January 2019 best

Page 1


TZTA December 2018

2

https:www.tzta.ca


TZTA December 2018

3

https:www.tzta.ca


የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት ተከበረ

ኢትዮጵያ ለዓለምም ሆነ ለቀጠናው ሰላም መረጋገጥ የሚጠበቅባትን እንድትወጣ በተለያዩ ሀገራት የሚወክሏት ዲፕሎማቶቿ ሊተጉ ይግባል – ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ

January 19, 2019 | by ethioexploreradmin የኢትዮጵያዊያን አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ስብስባ መጠናቀቁን በማስመልከት ሰሞኑን በብሔሞራዊ ቤተ-መንግስት የእራት ግብዣ ስነ-ስርዓት ተካሂዷል።

January 19, 2019 | የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርሰቲያን ምዕመናን ዘንድ በድምቀት ተከበረ:: በተለይም በዓሉ በአዲስ አበባ ጃንሜዳ ባህረ ጥምቀት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ፓትሪያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያና ፓትሪያሪክ አቡነ ማቲያስን ጨምሮ የተለያዩ ሊቃነ ጳጳሳት፣ ካህናት፣ ምዕመናንና የውጭ ሀገር ጎብኝዎች በተገኙበት እንዲሁም በካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ዘንድም በድምቀት ተከብሮ ዋለ::

እየተከፋፈልን እርስ በርሳችን እንዳንጎዳዳ መጠንቀቅ ይገባናል” ያሉት ፓትሪያርኩ “ሰው ከሰው የበለጠ ማንነት እንደሌለው ለማስረዳት እግዚአብሄር ሁላችንም ሰው ተብለን እንድንጠራ አድርጓል:: በመላ ሀገሪቱ የተከበረው በዓል ድምቀትም የኢትዮጵያውያን መተባበር፣ መከባበርና መደጋገፍ ያሳያል:: ይህም ተለያይቶና ተጣልቶ ድምቀትም ውበትም የሌለ መሆኑን ነው” ብለዋል::

“በልባችሁ ይዛችኋት የምትሔዷት ኢትዮጵያ ብዙ እንዲሰራላት የምትጠብቅ ሀገር ናት። ኢትዮጵያ ለዓለምም ሆነ ለቀጠናው ሰላም መረጋገጥ የሚጠበቅባትን በማድረግ ጉልህ ምሳሌ ናት” ብለዋል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ። አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2011 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት ወክለው የሚመደቡ ዲፕሎማቶች ሀገርን ወክሎ እንደመስራት ያለ ትልቅ ነገር እንደሌለ በመገንዘብ የተሰጣቸውን ሀላፊነት ለመፈፀም በትጋት መስራት እንዳለባቸው ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ገለፁ።

” የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ለአንድ ታዋቂ ሰዎች በየአካባቢያቸው የሚሳሳቱን፥ በተለይም ወጣቶችን በመገሰፅና በመምከር ከልዩነት ይልቅ አንድነትን ማጠናከር በጃንሜዳ በተከናወነ ስነ ስርዓት ላይ ለምዕመናኑ እንዳለባቸው ያሳሰቡት አቡነ ማቲያስ የ2011ዓ.ም የጥምቀት በዓል እንኳን አደረሳችሁ ወጣቶችም የመደማመጥ፣ የመታዘዝና ርህራሄ መልዕክታቸውን ያስተላለፉት ብጹዕ ባህላቸውን እንዲያሳድጉ መክረዋል። ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ “እኛ ኢትዮጵያውያን የተፈጥሮ ሀብቶቻችን ልንገለገልባቸው፤ የጥምቀት በዓል ከአዲስ አበባ ውጪ በርካታ አካባቢያዊ ክልሎችን ልንተዳደርባቸው እንጂ ምዕመናንና ምዕመናት እንዲሁም፥ የውጭ ልንጋጭባቸው አይገባም” ብለዋል። ሀገር ጎብኚዎች በተገኙበት በጎንደር፣ ላሊበላ፣ አክሱም; አሰላ; አዳማ; ጅማ, ሐረር, ሐዋሳ, እና “መለያየት፣ ጠማማነትና የተመሰቃቀለ በሌሎች አካባቢዎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ማህበራዊ ህይወት ሀገራችንን ብሎም ዓለምን ተዋህዶ እምነትተከታዮች፣ አድባራትና ገዳማት እየተፈታታነ እንደሆነ ግልጽ ነው:: ሰው በድምቀት ተክብሯል። በመሆናችን ብቻ ተስማምተን፣ ተጋግዘን፣ ተዋደን፣ በአንድነትና በእኩልነት በመኖር በሌላ በኩል ጥምቀት በአስመራ ከተማም ፋንታ በዘር፣ በጎሳ፣ በቋንቋና በመልክዓ ምድር በተመሳሳይ ሁኔታ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል:

ሳምንት

ሲካሄድ

የነበረውን

December 23, 2018 የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተቻችለው ለሀገራቸው ሰላምና አንድነት የበኩላቸውን እንዲወጡ የአዲስቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ዋና ዳይሬክተርና የሰብአዊ መብት ተሟጋች የሆኑት አቶ ኦባንግ ሜቶ ጠየቁ። አቶ ኦባንግ ሜቶ በሀገራዊ አንድነት ፣ ሰላምና መቻቻል ዙሪያ ትላንት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ተወያይተዋል። “በሀገራችን በአሁኑ ጊዜ እየተስተዋለ ያለው ግጭት ባለፉት 27 ዓመታት ለኢትዮጵያዊ አንድነት ትኩረት አለመስጠታችን ነው፣ ይህ ደግሞ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚገኙ የነገይቱ ባለራዕዮችን እየተፈታተነ ይገኛል” ሲሉ ገልጸዋል።

እንደጥናቱ ቢሊየን ከሚበልጠው የዓለም ህዝብ 736 ሚሊየኑ በተጎሳቆለ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ መሆኑ ታውቋል።

መሆናቸውም ተመልክቷል። በአለም ባንክ መመዘኛ ከፍተኛ ድሃ በሚል የሚጠቀሱት የቀን ገቢያቸው በአሜሪካ ዶላር ከ1 ብር ከ90 ሳንቲም ያነሰ የሚያገኙት ናቸው። ይህም በኢትዮጵያ 54 ብር ማለት ነው።

ከነዚህ ውስጥ ደግሞ ግማሹ ማለትም 368 ሚሊየኑ ኢትዮጵያን ጨምሮ በአምስት የአፍሪካ ሃገራት የሚገኙ ናቸው።

ከዚህ በተጨማሪ በተለያዩ ሀገራት የሚኖረውን ዳያስፖራ በማቀናጀት ለኢትዮጵያ ልማት እና እድገት አስተዋፅኦ ማድረግ የሚችልበትን ሁኔታ ማመቻቸት ሁነኛ ስራቸው ሊሆን እንደሚገባ ነው ፕሬዚዳንቷ ያሳሰቡት።

“በኢትዮጵያ የዘር የበላይነት ሳይሆን የሕግ የበላይነት ሊኖር ይገባል” ኦባንግ ሜቶ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ

በአለም በከባድ ድህነት ውስጥ ያሉ ዜጎች በአምስት ሃገራት ይኖራሉ ተባለ

(ኢሳት ዲሲ–ጥር 7/2011)በአለም እጅግ ከፍተኛ በሚል ድህነት ውስጥ ካሉ ዜጎች ግማሽ የሚሆኑት የሚኖሩት ኢትዮጵያን ጨምሮ በአምስት ሃገራት መሆኑ ተገለጸ።

ይህንንም አስጠብቆ ለመቀጠል በበለጠ ትጋትና ጥንቃቄ መስራት እንደሚገባም ነው ያሳሰቡት።

ሕንድ 1 ቢሊየን 3 መቶ ሚሊየን ከሚሆነው ህዝቧ በፍጹም ድህነት የሚኖረው 13.4 በመቶ ብቻ ቢሆንም በህዝብ ቁጥሯ ትልቅነት ከፍተኛውን ድርሻ ይዛለች።

የአለም ባንክ ባላፈው ቅዳሜ ይፋ ባደረገውና እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2015 በተደረገው ጥናት መሰረት በዓለማችን ከፍተኛ የድሃ ቁጥር የያዙ ሃገራት በሚል የተዘረዘሩት 5 ሃገራት ሕንድ፣ ናይጄሪያ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሁም ባንግላዴሽና ኢትዮጵያ ናቸው።

ያም ሆኖ ግን ህንድና ባንግላዴሽ ከ10 ዓመት በኋላ ዜጎቻቸውን ከፍጹም ድህነት ሙሉ በሙሉ እንደሚያወጡና እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2030 ፍጹም ደሃ የሌለባቸው ሃገራት እንደሚሆኑ ባለሙያዎች ተንብየዋል።

እነዚህ 5 ሃገራት በ2015 ከተመዘገቡ 736 ሚሊዮን መናጢ ድሃዎች 368 ሚሊየኑን ይዘዋል።

በኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያና ዲሞክራቲክ ኮንጎ ግን ድህነቱ እየጨመረ እንደሚሄድ ነው ጥናቱ ያመለከተው።

የዓለማችንን ከፍተኛ የድሃ ቁጥር የያዙት 5 ሃገራት በደቡብ ኢስያና ከሰሃራ በታች የሚገኙ ሲሆን በእነዚህ ክፍለ ዓለማት ያሉት አጠቃላይ የተጎሳቆሉ ድሆች በጠቅላላ 629 ሚሊየን

ይህም የሃገራቱን እንቅስቃሴ መሰረት ባደረገ ጥናት ላይ የተመረኮዘ እንደሆነም መረዳት ተችሏል።

TZTA JANURY 2019

ወደዚህች ምድር ብሔርን ምርጫ አድርጎ የመጣ ማንም እንደሌላ የተናገሩት አቶ ኦባንግ ሰው ማየት የሚገባው ሰው መሆኑ እንጂ በዘርና በብሔር መሆን እንደማገባም አመልክተዋል። በሀገሪቱ የህግ የበላይነት እንጂ የዘር የበላይነት ሊኖር እንደማይገባ ጠቁመው ኢትዮጵያ እንድትለወጥ እያንዳንዱ ዜጋ ከብሔር አመለካከት ነፃ መሆን እንዳለበት አስረድተዋል። “በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚገኙ ተማሪዎች የኢትዮጵያ እንጂ ተዋጽኦ አይደሉም፣ ደግሞ አንዳችን ያለአንዳችን መኖር አንችልም ስለዚህ ተማሪዎች የጥላቻ ሳይሆን የአንድነት ነፀብራቅ ልሆኑ ያገባቸዋል” ብለዋል። በሀገሪቱ የተለያዩ ግጭቶች ቢኖሩም የዴሞክራሲ መሠረት እየተጣለ መሆኑን የገለጹት አቶ ኦባንግ የተፈጠረው በነፃነት የመናገር ዕድል በመጠቀም ለሀገሪቱ አንድነት፣ ለሰላምና መቻቻል ሞጋቾች እንዲሆኑ ጠይቀዋል።

4

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ዳምጠው ዳርዛ በበኩላቸው ኢትዮጵያ የበርካታ ብሄር ብሄረሰቦች ባለቤት እንደመሆኗ ባለፉት ጊዜያት በአንድነት ሳይሆን በልዩነት ላይ ትኩረት ሲደረግ መቆየቱን ገልጸዋል። “ቀደምት አባቶቻችን በአንድነት ወግ ያደጉ በመሆናቸው የተለያዩ የሀገራችን ፈተናዎችን በድል ተወጥተው ለእኛ አስረክበዋል” ብለዋል። ወደ ቀድሞ የአንድነት ታሪክ ለመመለስ የመሪነት ሚና መጫወት ያለባቸው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማህበረሰብ መሆናችንን መዘንጋት እንደሌለባቸውም አመልክተዋል። “ብሔራዊ መግባባትና አንድነት ላይ ባለመሠራቱ በክልል የታጠሩ ነፃ አዉጪ የፖለቲካ ድርጅቶች እየተፈጠሩ እንጂ ብሔራዊ አመለካከት ያላቸው ጥቂቶች ናቸው” ያለው ደግሞ በዩኒቨርስቲው የፕሮዳክሽን ምህንድስና የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ ግሩም አጅሬ ነው። ተማሪ ግሩም እንዳለው የዘር ፖለቲካ ባመጣው ጠባብ አመለካከት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተቻችሎ ለመኖር እየከበዳቸው ይገኛል። በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላይ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት፣ ሰላምና መቻቻል አቶ ኦባንግ ገለፃ መስጠታቸው ራሱን እንዲያገኝ ያስቻለው መሆኑን ተናግሯል። የኤሌክትሮኒክስ ምህንድስና የአራተኛ ዓመት ተማሪ ሪሐና ኑሩ በበኩሏ “ሀገራችን በዘርና በብሔር በሽታ የታመመችው ከእኛ የተነሳ ነው” ብላለች። ሆኖም አቶ ኦባንግ በአንድነትና ሰላም ዙሪያ ያደረጉት ገለጻ በካምፓስ ህይወታችን አንድነት በመፍጠር ተባብረው ለመኖር እንደሚያግዝ ተናግራለች። ምንጭ፦ ኢዜአ

https:www.tzta.ca


TZTA JANURY 2019

5

https:www.tzta.ca


ዳግማዊት አድዋ (መታሰቢያነቱ ወደ አድዋ ለተጉዋዘው ቡድንና ለፊትአውራሪው ከንቲባ ታከለ (ከአባዊርቱ)

ዛሬ ብቅ አልኩና ወደ ሳይበር መንደር ባልቻን አየሁዋቸው ካድማሱ ባሻገር!! መቼስ ባልቻ ሙቷል የማን ባልቻ መጣ ብሎ ሚለኝ ማነው ወይ መከራ ጣጣ:: እንግዲህ እንዲህ ነው አድምጠኝ ወገኔ ከዯሀንስ ትውልድ ሳትቀር ወያኔ:: ዛሬ ማለዳው ላይ ሸገር ከጠዋቱ የሸገር ወጣቶች አድዋ ሊዘምቱ ሜዳውን ሞልተውት ያገር ሹማምንቱ ባልቻን መሳይ ታኬ የወጣቶች ጎምቱ መርቆ ሸኘልኝ በዚያ ባንደበቱ::

