆን ይኖርበታል።አሁን እንደሚታዬው ከሆነ ትናንትና የኢሕአዴግና የወያኔ ስርዓት ደጋፊ ሆነው ተቃዋሚውን ሲሰልሉና በየኤምባሲው ሲልከሰከሱ የነበሩት አሁን ቆባቸውን ለውጠው የለውጡ እረዳቶች መስለው የማጭበርበር ድራማ
በመሥራት ላይ ናቸው።ይህንን መሳይ ይሉኝታ ቢስነት በይቅርታና በመደመር ስም ማለፍ ለውጡን ስርነቀል አያደርገውም።እንደውም ለውጡ እንዲቀለበስ ዕድል መስጠት ይሆናል። የግዴታ የአስተሳሰብና የባሕል ለውጥ ማድረግ ያስፈልጋል። ሌላው አሁን በመታዬት ላይ ያለው ስህተት የኢትዮጵያ ሕዝብ ከጨለማ ስርዓት ለመላቀቅ የሚያደርገውን ሁለገብ ትግል በኤኮኖሚ ጥያቄ ብቻ እያዩ ለመፍታት መሞከር የሚደረገው አካሄድ ነው።የፖለቲካውንም ሆነ የኤኮኖሚውንም ለውጥ ለማምጣት ሕዝቡንና አገሪቱን ከውጭ ተጽእኖ የሚያላቅቅና በራስ የመተማመንን አቅም የሚገነባ ፖሊሲ መከተል ያስፈልጋል።”ዶሮ ብታልም ጥሬዋን” እንደሚባለው የሕዝቡን ጥያቄ በልቶ የማደርና የሆድ ጥያቄ አድርጎ በማቅረብ ደሃ ሕዝብ ሥራ ይዞ ገዝቶ የሚበላበት ገንዘብ እስካገኘ ድረስ ከዬትም ይምጣ ከዬትም፣የዃላዃላ ምን ዋጋ ሊያስከፍል እንደሚችል ሳያጤኑ፣ለጊዜያዊ ድጋፍና ዝና ሲሉ የአገርን ብሔራዊ ሃብትና ክብር እንዲሁም የከተማ ቦታና የገጠር እርሻ መሬት ውሉ በግልጽ ባልታወቀ መንገድ ለውጭ አገር ባለሃብቶች አሳልፎ መስጠት ሊወጡት የማይችሉትን ከፍተኛ ችግር በአገር ላይ መጋበዝ ይሆናል።”በሬ ሆይ ገደሉን አይተህ ሳሩን”እንደሚባለው ሊመጣ የሚችለውን መዘዝ በቅድሚያ ማሰቡ ተገቢ ነው።ዛሬ የተገባው ስምምነት ከጊዜ በዃላ ጣጣ ይዞ ሊመጣ እንደሚችል ማሰብ ብልህነት ነው።ግልጽነት በሌለውና ሕዝብ በማያውቀውና ባልፈቀደው መንገድ የሚደረግ የቢሊዮን ዶላር ብድርና ኢንቨስትመንት ውል የትሪሊዮን ዕዳ ይወልዳል።ከዛም በላይ የብዙ ሕዝብ ህይወት ለሚጠፋበት ወረራና ግጭት በር ይከፍታል።አሁን በዓለም ላይ የሚካሄደው ግብግብ የደሃ አገሮችን መሬትና ሃብት በኢንቬስትመንት ስም መቀራመት ነው።ከዱሮው ቀጥተኛ የጦር ወረራ ይልቅ ለዚያ የሚረዱ ቡድኖች ስልጣን ላይ እንዲወጡ ማድረግ የዕቅዱ መጀመሪያ ነው።አገራችንን አናስደፍርም በሚሉት መንግሥታት ላይ ከውስጥና ከውጭ ጠላት እንዲነሳባቸው የማድረጉም ሴራ በግልጽ ታይቷል።በተለይም የአፍሪካ ቀንድ የተባለው አካባቢ ለዚህ አይነቱ የዘመናችን የጥቅም ድምጽ አልባ ጦርነት የተጋለጠ ሆኗል። ግብግቡ ከቀጠለ ወደ ግልጽ ጦርነት የማምራቱ አደጋ ከፍተኛ ነው። የተጀመረው የለውጥ ጭላንጭል የመጨረሻው ፌርማታ ሆኖ መታዬት አይኖርበትም።“የነጋ መስሏት ከበረት የወጣች አህያ ሄዳ ሄዳ ከጅብ ጉያ” እንደሚባለው እንዳይሆን ያሰጋል። ተጠናክሮ እንዲቀጥል፣የዘረኞች የጨለማ ስርዓት እንዲወገድ የሁላችንም ትብብር ይጨመርበት።አለቀ ደቀቀ ብለን እጃችንን አጣጥፈን መቀመጥ አይኖርብንም።ኢሕአዴግ እንደድመት እራሱን በራሱ በልቶ ይጨርሳል፤አልጋ ባልጋ ለውጥ ይመጣል ብሎ ከመጠበቅ የጎሰኞች ስርዓት በሕዝቡ ትግል ተደምስሶ ስርነቀልና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት እስኪሰፍን፣አገራችን ከውጭ ሃይሎች የፖለቲካና የኤኮኖሚ ጥገኝነት እስክትወጣ ድረስ ትግላችን መቀጠል ይኖርበታል። አልነጋም ገና ነው! አገሬ አዲስ
DRIVER INSTRUCTORS የመኪና መንዳት አስተማሪዎች
Early Booking for G1 & G2 Road Test መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።
Mohamed AdemCell: Cell: 416-554-1939 Tel:-416-537-4063
22
https:www.tzta.ca
Ethiopia in Transition: the Progress and Perils Facing Prime Minister Abiy Ahmed
BY TEODROSE FIKRE ON DECEMBER 16, 2018 (ghionjournal. Conversations about past wrongs com) and dialogue about a way forward must be had without inflaming pasEthiopia, a country steeped in his- sions. The same way Nelson Mantory where change happens at a gla- dela urged forbearance and forgivecial pace, is sprinting into political ness in order to heal the scars of and social transformation. After 27 Apartheid, Ethiopia must likewise years of iron fisted control by pre- chart a course towards inclusivevious despots, Prime Minister Abiy ness. A nation fractured by decades Ahmed rose to power amid the tur- of tribal grievances, which were moil of ethnic strife that threatened only heightened by an ideology that to engulf Ethiopia into a civil war. placed primacy on ethnicity above What has taken place over the past nationality, will only devolve furten months is truly breathtaking as ther into the abyss of dissension if
Suffering is not limited to one tribe nor is justice reserved for one side, the only way to heal is if the voices of all are heard without dismissing the plight of anybody.