ብለን ስንፋተግ እኛው ስንናከስ

ጠብሶ ሳይጨርሰን እሳቱን እናጥፋ

ላጭቶ ይጎርሰናል አይምረንም መለስ

ጠንክሯል እሳቱ በርትቷል ቃጠሎ

ያንግዜ በለቅሶ ባዘን ከመታረቅ

ማጥፋት ይገባዋል ስው ሁሉ ሆ ብሎ

አፍጦ እያየነው ሞትን ከመጠበቅ

ከጨማመርንበት እሳቱ ላይ ቅጠል

ያቀጣጠልነውን ይሄን የጸብ እሳት

ነደን እናልቃለን አንበቃም ለትግል

ለራሳችን ስንል በቶሎ በማጥፋት

በወገን ተካፍለን እኛው ስንዋጋ

ባንድነት እናቁም ነገር በማቀዝቀዝ

ወያኔ ተረሳ ህዝቡ ተዘነጋ

ጸቡን እንፍታና እንደፊቱ እንጓዝ

ባለቅኔው በፊት ቀድመው ሲናገሩ

መቼም ውሎ አያድር በኛ ጓዳ ፍቅር

ብለውን ነበረ ባንድነት አብሩ

ደግሞ ካስካለ ጋር ዱባለ ሲቃቃር

ካልሆነም ጨርሶ ወይ ተሰባበሩ

ወልደየስ ከገብሬ ሲለይ በመናናቅ

ስለዚህ ይሄንን ወሬ ቀመስ እሳት

እምን ቦታ ይሆን እኛ ምንወሸቅ

እንዳንበታተን ይገባናል ማጥፋት

ያንግዜ የማነን የጓንጉል የጥዱ

አይጎዳም ይጠቅማል ቀርቦ መነጋገር

አቅጣጫ ሲቀይር ሲበተን ሴት ወንዱ

መለወጥ አለብን ጥላቻን በፍቅር

ማንን ይሆን ያኔ ከበን ምናዋልድ

እሷ/እኮ እሱ እኮ አሁን መባባሉ

መቼም የኛ ነገር የምንሆነው አይገድ

ከጉዳት በስተቀር አይጠቅመንም ቃሉ

ስለዚህ ከመጪው አስችጋሪ ጉዳይ

እንግዲህ ለሃገር ለወገን በማሰብ

መዳን እንድንችል በመሆን አንድ ላይ

ባንድነት ጥላ ስር አለብን መሰብሰብ

ይሄንን ነበልባል ወሬ ጨመር እሳት

ከሁሉ ፉከራ ልቤን የሰበረው በጣም ያሳዘነን ፈጣሪም ቅር ያለው ካማራ ኦሮሞ ሱዳን በልጦባችሁ ትመኩልን ገባ ? እንደው ጅሎች ናችሁ::

ካንዱ ቤት አንዱ ቤት ዘለን እንዶ ጦጣ

ከመካከላችን ይገባናል ማጥፋት

ከጭብጦ ጮማ አማርጣችሁ አሳ የወገን ውለታ እንደምን ይረሳ?

በመጥፎ ጥላቻ አገር አይለብለብ

እንዲህ ነው ትንሳኤ እንዲያ ነው ማማሩ ወገን ተሰባስበው ባንድነት ዘመሩ:: ታየኝ የኢትዯጵያችን የወደፊት እጣ በክፋት የሚያየን ይጭነቀው ባላንጣ::

ያለፈው አለፈ እኛም ቂም አንይዝም እስቲ እርዱን በኢትዯጵያ ተው ግድየላችሁም:: እኛው በኛው ይሁን ጉዳችንን ይዘን የኛው ሰው ያምክነው ርካሽ ፈንጂያችሁን::

ታምቆ የቆየ ስው ያልገባው ሚስጥር ኢትዯጵያን ያቆያት ትልቁ ቁምነገር መሆኑ አውቀዋል የኦሮማራ ፍቅር??? መሆኑን አላውቄ እነ ሀጂ ጁዋር ቀጄላ መርዳሳ የዳውድ ወታደር መቼስ አሚን ካሰኝ ይብላኝ ለሆድ አደር:: እንደው ለጫወታው “ከሰፊው ምህዳር”::

ግን ሸምጠው በመክዳት ምንም እንዳልሆነ በፅልመት ድለላ ወያኔ ጉድ ሆነ::

ያረግነው ውለታ ሽንፈት ከመሰለ ወንጀለኛን መያዝ እዬዬ ካስባለ ጭራሽ ይባስ ብሎ ውሪ ሰብስባችሁ በምንወደው መሪ ጠጠር ወርውራችሁ የባለፈው ጥፋት አልበቃ ብሏችሁ መቼስ አታምኑትም ፈጣሪ ይርዳችሁ::

መሞታችን ላይቀር ጠፍቶብን “ነግበኔ” እኛስ አንድ ሆነናል ይብላኝ ለወያኔ:: ዛሬ ጎህ ቀዶልን ዳግም አድዋ ላይ ተመመ ወጣቱ ሊለው እንተያይ

ጸቡን አባብሰን ለኳኩሰን አንውጣ

በተመኘሁለት

በዚሁ ጉዳይ ላይ ሁሉም ይረባረብ

ዘ-ጌርሳም

ጸቡ ከዚህ በላይ እንዳሄድም ገፍቶ

ይሁን የባለፈው እኛም እንማራችሁ ይቅርታ ጠይቁን በጥልቅ ካንጀታችሁ

የጣይቱን ዝና የዚያች የጀግናዋን ወይም የእምዬን አለም ያወቀውን

ከወለላዬ ተዛምቶ በሃገር እያደረ ሰፋ

እናንት ወገኖቼ ሰሜን ያላችሁት ሺህ አመት ላይኖር እስቲ ምከሩበት

እንዲህም አላቸው ወጣቱ ከንቲባ በሰላም ግቡልኝ አንጥፎ ዘንባባ: ከሰላም መዲና ሸገር አዲሳባ::

እሳቱን እናጥፋ

ምንጭ፡ ሳተናው በቸር መቀሌ ላይ ይግጠመን አለና ቆፍጣናው ታከለ ሸኘ ከመዲና::

አንተም ተው አንተም ተው ብሎ ሽምጋይ ገብቶ በእምነት ደረጃም ወይ ቄሱ ገዝቶ ከዚህ ከከበደም ታቦት ይዞ ወጥቶ ሰላም እንዲሰፍን ጸብ ጥላቻ እንዲርቅ ከጥፋት ያድነን ይገላግለን በእርቅ አለዛ ወያኔ አርማችንን ገፎ መውሰዱ ሳያንሰው ከዚህ በላይ አልፎ መጠቀሚያ አድርጎ የኛን መለያየት

እሱ አይጣላህም (ግርማ ቢረጋ) January 2, 2019

ልቀቅ አዲስ አበባን ተው ያራዳን ልጅ ልመናም አይደለም አይበጅህም እንጂ ። አራዳው ሲጫወት ካልተመቸህ ላንተ ላሽ ብለህ እለፈው አይገባህም አንተ ። ቁም ነገሩ ጣፋጭ ልቡ ግልፅ የሆነ አንተ ሳትነቃ እሱ የባነነ ። መጀን የአዲስ ልጅ ቂምን የማያውቀው በጅሎች ጨዋታ አንተ ብታበሽቀው ። እሱ አይጣላህም ትሁት ነው አራዳ ለገባልህ ቃሉ እማያወላዳ ። ብቻ ግን ብትሞክር ልትሸውድ አሱን

ልታቆስል ብትሞክር ያመነህን ልቡን ። አያድርገኝ አንተን ከርፋፋው ባተሌ ያለብስሃል እሱ ቁምጣህ ላይ ቦላሌ ። በፍቅር አማኝ ነው አይጨክን አንጀቱ ያንተ ክላሽ ብርት አረ የት አባቱ። ከፍቶህም ብትመጣ ወይም ወፈፍ አርጎህ ይሸኛል አራዳው እራቁትክን አርጎህ ። ስቶክሆልም ጃንዋሪ 2019

TZTA JANURY 2019

አይቀርም ማምጣቱ መሪዎች ላይ ጥቃት በነደብሪቱና በጓንጉል በአሽኔ ባሽብር በግዛው አሳበን በአንቶኔ ነገር ስናራግብ እኛ ስንፋተግ ለወያኔ መንግስት ሆኗል የሞቀ ሰርግ እንዳለፈው እንኳን አብሮ ለመቃወም ይሄው ተለያይተን እያጣን ነው አቅም የነአስካለ ወገን የዱባለ ሆኗል ጥርጥር የለውም ከገሌ ጋር ቆሟል

6

አረመኔ ባይሆን ሰው ክፉና ጨካኝ እመኝለት ነበር አንድ ሺህ ዓመት ቢያገኝ አንድ ሞት አይደለም ብዙ ሞትን ይሙት አዛኝ ልብ እርቆት ስለሌለው አንጀት በልቶ ካልጠገበ አይቶ ካልጠገበ ሰርቆ ካልጠገበ ዘርፎም ካልጠገበ ለተገኘው ሁሉ ከተስገበገበ ለምን ሞት ያንሰዋል የማይቀረው ነገር በተሻለው እንጅ ሳይፈጠር ቢቀር እንስሳ እንኳን በአቅሙ ተካፍሎ ይበላል እንዴት ከዚህ ወርዶ ሰው መባል ይቻላል ቃልኪዳን አፍርሶ ማተቡን በጥሶ በሰው ከመጠራት ቢሰየም በአራዊት ካላቸው ሕግጋት በዚያው ለመዳኘት የሰው ግብዝነት ነግ በኔ አለማለት አልሞ መድረሻን በመርሳት መነሻን በትዕቢት መሸፈን ዞር ብሎ አለማየት ለሚዘረግፈው ጊዜው የመጣ ዕለት አንገትን በመድፋት በውርደት በቅሌት ለሰው ሞት አነሰው ከዚህ በላይ ቢኖር ለፈጸመው በደል በከፈለ ነበር አረመኔ ባይሆን ሰው ክፉና ጨካኝ እመኝለት ነበር አንድ ሺህ ዓመት ቢያገኝ

https:www.tzta.ca


ስፖርትና ጤና

Derartu Tulu to run barefoot to commemorate Adwa Victory

Derartu Tulu elected as vicepresident of East African Athletics borkena January 12,2019 Region

10,000 meters Olympic Gold Medalist Derartu Tulu is elected as vice-president of East Africa Athletics Region. The Congress that elected Derartu held its meeting at Capital Hotel, in Addis Ababa, Ethiopia.

borkena January 17,2019 Retired Athlete Derartu Tulu, now acting president of Ethiopian Athletics Federation, will be running a 10 kilometers road race organized to commemorate the Victory of Adwa; a commemoration of Ethiopia’s decisive victory over the colonizing army of Italy in northern Ethiopia in 1896.

She is also elected as Board Member of African Athletics Confederation (CAA), according to an update from Ethiopian Athletics Federation.

Derartu Tulu is cited as saying that the last time she took part in a race is about eight years ago and that she feels honored to be chosen by the organizers to take part in the race as an Ambassador.

In what seem be an emphasis on the role of determination for the victory of Ethiopian patriots during the battle of Adwa, Derartu said “We need to repeat the history of our fathers Derartu Tulu, who is an ambassador and mothers who paid in blood and of honour in the ceremony, vowed life in everything we are doing,” acto run the final 500 meters barefoot. cording to Fana Broadcasting Corporation (FBC). The race will take place on March 3, 2019 in the capital Addis Ababa She was recently elected as and it is jointly organized by Sports vice-president of East African AthCommission and Hora Promotions. letics Region

Cell:

TZTA JANURY 2019

In mid November 2018, Derartu was named as interim president of Ethiopian Athletics Federation (EAF) following an unexpected resignation of long distance legend Haile Gebreselassie.

Derartu speaking during the meeting Photo : EAF

ኢትዮጵያ የሰላምና የወዳጅነት እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ልትሳተፍ ነው (ኢሳት ዲሲ–ጥር 3/2011) ኢትዮጵያ የአራቱን አባል ሃገራት ወዳጅነት እና የዞኑን በአስመራ በሚካሄደው የሰላምና የወዳጅነት እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ላይ እንደምትሳተፍ አስታወቀች፡፡ የኢትዮጵያ ወጣት ብሔራዊ ቡድን አራት ሀገራት ይካፈሉበታል ተብሎ በሚጠበቀውና በአስመራ አስተናጋጅነት በሚካሄደው “የሠላም እና የወዳጅነት ዋንጫ” ላይ ይሳተፋል ተብሏል። በየካቲት ወር በአስመራ አስተናጋጅነት በሚካሄደውና በኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሶማሊያ ወጣት ቡድኖች መካከል በሚደረገው ‘የሠላም እና ወዳጅነት ዋንጫ’ ላይ የኢትዮጵያ ወጣት ብሔራዊ ቡድን እንደሚሳተፍ ፌዴሬሽኑ አሳውቋል።

647-988-9173

7

.

Phone

የእግር ኳስ ትስስር ለማጠናከር ታስቦ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው በዚህ ውድድር የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከቀናት በኋላ ዝግጅት እንደሚጀምር ተነግሯል። በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የሰላም ውይይት ተካሂዶ የሁለቱ ሀገራት መሪዎች መልካም ግንኙነት ከጀመሩ ወዲህ ትብብሩ ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል። ይሕ ደግሞ ለአካባቢው ሀገራትም የሰላም ተስፋን ፈንጥቋል።

416-298-8200

https:www.tzta.ca


የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ተስፋ ሰጭ ተባለ January 18, 2019 – Konjit Sitotaw

ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዉማን ራይትስ ዎች የ100 ሀገራትን የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ አስመልክቶ ዛሬ ባወጣዉ ዘገባ የምስራቅ አፍሪቃ መንግስታት የዜጎቻቸዉን መብት እያከበሩ እያስከበሩ አይደለም አለ። የኢትዮጵያ ሁኔታ ግን ተስፋ ሰጭ ተብሏል።