Ahmed released political prisoners, payback is sought more than rapimplemented reforms and liberal- prochement. ized institutions that were once reserved for regime loyalists. There are powerful factions within and outside of Ethiopia who have With rapid change come chaos. a vested interest in fomenting aniSectarianism, a byproduct of ethnic mosity. Key figureheads who once federalism that shattered Ethiopia enjoyed unrivaled influence and among tribal lines, is growing amid dominated private and public secfrustrations felt by the vast majority tors would rather set the country on who were excluded from Ethiopia’s fire in order to regain prominence. foreign investment driven economic Their task will be made easier development. The challenge before by those who revert to collective Ahmed and his administration is to judgement and by people who seek foster a sense of inclusion among justice through the narrow lens of all Ethiopians and avoid falling into self-interest. Empathy for those the myopic vision of retribution that who suffer should not be predicated could inflame ethnic tensions. by whether or not they share your last name or your language, AmhaTruth and reconciliation are both ras, Oromos, Tigrayans, Somalis, urgently needed; the pains en- Gambelans and Ethiopians of all dured by the people in the past at stripe are feeling the burden of unthe hands of government sponsored certainty as displacement and discampaigns of intimidation cannot cord heightens from Addis Abeba, be glossed over. However, there is Jijiga, Moyale and beyond. a difference between accountability and vengeance, blaming all for Though a privileged few did mothe excesses of a few and targeting nopolize power, and most within people based on ethnic or ideologi- this group happened to be of one cal affiliation only ensures a conti- tribe, that does not mean all from nuity of discontent that is gashing that tribe were given preferential the nation . Revenge is a road to treatment. The truth is that most destruction, if Ethiopia is to avoid Tigray people were leading lives the cycle of internal destabilization of hardship and hopelessness like that has been the bane of Africa for most other Ethiopians while a tiny more than a century, it is imperative minority were living like sultans. to seek justice without bias.CLICK It is unfair and immoral to turn TO TWEET around and malign one tribe and TZTA December 2018
make them the scapegoat, extra care must be taken to seek justice with a laser instead of a blowtorch. It is incumbent upon all to refrain from needless bickering and instead seek collective healing.
the cost for our inability seek unity. The task before Ahmed and the newly elected government are many, but none is more important than lowering tribal hostilities. Ethnic persecution, perceived or real, must be avoided like the plague. Conversations about past injuries must lean towards amnesty, wherever possible forgive for the sake of mending a wounded nation. This requires everyone, from Ahmed down to the average Ethiopian, to listen as much as they are talking. Yelling past each other will not accomplish anything other than perpetuating a cycle of enmity that is threatening to break apart Ethiopia.
The only way Ethiopia can mend is if her people understand that suffering is not limited to just their own and decide instead to pursue equality for all. Years of pent up anger has boiled over throughout the country as tribal conflicts are threatening to break society apart. If this happens, if tensions give way to warfare, all will suffer irrespective of ethnicity. The only way to avoid this perilous development is if everyone lowers their rhetoric, stop finger pointing and realize that pettiness will only “To forgive is to set a prisoner free lead to more antagonism and in- and discover that the prisoner was crease factionalism. you.” ~ Lewis B. Smedes As I noted earlier, there are factions who are pushing conflict in order to further their own personal interests. It is my hope that all Ethiopians take a deep breath and reflect about what the implications of violence before they take the bait of incitement and resentment. The same people who are encouraging guns to solve problems will be nowhere to be found when the bullets start firing. The blood of innocents without regard to tribe, religion or belief, will be
Support truly free and independent journalism, not the kind with corporate backing that uses independence as a slogan but writers and thinkers who are not beholden to big money and have a passion for speaking truth to power. 100% of the proceeds from the tip jar goes to the individual writers of the articles you are reading. Click on the picture below to contribute as you are able. Thank you for giving us a voice so that we can give a voice to others.
Bereket and I (Yilma Bekele) December 19, 2018
I never had the pleasure or the misfortune of meeting Ato Bereket. On the other hand I feel as if I have known him all m my life. We became very close after the 2005 general elections. When I first heard him speak, what surprised me most was his soft feminine voice that clashed with the impression of a fierce guerilla fighter I have envisioned. If you remember he was the one tasked by the petty tyrant to deal with the ‘opposition’ regarding the election. So I had a good opportunity to see him operate. He failed miserably. It was painful to watch.
an election that was run by their own cadres. To say they were humiliated is making the tragedy bearable. Ever since then I have been fixated with Ato Bereket. He has never failed to motivate me to double my effort in my work to sabotage his effort to bring misery to my homeland. My quarrel with him is not personal but I always felt I spoke for those his misguided policy brought death, suffering, incarceration, exile and feeling of hopelessness. Ato Bereket to Meles was as Herr Goebbels was to Adolf Hitler. His job was putting lipstick on a Pig.
Dr. Berhanu and Kinijit run a circle around him and his criminal grouping and made them the laughing stock of the world. They couldn’t even steal
His official title was Communication Minster. Bereket was more than that.
23
https:www.tzta.ca
Continued on page 24
Continued from page 23 He controlled what was said, heard, published or discussed anywhere in Ethiopia. He was the face of ugly Woyane TPLF. Bereket joined the struggle against the Military Junta before he completed high school. He was born in Gondar, northern Ethiopia. His parents were Eritreans. Bereket has an older brother that joined EPRP and was killed by TPLF in a firefight. Berket joined his brothers’ murderers and changed both his first and last name trying to escape from the past. Most freedom fighters change their first name to protect their family but Berket went all the way. He was born as Mebrehatu Gebrehiwot. Bereket Semon is a name of an Eritrean fighter that was operating in Tigrai. The person is still alive but Bereket stole his name. He also replaced his Eritrean identity with that of Amhara and assumed leadership of the Amhara organization on behalf of his TPLF comrades. He mislead the organization until six months back when he was unceremoniously dumped. A bully like Meles Zenawi surrounds himself with weak individuals that enforce his twisted and criminal mind creations with enthusiasm and glee. Bereket, Seyoum, Abay were such errand boys that served evil faithfully. Of all the petty tyrants creation Bereket was exceptional. Like his mentor cruelty, cynicism and indifference came to him naturally. His position as the right hand man of the tyrant gave him the spotlight to shine as arbiter of culture in our land. Bereket could be said to have single handedly killed the media in Ethiopia. He shattered the budding free press and rode rough on all type of journalism. He used ETV, Walta, Zami FM, Aiga and many more to spread disinformation, intimidate the opposition and create terror in the minds of Ethiopians. Bereket has managed to steal two more elections since the 2005 debacle. All pretences of trying to look legal and honorable were set aside and his group won 100% of the votes. That is how insane our friend is. There was no trace of shame or awareness when the result was declared and celebrated as real and a proud moment in the history of Ethiopia. The death of the tyrant was the moment Bereket shined and displayed the many years of experience in spinning unpleasant news. He kept the corpse in a freezer for over a month while he rearranged the deck on the titanic. Bereket orchestrated a funeral fit for mother Teresa. Bereket used the occasion to create dissent and bad will among our people. He made some eulogize the tyrant knowing it will create ill feeling in our society. He beamed the shameless display for the world to see. You can see some wearing dark shades, some hiding, a few covering their face and a majority looking stunned, disgusted and wishing they were anywhere else but there. It is not only Ethiopians that saw through our criminal, European Parliament member from Portugal, the Honorable Ana Gomez after her encounter with him said “ Bereket Simon was Gobbles of #Ethiopia, as Propaganda minister of dictator Meles Zenawi. I will never forget his cruelty on 8 June 2005, with hundreds massacred in Addis Ababa, after stolen elections of May 15. I am for Truth Commissions, but worst criminals must go to trial.” Diplomats normally do not use such harsh language but Bereket brings the worst in people and the Diplomat saw him for what he was, a gangster parading as a servant of the people. The reason I focused on Bereket is because
he is refusing to go away silently, peacefully and without much fanfare. He loves attention and gets off being in the midst of things even if it is criminal enterprise. Well here he is this past weekend sitting on a dais and pontificating regarding our future. From what I understand he was invited to discuss the current situation by Mekele University. Why out of millions of capable Ethiopians one will invite Bereket is not clear to me. Asking Bereket about building a prosperous Ethiopia is like asking the captain of the Titanic to teach about piloting a ship across the Atlantic. Both the host and the guest are operating in what is referred to as the ‘Neverland.’ True to form Bereket dove into the subject with zeal. He started off by claiming the ‘EPRDF was known for resolving problems through understanding and in a peaceful manner where hope was supreme’ He really said that. He went on to say ‘some are painting the last 27 years as dark time and those even in leadership position are claiming the regime was a terrorist and are heard disparaging the Constitution.’ He also opined ‘ …. there is concern because no one is giving direction on fundamental issues thus causing fission between the Federal and the Kilils (Bantustans) and between the Kilils themselves and they are forging ahead on self rule.’ His conclusion was to claim ‘All the indicators for a failed state are here and the possibility of rapid collapse is imminent’. I told you the individual is mad. I am not a medical doctor to pass such judgment but in this case I believe the majority of Ethiopians are qualified to judge the Meles/ Bereket/Syoum/Abay and their little underlings performance as the custodian of the Ethiopian State. When Bereket from that stage speaks of ‘tolerance, peaceful ways of resolving difference’ as part of his method of operation you know that he is a liar, a sociopath and devoid of human empathy. The Ethiopians whose life was cut short or was interrupted with lengthy prison sentence and untold suffering are here with us trying to survive as beast as they could. Because they are out of prison does not mean the suffering and nightmare will disappear. Meles and Bereket have left an ugly scar on our psych and we feel the pain of our brave brothers and sisters, mothers and fathers that crossed path with Woyane devil. I am glad Mekelle University took the time to discuss the current problem facing us. It is a timely subject. Who to invite in such grand setting of higher education is not a simple matter. There are many factors that go into choosing a guest. Character, expertise, communication skills and standing among peers are but a few of the criteria required. To make matter interesting including a different point of view will also enrich the discussion. Why Mekelle University choose to host Bereket who at the moment is on internal exile and does not represent any group is not clear. Why another individual was not invited for balance is dereliction of duty as place of higher learning. What Bereket said from that stage is not acceptable at all. Predicting calamity in a peaceful land, raising the red flag where no danger exist is a deliberate and planned provocation against our peace and harmony. Using Federally allocated resources to fan hate and insecurity should not be tolerated. Insinuating the fracture of our motherland and threatening going it alone is not acceptable or advisable to the health and well being of the group one purports to speak for. We know Bereket does not speak for the
TZTA December 2018
left without one. Justice!
Amhara people since the organization has kicked him out. I doubt he speaks for the people of Tigrai since officially he is not a member of that criminal organization. As he claimed recently he is a homeless individual shunned by all and currently residing in a third class hotel in Mekelle. He created the concept of Kilil, and now he is
Notice: Reports, rebuttals, analyses, press releases and/or recommendations offered by the author/s or organization/s do not necessarily reflect that of Goolgule: Amharic Internet Newspaper’s stand.
Human Rights Day 10 December
"Where, after all, do universal human rights begin? In small places, close to home -- so close and so small that they cannot be seen on any maps of the world. [...] Unless these rights have meaning there, they have little meaning anywhere. Without concerted citizen action to uphold them close to home, we shall look in vain for progress in the larger world." -Eleanor Roosevelt
The Universal Declaration of Human Rights turns 70 Let's stand up for equality, justice and human dignity
Human Rights Day is observed every year on 10 December – the day the United Nations General Assembly adopted, in 1948, the Universal Declaration of Human Rights. This year, Human Rights Day marks the 70th anniversary of the Universal Declaration of Human Rights, a milestone document that proclaimed the inalienable rights which everyone is inherently entitled to as a human being -- regardless of race, colour, religion, sex, language, political or other opinion, national or social origin, property, birth or other status. It is the most translated document in the world, available in more than 500 languages. Drafted by representatives of diverse legal and cultural backgrounds from all regions of the world, the Declaration sets out universal values and a common standard of achievement for all peoples and all nations. It establishes the equal dignity and worth of every person. Thanks to the Declaration, and States' commitments to its principles, the dignity of millions has been uplifted and the foundation for a more just world has been laid. While its promise is yet to be fully realized, the very fact that it has stood the test of time is testament to the enduring universality of its perennial values of equality, justice and human dignity. The Universal Declaration of Human Rights empowers us all. The principles enshrined in the Declaration are as relevant today as they were in 1948. We need to stand up for our own rights and those of others. We can take action in our own daily lives, to uphold the rights that protect us all and thereby promote the kinship of all human beings.
#StandUp4HumanRights
* The Universal Declaration of Human Rights empowers us all. * Human rights are relevant to all of us, every day. * Our shared humanity is rooted in these universal values. * Equality, justice and freedom prevent violence and sustain peace. * Whenever and wherever humanity's values are abandoned, we all are at greater risk. * We need to stand up for our rights and those of others.
Human Rights and the Sustainable Development Goals
Human rights are at the heart of the Sustainable Development Goals (SDGs), as in the absence of human dignity we cannot drive sustainable development. Human Rights are driven by progress on all SDGs, and the SDGs are driven by advancements on human rights. Find out how UN agencies strive to put human rights at the centre of their work.