ካለፈዉ መጋቢት ማብቂያ ጀምሮ አዲስ ከተሾሙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከዐቢይ አሕመድ በኋላ ሃገሪቱ መብትን በማክበር ረገድ ጥሩ መሻሻል አሳይታለች። ኢትዮጵያ ዉስጥ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ማንሳቱ፣በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ እስረኞችን መልቀቁ፣ ጨቋኝ የሚባሉ ባለሥልጣናትን ከሥልጣን ማንሳትና ጨቋኝ የሚባሉ ሕግጋትን ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ለመሻር መታቀዱን ዓለም አቀፉ ድርጅት ድርጅት ሂዉማን ራይትስ ዎች የ100 ሀገራትን ለሰብአዊ መብት መከበር እንደ ጥሩ እርምጃ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ሁኔታ አስመልክቶ ዛሬ ሲል አዉድሶታል። የዓለም አቀፉን የሰብዓዊ ባወጣዉ ዘገባ የምስራቅ አፍሪቃ መንግስታት መብት ተከራካሪ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ የዜጎቻቸዉን መብት እያከበሩ እያስከበሩ ዎች» የአፍሪቃ ጉዳይ ረዳት ኃላፊ ጀሃን ሄንሪ አይደለም አለ። የኢትዮጵያ ሁኔታ ግን ተስፋ ዛሬ ለ «DW» ኢትዮጵያ ለቀጣናዉ ሃገራት ሰጭ ነዉ ብሏል። የዓለም አቀፉን የሰብዓዊ በምሳሌነት የምትቀርብ ናት ብለዋል። መብት ተከራካሪ ድርጅት «ሂውመን ራይትስ ዎች» የአፍሪቃ ጉዳይ ረዳት ኃላፊ ጀሃን ሄንሪን « እርግጥ ነዉ በኢትዮጵያ ታህድሶ እየተደረጉ አነጋግረናል። መሆናቸዉን የሚመለክቱ ኽዉነቶች ይታያሉ። በሃገሪቱን ጨቋኝ የተባሉ ሕጎች ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ዳግም እየተፈተሹ ነዉ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሂዉማን ራይትስ ዎች ዛሬ ይፋ ባደረገዉ ተነስቶአል ፤ የፖለቲካ እስረኞች ተፈተዋል። መግለጫ ኤርትራ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ በርግጥ ይህ ተፈፃሚ ሆኖ መቀጠሉን የምናየዉ ታንዛኒያ እና ዩጋንዳን የመሳሰሉ በአፍሪቃዉ ይሆናል። እርግጥ ነዉ ኢትዮጵያ ያሳየችዉ ቀንድ አካባቢ የሚገኙት ሃገራት ሰላማዊ አወንታዊ ለዉጥ በቀጠናዉ ሃገሮች አሁንም የተቃዉሞ እንቅስቃሴዎችን፣ ጋዜጠኞችንና ጭቆናና ግፍ ዉዝግብና ግጭት እንዲሁም የመብት ተሟጋቶችን፣ የመናገር እና የመፃፍ እስራት ለሚታይባቸዉ የአካባቢዉ ሃገራት ነፃነትን ያፍናሉ ሲል ተችቷል። ድርጅቱ በምሳሌነት እንድትጠቀስ ያደርጋታል።» ዛሬ ይፋ ባደረገዉ 674 ገጽ መግለጫ ላይ የድርጅቱ የአፍሪቃ ዳይሬክተር ኬኔት ሮዝን ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ ጠቅሶ እንዳስነበበዉ በሶማልያ፤ ሱዳን፤ ኬንያ፤ ስልጣን ከመጡ ወዲህ እስረኞችን የመፍታት፤ ታንዛንያ እና ኡጋንዳ ዉስጥ የሚገኙ የታጠቁ በሶማሌ ክልል ይገኝ የነበረውን “ጄል ኦጋዴን” ሀይሎች በሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚያደርሱት የመሳሰሉ የማሰቃያ እስር ቤቶችን የመዝጋት ጥቃት ከፍተኛ ነዉ። እንዲሁም አፋኝ ህጎችን ለማሻሻል ጥረት መደረጉን ሂዉማን ራይትስ ዎች ይፋ ባደረገዉ Abiy Ahmed Äthiopien (Reuters/T. ዘገባዉ አስነብቦአል። የኢትዮጵያን መሻሻል Negeri) አወንታዊና ተስፋ ሰጪም ነዉ ብሎታል። ስለሆነም መንግስታቱ የዜጎቻቸዉን ኢትዮጵያ ካለፉት 27 ዓመታት ወዲህ ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብት በማክበር በድርጅቱ ስሟ በበጎ ሲነሳ ይህ የመጀመሪያዉ ረገድ ጠንክረዉ ሊሰሩ ይገባል ብሎአል። መሆኑ ነዉ። በአፍሪቃዉ ቀንድ አካባቢ ሃገራት መካከል

TZTA JANURY 2019

8

https:www.tzta.ca


www.abayethiopiandishes.com

> Toronto Got it's first Canned wot and Kulet!!!

> Buy your Kulet and wot...save you time from shopping, peeling, cutting, stirring your base for 3-5 hours and cleaning > Your online Ethiopian grocery store that delivers injera,wot and kulet to your home > Our goal is to save you time, toil money and deliver to you a healthy and tasty food

Also over 20 stores in Toronto have our Key and alicha kulets and wots .Ask for Abay Ethiopian Dishes

IF ANY OF THESE ARE NOT CLOSE TO YOU, PLEASE LET US KNOW THE STORE YOU WANT US TO BRING PRODUCTS FOR YOU BY SENDING US AN EMAIL AT simon@abayethiopiandishes.com.

TZTA JANURY 2019

9

https:www.tzta.ca


ኢትዮጵያዊነት ላይ ሳይሆን ዘር ላይ ዜጎች እንዲያተኩሩ ያደረገው ሕገ መንግስቱና አወቃቀሩ ነው /ግርማካሳ/ January 18, 2019 – Abebe Bersamo ተቆጥሮ ፣ ለርሱ ጎሳ ወይንም ዘር ከተመደበው ቦታ ውጭ የሚኖረው ማሀህበረሰብ ምን ያህል ብዙ እንደሆነ ነው። ያ ብቻ አይደለም፣ ከተለያዩ ብሄረሰቦች የሆኑ፣ ራሳቸው የኢትዮጵያ ብሄረተኞች ነን የሚሉ በአገሪቷ የትም ቦታ የፖለቲካ ዉክልና የላቸውም። በአንድ ብሄር ብሄረሰብ ጆንያ ውስጥ አንድ ዜጋ ካልገባ አሁን ባለው ስርዓታ ሕግ መንግስት ምንም አይደለም።

“የአማራ፣ የትግሬ፣ የኦሮሞ መሬት ነው የሚለው ነገር ድንቁርና ነው ” አንዳንዴ በምስልና በፎቶ ነገሮች በቀላሉ ግልጽ የመሆን እድላቸው በጣም ሰፊ ነው። አንድ ብዙ ጊዜ የምንጽፍበትና የምንከራከርበት ጉዳይ አለ። እርሱም ዜጎች በአገራቸው እንደ መጤና አገር አልባ የመቆጠራቸው ችግር ነው። “አገራችሁ አይደለም፣ መጤ ናችሁ፣ ውጡልን ..” መባሉ ከመቼውም ጊዜ በላይ ለኢትዮጵያ ትልቅ ፈተና እየሆነ ነው። “መጤ ናችሁ፣ አገራችሁ አይደለም..” ተብለው ላለፉት ሃያ ሰባት አመታት በተለይም በደቡብ፣ በኦሮሞና በቤኔሻንጉል ክልል አማራዎች፣ አማራ ያልሆኑ አማርኛ ተናጋሪ የሆኑ ከተለያዩ ብሄረሰብ የተወለዱ፣ ጉራጌዎች፣ ከንባታዎች … ከቅያቸው ተፈናቅለዋል። አሁን በቅርቡ እንኳን በምስራቅ ሸዋ ዞን በፈንታሌ ወረዳ በአክራሪ ኦሮሞዎች ከአገራችን ውጡልን ተብለው በጭካኔ ብዙ አማራዎች ተፈናቅለው። በአሁኑ ወቅት በአዋሳ በአክራሪ ሲዳሞዎች የጉራጌ ማህበረሰብ አባላት ሱቃቸው እየተዘጋ ከአገራችን ዉጡልን እየተባሉ ነው። ብዙ ከንባታዎች ከአርሲ ተፈናቅለዋል።በሌሎች አካባቢዎች ያሉትን ስንመለከት ደግሞ ወደ ስድስት መቶ ሺህ ኦሮሞዎች ከሶማሌ ክልል፣ አራት መቶ ሺህ ሶማሌዎች ከኦሮሞ ክልል፣ ሁለት መቶ ሺህ ኦሮሞዎችና አማራዎች ከቤኔሻንጉል ክልል፣ በመቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ጌዴዎኦች ከኦሮሞ ክልል፣ በአስር ሺሆች የሚቆጠሩ ጋሞዎች አሁንም ከኦሮሞ ክልል…. መጤ፣ አገራችሁ አይደለም ተብለው ተፈናቅለዋል። ብዙዎች በዘር ተኮር ጥቃት

ተገድለዋል። ይሄን ዜጎች መጤ የማለትና የማፈናቀል መንፈስ ያመጣው ፣ ያመጣው ብቻ ሳይሆን ያጠናከረው፣ በሕወሃትና በኦነግ የተረቀቀው ዘረኛ ሕገ መንግስትና ዘረኛ የፌዴራል አወቃቀር ነው። በፌዴራሉ አወቃቀር መሰረት አገሪቷ በዘርና በጎሳ ነው የተሸነሸነችው። ስለዚህ አማራው ከአማራ ክልል ውጭ፣ ጉራጌው ከጉራጌ ዞን ውጭ፣ ከንባታው ከከንባታና ጥንባሮ ዞን ውጭ አገራቸው እንዳለሆነ ነው ሕግ መንግስቱ የሚያስቀምጠው። በአንቀጽ ስምንት መሰረት የኢትዮጵያ ሉአላዊነት ለኢትዮጵያ ህዝብ ወይንም ለዜጎቿ ሳይሆን ለብሄር ብሄርሰብና ሕዝቦች ለሚሉት ነው። አንድ ዜጋ ባለ አገር ተደርጎ የሚወሰደው ለርሱ ብሄር ብሄረሰብ በተወሰነለት ቦታ ብቻ ነው። ከዚያ ውጭ ከኖረ መጤ ነው የፖለቲካ ዉክልና የለዉም። ከዚህ በታች በቀረበው ቻርት ላይ እንደሚታየው 44% ጉራጌዎች የሚኖሩት ከጉራጌ ዞን ውጭ ነው። 24% አማርኛ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸው የሆኑ፣ 20% አማራዎች የሚኖሩት ከአማራ ክልል ውጭ ነው። 23% ከንባታዎች የሚኖሩት ከከንባታና ጥንምባሮ ዞን ውጭ ነው። እንግዲህ ይሄ የሚያሳየው፣ መብቶ ተረግጦ፣ ዉክልና ተነፍጎ፣ በአገሩ እንደ ሁለተኛ ዜጋ

ሌላው የኢሕአዴግ ዓባል ፓርቲ ሊቀመነበር፣ ህወሃቱ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ደግሞ፣ ከአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጋር በአማራና ትግራይ ክልል መካከል ያሉት ችግሮች በሰላም እንደሚፈቱ በጋራ መግለጫ በሰጡበት ወቅት፣ “እኛ ነን በሕዝብና በህዝብ መካከል አጥር ያደረገነው” ሲሉ ሕዝብ ከክልል በላይ መሆኑ የገለጹት። “ህዝብ ከክልል በላይ ነው። በኢትዮጵያ የተጣላ ህዝብ የለም። ህዝቡ እየተበደለ አብሮ ለመኖር ይፈልጋል። አንዳንድ ወገኖች ሕገ መንግስቱ ማንም ዜጋ የተጣሉት ጥቂት ፖለቲከኞች ናቸው፡፡ እኛ በሁሉም ቦታ በነጻነት የመኖር መብትን ለፖለቲካ ክልል አጠርን እንጅ ህዝቡ ግን ደንግጓል ይላሉ። አዎን ደንግጓል። እንደ አልታጠረም የምንጋጭ ቢሆን እስካሁን አሜሪካ ፣ እንግሊዝ ባሉ አገሮች የሚኖሩ እንጋጭ ነበር፡፡ ከግጭት ያስቆመን ህዝቡ ስደተኞች የመኖሪያ ፍቃድ ካላቸው፣ እራሱ ነው፡” ነበር ዶ/ር ደብረጽዮን ያሉት። በነጻነት የመኖር መብት አላቸው። ጃዋር መሐመድም ይሄን ብዙ ጊዜ ይለዋል። አንድ የኢሕአዴግ አመራሮች ችግሮች እንዳሉ ጊዜ እንደዉም “ኬኒያ ኢትዮጵያዉያን በሰላም የገባቸው ይመስላል። ዘረኝነት መንደርተኝነት ይኖሩ የለም ወይ? በኦሮሚያ ልክ እንደ ኬኒያ አደገኛ ደረጃ ላይ መድረሱ ያወቁ ይመስላል። ኢትዮጵያዉያን መኖር ይችላሉ” ነበር ያለው። መፍትሄ ለማግኘት እየተሯሯጡ ነው። የሰላም ሕገ መንግስቱ በዚያ መልሉ ነው ዜጎች በሁሉም ኮንፍራንሶ፣ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነቶች ቦታ መኖር ይችላሉ ያለው ። በክልላቸውና የመሳሰሉትን እያደረጉ ነው። ችግር በሽታ፣ ወረዳቸው ወይንም ለነርሱ በታጠረው አጥር ነቀርሳ መኖሩን ማመናቸው ትልቅ ነገር ሆኖ እንደ ባለአገርና አንደኛ ዜጋ፣ ከዚያ ውጭ አሁንም ግን ነቀርሳዉን ቆርጦ ከመጣልና ደግሞ የዉጭ አገር ዜጎች እንደሚኖሩት እንደ ለአገሪቷ ዘላቂ መፍትሄ ከማበጀት ይልቅ ፣ ሁለተኛ ዜጋ ፣ አንደኛ ዜጋ በተባሉት በጎ ፍቃድ ማስታገሻ መድሃኒት በመስጠት ላይ ነው መኖር ይችላል። የሚሯሯጡት። የሰላም ኮንፍራንስ፣ ሕዝብ ለሕዝብ ..የሚሉት ሁሉ ማስታገሻዎች ኪኒኖች ይሄ አይነት አሰራር ለአገር ትልቅ አደጋ ናቸው። ነው። አገሪቷን የበለጠ ትልቅ ቀዉስ ውስጥ ነው የሚከታት ። የሚከታት ብቻ ሳይሆን እኛ እንደ አገር የሚያስፈልገን ካንሰራችንን እየከተታትም ነው። የጎሳ ግጭቶች የዘር ቆርጦ የሚጥልልን ቀዶ ጥገና ነው።ካንሰራችን መካረሩ ከቁጥጥር ውጭ እየሆነ ከመምጣቱ ሕግ መንግስቱ፣ የፌዴራል አወቃቀሩ የተነሳ፣ የደሃዴን ሊቀመንበር የሰላም ሚኒስትሯ በአጠቃላይ ዘርን መሰረት ያደረገው ስርዓቱ ሙፈርያት ካሚል “ኢትዮጵያዊነት እና ነው። ይሄ መስተካከል አለበት። ሕገ መንግስቱ ማንነት መቼም አይጋጩም፣ ተጋጭተውም መቀየር አለበት። የጎሳ በሉት የዘር አወቃቀር አያውቁም! እኛ ነን ‘ኢትዮጵያዊነት ይቆየን’ መፍረስ አለበት። እያንዳንዱ ዜጋ በሁሉም ብለን፣ የመንደርና የብሔርን ፓለቲካ ቅድሚያ የአገሪቷ ክፍል መድልዎ፣ ልዩነት ሳይደረግበት ሰተን መለያየትን ያመጣነው። እኛ ነን ‘ብሔር እንደ ባለ አገር መኖር መስራት፣ መነገድ፣ ብሔር ብሔር’ ብቻ እያልን፣ ኢትዮጵያዊነትን መማር. መመረጥ፣ መምረጥ፣ ኢንቨስት ያደበዘዝነው! ከዚህ በኋላ ‘ኢትዮጵያዊነታች’ ማድረግ፣ መዉጣት፣ መግባት መቻል አለበት። የማንነታችን ዋስትና እንደሆነ ለማረጋገጥ የትግሬ መሬት፣ የአማራ መሬት፣ የኦሮሞ ምድር በርትተን እንሠራለን” ሲሉ ከዚህ በፊት የነበረው የጉራጌ ምድር የሚለው ነገር ድንቁርና ነው !!!! ጎሳና መንደርተኝነትን እንጂ ኢትዮጵያዊነት ከድንቁርና መውጣት አለብን!!! እንዳደበዘዘነው የገለጹት። መረጃ ፎረም

የህወሓት መኳንንት ነገር …. ( በመስከረም አበራ ) January 13, 2019 – Konjit Sitotaw አዲስ አድማስ

መስከረም አበራ በሃያ ሰባት አመታት የህወሓት/ኢህአዴግ አምባገነናዊ ስርዓት የኖረው የሃገራችን ህዝብ፤ በትግሉ የህወሓትን የበላይነት ከኢትዮጵያም ከኢህአዴግም ትከሻ ማሽቀንጠርን ችሏል፡፡ ስልጣን እየጣመው የቀረበት

ህወሓት፤እሱ የማይዘውራት ኢትዮጵያ በሰላም ውላ ማደሯን የሚወድ አይመስልም፡፡ በስልጣን ዘመኑ “እኔ ከሌለሁ ሃገር ይፈርሳል” እያለ ሲያስፈራራ ስለኖረ፣ እሱ በሌለበት ሃገር ሰላም ውላ ማደር እንደማትችል ማስመስከር ይፈልጋል፡፡ ህዝብ ለውጡን ለመደገፍ ነቅሎ በወጣበት የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በመወርወር፣ በሃገሪቱ አራቱም አቅጣጫ የሚከሰቱ ብጥብጦችን በመቆስቆስ፣ እንደ ኦነግ ያለውን ወዳጅ ጠላት የማይለይን የፖለቲካ ቡድን አይዞህ እያለ በማበጣበጥ ይጠረጠራል – ስልጣን ወዳዱ ህወሓት፡፡ ሳይፈልግ ብቻ ሳይሆን ሳያስብ የለውጥ ማዕበል ያጣለመው ህወሓት፤ ለውጡ ይዞት የመጣውን አመራር ለመቀበል እንደተቸገረ ያስታውቅበታል፡፡ አሁን የለውጥ ሃይል ሆነው ስልጣን የተቆናጠጡት አካላት (በዋናነት ኦዴፓ እና አዴፓ) ቀድሞ የህወሓት ታማኝ ታዛዥ አገልጋዮቹ የነበሩ መሆናቸው፣ ህወሓት ለራሱ ከሚሰጠው የተጋነነና የተሳሳተ ግምት ጋር ሲደመር፣ ያፈጠጠውን እውነት ለመቀበል እንዲቸገር ሳያደርገው አልቀረም፡፡ ህወሓት ሊወድቅ ዘመም ዘመም ሲል ወደ ጀርመን ተጉዘው፣የድርጅቱን ደጋፊዎች ያነጋገሩት አቶ ጌታቸው ረዳ፤ “ህወሓት በሌላ ይታዘዝ ማለት ነውር ነው” ሲሉ የተናገሩት ንግግር ህወሓቶች ንዑስነታቸውን በማይመጠን ሁኔታ ለራሳቸው የሰጡትን ትልቅ ግምት አመላካች ነው፡፡ እንዲህ ባለ ያለቅጥ በተጋነነ የትልቅነት ሥነ-ልቦና ውስጥ የቆየው ፓርቲው፤በራሱ አገልጋዮች ተባርሮ መቀሌ መግባቱ ሊቀበለው የማይፈልገው ሃቅ ነው፡፡ ሃቅን መቀበል ባለመቻሉ ሳቢያ በሥነ-ልቦና

TZTA JANURY 2019

ቀውስ ውስጥ ያለው ድርጅቱ፤የራሱን ቀውስ ሃገራዊ ቀውስ ለማስመሰል ታጥቆ እየሰራ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት በሃገራችን የታየውን የለውጥ ጭላንጭል በማጨለም ረገድ ህወሓት ቀዳሚው ስጋት ሳይሆን አይቀርም፡፡ ህወሓት የለውጡ ስጋት መሆኑን የሚያስመሰክርበት አጋጣሚ ብዙ ነው፡፡ የመጀመሪያውና ዋነኛው በወንበሩ ላይ የተቀመጠውን የለውጥ አመራር እንደ መንግስት ለመቀበል መቸገር ነው፡፡ ይህ ዝንባሌ ከሚገለፅባቸው ሃቆች አንዱ የዶ/ር ዐቢይ አስተዳደር፣ በወንጀል የሚፈልጋቸውን ግለሰቦች ትግራይ ሰብስቦ ማስቀመጡ ነው። ጌታቸው አሰፋን የመሰለ ተጠርጣሪ ወንጀለኛ በጉያው የያዘው ድርጅቱ፤ “ጀነራል ክንፈ ዳኘውን ይዤ ለማእከላዊው መንግስት የሰጠሁት እኔ ነኝ” ሲልም ይደመጣል። ጀነራል ክንፈ ዳኘው በተያዙ ሰሞን ወንጀለኞችን ለመያዝ የትግራይ ክልላዊ መንግስት ከማዕከላዊው መንግስት ጋር ተባብሮ እንደሚሰራ የክልሉ መሪ ዶ/ር ደብረፅዮን ተናግረው ነበር፡፡ ይህን ብለው አፍታም ሳይቆዩ ደግሞ “ወንጀለኞችን ተጠያቂ የሚያደርገው የመንግስት አካሄድ የትግራይን ህዝብ ለማንበርከክ ያለመ ነው” ሲሉ ነገሩን፡፡ ሁሉ እግር በራስ አድርገውት ቁጭ አሉ፡፡ ይህ አደገኛ አስተሳሰብ የሚመሩት ክልል ህዝብም የሚጋራው እንደሆነ በተግባር ለማሳየት፣ ሰላማዊ ሰልፍ በማታውቀው ትግራይ ክልል፣ ሰው በቤቱ የቀረ የማይመስልበት ሰልፍ አሰለፉ፡፡ ህግ የሚፈልጋቸውን ተጠርጣሪ ወንጀለኞች የደበቀ ክልል፣ “ህገ-መንግስት ይከበር” ሲል የዋለበት ሰልፍ፤ የትግራይ ክልል መንግስት ለዶ/ር ዐቢይ አስተዳደር ለመታዘዝ ዝግጁ አለመሆኑን ያስመሰከረበት ነው፡

10

፡ በሰልፉ ላይ ከተደረገው የዶ/ር ደብረፅዮን ንግግር በተጨማሪ እንደ አቶ አስመላሽ ገ/ስላሴ፣ አቶ ስብሃት ነጋን የመሰሉ የህወሓት አባላትም በትግራይ ቲቪ ብቅ እያሉ የሚወረውሩት ንግግር፣ ኢትዮጵያ ከህወሓት ውጭ በሌላ መተዳደሯ እንደማይዋጥላቸው የሚያሳብቅ ነው። አልዋጥ ያላቸው ሃቅ ደግሞ ህዝብን አግተልትሎ ሰልፍ ከማስወጣት አልፎ በመላ ሃገሪቱ የሚደረጉ ብጥብጦችን እስከ ማጋፈር የደረሰ ሚና እየተጫወተ እንደሆነ፣ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ እየተገለፀ ነው፡፡ የትግራይ ክልላዊ መንግስት፣ ለፌደራሉ መንግስት አልታዘዝም ከማለት አልፎ ራሱን እንደ ሉዓላዊ ግዛት በማሰብ በህገ መንግስቱ ያልተፈቀደለትን አካሄድ እንደ መብት በመቁጠር ለኤርትራ መንግስት ደብዳቤዎችን በመፃፍ ግንኙነት ለማድረግ ሲሞክር ታይቷል፡፡ የሃገር መከላከያ ሰራዊት በፌደራል መንግስቱ ታዝዞ ከዛላምበሳ በሚነሳበት ወቅት የአካባቢው ነዋሪ ያለ መብቱ ገብቶ ለማዘዝ ሞክሯል፡፡ የክልሉ መንግስት፣በማዕከላዊ መንግስት ትዕዛዝ ለስራ ጉዳይ ወደ ትግራይ የሚገቡ ወታደራዊ መኮንኖችንና ተሽከርካሪዎቻቸውን አግቶ ለወራት በትግራይ አስቀምጧል፡፡ ዶ/ር ደብረፅዮን፣ አቶ አስመላሽ ወ/ስላሴ፣ አቶ ጌታቸው ረዳና አቶ አባይ ፀሃዬን ጨምሮ አብዛኞቹ የህወሓት አባል የፓርላማ ተመራጮች፣ ሌላው ቀርቶ ዶ/ር ዐቢይ ፓርላማ በሚገኙባቸው ቀናት እንኳን የፓርላማ ወንበራቸው ላይ አይታዩም፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ ፓርላማው ከፍተኛው የሥልጣን ባለቤት ነው፡፡ የፓርላማ አባላት የተባሉ

https:www.tzta.ca

ገጽ 11 ይመልከቱ


ጤና ውፍረትና የካንሰር ተጋላጭነት አልማዝ ካነበበችው የላከችልን ምንጭ ዘሃበሻ

በውፍረትና ካንሰር በሽታ ተያያዥነት ላይ አንድ የህክምና ባለሙያን አነጋግረናል፣ እንደሚከተለው አቅርበነዋል፡፡ ጥያቄ፡- እንደሚታወቀው በአሁኑ ወቅት በአገራችን ውፍረት የጤና ችግር ሆኗል፡፡ ለመሆኑ ውፍረት በህክምና እንዴት ይገለፃል? ዶ/ር፡- ውፍረት ማለት በሰውነታችን ውስጥ የሚገኘው የስብ ክምችት መብዛት ሲሆን ቀጥተኛ መለኪያ ስለሌለው በተለያዩ ቀጥተኛ ባልሆኑ መለኪያዎች ይለካል፡ ፡ አንደኛውና ብዙ ጊዜ የምንጠቀመው የውፍረት መለኪያ (BMI) የምንለው ሲሆን የሰውነት ክብደት (በኪሎ ግራም) ከቁመት (በሜትር) ጋር በማነፃፀር የሚሰላ ነው፡፡ በዚህም መሰረት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ውፍረትን እንደሚከተለው ይከፋፍለዋል፡፡ ከ18.5-24.9 (Normal) BMI 25-29 ኦቨር ዌይት (Over weight) 30 እና ከ30 በላይ ወፍራም (obese) የሚባለውነው፡፡ ሌሎች የውፍረት መለኪያዎችም አሉ፡፡ ይኸውም ስብ ክምችት በየትኛው ክፍል ላይ እንደሚበዛ ሲሆን ከልብ ችግሮች ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት አለው፡ ጥያቄ፡- ውፍረት እንዴት ይመጣል? ዶ/ር፡- በአካባቢያዊ እና በተፈጥሮ /ጄነቲክ/ ምክንያቶች ሊመጣ ይችላል፡፡ ከሁሉም ይልቅ ግን ከእንቅስቃሴ ነፃ የሆነ የአኗኗር ዘይቤ፣ ከሚገባው በላይ ካሎሪ መውሰድ፣ ጣፋጭ ነገሮችን መመገብ፣ መድሃኒቶች የሆርሞን ችግሮች፣ ሴቶች ላይ የእርግዝና መከላከያ እንክብሎች እና የመሳሰሉት ሊጠቀሱ ይችላሉ፡፡ እንግዲህ በጀነቲክ ምክንያቶች የሚመጣን ውፍረት ማሻሻል ወይም መለወጥ የማይቻል ሲሆን ይህም በራሱ ከ30-50% ድረስ ያለውን የውፍረት ክስተትን ያመጣል፡፡ እስካሁን በአብዛኛው ለውፍረት መንስኤ የሆነ ጂን በጥናት አልተደረሰበትም፡፡ ጥያቄ፡- በአገራችን ውፍረት ምን ያህል አሳሳቢ ነው? ዶ/ር፡- የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዘገባ እንደሚያመለክተው በዓለም ላይ ከ1.5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች የውፍረት ሰለባ ናቸው፡፡ ከእነዚህም ውስጥ ከ17% በላይ ህፃናቶች ሲሆኑ፣ 30% አዋቂዎች ናቸው ይላል፡፡ በአሁኑ ሰዓት አንድ ሦስተኛው የአሜሪካ ህፃናትና ወጣቶች የውፍረት ሰለባዎች እንደሆኑ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ በአገራችንም በተመሳሳይ መልኩ ውፍረት እየበዛ እንደመጣ የሚያሳዩ የተለያዩ ምልክቶች ቢኖሩም በጥናት የተደገፈ መረጃ ግን የለም፡፡ ጥያቄ፡- የህፃናት ውፍረትስ? ዶ/ር፡- ህፃናት በቦዲ ማስ ኢንዴክሳቸው (BMI ከዕድሜያቸውና ከፆታቸው አንፃር ተሰልቶ ወፍራም የሚባሉ ሲሆን፣ በህፃንነት መወፈር አዋቂ ሲሆኑም ወፍራም ለመሆን የሚያበቃቸው አደጋ ከመሆኑም በተጨማሪ ለማንኛውም ከውፍረት ጋር ተያይዞ የሚመጣ ሞትን አመላካች ነው፡፡ ወፍራም የሆኑ ህፃናት የደም ግፊት፣ ስኳር፣ ኮሌስትሮል እና የጉበት ምርመራ ማከናወን ይኖርባቸዋል፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረት ምን ያህል አሳሳቢ ነው? ዶ/ር፡- ውፍረት በጣም አሳሳቢ የሆነበት ምክንያት ለበሽታዎች መጋለጥ ምክንያት በመሆኑ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ ለሣንባ በሽታ፣ ለእንቅልፍ መዛባትና ለግፊት ተጋላጭ ያደርጋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ከአልኮል ውጭ የጉበት በሽታ፣ የሀሞት ከረጢት በሽታ፣ ስትሮክ፣ የዓይን ሞራ ግርዶሽ፣ የልብ የደም ቧንቧ ጥበት፣ የስኳር በሽታ፣ የኮሌስትሮል መዛባት፣ የደም ግፊት፣ የቆሽት በሽታ፣ ለሪህ በሽታ እና ካንሰር የማጋለጥ ዕድል አለው፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረትና የካንሰር ተጋላጭነትስ? ዶ/ር፡- የካንሰር በሽታ በየዓመቱ በውፍረት ምክንያት ይመጣል፡፡ ይህም ከ15-20 በመቶ ከካንሰር ጋር ተያይዞ ለሚመጣ ሞት ምክንያት ይሆናል፡፡