24
https:www.tzta.ca
የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ሕገ መንግሥታዊ ነው። ጥበበ ሳᎀኤል ፈረንጅ (አሜሪካ)
Ato Tibebe Samuel Ferenji (USA) “Sometimes we find ourselves walking through life blindfolded, and we try to deny that we're the ones who securely tied the knot.” Jodi Picoult
ከላይ የተፃፈው ከአሚሪካዊት ደራሲዋ የጆሲ ፒኮልት ብሂል በግርድፉ ሲተረጎም እንዲህ ይላል። “አንዳንዴ፤ በሕይወት ውስጥ አይናችንን በጨርቅ አስረን እራሳችንን ስናውር፤ ጨርቁን አጥበቀን የቋጠርነው እኛ መሆናችንን ደግሞ እንክዳለን።” ይህ ጥቅስ በመጠኑም ቢሆን፤ ሰሞኑን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ኮሚሽን አዋጁን (ከዚህ በኋላ የኮሚሽኑ አዋጅ እየተባለ ይጠቀሳል) አስመልክቶ፤ በተለይም በሕወሃት አመራር እና በደጋፊዎቹ፤ እንዲሁም “ምሁር” በሚል ታርጋ በየቴሌቪዥን መስኮቱ እየቀረቡ፤ እጅግ አስቂኝ፤ ግን አሳዛኝ አስተያየት የሚሰጡትን ሰዎች ይገልፃል። ከዚህ ቀደም “ሕገ መንግሥቱን የጣሰው ማን ነው?” በሚለው ጽሁፌ የሕወሃት አመራሮች እና ደጋፊዎቻቸው፤ ሰለ ሕገ መንግሥቱ “ሲከራከሩ”፤ እንዲሁ በድፍኑ መሆኑን እና፤ ስለ ሕገ መንግሥቱ የሚያነሱት ክርክር ጭብጥ አልባ መሆኑን አሳይቻለሁ። ዛሬም ከዚሁ ወገን የምንሰማው የአስተዳደር ወሰን እና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው የሚሉት፤ ግልብ ከሆነ የፖለቲካ አስተሳሰብ እንጂ በጭብጥ ያልተመሰረተ መሆኑን አሳያለሁ። ለዚህም እንዲረዳን፤ የኮሚሽኑ ዓላማ ምን እንደሆነ በግልጽ ያስቀመጠውን አዋጅ ቁጥር 4 እና 5 የሚለውን እጠቅሳለሁ። በተለይም ቁጥር 5 ከንዑስ 1-8 ያሉት አንቀጾች፤ የኮምሽኑን ሥልጣን በግልጽ አስቀምጧል። ከሁሉም በላይ ሊሰመርበት የሚገባው፤ ይህ ኮሚሽን፤ ውሣኔ ሰጪ አካል አለመሆኑን አዋጁ በማያሻማ ሁኔታ ማስቀመጡን ነው። ከዛ ቀጥዬ አዋጁን የሚቃውሙትን ሰዎች “የተቃውሞ ሃሳብ” በመጥቀስ መሰረተ ቢስነቱን አሳያለሁ። ቁጥር 4 እና 5 የአዋጁ ድንጋጌ እንደሚከተለው ነው። “4. የኮሚሽኑ ዓላማ ኮሚሽኑ አሳታፊ፣ ግልጽ፣ አካታችና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ከአስተዳደር ወሰኖች፣ ራስን በራስ ማስተዳደር እና ከማንነት ጋር የተያይዙ ግጭቶችንና መንስኤያቸውን በመተንተን የመፍትሄ ሃሳቦችን ለህዝብ፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለአስፈጻሚው አካል ማቅረብ ነው። 5. የኮሚሽኑ ሥልጣንና ተግባር ኮሚሽኑ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡-1/ ከአስተዳደራዊ ወሰኖች አከላለል፣ ራስን በራስ ማስተዳደር እንዲሁም ከማንነት ጥያቄ ጋር የተገናኙ ማናቸውንም ችግሮችንና ግጭቶችን በጥናት ለይቶ አማራጭ የመፍትሄ ሃሳቦችን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ሪፖርት ያቀርባል፤2/ በህዝቦች እኩልነትና ፈቃድ ላይ የተመሰረት አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር ለማድረግ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው እርምጃዎች ማሻሻያ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ምክረ ሃሳቦችን ያቀርባል፤3/ አስተዳደራዊ ወሰኖች በቀጣይነት የሚወሰኑበትንና የሚለወጡበትን መንገድ በተመለከት አግባብነት ያላቸውን ህገ-መንግስታዊ መርህዎች ያገናዘበ፣ ግልጽና ቀልጣፋ ስርዓት ወይም የህግ ማሻሻያ እንዲዘረጋ ጥናት በማድረግ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እና ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክረ ሃሳብ ያቀርባል፤4/ ጎልተው የወጡና በፌዴሬሽን ምክር ቤት፣ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ በፌዴራል መንግስት የሚመሩለትን የአስተዳደራዊ ወሰን ውዝግቦችን መርምሮ የውሳኔ ሃሳብ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ያቀርባል፤5/ ከአስተዳደራዊ ወሰኖች ጋር በተያያዘ የተነሱ ግጭቶች ተፈተው፣ በአጎራባች ክልሎች መሃከል ያለው መልካም ግንኙነት የሚታደስበትና የሚጠናከርበትን መንገድ ያመቻቻል፤6/ በቀጣይነት አስተዳደራዊ ወሰኖች የግጭት መንስዔ እንዳይሆኑ ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች አስመልክቶ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ
፣ለፌዴሬሽን ምክር ቤት እና ለሀዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክረ ሃሳብ ያቀርባል፤7/ አስተዳደራዊ ወሰኖችና አካባቢያቸው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነባቸው የልማትና የንግድ እንቅስቃሴ የሚካሂድባቸው እንዲሆኑ አስተዳደራዊ ወሰኖችን የተመለከተ የፖሊሲ ማእቀፍ ያመነጫል፤8/ የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮችን በተመለከት የህዝብ አስተያየት ይሰበስባል፤” (ድምቀት እና ሰረዝ የተጨመረ። እስካሁን ካነበብኳቸው እና ከሰማኋቸው ቃለ መጠይቆች፤ ኮሚሽኑ የተቋቋመበት አዋጅ ሕገ መንግስቱን ይፃረራል ብለው የሚሟገቱት ሃይሎች፤ ከሕገ መንግሥቱ የጠቀሷቸው ሁለት አንቀፆች፤ አንቀጽ 9ን እና አንቀጽ 39 ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም በሃገሪቱ ጦርነት ያስነሳል፤ሕዝብ ያልመከረበት ነው፤ የትግራይን ሕዝብ ለመጉዳት ነው፤ እና በጣም ገራሚ የሆነው ደግሞ፤ በብሔር ብሔረሰቦች በኩል የተነሳ የማንነት ጥያቄ አሁን የለም፤ የሚሉ መሰረተ ቢስ መከራከርያዎችም አንስተዋል። በመጀመርያ የተጠቀሱትን አንቀጾች እንመልከት። አንቀጽ 9 የሚያወሳው ስለ- የሕገ መንግሥት የበላይነት ነው፤የሚለውም እንደሚከተለው ነው።
“ሕገ መንግሥቱ የሀገሪቱ የበላይ ሕግ ነው። ማንኛውም ሕግ ልማዳዊ አሠራር፣ እንዲሁም የመንግሥት አካል ወይም ባለሥልጣን ውሳኔ ከዚህ ሕገ መንግሥት ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም።” አንቀጽ 9 የሚለው ይህ ሲሆን፤ የኮሚሽኑ አዋጅ ከዚህ አንቀጽ ጋር እንዴት እንደሚጋጭ ግልጽ አይደለም። ይህንን አንቀጽ ይዞ ለመከራከር፤ በመጀመርያ ደረጃ፤ አዋጁ እራሱ ሕገ መንግስቱን የጣሰ መሆኑን ማስረዳት ያስፈልጋል። አዋጁ የትኛውን የሕገ መንግስት አንቀጽ ነው ይሚፃረረው? የሚል ጥያቄ መነሳት እና መልስ ማግኘት አልበት። አዋጁ፤ አንቀጽ 39ን ስለሚጻረረ፤ አንቀጽ 9 አዋጁን ውድቅ ያደርገዋል ከሆነ ክርክሩ፤ አንቀጽ 39 ደግሞ ምን እንደሚል ማየት ነው። የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 39 የሚከተለውን ይላል። “አንቀጽ 39 - የብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች መብት 1. ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ የመወሰን እስከመገንጠል ያለው መብቱ በማናቸውም መልኩ ያለ ገደብ የተጠበቀ ነው፡፡ 2. ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ በቋንቋው የመናገር፣ የመጻፍ፣ ቋንቋውን የማሳደግ፣ እና ባሕሉን የመግለጽ፣ የማዳበርና የማስፋፋት እንዲሁም ታሪኩን የመንከባከብ መብት አለው፡፡ 3. ማንኛውም የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰብ፣ ሕዝብ ራሱን የማስተዳደር ሙሉ መብት አለው። ይህ መብት ብሔሩ፣ ብሔረሰቡ፣ ሕዝቡ በሰፈረበት መልክዓ ምድር ራሱን የሚያስተዳድርበት መንግሥታዊ ተቋማት የማቋቋም እንዲሁም በክልልና በፌዴራል አስተዳደሮች ውስጥ ሚዛናዊ ውክልና የማግኘት መብትን ያጠቃልላል፡፡ 4. የብሔር፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች የራስን ዕድል በራስ የመወሰን እስከ መገንጠል መብት ከሥራ ላይ የሚውለው፤ ሀ) የመገንጠል ጥያቄ በብሔር፣ በብሔረሰቡ ወይም በሕዝቡ የሕግ አውጪ ምክር ቤት በሁለት ሦስተኛ የድምፅ ድጋፍ ተቀባይነት ማግኘቱ ሲረጋገጥ፤ ለ) የፌዴራሉ መንግሥት የብሔር፣ የብሔረሰቡ ወይም የሕዝቡ ምክር ቤት ውሳኔ በደረሰው በሦስት ዓመት ጊዜ ውስጥ ለጠያቂው ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ሕዝበ ውሳኔ ሲያደራጅ፤ ሐ) የመገንጠሉ ጥያቄ በሕዝብ ውሳኔው በአብላጫ ድምፅ ሲደገፍ፤ መ) የፌዴራል መንግሥት መገንጠሉን ለመረጠው ብሔር፣ ብሔረሰብ ወይም ሕዝብ ምክር ቤት ሥልጣኑን ሲያስረክብ፤ ሠ) በሕግ በሚወሰነው መሠረት የንብረት ክፍፍል ሲደረግ ነው፡፡” ማንም ማሰብ የሚችል ሰው እንደሚገነዘበው የኮሚሽኑ አዋጅ ከአንቀጽ 39 ጋር የሚጣረዝበት አንድም ነገር የለውም። እንደውም፤ የኮሚሽኑ መቋቋም፤ ለአንቀጽ 39 ድጋፍ የሚሰጥ እና በጥናት የተደገፈ የምክር ሃሳብ
TZTA December 2018
ለፌደራል መንግስት የሚያቀርብ ተቋም ነው። ይህም ግጭቶችን ይቀንሳል እንጂ እንዴት ግጭት ሊያባብስ እንደሚችል ግራ ያጋባል። ስለዚህ የኮሚሽኑ አዋጅ ሕገ መንግስቱን ይፃረራል የሚሉ ሰዎች ወሃ የሚቋጥር ሕገ መንግስታዊ መከራከርያ ነጥብ የላቸውም። እንደውም ሕገ መንግስቱ፤ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሕግ አርቅቆ የማስፀደቅ ሥልጣን ስለሚሰጠው፤ ምክር ቤቱ የተከተለው ሕገ መንግሥቱን ነው። ሕገ መንግስቱ በግልጽ ያስቀመጣቸው ድንጋጌዎችም፤ የኮሚሽኑ መቋቋም አዋጅ ላይ ለተነሱት አንዳንድ የተቃውሞ ነጥቦች የማያሻማ መልስ ይሰጣል። ለምሣሌ፤ ሕዝብ ያልተውያየበት ነው የሚለው ውኃ የማይቋጥር ሃሳብ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 8 መልስ ያገኛል። በተለይ ንዑስ አንቀጽ 3 በማያሻማ መልኩ፤ ሕዝቡ ሕግ ላይ ውይይት የሚያደርገው፤ በተወካዮቹ አማካኝነት መሆኑን ይገልፃል። “የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ስራቸው ሕዝቡን ወክሎ መምከር፤ መከራከር እና ሕግ መደንገግ ነው። ስለዚህ የሕዝብ ተወካዮች ተወያዩበት ማለት፤ ሕዝቡ ተወያየበት ማለት ነው። በየትም ሃገር፤ ሕግ አውጪው አካል ሁሉንም ነገር ለሕዝብ እያወያየ አይወስንም። በእርግጥ እንዳስፈላጊነቱ ሕግ አውጪ አካል ሕዝቡን የሚያወያይባቸው ጉዳዮች አሉ፤ ይህንንም የሚወስነው ምክር ቤቱ ነው። አንቀጽ 8 ከቁጥር 1 እስከ 3 እንዲህ ይላል። 1. “የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ሥልጣን ባለቤቶች ናቸው፡ ፡ 2. ይህ ሕገ መንግሥት የሉዓላዊነታቸው መግለጫ ነው፡፡ 3. “ሉዓላዊነታቸውም የሚገለጸው በዚህ ሕገ መንግሥት መሠረት በሚመርጧቸው ተወካዮቻቸውና በቀጥታ በሚያደርጉት ዴሞክራሲያዊ ተሳትፎ አማካይነት ይሆናል፡፡” ስርዝና ድምቀት የተጨመረ። ከዚህ በተጨማሪ፤ የአከላለል ለውጦችን በተመለከተ የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 48 ለፌደራል መንግስት የሚሰጠው ሥልጣን አለ። አንቀጽ 48 እንዲህ ይላል። “የአከላለል ለውጦች 1. የክልሎችን ወሰን በሚመለከት ጥያቄ የተነሳ እንደሆነ ጉዳዩ በሚመለከታቸው ክልሎች ስምምነት ይፈጸማል። የሚመለከታቸው ክልሎች መስማማት ካልቻሉ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት የሕዝብን አሰፋፈርና ፍላጎት መሠረት በማድረግ ይወሰናል፡፡ 2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የቀረበ ጉዳይ ከሁለት ዓመት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በፌዴሬሽኑ ምክር ቤት የመጨረሻ ውሳኔ ይሰጥበታል፡ ፡” አንቀጽ 48ን በጥሞና ከተመለከትን፤ የኮሚሽኑ መመስረት፤ የፌዴሬሽኑን ምክር ቤት እጅግ የሚጠቅም ሆኖ እናገኘዋለን። ፌዴሬሽኑ የክልል ጉዳዮችን ወሰን በተመለከተ፤ በጥናት እና በመረጃ የተደገፈ ውሳኔ እንዲወስን ይረደዋል። ምክንያቱም የኮምሽኑ አላማ፤ በከፊል፤ ጥናት ማድረግ፤ ሃሳብ ማመንጨት፤ የሕዝብ ሃሳብ መሰብሰብ ናቸው እና። ከዚህ ሌላም የኮምሽኑ አዋጅ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ 50 ንኡስ ቁጥር 3 የተደገፈ ነው። አንቀጽ 50 (3) እንዲህ ይላል፡“የፌዴራሉ መንግሥት ከፍተኛ የሥልጣን አካል የፌዴራሉ መንግሥት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው። ተጠሪነቱም ለሀገሪቱ ሕዝብ ነው። የክልል ከፍተኛ የሥልጣን አካል የክልሉ ምክር ቤት ነው፤ ተጠሪነቱም ለወከለው ክልል ሕዝብ ነው፡፡” ከዚህ በተጨማሪ የሕገ መንግስቱ ቁጥር 54 የምክር ቤቱ አባላት የመላው ሕዝብ ተወካዮች ናቸው ሲል አረጋግጧል፡፡ ስለዚህ ሕዝብ ያልተወያየበት ነው የሚለው፤ የአዋጁ ተቃዋሚዎች መከራከርያ ሃሳብ የወደቀ ሃሳብ ነው። ስለሕግ አጸዳደቅ የሚደነግገው አንቀጽ 57፤ ለምክር ቤቱ ሕግ እንዲያወጣ ሥልጣን የሰጠው ሲሆን፤ አንቀጽ 59 ደግሞ “በዚህ ሕገ መንግሥት በግልጽ በተለይ ካልተደነገገ በስተቀር ማናቸውም ውሳኔዎች የሚተላለፉት በምክር ቤቱ አባላት የአብላጫ ድምፅ ነው።” ሲል ምክር ቤቱ በአብላጫ ያሰለፈው ሕግ የሃገሪቱ ሕግ እንደሚሆን አስምሮበታል። የኮሚሽኑ አዋጅ ተቃዋሚዎች፤ አንዱ መከራከርያቸው አዋጁ የትግራይን ክልል ለመጉዳት ነው የሚል ነው፤ ግን፤
25
የትግራይን ክልል እንዴት እንደሚጎዳ ያቀረቡት ምንም ጭብጥ የለም። ችግሮች እንዳይነሱ ጥናት የሚያደርግ፤ ግጭቶች ከተነሱ በኋላም ግጭቶችን በሰላም ለመፍታት ጥናት የሚያደርግ እና የመፍትሔ ሃሳቦችን ለፌደራል መንግስቱ የሚያቀርብ ተቋም፤ እንዴት ትግራይን ሊጎዳ እንደሚችል ምንም ግልጽ አይደለም። የሚያሳዝነው እና የሚያሳፍረው፤ ግን በአሁኑ ስዓት በኢትዮጵያ የሚደረጉ ማናቸውም በጎ ነገሮች የማይዋጣለት እና፤ የሕዳሴውን ጉዞ ለማደናቀፍ ታጥቆ የተነሳው ጽንፈኛ ቡድን፤ የትግራይን ሕዝብ ከወንድሞቹ ጋር ለማጋጨት የማይቆፍረው ድንጋይ አለመኖሩ ነው። እነዚህ ለሕዝብ ምንም ደንታ የሌላቸው፤ ግን በሕዝብ ስም የሚነግዱ ሃይሎች፤ ስለግል ጥቅማቸው ከመጨነቅ ይልቅ ሃገርን እና ሕዝብን ቢያስቀድሙ፤ ካለአስፈላጊ ቀውሶች እንድናለን። እሳት፤ ጫሪውንም አብሮ እንደሚበላ የሚያስረዳ መካሪ ያስፈልጋቸዋል። እንደውም ይህን አዋጅ በቅንንነት ካዩት፤ የኮሚሽኑ አዋጅ የትግራይን ክልል በብዙ መልኩ የሚጠቅም ነው። ለምሣሌ በወልቃይት ጠገዴ፤ በቅማንት፤ በራያ እና መሰል ሕዝቦች የተነሱ የማንነት ጥያቄዎች አሉ። እነዚህን ጥያቄዎች፤ በጥናት እና በሰላማዊ መንገድ መፍታት ነው የሚበጀው ወይንስ በጥይት? ሰላም ለሚፈልግ ሃይል መልሱ ግልጽ ይመስለኛል። ሌላው በጣም የሚያሳዝነው እና የሚያሳፍረው፤ ጠዋት ጠዋት ከእንቅልፋቸው ሲነሱ፤ በሃገር ውስጥ በየአካባቢው ያሉ ግጭቶችን እያነፈነፉ በየማህበራዊ ገፃቸው የሚለጥፉልን ሰዎች፤ “አሁን መች የማንነት ጥያቄ ተነሳና ነው ኮምሽኑ የሚያስፈልገው?” የሚለው ክርክራቸው ነው። ምናልባት፤ ከሁለት ዓመታት በላይ የፈጀው የወልቃይት ጠገዴ ጥያቄ እና ያስነሳው ግጭት ለእነዚህ ሰዎች ተዘንግቷቸው ይሆን? ራያ ውስጥ በማንነት ጥያቄ ምክንያት የሚቀጠፈው ሕይወት፤ የሰው ሕይወት አልመሰላቸው ይሆን? ከመቸውም በላይ ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ “የማንነት ጥያቄ” ሃገሪቱን እያተራመሰ ለመሆኑ፤ በድሎት አልጋ ላይ መቀሌ ለተኙት ሹማምንት፤ ይህ ጠፍቷቸው ይሆን? ነገሩ “አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም” ዓይነት ነው። እነሱ ባኮረፉ ቁጥር የሚመዟትን ሕገ መንግስት እራሳቸው ቢያከብሩ እና እራሳቸው የሕግ ተገዢ ቢሆኑ፤ መቀሌ ላይ አላስፈላጊ ሕዝበ ተእይንት ባላስፈለገ ነበር። ይህንን ምስኪን ለፍቶ አዳሪ ሕዝብ እያስገደዱ ሰላማዊ ሰልፍ ከማሰወጣት፤ እራሳቸው ያፀደቁትን፤ ግን አንብበው የማያውቁትን ሕገ መንግሥት ቢፈትሹ፤ የሚበጀው ለራሳቸው ነው። ሕጉን የመቃወም መብታቸው የተከበረ ነው፤ ግን ሕጉን በመቃወም ስም እያሳዩ ያሉት ባህሪ እና ሸፍጥ የትም አያደርስም። በተለይ የጦርነት ታምቡር ጉሸማቸው፤ ሊያሳፍራቸው ይገባል። በእርግጥ ሕገ መንግስቱን አንብበው የተረዱ ሰዎች ቢሆኑ፤ የኮምሽኑ አዋጅ ሕገ መንግስቱን ጥሷል ብለው፤ በአቋማቸው ከተማመኑ እና ሕገ መንግሥታዊ መከራከርያ ካላቸው፤ አንቀጽ 62 መፍትሔ ይሆናቸዋል። የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 62 በማያሻማ ሁኔታ እንደሚያሰቀምጠው፤ የፌዴሬሽኑ ምክር ቤት ሕገ መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን አለው፡፡ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባዔን የማደራጀት ሥልጣን አለው። የኮምሽኑ ተቃዋሚዎች፤ ተቃውሟቸውን ሕጋዊ እና ተገቢ በሆነ ሁኔታ መሟገት ሲችሉ፤ እየሄዱበት ያለው መንገድ ግን እራሳቸውን የሚያጠፋ ነው። ሕግ ይከበር እያሉ ሌትና ቀን እያላዘኑ፤ ምክር ቤቱ ያወጣው ሕግ ትግራይ ውስጥ ተግባራዊ አይሆንም ብሎ መፎከር እንዴት ሕግን መከተል እና ሕግ ማክበር ሊሆን ይችላል። የትግራይ ቲቪ “ምሁራን” በሚል ታርጋ ለጥፎ ካነጋገራቸው እጅግ አስቂኝ ከነበሩት አስተያየቶች ቀልቤን የሳበው፤ ይህንን ሕግ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤትም ተከራክረን እናሰርዘዋለን የሚለው ነው። ይህ ምሁር ሕገ መንግስቱ የሃገሪቱ የበላይ ሕግ መሆኑን ከሆነ የተማረው፤ የውጭ ሃይል በምን ተአምር፤ ወይም በየትኛው አሰራር ነው ጣልቃ ሊገባ የሚችለው? በኮምሽኑ መቋቋም ላይ የሚነሱ ተቃውሞዎች፤ ሊከበሩ እና ሊታዩ ይገባቸዋል። የኮምሽኑ አዋጅ ተቃዋሚዎችም ተቃውሟቸውን በጭብጥ ሃሳብ ላይ የተመሰረተ ያድርጉ፤ ሕገ መንግሥታዊውን አሰራር ይከተሉ፤ ሕጋዊ መንገድ ተከትለው ካሸነፉ ሃሳባቸው ይከበር፤ ከተሸነፉም ሕግ ያክብሩ። ግን፤ በትግራይ ሕዝብ ስም አይነግዱ፤ የትግራይ ሕዝብ ላይ ዘመቻ እንዳለ አድርገው አይሰበኩ፤ የጦርነት ታምቡር አይጎሽሙ፤ መጥፊያቸውንም አይደግሱ።
https:www.tzta.ca
What to eat for brain health as you age HEALTH & FITNESS
(e.g. spinach, kale, lettuce) and ber- heimer’s disease. (MIND stands for ries provided significant protection Mediterranean-DASH Intervention for Neurodegenerative Delay.) against cognitive decline. Tomatoes (especially tomato sauce), brussels sprouts, bell peppers and cantaloupe were also tied to a lower risk of moderate and poor SCF.