የሚጨምር ሲሆን የተለያዩ ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ ውፍረት በጡት ካንሰር የመያዝ ዕድልንና ተያይዞ የሚመጣ የሞት አደጋን በ33% ይጨምራል፡፡ ጥናቶች እንደሚያሳዩት BMI ከ35 kg/m2 በላይ ያላቸው ወንዶችና ከ30 kg/m2 በላይ ያላቸው ሴቶች ከትልቁ አንጀት ካንሰር ጋር የተያያዘ የከፋ ውጤት አላቸው፡፡ ስለዚህ ውፍረት ለከፋና ለተዛመተ (advanced) የፕሮስቴት ካንሰር ያጋልጣል፡፡ ለካንሰር ህክምናም ያለውን ምላሽ ይቀንሳል እንዲሁም እየተመላለሰ (Recurrence) እንዲመጣ ከማድረጉ ባሻገር የመሞት አደጋን ይጨምራል፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረትን የሚያመጡ አመጋገቦችና የኑሮ ዘይቤዎች ምን ምን ናቸው? ዶ/ር፡- ከላይ ለመጠቃቀስ እንደሞከርኩት፣ ውፍረትን የሚያመጡ አመጋገቦችንና የኑሮ ዘይቤዎች ህብረተሰቡ በደንብ አውቋቸው ሊከላከላቸው የሚገባ ሲሆን እነዚህም፡– በቂ የሆነ አካላዊ እንቅስቃሴ አለማድረግ ለምሳሌ ለረጅም ሰዓት ቁጭ ብሎ ቴሌቪዥን ማየት፣ ከሚፈለገው ካሎሪ /የኃይል መጠን/ በላይ መመገብ፣ ያለቀላቸው የካርቦ ሃይድሬት ውጤቶችና ስብ የበዛባቸው ምግቦች መመገብ፣ በተለይ ሳቹሬትድ የሆነ የስብ ዓይነት በብዛት መመገብ ለምሳሌ የድንች ውጤቶች ችፕስ እና የመሳሰሉት፣ ጣፋጭ ለስላሳ መጠጦች፣ ኬክ፣ ኩኪስ፣ አይስክሬም፣ የሥጋ ተዋፅኦዎች፣ ቅቤ፣ የሚረጋ ዘይት እና የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረትና ኮሌስትሮል ያላቸው ግንኙነትስ? ዶ/ር፡- ውፍረት ከኮሌስትሮልና ስኳር መጨመር ጋር የሚያያዝ ሲሆን ይህም የሚሆነው የኮሌስትሮል ምርትን በመጨመር ነው፡፡ ውፍረት በስኳር የመያዝን ሪስክ ይጨምራል፡፡ ይህም በዋናነት ኢንሱሊን የተባለው ሆርሞን በሴሎቻችን ላይ በሚገኙት ኢንሱሊን ተቀባዮች (receptors) ላይ እንዳይሰራ ማድረግ ሲሆን በተጨማሪም በደማችን ውስጥ የሚዘዋወሩ ነፃ የስብ መጠን በመጨመር፣ ለጉበታችን ስኳር ማምረቻ ግብአትነት ያገለግላሉ፡፡ እንዲሁም በደም ውስጥ የሚዘዋወረው ነፃ የስብ መጠን መብዛት፣ በቀጥተኛ መንገድ ጣፊያ ውስጥ የሚገኙ ኢንሱሊን አምራች ሴሎችን በመጉዳት ነው፡፡ በእነዚህ ምክንያቶች ውፍረት አይነት 2 የተባለውን ስኳር ህመም እንዲጨምር ያደርጋል፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረትና ኮሌስትሮል ያላቸው ግንኙነት ምን ይመስላል? ዶ/ር፡- ውፍረት ለተለያዩ የልብ ችግር የሚያጋልጥ ሲሆን ከሚያመጣቸው የልብ ችግሮች መካከል የልብ የደም ቧንቧ ጥበትና የልብ ድካም ናቸው፡፡ ከልብ ህመም ጋር ተያይዞ የሚመጣ የሚመጣ ሞትን ይጨምራል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ወፍራም ሰዎች ለልብ ምት መዛባት ተጋላጭ ናቸው፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረትና የደም ግፊት ግንኙነት አላቸው? ዶ/ር፡- ወፍራም ሰዎች ለደም ግፊት መጨመር ተጋላጭ ናቸው፡፡ ይህም በሰውነታችን ውስጥ የሚገኙትን ካቴኮላሚንስ የተሰኙ ቅመሞችን በመጨመርና ኩላሊት ጨውን (Sodium) መልሶ ወደ ሰውነታችን እንዲያስገባ በማድረግና የደም ቧንቧ መኮማተርን በመጨመር ነው፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረትን እንዴት መከላከል ይቻላል? ዶ/ር፡- ዋነኛው ውፍረትን መከላከያ መንገድ የአኗኗር ዘይቤን መቀየር ሲሆን እነሱም፡– የካርቦ ሃይድሬትና የስብ መጠንን መቀነስ፤ – የተመጣጠነ እና የካሎሪ መጠኑ የተመጠነ አመጋገብ መከተል፤ – ፋይበር ያላቸውን ምግቦች መጠን መጨመር፤ – በሳምንት ከ150-300 ደቂቃ የሚሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ፣ የአኗኗር ዘይቤን በመቀየር የሚፈለገው ለውጥ ካልመጣ፣ ውፍረትን የሚቀነሱ መድሃኒቶች መጠቀም ነው፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረት መቀነስ ከካንሰር ለመጠበቅ ዋስትና ይሆናል?

ጥያቄ፡- ምን አይነት ካንሰሮች በውፍረት ይመጣሉ? ዶ/ር፡- የጡት ካንሰር፣ የማህፀን ካንሰር፣ የማህፀን በር ካንሰር፣ የትልቁ አንጀት ካንሰር፣ የጉሮሮ ካንሰር፣ የቆሽት ካንሰር፣ የኩላሊት ካንሰር፣ የፕሮስቴት ካንሰር፣ የጉበት ካንሰር የመሳሰሉት ናቸው፡፡

ዶ/ር፡- ሙሉ በሙሉ ዋስትና አይሆንም፤ ምክንያቱም ካንሰር በብዙ መንስኤዎች መስተጋብር የሚመጣ ስለሆነ ነው፡፡ ነገር ግን የተለያዩ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ክብደትን መቀነስ የካንሰር ተጋላጭነትን ይቀንሳል፡፡ ጥያቄ፡- ቀረ የሚሉት ነገር ካለ?

ጥያቄ፡- በውፍረትና ካንሰር ትስስር ላይ የተሰሩ ጥናቶች አ ሉ? ዶ/ር፡- ባለፉት ዓመታት የውፍረትና የካንሰር ግንኙነት የሚያሳዩ የተለያዩ ጥናቶች የተሰሩ ሲሆን አሁንም በመሰራት ላይ ያሉ በርካታ ጥናቶች የተሰሩ ሲሆን አሁንም በመሰራት ላይ ያሉ በርካታ ጥናቶች ይገኛሉ፡፡ እነዚህም ጥናቶች እንደሚያሳዩት ውፍረት ለተለያዩ አይነት ካንሰሮች የመጠቃት ዕድልን ይጨምራል፡፡ በተጨማሪም ውፍረት ከካንሰር ባገገሙ ሰዎች ላይ ተጓዳኝ በሽታዎች እንዲመጣ ያደርጋል፡፡ ለምሳሌ፡- የልብ ህመም፣ ስትሮክ፣ ስኳር እና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ ጥያቄ፡- ውፍረት ለካንሰር በማጋለጥ ከሌሎች ምክንያቶች አንፃር እንዴት ይታያል? ዶ/ር፡- ውፍረት ከሲጋራ ባልተናነሰ የካንሰር ሪስክ

ዶ/ር፡- ውፍረት በአብዛኛው ከአካላዊ እንቅስቃሴ ጉድለትና ከአመጋገብ ችግር የሚመጣ እንደመሆኑ እና ለተለያዩ በሽታዎች ምክንያት በመሆኑ፣ ሁሉም ሰው ይህን ተገንዝቦ የአኗኗር ዘይቤውን በማስተካከል ሊከላከለው የሚገባ በዓለማችን በፍጥነት እየጨመረ የሚገኝ ችግር ሲሆን ውፍረት ከሚያመጣቸው ዘርፈ ብዙ ቀውሶች መትረፍ የሚቻለው ቀውሶችን ከማከም ይልቅ ቀድሞ ሜዲካል ቼክ አፕ በማድረግና ከላይ የተጠቀሱ መከላከያዎችን ተግባር ላይ በማዋል ነው፡፡ በዚህ ረገድ በውፍረት፣ በልብና የደም ስር በሽታዎች እንዲሁም የስኳር ህመሞች ጋር በተያያዘ በገዙንድ ህክምና ማዕከል ከማከም ባሻገር ለእነዚህ ህመሞች የሚጠቅሙ የሜዲካል ቼክ አፕ አገልግሎት እና ቀጣይ እርምታዊና ሙያዊ እገዛዎችን ጭምር በመስጠት ላይ እንገኛለን፡፡ ጥያቄ፡- እናመሰግናለን ዶ/ርት፡- እኔም አመሰግናለሁ፡፡

TZTA JANURY 2019

ከገጽ10 የዞረ ሰዎች በመርህ ደረጃ ይህን ከፍተኛ ስልጣን የተሸከሙ ግለሰቦች ናቸው፡፡ ስልጣን ደግሞ ሃላፊነትና ተጠያቂነት ያለው ነገር ነው፡፡ የፓርላማ አባልነትን የመሰለ ክብር ያለው ሃላፊነት የተሸከሙ ሰዎች ከኔ ቢጤው ተራ ህዝብ ላቅ ያለ ህግ የማክበር ሰብዕና ሊኖራቸው ግድ ነው፡፡ በእኛ ሃገር በተለይ በአሁኑ ወቅት በአንዳንድ የፓርላማ አባላት ላይ እየታየ ያለው ፈለግ ግን ህግ አክባሪነትን የሚያንፀባርቅ አይደለም፡፡ የህዝብ ድምፅ ይሆናሉ ተብለው በክቡሩ የፓርላማ ወንበር የተሰየሙ አባላት አዘውትረው በፓርላማ ስፍራቸው ላይ እየተገኙ አይደሉም፡፡ ይህ ነገር በህወሓት ባለሥልጣናት በተለይ ባስ ይላል፡፡ ከላይ በስም የተጠቀሱት የህወሓት ባለሥልጣናት የዶ/ር ዐቢይን ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ፣ በፓርላማ አዘውተረው ሲገኙ አይታይም። በተመሳሳይ የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር ባለቤት ወ/ሮ አዜብ መስፍን ባለቤታቸው ካረፉ ወዲህ ወደ ፓርላማ ትውር ብለው አያውቁም፡፡ ይብስ የሚገርመው ደግሞ ህግ – ይከበር ብለው ሰልፍ የሚወጡት/የሚያስወጡት እነሱው መሆናቸው ነው፡ ፡ ከዚህ የምንረዳው ለነዚህ የህወሓት ባለሥልጣናት ፓርላማ የሚያስቀምጣቸው፣ ሃላፊነቱ የሚጥማቸው፣ ህግ አክባሪ ከእኔ በላይ ላሳር የሚያስብላቸው ሁሉ የተቆራኛቸው የስልጣን ጥም እንጂ ሌላ እንዳልሆነ ነው፡ ፡ ባይሆን ኖሮ የአዲስ አበባውን ሥልጣን ተነጥቀው ወደ መቀሌ በኮበለሉ ማግስት፣ ስለ ህግ አክባሪነታቸው ሃያ ሰባት አመት ሙሉ ሲመፃደቁ መኖራቸውን ረስተው፣ የፓርላማ ወንበራቸው ላይ እንኳን ያለመገኘት “ተራ አመፀኛነት” ውስጥ አይገቡም ነበር፡፡ እነዚህ ባለሥልጣናት ፓርላማ አለመገኘታቸውን አስመልክቶ ሃይ የሚላቸው አካል የሌለ መሆኑ ደግሞ ኢህአዴግ መሪ በሆነበት መንግስት፣ ህግ ምን ያህል መቀለጃ እንደሆነ ያሳያል፡፡ መቼም የፓርላማ አባላት ሥነ-ምግባር፣ ከፓርላማ ስንት ቀን መቅረት እንደሚያስቀጣ ሳያስቀምጥ አይቀርም። ፓርላማ ቀርቶ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ አንድ ተማሪ ምን ያህሉን የትምህርት ቀን በክፍል ውስጥ መገኘት እንዳለበት ይደነግጋል፡፡ ራሳቸውን እንደ ህግ አክባሪ በመቁጠር አትዝረፉ ያላቸውን ሁሉ በህገ-ወጥነት እየከሰሱ፣ የሞት ፍርድ ሲፈርዱ የነበሩ ግብዝ የህወሓት ባለስልጣናትም፣ ከፓርላማ መቅረት ህጋዊ እንዳልሆነ አያጡትም፡፡ ከፓርላማው የሚያስቀራቸው ጉዳይ ሌላ ነው – የአዲስ አበባውን ወንበራቸውን የማጣት እብድ የሚያደርግ ቁጭት፡፡ ሕወሓት ተበድሏል? ሳያስቡት ከአዲስ አበባ ተባረው መቀሌ የከተሙት አዛውንት የህወሓት ባለስልጣናት፣ ቁጭታቸውን ተንፈስ የሚያደርግላቸው እጃቸው ላይ የቀረ ነገር ቢኖር፣ ስልጣናቸውን ለቀማቸው አካል ባለመታዘዝ ንቀታቸውን ማሳየት፣ የወንበር ነጣቂያቸውን ሰላም ከሚያደፈርስ ጋር ሁሉ ማህበር መጠጣት ነው። ህወሓት ተከፋሁበት የሚለው ነገር፣ ሃገር ቆማ እንዳትሄድ አድርጎ ሲዘርፍ የኖረውን ሜቴክን ሲያጋፍሩ የኖሩት ጀነራል ክንፈ ዳኘው ሲያዙ፣ በሃገሪቱ ቴሌቪዥን ቀጥታ መተላለፉ፣ እጃቸው ላይ ካቴና ገብቶ መታየቱ፣ ሰውየው ይመሩት የነበረውን ሜቴክን ሁለንተናዊ ሌብነት የሚያሳይ ዶክመንተሪ ፊልም መሰራቱ ነው፡፡ ክንፈ ዳኘው ሊያመልጡ ሲሉ የተያዙበት ሁኔታ ከቦታው በቀጥታ መተላለፉም ሆነ ሰውየው ሲያዙ እጃቸው ውስጥ ሰንሰለት መግባቱ ምንም ነውር ያለበት ነገር አይደለም፡፡ ይልቅስ ማንም ሰው ከህግ ስለማያመልጥ የፍርድ ቤት ጥሪ ሲደርሰው አክብሮ ህግን መጋፈጥ እንዳለበት፣ መሸሽ እንደማያዋጣ ትምህርት ይሰጣል፡ ፡ የጀነራል ክንፈ ጉዳይ በፍርድ ቤት ተይዞ ሳለ ጉዳዩን አስመልክቶ ዶክመንተሪ ፊልም መስራቱ ይልቅ ጥፋት ነው፡፡ ኢህአዴግ ይህን አባዜውን ሊያቆም ይገባዋል፡፡ በተረፈ ተጠርጣሪ ወንጀለኛው እጅ ላይ ለምን ካቴና ገባ የሚለው ነገር ከህወሓት ሲመጣ የሚያስመሰክረው የህወሓትን ድልብ ዘረኝነት ነው፡፡ ምክንያቱም ይህን ወንጀል አድርጎ የሚያወራው ድርጅቱ፤ራሱ ክስ ፈብርኮ በከሰሳቸው መናኝ መነኮሳት ሰላላ እጅ ውስጥ ካቴና አስገብቶ፣ እንደ በግ አቆራኝቶ አስሮ ሲያንገላታ የኖረ፣ እነ ኡስታዝ አቡበክርን፣ እነ አንዱአለም አራጌን፣ እነ ዶ/ር መረራ ጉዲናን በካቴና ጠፍንጎ አስሮ፣ በቴሌቪዥን ሲያሳይ የነበረ ግፈኛ መሆኑ ነው፡፡ አሁን የጀነራል ክንፈ ዳኘው ልዩ ሆኖ የታየው፣ የወንዙ ሰው ስለሆኑ ብቻ ነው፡፡ የሚያሳዝነው ህወሓት፣ ይሄ እበልጣለሁ ባይነቱ ከዙፋኑ ባፍጢሙ እንደደፋው እስከ ዛሬ እንኳን አለመገንዘቡ ነው፡፡ ሌላው ህወሓት ትልቅ በደል እንደደረሰበት አድርጎ የሚያቀርበው ነገር፣ ፓርቲው ሲያጋፍረው በኖረው የደህንነት መስሪያ ቤት አዛዥነት፣ በሰው ልጆች ላይ ሲደረግ የኖረው አረመኔያዊ የሰብአዊ መብት ጥሰት በሃገሪቱ ቴሌቪዥን መጋለጡ፣ ሲጋለጥ ደግሞ ተጎጂዎቹ “የገረፉን ትግርኛ የሚናገሩ ሰዎች ናቸው” ማለታቸውን ነው፡፡ ይህን የሚለው ህወሓት ሃገሪቱን በሚዘውርበት ዘመን፣ በፓርላማ የካቢኔ ሹመት ሲፀድቅ፣ከእጩዎቹ ስም ቀጥሎ የሚጠራው ዘራቸው እንደነበር ማንም አያጣውም፡፡ ህወሓት ባዋቀራት ኢትዮጵያ ለመሾም ለመሻር፣ለመግረፍ ለመገረፍ፣ነግዶ ለማትረፍ ለመክሰር፣ለመውጣት ለመግባት ሁሉ ዘር ሳይጠራ አይሆንም ነበር፡፡ ስለዚህ የገራፊ ዘር ሲጠራ፣ ሰማይና ምድር ቦታ የተቀያየሩ ማስመሰሉ ቅን ነገር አይደለም፡፡ በአጠቃላይ ዘር ሳይጠራ ምንም በማይደረግበት ሃገር፣ በራስ እጅ ካበጃጁ በኋላ “ለምን የገራፊ ዘር ተጠራ” ብሎ

11

ተበደልኩ ማለት ትርጉም የለውም፡፡ የአማራ ክልልና የራያ ወጣቶች ወደ ትግራይ የሚሄደውን መንገድ ሲዘጉብን፣ የዶ/ር ዐቢይ መንግስት ዝም ማለቱም አስከፍቶናል ባዮች ናቸው ህወሓታዊያኑ፡፡ በፌሮ ሲገረፍ የኖረ፣በማንነት ጥያቄው ላይ ሲሾፍበት የኖረ ህዝብ ለተወሰነ ቀን መንገድ መዝጋቱ እሪ ሊያስብል አይገባም፡፡ የሚያዋጣው ስህተትን አምኖ ለበደል ይቅርታ መጠየቅ እንጂ ስገርፍ የኖርኩት ህዝብ ዘንባባ ያንጥፍልኝ የሚል ትዕቢት አይደለም፡፡ በዚህ ላይ የቆየውን ያህል ቆይቶም መንገዱን ያስከፈተው የዶ/ር ዐቢይ መንግስት መሆኑ መረሳት የለበትም፡ ፡ የዶ/ር ዐቢይ መንግስትም ቢሆን ህዝብ ቅሬታውን ማቅረብ ያለበት መንገድ በመዝጋት እንዳልሆነ ህዝብን ቀርቦ እስኪያስረዳ ቀናት እንደሚያልፉ መገንዘብ ከባድ ነገር አይደለም፡፡ “ጠ/ሚኒስትሩ መንገዱ የተዘጋ የዕለቱ ዕለት ከዙፋኑ ወርዶ ሲገሰግስ አድሮ ለምን በማግስቱ አላስከፈተልንም” የሚለውም እበልጣለሁ ባይነትን የተሸከመ፣ ትዕቢት ያለበት ክርክር ስለሆነ የሚያስኬድ ነገር አይደለም፡፡ ከሁሉም በላይ ህወሓት መንገድ ተዘጋብኝ ብሎ በሚጮህበት ወቅት ደቡብ ኢትዮጵያ ላይ እሪ የማይሉ ግን ለወራት መንገድ ተዘግቶባቸው ያሉ ወገኖች ነበሩ፤ወለጋ ላይ በጥይት የሚቆሉ ሰዎች ነበሩ፡፡ ወቅቱ የሽግግር እንደመሆኑ፣ህወሓት ደግሞ ደህና በመስራት የማይታወቅ ፓርቲ እንደመሆኑ ጥፋቱን አምኖ ይቅርታ ባልጠየቀበት ሁኔታም ሁልቀን ፋሲካ መጠበቅ የለበትም፡፡ ህወሓት ራሱ በሰጣት የቤት ስራ ምክንያት እየታመሰች ባለች ሃገር፣ “ለምን የኔ ሰፈር ብቻውን በቸር ውሎ አላደረም” ማለት፣ይህንንም አምርሮ ማራገብ ክፉ ራስ ወዳድነት ነው፡፡ በሙስና እና በሰብዐዊ መብት ጥሰት የተጠየቁ አመራሮች ሁሉ ህወሓቶች ብቻ ናቸው፤ይህ የሆነው ደግሞ የትግራይን ህዝብ ለማንበርከክ ነው የሚለው ሌላው ህወሓቶች ተለይተን ተጠቃን የሚሉበት ነገር ነው፡ ፡ ለዚህ ነገር የመጀመሪያው ክርክር በወንጀል መጥሪያ የተቆረጠባቸው ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ህወሓቶች ብቻ አይደሉም፡፡ ህወሓቶች ብቻ የሆኑት የፍርድ ቤት መጥሪያ ተቆርጦባቸው ሳለ፣ ለህግ አንታዘዝም ብለው በትውልድ ቦታቸው የከተሙት ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ናቸው፡፡ ለተጠርጣሪ ወንጀለኛ የወንዙ ልጆች መጠለያ እየሰጠ ያለውም የትግራይ ክልላዊ መንግስት ብቻ ነው፡፡ እነ ያሬድ ዘሪሁን፣ ተስፋዬ ኡርጊ፣ ጠና ቁርንዲ ወዘተ ትግሬዎች ያልሆኑ፣ የክልላቸው መንግስትም ያልደበቃቸው ተጠርጣሪ ወንጀለኞች ናቸው፡፡ በተረፈ ወደፊትም በተጠያቂነቱ ዝርዝር የህወሓት ሰዎች በርከት ብለው ሊታዩ ይችላሉ፡፡ ይህ ህወሓት ከመባረሩ በፊት መስርቶት የነበረው ስርዓት፤ የወንዝ ልጆች ተጠራርተው፣ፍትሃዊ ባልሆነ ሁኔታ የሃገሪቱን ሁለመና የመዘወራቸው ነፀብራቅ እንጂ እንደሚያወሩት፣ ትግራይን የማጥቃት ሃራራ ያለበት መንግስት ስለመጣ አይደለም፡፡ ማገናዘብ ደግ ነው! ህወሓት እንዴት አደብ ይግዛ? ወንጀለኛ ሰብስቦ የያዘው፣ የፌደራሉን መንግስት በግልፅ “ሃገር ማስተዳደር የማይችል ነው” የሚለው የትግራይ ክልልን የሚመራው የህወሓት አዛውንቶች ስብስብ፤ በሃገር ላይ ሌላ ሃገር መስርቶ የመኖሩ ነገር ሊያበቃ ይገባል፤በክልሉ የከተሙ ተጠርጣሪ ወንጀለኞችም ከህግ በላይ አለመሆናቸው ግልፅ ሊሆን ይገባል፡፡ አለበለዚያ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነትን የሚያረጋግጥ ለውጥ ውስጥ ነኝ ብላ መናገር አትችልም፡፡ ትዕግስት የህግ የበላይነትን ተፈታትኖ፣አለቃና ምንዝር የማይታወቅበት ስድ ፖለቲካ እስኪያመጣ ድረስ ልቅ መሆን የለበትም፡፡ የትግራይ ክልል በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግስት ስር እንደመሆኑ መጠን በክልሉ ያሉ ተጠርጣሪ ወንጀለኞችን እንዲሰጥ መለመን ሳይሆን መታዘዝ ነው ያለበት፡ ፡ ለወራት ወንጀለኛን ደብቆ ያስቀመጠው የትግራይ ክልል መንግስት፣ወንጀል ሰርቷልና ከደበቃቸው ወንጀለኞች እኩል መጠየቅ አለበት፡፡ ዛሬ የተናገሩትን ነገ የማይደግሙት የክልሉ ፕሬዚደንት ዶ/ር ደብረፅዮን፣ በተለይ በግንባር ቀደምነት መጠየቅ አለባቸው፡ ፡ ይህን ለማድረግ እንደ መንግስትም እንደ ፓርቲም እርምጃዎችን መውሰድ ይቻላል፡፡ እንደ መንግስት፣የትግራይ ክልል መንግስት፣ ተጠርጣሪ ወንጀለኞቹን ለፌደራሉ መንግስት የሚያስረክብበት የጊዜ ገደብ ማስቀመጥ የመጀመሪያው እርምጃ ሊሆን ይችላል፡፡ በጊዜ ገደቡ የማያቀርቡ ከሆነ በሚኒስትሮች ምክር ቤት አስወስኖ የዶ/ር ደብረጽዮንን ያለመከሰስ መብት ለማንሳት በፓርላማ ማስወሰን፡፡ ወንጀለኛ የደበቀ ወንጀለኛ ነውና፣ ዶ/ር ደብረፅዮንም ከተፈላጊ ወንጀለኞች ዝርዝር ውስጥ መግባት አለባቸው፡፡ ክልሉ ደግሞ በታዳኝ ወንጀለኛ መመራት ስለሌለበት የፌደራል መንግስቱ በደብረፅዮን ለሚመራው የክልሉ መንግስት እውቅና መንፈግ አለበት፡፡ እንደ መንግስት ይህን ካደረጉ በኋላ ኢህአዴግ እንደ ፓርቲ ተሰብስቦ ህገ-ደንቡን በተከተለ ሁኔታ በህወሓት ላይ ቅጣት መጣል አለበት፡፡ ይህ ሁሉ ተደርጎ ለውጥ ከሌለ ደግሞ መንግስት ለክልሉ የሚሰጠውን የበጀት ድጎማ እስከ ማቆም የሚደርስ እርምጃ ሊወስድ ይችላል፡፡ *** ከአዘጋጁ፡- ጽሁፉ የጸሃፊዋን አመለካከት ብቻ የሚያንጸባርቅ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ መረጃ ፎረም - JOIN US

https:www.tzta.ca


ይድረስ ለኦህዲድ እና ለብአዲን አባላት December 30, 2016

ከአማራና ኦሮሞ ትብብር ይለምልም ፕሮጀክት (አኦትይፕ)

DRIVER INSTRUCTORS የመኪና መንዳት አስተማሪዎች

Early Booking for G1 & G2 Road Test መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።