The protective effect of fruit juice was attributed to orange juice; participants who drank it daily were 47 per cent less likely to have a poor Fruits and vegetables have been SCF score than those who drank orthe focus of many studies investi- ange juice less than once a month. gating the role of diet in cognitive function. Yet research has turned It’s thought that antioxidant nutriup inconsistent results, likely due ents and other phytochemicals in to small sample sizes and study du- vegetables and fruit help keep your rations that were too short to find a brain healthy as you age. Leafy protective effect. green vegetables, tomatoes and orLESLIE BECK SPECIAL TO THE GLOBE AND MAIL
Now, a large study spanning two decades has linked eating plenty of fruits and vegetables from middle to late adulthood to significant protection from memory loss. And certain fruits and vegetables were found to be especially protective. The study, published last month in the journal Neurology, followed 27,842 male health professionals (dentists, optometrists, pharmacists, podiatrists and veterinarians) for 18 to 22 years. The researchers tracked participants’ diets every four years and assessed their subjective cognitive function (SCF) twice during the study. SCF – scored good, moderate or poor – is assessed using a self-reported questionnaire that measures changes in memory and cognition. It’s thought to capture the earliest signs of cognitive decline. THE FINDINGS Total vegetable intake (more than five daily servings versus less than two), total fruit intake (three daily servings versus 0.5) and fruit juice intake (daily consumption versus less than once a month) were each associated with a significantly lower risk of moderate and poor SCF. The link became even stronger after accounting for other risk factors such as body weight, physical activity, heavy smoking, high blood pressure, high cholesterol and depression.
WHAT TO EAT FOR BRAIN HEALTH Research suggests that the following foods can help maintain brain health as you age: Leafy greens. Include these nutrient powerhouses – e.g., spinach, kale, Swiss chard, collards, rapini, arugula – in your diet at least six times a week. Besides eating salad, add leafy greens to soup, chili, pasta sauce and smoothies.
Berries. Eat berries – e.g., blueberries, blackberries, strawberries, raspberries – at least twice a week. ange juice, for instance, are excel- Other polyphenol-packed fruits inlent sources of carotenoids, com- clude acai berries, cherries, cranberpounds that help shield brain cells ries and pomegranate seeds. Blend berries into smoothies and protein from free-radical damage. shakes, toss them into leafy green Berries are packed with polyphe- salads and add them to oatmeal, pinols, phytochemicals that fight lafs and muffin and pancake batters. harmful free radicals and dampen inflammation. Polyphenols have Nuts. Eating nuts (all types) helps also been shown to remove toxins lower elevated blood pressure and that can interfere with brain func- LDL (bad) cholesterol and guards against Type 2 diabetes, risk factors tion. for memory loss and Alzheimer’s STRENGTHS AND LIMITA- disease. They’re also good sources of vitamin E, an antioxidant nutriTIONS Unlike previous studies, the large ent linked to a slower rate of cognisample size and more than 20 years tive decline. Include a small handof follow-up provided insight into ful (one-quarter cup) in your diet at the relationship between long-term least five times per week. intake of fruits and vegetables and Pulses. Kidney beans, black beans, later-life cognitive function. chickpeas and lentils are packed The research was observational, with brain-friendly nutrients inthough, and doesn’t prove cause cluding folate and low-glycemic and effect. Since the study was con- carbohydrates. Eating more pulses ducted in men, the findings may not can also help lower blood pressure and cholesterol. apply to women. As well, the self-reported questionnaire used to assess cognitive function could be prone to error. (However, growing evidence has identified subjective cognitive function as a precursor to mild cognitive impairment, a risk factor for Alzheimer’s disease.) Even so, this new study lends supports to earlier findings.
Fish. Oily fish such as salmon, trout, sardines and herring are plentiful in DHA, an omega-3 fatty acid essential for brain function. Eat fish twice a week. Olive oil. A rich source of monounsaturated fat, the type that helps reduce inflammation, extra-virgin olive oil also contains phytochemicals thought to remove beta-amyloid from the brain, a protein that can interfere with communication between brain cells.
Third Canadian citizen has beendetained in China, Global Affairs Canada confirms The office did not suggest the arrest was linked to the arrest of Huawei Technologies chief financial officer Meng Wanzhou OTTAWA ― Global Affairs Canada confirmed on Tuesday that a third Canadian citizen has been detained by Chinese authorities, but did not connect the incident to JESSE SNYDER Canada’s high-profile arrest
last month of a Chinese tech executive. A spokesperson with Global Affairs said it was “aware of a Canadian citizen” who has been detained, but did not provide further details, citing the Privacy Act. The office did not suggest the arrest was linked to the arrest of Huawei Technologies chief financial officer Meng Wanzhou on Dec. 1, who was held by Canadian authorities at the request of U.S. officials. Since the arrest two Canadians ― Calgary-born entrepreneur Michael Spavor and former Canadian diplomat Michael Kovrig ― have been held by Chinese authorities. The arrest of a third Canadian citizen could cloud relations between the two countries, which has been marred amid an ongoing trade dispute between the United States and China. The National Post could not confirm the identity of the detained citizen. But third-party sources who said they spoke to the family of the person suggest the person is not a diplomatic official, nor an entrepreneur operating in China. Meng has since been released on bail and is to return to court early next year for what could be an extended legal proceeding. The Chinese government and state-run media have lashed out against Canada for the arrest, which could dampen Prime Minster Justin Trudeau’s ambitions to launch free trade talks with the country. In an op-ed in the Globe and Mail, Chinese ambassador Lu Shaye said Meng’s arrest was a “miscarriage of justice,” given that she wasn’t charged under Canadian law. “The detention of Ms. Meng is not a mere judicial case, but a premeditated political action in which the United States wields its regime power to witch-hunt a Chinese high-tech company out of political consideration,” Lu said. “The reason behind all the bullying behaviours of the United States is that it pursues power politics against other countries relying on its huge advantage in national strength.” Meng’s father is the founder of Huawei, one of the world’s largest developers of hardware and software technologies, including cutting-edge mobile data networks. The Trudeau government has been under some pressure to bar the company from developing its 5G network in Canada, due to security risks cited by some experts.