Mohamed AdemCell: Cell: 416-554-1939 Tel:-416-537-4063

በአሁኑ ወቅት በአገራችን ኢትዮጵያ በተለይም በአማራና በኦሮሚይ ክልሎች ላይ በህወሃት ትእዛዝ እየደረሰ ያለውን የዜጎች ስቃይና እንግልት እያያቹት ነው። በሁለቱም ክልሎቹ የተነሳውን ፀረ – ህወሃት ተቃውሞ በሚገባ የተረዳችሁት መሆን አለበት። የተቃውሞዎቹ መሠረታዊ ጥያቄ የብአዲንና የኦህዲድ የአስተዳደር በደል ሳይሆን፤ የተቃውሞዎቹ መሠረታዊ ጥያቄ የህወሃት የባላይነት ይወገድና ኦህዲድና ብአዲን የህወሃት አገልጋዮች ወይም ሎሌዎች መሆናቸው ያብቃ ነው። ወገን እየሞተና እየተሰቃይ ያለው ለእናንተም ነፃነት እያለ ነው። ህወሃት ነገሩን ለማድበስበስና ለማደናገር ተቃውሞዎቹ በክልሎቹ ባልሥልጣናት የአስተዳደርና የአመራር ብቅት ማነስ የተቀሰቀሱ ናቸው በማለት የህዝቡን ተቃውሞ ወደክልሎቹ አመራሮች በመወርወር፤ የክልሎቹን አመራር በማተራምስ፤ በየክልሎቹ አመራር መሀከል ቅራኔዎችን በማባባስና በማናቆር፤ አዳዲስ የህወሃት ታዛዥ አባላትን በየድርጅቶቹ በመሰግሰግ የበላይነቱን ለመቀጠል እየጣረ ይገኛል። ይህ የህወሃት መሠሪ ተግባር የነበረ ነው፤ ለወደፊቱም የሚቀጥል ነው። ምክንያቱም የህወሃት የቅርብና የሩቅ ዓላማ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በሰፊው በመቆጣጠር ለአንድ ወገን ያደላ የካፒታሊስት ቡድን ለመፍጠር ነው። ይህም መንግስታዊ ካፒታሊዝም በትግራይ እና ክሮኒ ካፒታሊዝም ወይም ብልሹ ካፒታሊዝም በተቀረው በኢትዮጵያ መመስረት ነው። በትግራይ ክልል ላይ እየተገበረ ያለው የመንግስታዊ ካፒታሊዝም አካሄድ የቻይናን አካሄድ የሚመስል ሲሆን፤ ዓላማው አብዛኛው የክልሉን ሕዝብ የልማቱ ተጠቃሚ በማድረግ ክልሉን የመሀከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ ለማሰለፍ ነው። በተቀረው ኢትዮጵያ እየተገበረ ያለው የክሮኒ ወይም ብልሹ ካፒታሊዝም አካሄድ ዓላማው ለዘረፋና ለምዝበራ አመቺ የሆነ የኢኮኖሚ ሥራዓት በተቀረው ኢትዮጵያ በመዘርጋት የወያኔ ድርጅቶችና ግለሰቦች በሕገ ወጥ መንገድ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በበላይነት በመቆጣጠር የትግራይ ክልልን የልማት ጉዞ የሚያግዝ ካፒታል ማግበስበስና የተቀረው ኢትዮጵያን በበላይነት መያዝ ነው። ይህ እንግዲ ወያኔዎች የሚያመልኩት የመለስ ዜናው እኩይ አእምሮ የነደፈው የዘረፋ ፕላንና ራዕይ ነው። የመለስ ዜናዊና አንዳንድ የትግራይ የፓለቲካ ልዒቃን አለመግባባት የተፈጠረው የዚህ ፕላን የአተገባበር ዘዴና ይህ ፕላን ኤርትራዊያንን ይጨምር ወይስ አይጨምር በሚለው ነው። የመለስ ዜናዊ ፍላጎትና ድሮም እንደሚያምንበት የትግራይ የረዥም ግብ ከኤርትራ ጋር የተቆራኘ መሆኑን ነበር። ስለዚህ በአጠቃላይ የወያኔዎች ዓላማ የተቀረው ኢትዮጵያን በመጠቀም እንዴት አድርገው ትግራይን ወደ መሀከለኛ ገቢ ክልል ማሸጋገር ነው። ነገር ግን ይህ የወያኔዎች ዓላማ የተቀረው ኢትዮጵያ ላይ በጎ ልማት እየፈፀሙ ቢሆን ኖር በጄ ሊባል ይችል ነበር። ነገር ግን የአገሪቱን ድንግል መሬት ለውጭ ባለሀብት ለረዥም ዓመታት በማከራየት፤ የአገሪቱን ትልልቅና አትራፊ ኢንደስትሪዎችን ለውጭ ባለሀብቶች በመቸብቸብ፤ የአገር ውስጥ ባለሀብትን ለአገራዊ ብልፅግና ብዙም ምርታም ባልሆነው ነገር ግን ለግል ብዙ ትርፍ በሚያስገኘው የሕንፃና የቤት ግንባታ ላይ እንዲርመሰመስ በማድረግ የአገሪቱን የወደፊት ልማት እያጨነገፈ ነው። ይህ በተቀረው ኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ብልሹ አካሄድ በትግራይ ግን የለም። በትግራይ የተገነቡ ኢንደስትሪዎች በሙሉ የትግራይ ክልል ሀብቶች ሲሆኑ፤ በተቀረው ኢትዮጵያ ያሉ ኢንዱስቲሪዎች ግን ከትግራይ ባለሀብቶች ጋር ሽርክና ባላቸው የውጭ ባለሀብቶች እየተዋጡ ናቸው። በተቀረው ኢትዮጵያ የሚገነባው ብልሹ ካፒታሊዝም አብዛኛውንሕዝቡ ደሀና ሎሌ የሚያደርግ ሲሆን በትግራይ የሚገነባው መንግስታው ካፒታሊዝም ግን አብዛኛውን የትግራይ ሕዝብ ተጠቃሚ በማድረግ ወደ መሀከላዊ ገቢ ለማድረስ የታለመ ነው። ወያኔዎች ኢትዮጵያን የመካከለኛ ገቢ አገር ደረጃ እናደርሳለንሲሉ በራዕያቸው ያለው ትግራይን የመካከለኛ ገቢ ማድረስ ሲሆን፤ ለምን የተቀረው ኢትዮጵያም መድረስ

TZTA JANURY 2019

12

አልቻለም ተብለው ቢጠየቁም፤ እኛም ምን እናውቃለን የክልሎቹን አስተዳዳሪዎች ጠይቁ እንደሚሉ መታወቅ ይገባውል። ለዚህም የቅርብ ማረጋገጫ የአማራ ተወካይ ነኝ የሚለው ብልጡ በረከት ስማዖን ትግራይ ላለው የትግራይ የኢኮኖሚ መነሳሳት ምክንያት የትግራይ ክልል አስተዳደር ጥንካሬ ሲሆን፤ በኦሮሚያና በአማራ ያለው ድክመት ምክንያቶችቹ ደግሞ የክልሎቹ አመራሮች ድክመት ነው በማለት ሲተች እንደነበረ ይታወቃል። ምናልባት አንዳንድ የዋህ ሰዎች ወያኔ በተቀረው ኢትዮጵያ ትልልቅ ልማት እየሠራ ነው በማለት እንደ ዓባይ ግድብና እንድ የባቡር አግልግሎት የመሣሰሉትን በማየት ሊታለሉ ይችላሉ። የወያኔ እኩይ ዓላማም ይህው ነው። ሕዝቡን ሊያዘናጉና ሊያታልሉ የሚችሉ ትልልቅ ፕሮጀክቶች እዚም እዚያም በማሳየት የወያኔን ዘራፊነት በሰፊው ለመቀጠል ነው። ለምሳሌ በጣም ትልቅ የሚባለው የዓባይ ግድብን ዋጋ እንመልከት። እስከ ስድስት ቢልዮን ዶላር ተገምቶል። ይህ ኤፈርት በሃያ አምስት አመታት ውስጥ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ከዘረፈው ከሰላሳ ቢልዮን ዶላር ከሚበልጥ ሀብት ጋር ስናነፃፅረው ምን ማለት ነው? ይህ አንድ ድርጅት ብቻ ከኢትዮጵያ ሕዝብ የዘረፈው ሀብት አምስት የአባይ ግድብን የሚያህል ፕሮጀክቶችን ሊገነባ ይችላል ማለት ነው። በተጨማሪም ወያኔ ለቆመለት ዓላማ ሀብት መዝረፍ የሚችለው እኮ ኢትዮጵያው ውስጥ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ሲኖር ነው። ነገር ግን ይህ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የወያኔን ዓላማ እንዲያሳካ በብልሹ ካፒታሊዝም ዘዴ የሚተገበር ነው። የጣሊያን ኮሎኒያኒዝም በኤርትራ የገነባው ኢንደስትሪዎችና የመሠርተ ልማት በጣም ብዙ ነበረ፤ ነገር ግን ዓላማው ለኤርትራ ሕዝብ ታስቦ አልነበረም። ለኢጣሊያን ኮሎኒያሊስቶቹ ታስቦ ነበር። ከላሚቷ የሚገኘውን ወተት ለማብዛት እኮ ላሚቷ እስክታርጅና እስክትደክም ድረስ ብዙ ወተት የምትሰጥበትን ዘዴ ማድረግ ያስፈልጋል። የወያኔዎችም ዓላማ እንደዚሁ ነው የተቀረው ኢትዮጵያ እስኪደክም ድረስ በፕላንና በዘዴ መመዝመዝና መመዝበር ነው። ይህንን ነው የኦህዲድና የብአዲን አመራሮችና አባላቶች ልታጤኑት የሚገባው። የወያኔ የኢንዱስትሪ ፓሊስ ዕቅድም የሚያንፀባርቀው የተቀረውን ኢትዮጵያ የሚያራቁት ፓሊሲ ነው። የፓሊሲው ዋና ዕቅድ እንደሚያመለክተው በተቀረው ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገነቡት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ባሌቤት እንዲሆኑ የታለመው ከወያኔ ባለሀብቶችና ኩባንያዎች ጋር ሽርክና የሚገቡ ታላላቅ የውጪ ኩባንያዎች ሲሆኑ፤ እነዚህ ኩባንያዎች የሚያገኙት ትርፍ የሚከፋፈለው ለወያኔዎቹና ለውጭ ኩባንያዎች ይሆናል ማለት ነው። የተቀረው ኢትዮጵያዊ ከኢንዱስትሪ ልማቱ የሚያገኘው ጉልበቱን በመሸጥ ከእጅ ወደ አፍ ኑሮ መግፋት ነው። በብዙ አገሮች የኢንዱስትሪ ልማት ዋናው ተፈላጊነትና ዓላማ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ብቻ ሳይሆን እንደውም ትልቁ ዓላማው ከፍተኛ ካፒታል በማመንጨት አገሮቹ ቀጣይ የኢንዱስትሪ መስፋፋት እንዲያደርጉና የሕዝቡን ህይወት የሚለውጡ የማህበራው አግልግሎቶችን ለማስፋፋት የሚውል የካፒታል አቅም ማመንጨት ነው። ነገር ግን የወያኔዎቹ የኢንዱስትሪ ፓሊስ ዓላማ የሚያበልፅገው በአብዛኛው የወያኔዎቹ ሽርክ የሆኑትን የውጭ ኩባንያዎችና ወያኔዎች ሲሆን። ይህን በመጠቀም ወያኔዎቹ ክልላቸውን ወደ መሀከለኛ ገቢ ሊያደርስ የሚችል ካፒታል ከውጭ ኩባንያዎቹ ጋር ይከፋፈላሉ ማለት ነው። ስለዚህ በጠቅላላው በተቀረው ኢትዮጵያ ውስጥ ይተገበራል የሚባለው የኢንዱስትሪ ፓሊሲ የአንበሳ ድርሻ ተጠቃሚ የሚሆኑት ወያኔዎችና የወያኔ ሸርካ የውጭ ኩባንያዎች ይሆናሉ ማለት ነው። ይህ ዘዴ የአውሮፓ ቅኝ ገዥዎች ይጠቀሙበት የነበረው ዓይነት ዘዴ ነው። የቅኝ ተገዢ አገሮች ለቅኝ ገዢዎቹ አገሮች ብልፅግና የሚውል ከፍተኛ ካፒታል ያመነጩ ነበረ።

https:www.tzta.ca

ተከታዩን ገጽ 14 ይመልከቱ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ፣ ለክርስትና እምነት ተከታዮች ያስተላለፉት የቤተ ልሔም ሰዎች በከተማቸው የዓለምን ታሪክ የሚለውጥ ተአምር እየተሠራ መሆኑን አልተረዱም፡፡ እንኳን ታሪክ ሊሠሩ ታሪክ ሲሠራ ለማየትም አልፈቀዱም፡፡ ሌሎች ከሩቅ ሀገር ይህንን ታሪክ ለማየትና ለመስማት ሲመጡ ነው የደነገጡት፡፡ ሄሮድስም ራሱን ለመፈተሽ አልፈለገም፡፡ ሥልጣኑን በመሣሪያ ኃይል የሚያስጠብቅ መስሎት የቤተልሔም ሕጻናትን ነው ያስፈጀው፡ ፡ የሚገርመው ነገር የክርስቶስን መወለድ በቸልታ ያለፉት ግዴለሾቹ የቤተ ልሔም ሰዎች መከራው ግን አልቀረላቸውም፡፡ January 18, 2019 ለመላ የክርስትና እምነት ተከታይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቼ በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱሰ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡ የገና በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ ዓለምን ለማዳን ሲል ከሰማየ ሰማያት ወርዶ በከብቶች በረት መወለዱን የምናስብበት ታላቅ በዓል ነው፡፡ ኃይል፣ ሥልጣን፣ ጦርነትና ጭቆና የለመዱት የዚያን ዘመን ሕዝቦች ግን ንጉሥ አድርገው የሚገምቱት በእግሩ ረግጦ፣ በእጁ ጨብጦ፣ በጦሩ ቀጥቅጦ፣ በሰይፉ ቆራርጦ የሚገዛቸውን ነበርና በትኅትና፣ በፍቅር፣ በይቅርታና በሰላም የመጣውን ጌታ ለመቀበል አልቻሉም፡፡ ክብርና ነጻነትን፣ ሰላምና ፍትሕን፣ ዕድገትና ብልጽግናን በተሳሳተ መንገድ ነበር ሲፈልጉት የነበሩት፡፡ በጦር አንደበትና በፈረስ ጉልበት ነበር ንጉሣቸውን የሚፈልጉት፡፡ የተሳሳተውን መንገድ እንደ ትክክል ስለቆጠሩትና ስለ ለመዱት፣ ትክክለኛው ንጉሥ በትክክለኛው መንገድ ሲመጣ እንግዳ ሆነባቸው፡፡ እንደ ሄሮድስ ያሉት ጦር ናፋቂዎች ለሰላም ጥሪው ሰይፍ መዘዙ፡፡ ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ደግሞ ጥቅማችንን፣ ክብራችንንና ሥልጣናችንን እናጣለን ብለው ስለ ሰጉ ፍቅርን በጠብ፣ ይቅርታንም በብጥብጥ ሊያጠፉ ተነሱ፡፡ ከዚያ በፊት በሮማውያን ጭቆና ሲሰቃዩ የነበሩ የጎበዝ አለቆች፣ የመጣላቸውን ሰላም ማጣጣም አቅቷቸው ተሸነፈን በሚል ድርቅታ ደብቀውት የነበረውን ሰይፍና ጎመዳቸውን እንደገና ማዘጋጀት ጀመሩ፡፡ የቤተ ልሔም ሕዝብም የክርስቶስ መወለድ በሕይወቱ የሚያመጣለትን ድኅነትና ለውጥ ሊገነዘበው ስላልቻለ በሩን ዘግቶ ተኛ፡፡ ድንግል ማርያምም ልጇን የምትወልድበት ሥፍራ አጣች፡፡ ጥቂት እረኞች ብቻ ነበሩ ነገሩ የገባቸውና፣ እየሆነ በነበረው ነገር በውል የተጠቀሙት፡፡ ወቅቱ እሥራኤላውያን የተከፋፈሉበት ወቅት ነበር፡፡ የሮም ደጋፊና ተቃዋሚ፤ ፈሪሳውያን፣ ሰዱቃውያንና ኤሴያውያን፤ አይሁዳዊና ሳምራዊ፣ ጸሐፍትና ቀራጮች፣ የሄሮድስና የጲላጦስ፣ ዐርበኛና ባንዳ በሚሉ የመከፋፈያ ጥጋጥጎች እስራኤላውያን እዚህ እና እዚያ ሆነው ይቆራቆሱ ነበር፡፡