Michael Kovrig, left, and Michael Spavor are
In 2015, researchers from Rush the two Canadians detained by Chinese authorities following the arrest of Huawei execuUniversity Medical Center in Chitive Meng Wanzhou in Canada. Julie David de cago tied a dietary pattern called the Lossy via AFP/Getty Images; AP MIND diet, rich in leafy greens and Leslie Beck, a Toronto-based priWhen researchers looked at spe- berries as well as other brain-friend- vate practice dietitian, is director of Global Affairs said consular officials are cific categories of produce they ly foods, to a slower rate of cogni- food and nutrition at Medcan. helping the family of the detained person. found that leafy green vegetables tive decline and lower risk of Alz• Email: jsnyder@postmedia.com | Twitter: jesse_snyder
TZTA December 2018
26
https:www.tzta.ca
Ethiopian rebels fire verbal volley over peace deal
Ethiopia PM's crackdown targeting Tigrayans - Ex-Minister
Dawd Ibssa, one of OLF leader.
Getachew Reda
Dawd Ibssa proved the truth of the old saying that there is no fool like an old fool.. Dawd Ibssa, one of OLF leader. Addis Ababa (AFP) – A rebel group popular with Ethiopia’s largest ethnic community on Friday accused the government of breaching a historic peace deal aimed at encouraging the organisation to return to the political fold. The Oromo Liberation Front (OLF) said the authorities had failed to meet key provisions under the agreement. In July, reformist Prime Minister Abiy Ahmed removed the OLF from a list of terror organisations, and two months later its exiled leadership made a triumphant return home. The two sides also concluded a deal in August aimed at opening the way for the OLF to return to the political arena. However, the accord has run into snags. The government has called for OLF fighters to immediately lay down their arms, and says some of them have been carrying out crimes. The OLF denies this, and on Friday charged the government with failing to meet its promise of integrating its combatants into the armed forces. “The OLF had agreed with the Ethiopian government on the formation of impartial security forces, inclusion of our fighters to security forces and the truth about our fighters and other Oromos who disappeared over the last 27 years,” OLF chairman Dawud Ibsa said at a press conference in Addis Ababa. “None of the points have been respected.” “Some of our fighters who have already entered into disarmament, demobilisation and rehabilitation camps have not been given the proper care, and we are prevented from seeing our fighters,” he added.
The Oromos are the largest of Ethiopia’s some 80 ethnic groups, with 35 percent of the nation’s nearly 80 million inhabitants. After the fall of Ethiopia’s Marxist regime of Mengistu Haile Mariam in 1991, the OLF was part of the country’s transitional government.
Abdur Rahman Alfa Shaban A former Ethiopian minister says Prime Minister Abiy Ahmed is not necessarily in charge of the country but that he was driving the international narrative about the country.
Getachew Reda, who held the Communications portfolio under Abiy’s predecessor also averred that the federal government was unduly targeting Tigrayans in a recent anti-corruption and human rights crackdown.
But after numerous disputes with the leadership it quit and demanded the creation of the independent state of “There are efforts to corner the people Oromia. of Tigray, but we don’t believe that’s going to work because we are steeped In 1992, the OLF broke away from in the tradition not just of defending the ruling coalition, the Ethiopian ourselves but also rising up to whatevPeople’s Revolutionary Democratic er challenge Front (EPRDF), and then began an ”Abiy controls the international narraarmed campaign against it. tive but not necessarily the country,” The government’s heavy response he told Reuters in an interview. spurred unrest in Oromia, leading in 2015 to the biggest wave of protests He is the latest high-ranking official in a quarter of a century and eventually to the resignation of Abiy’s predecessor.
from the northern Tigray region to denounce the clampdown that has seen Tigrayan officials and former generals arrested by the federal authorities. The Tigray regional state through its leader Debretsion Gebremicheal, has held two rallies calling for Abiy’s government to respect the constitution and stop political witch hunting Tigrayans. Although an ethnic minority, Tigrayans had dominated the country’s political and security heirachy for the last decades until earlier this year when Abiy, from the dominant Oromo ethnic group rose to power. Abiy has since April undertaken fast paced reforms in the democratic, business and security sectors. He has increasingly called on citizens to support the reforms which are said to be fragile due to rising insecurity.
Meeting my Torturers!
Ibsa has previously said that the OLF has around 2,000 fighters, in the south and east of the country. On Friday, he said the OLF’s forces “won’t attack, but they reserve the right for self-defence.” “The stationing of Ethiopian soldiers in our areas of operations has resulted in conflict between soldiers and with Befqadu Z Hailu our fighters,” he added. Abiy, appointed in April, has won plaudits for a flurry of major reforms. They include the release of thousands of imprisoned dissidents and journalists, forging a peace deal with rival Eritrea, and unveiling plans to privatise state corporations. But his image has been dented by ethnic clashes in Addis Ababa and remote parts of the highly diverse country, sparking fears that Africa’s second largest country could spiral once more into violence.
TZTA December 2018
Most of us are already convinced that the old regime has fallen and the new regime is here, cursing the past. No theory can easily define the type of political transition in #Ethiopia. It is the same ruling party that revolted against its umbrella, the coalition – EPRDF. It is no revolution enough, it is not coup enough, it is more than reform and etc. In fact, the easiest way of referring to it maybe a coup d’état against one member of the ruling coalition in alliance with dissenting protestors. Therefore, the past officials, corruption-figures, rights violators and other criminals are roving in the city freely with their victims, at times they are acting like change actors. The following is my story when I met my torturer in a “a repressive law reform consultation meeting.”
27
It was on the 18th of October 2018, in Adama town at Dire Hotel. Prison Fellowship (PF) in cooperation with the Federal General Attorney had hosted a two days discussion on the Anti-Terrorism Proclamation (ATP) – on how it is used for abuse and how it can be revised. When we were out for lunch, I was bumped into one of my worst torturers back in April/May 2014 while I and my colleagues were detained in #Maekelawi. He was one of the participants of the consultation, representing Federal Police with other two. I was scared very much and my heart beat went bumping dherererererer… I saw the same person in Addis a couple of times, once with Mahlet Fantahun. He tortured her too. And, the feeling of seeing him had been as painful as was on this latter event.
https:www.tzta.ca
TZTA December 2018
28
https:www.tzta.ca