ክርስቶስ የተወለደው በዚህ ጊዜ ነው፡፡ ሁሉም አልቀበለው ያሉት ነገሩን ከየጥቅማቸው አንጻር ብቻ ስላዩት ነው፡፡ እነርሱን ብቻ ካላከበረ፣ ካልጠቀመና ለእነርሱ ብቻ ካልመጣ ብለው እምቢ አሉት፡፡ የእነርሱ ብቻ እንጂ የሌሎችም ጭምር እንዲሆን አልፈለጉትም፡፡ ሰብአ ሰገል ከሩቅ ሀገር ዜናውን ሰምተው ሲመጡ፣ እዚያው ቤተ ልሔም ያሉት ግን ዓይኔን ግንባር ያድርገው ብለው በግዴለሽነት ትተውት ነበር፡፡ የሮማውያንን ጭቆና፣ የጥንታዊት ሀገራቸውን መፈራረስ፣የታሪካቸውንና የማንነታቸውን መዳከም እያነሡ ይቆጫሉ፣ ይበሳጫሉ፡፡ ነገር ግን የጠፋውን ለመፈለግ፣ የወደቀውን ለማንሣት፣ የደከመውን ለማበርታትና የተሰበረውን ለመጠገን ከመጣው ከክርስቶስ ጋር ለመሆን ግን በፍጹም አልፈለጉም፡፡ ችግሩን ያውቁታል፤ ትተውታል፡፡

መፍትሔውን

ግን

ተባብረውና ተስማምተው የማያውቁት አይሁድና ሮማውያን እንኳን፣ ክርስቶስን ለመቃወም ሲሉ የጋራ ግንባር ፈጠሩ፡፡ የክርስቶስን ልደት ስናከብር እነዚህን ሁሉ ነገሮች አብረን ልናስባቸው ይገባል፡፡ የክርስቶስ ልደት የልዩነትን ግንብ ያፈረሰ፣ የጠብን ግድግዳ የናደ፣ የጥላቻን መጋረጃ የቀደደ፣ የተዋረዱትን ያከበረ፣ የተለያዩትን አንድ ያደረገ፣ የተበተኑትን የሰበሰበ ነው፡፡ የክርስቶስ ወደዚህ ዓለም መምጣት ‹እግዚአብሔር ዓለምን ከፈጠረበት ጥበቡ ይለቅ ዓለምን ያዳነበት ጥበቡ እጅጉን ይልቃል› ተብሎ እንደ ተጻፈው እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ካደረጋቸው ነገሮች ሁሉ ይህ ስጦታ ታላቁ ስጦታ ነው፤ በመሆኑም ይህ በዓል የክርስትና አስተምህሮ መሠረት የሆነ ታላቅ በዓል ነው፡፡ አንድ ነገር ታላቅ ስጦታ ስለሆነ ብቻ ሁላችንንም አይጠቅምም፡፡ በቤተ ልሔም ከተማ ከነበሩት እንኳን ብዙዎቹ በክርስቶስ ልደት ሳይጠቀሙ ቀርተዋል፡፡

ሄሮድስ የጨረሰው የእነርሱን ልጆች ነው፡፡ መከራን በመጋፈጥ እንጂ በመተኛት ለማምለጥ አይቻልምና፡፡ ሊቃውንተ አይሁድም ዕውቀታቸውን እየጠቀሱ በመራቀቅ ጊዜውን ያለ ተሳትፎ አሳለፉት፡፡ ከተማሩት ሊቃውንት ይልቅ ያልተማሩት እረኞች ተጠቀሙ፡፡

ለራሳችን ጥቅም ስንል ወገኖቻችንን እያጋደልን እንዴት ልናከብረው እንችላለን? ይህ በዓልኮ ሰውና መላእክት አንድ ሆነው የሰላም መዝሙር የዘመሩበት ድንቅ በአል ነው፡፡ ተለያይተን የጦርነት ነጋሪት እየጎሰምን እንዴት ልናከብረው እንችላለን? ሰብኣ ሰገል የተወለደውን ሕጻን ለማግኘት ከሄዱበት ዐውድ ብዙውን ነገር ቀይረው ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን መጽሐፍ ይናገራል፡፡ እኒያ የጥበብ ሰዎች የሰላሙን ንጉሥ ካገኙት በኋላ በሌላ መንገድ – በሌላ ኃይለ ቃል እና በሌላ እምነት የመልስ ጉዟቸውን አድርገዋል፡፡ ሲሄዱ በሄሮድስ ቤተ መንግሥት በኩል ቢሆንም ሲመለሱ ግን ጎዳናቸውን ቀይረዋል፤ ሲመጡ ‹የአይሁድ ንጉሥ የት ነው?› እያሉ ቢፈልጉትም አግኝተውት ሲመለሱ ግን ‹የዓለማት ንጉሥ› ብለው ተናግረዋል፡፡ ‹ወዴት አለ?› ብለው እየፈለጉት መጥተው ነበር፡፡

ዛሬም እንኳን በታሪክ የምናስታውሰው እነርሱኑ ነው፡፡ የተናቁት የቤተልሔም ከብቶች ያደረጉትን አስተዋጽዖ ያህል በዳዊት ከተማ በመኖራቸው በታሪካቸው የሚመጻደቁት ቤተ ልሔማውያን አንዳች ለማድረግ አልቻሉም፡፡

አግኝተውት ሲመለሱ ግን‹ አገኘነው› ብለው ተደስተዋል፡፡ ከእነዚያ የጥበብ መንገደኞች መካከል ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንም ነበሩበት፡ ፡

የክርስቶስን መወለድ ስናስብ ሀገራችንንም እናስባት፡፡ በቤተ ልሔምና በዙሪያዋ የነበሩ ሁኔታዎች ዛሬም በሀገራችን አሉ፡፡

እኛ የእነርሱ ልጆችም ዛሬ ሰላምን፣ ፍቅርን፣ ትኅትናን፣ አብሮነትን እና መከባበርን አስቀድመን መጀመር አለብን፡፡

ቤተልሔማውያን በእጃቸው ያገኙትን ጸጋ መጠቀም አልቻሉም፤ በቅናት፣ በግዴለሽነት፣ በጥቅም ሽኩቻ፣ በየወገኑ በመከፋፈልና በሥልጣንጥም ተነክረው ዕድላቸውን አባከኑት፡ ፡

እንዲያ ከሆነ የነገ ተነገ ወዲያ በዓሎቻችንን ‹ሰላማችን ወዴት አለ?› በሚል ጥያቄ ሳይሆን ‹ሰላማችንን አገኘነው‹ በሚል የማረጋገጫ ቃል እንደምናከብር ምንም ጥርጥር የለኝም፡፡

እኛም በዘመናችን ያገኘነውን ሀገራችንን የመለወጥ፣ የማሻሻል፣ የማሳደግና የማዘመን ዕድል እንዳናጣው እንደ ልባም ሰው ማሰብ አለብን፡፡ እንደ ቤተ ልሔማውያን በቅናት ተቃጥለን፣ በግዴለሽነት ተኝተን፣ በጥቅምና በሽኩቻ ተባልተን፣ በመከፋፈል ተበታትነን፣ በሥልጣን ጥም ሰክረን ያገኘነውን ዕድል ከእጃችን ላይ እንዳንጥለው የምናስብበት ጊዜ ላይ ነን፡፡ ክርስቶስ ሁሉን ነገር ትቶ በረት ላይ እንዲተኛ ያደረገው ለእኛ ለወገኖቹ ያለው ፍቅር ነው፡፡ የሚያሰልፈው የመላእክት ሠራዊት አጥቶ አይደለም፤ በመብረቅ ማጥፋት፣ በንፍር መምታት ተስኖትም አይደለም፡፡ ፍቅር ያድናል፣ ይቅርታ ይጠግናል ብሎ እንጂ፡ ፡ ወገናችንን በእውነት የምንወድ ከሆነ ሰላምን እንጂ ሰይፍን ለምን እናስቀድማለን? ፍቅርን እንጂ ጠብን ለምን እንሰብካለን? አንድነትን እንጂ መለያየትን ለምን እናመርታለን? ይቅርታን እንጂ ጥላቻን ለምን እንተክላለን? ይህ በዓልኮ ሰውና መላእክት፣ ፍጡርና ፈጣሪ፣ ነፍስና ሥጋ፣ ሰማይና ምድር አንድ የሆኑበት በዓል ነው፡፡

ልዩነቱ የተፈጠረው ስጦታውን በመቀበልና ባለመቀበል ነው፡፡

መለያየትንና መጠፋፋትን እየዘራን እንዴት ልናከብረው እንችላለን? ይህ በዓልኮ ‹ሰላም በምድር ይሁን› የተባለበት ነው፡፡ የጦርነትን ዘገር እየነቀነቅን እንዴት ልናከብረው እንችላለን? ይህ በዓልኮ እረኞችና ከብቶች መጠለያ ያጣውን ጌታ ያስጠለሉበት በዓል ነው፡፡

አብሮ በመሥራትና ባለመሥራት ነው፤ ዐውቆ በመጠቀምና ባለመጠቀም ነው፡፡

ታድያ ዛሬ ሂድ፣… ውጣ፣…. ልቀቅ፣…. እያልን የገዛ ወገናችንን እያሳደድን እንዴት ልናከብረው

TZTA JANURY 2019

እንችላለን? ይህ በዓልኮ ለወገን ጥቅም ሲሉ ራስን የመስጠት በዓል ነው፡፡

13

እኛም ከትዕቢት ይልቅ ትኅትናን ገንዘባችን ብናደርግ ወደ ጥላቻ እና ወደ መከፋፈል ከሚወስደው መንገድ ወጥተን በሌላ የፍቅር፣ የመደመር፣ የአብሮነት እና የመተማመን ጎዳና ወደ ከፍታችን እንደምንጓዝ እምነቴ የጸና ነው፡፡ ‹የመጣው እና ይመጣ ዘንድ ያለው ለውጥ በሁላችንም ጥረት የመጣ ነው› ከሚለው የባለቤትነት ስሜት ጀምሮ ‹ለሁላችንም የሚበጅ ነው› እስከሚለው የመተማመን ጫፍ ድረስ ቅን መሆን ብንችል፤ ‹የእገሌ እና የእንቶኔ ለውጥ› ከሚል መጠቋቆም ተላቀን እና እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ ለሁላችንም የምትበጅ ኢትዮጵያን እንደምንገነባ ቅንጣት ጥርጣሬ የለኝም፡፡ ፈጣሪ ሀገራችንን የምናሳድግበትንና ራሳችንንም ለታላቅነት የምናበቃበትን ዕድል ሰጥቶናል፡፡ እንደ ቤተ ልሔም ሰዎች ስንዘናጋ፣ እንደ ሄሮድስ ሾተል ስንሞርድ፣ እንደ ሊቃውንተ አይሁድ በትንሽ በትልቁ ስንጨቃጨቅ፣ እንደ ዘመኑ ሰዎች ስንከፋፈል፣ እንደ ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ሥልጣንና ጥቅም ቀረብን ብለን በኩርፊያ ስናምጽ፣ ዕድሉ እንዳያልፈን፡፡ እንደ እረኞችና እንደ ሰብአ ሰገል ዐውቀን እንጠቀምበት፡፡ የሚጠበቅብንን አድርገን የሚገባንን እናግኝ፡፡ ታሪክ ማለፉ ላይቀር ወቀሳና ከሰሳን ለትውልድ አናስተላልፍ፤ እኛ በሌሎች እንደተማርነው ሁሉ፣ ሌሎችም ነገ በእኛ መማራቸው አይቀርምና፡ ፡ ኢትዮጵያ በልጆቿ ጥረት ታፍራ፣ ተከብራና በልጽጋ ለዘላለም ትኑር! ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ! መልካም በዓል

https:www.tzta.ca


ከገጽ 12 የዞረ ይህንንም ለማድርግ ቅኝ ገዢዎቹ በቅኝ ተገዢ አግሮች ውስጥ የካፒታል ማመንጨቱን ሥራ የሚያቀላጥፉ በርካታ መሠረተ ልማቶችንና ኢንዱስትሪዎችን ገንብተው ነበር። ሩቅ ሳንሄድ በኤርትራ የጣሊያን ቅኝ ገዢዎች ያደረጉትን ማየት ይቻላል፡ ፡ በተለይ የእንግሊዙ የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝ በየኮሎኒዎቹ የእንግሊዝን የብዝበዛ መዋቅር የሚያስጠብቁና የሚያስፈፅሙ አቀባባይ ሎሌዎችን ከየአካባቢው ህዝብ ገዢዎች በመሰየምና ጥቂቶችን የአገር ተወላጆች የብዝበዛው ተጠቃሚ በማድረግ ብዙ የአፍሪካ አገሮች ላይ ከፍተኛ ብዝበዛና በቀላሉ የማይሽር ከፍተኛ ጉዳት አስከትለዋል። የአውሮፓን የብዝበዛ አገዛዝ በመላው የአፍሪካ አገሮች ውስጥ ያመቻቹና ተገባራዊ ያደረጉት ”የአባትህ ቤት ሲዘረፍ አብረህ ዝረፍ” በሚሉ በየአካባቢው የሚገኙ የአፍሪካ ገዢ መደቦች ነበሩ። ለግል ጥቅም ብለው ህዝባቸውንና አገራቸውን በጣም ያስመዘብሩ ነበር። ኦህዲድና ብአዲን የእንደዚህ ዓይነት የብዝበዛ መሣሪያ ነው መሆን የሚፈልጉት? እስከ መቼ ድረስ? ህወሃት ሃያ አምስት ዓመት አልበቃውም። ሌላ ተጨማሪ ሃያ አምስት እየተመኘ ነው ያለው።

በአሁኑ ወቅት ወያኔ ዘረፋውንና ብዝበዛው ለማስቀጠል ጥልቅ ተሃድሶ የሚባል ዘዴ ዘይዷል። ይህ ደግሞ የወያኔ ተገዢ መሆን ይብቃን የሚሉትን የኦህዲድና የብአዲን አባላቱን በማባረር ሌሎች አዳዲስ ለመክበር የሚፈልጉትን አባላቶች መተካት ነው። በግልፅ እንደታየው ወርቅነህ ገበየው ወልደኪዳንን እነደ ወርቅነህ ገበየው ነገዎ መተካት ነው። በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች የተነሱት የሕዝብ ተቃውሞዎች ዋናው ቁልፍ ጥያቄ የወያኔ የበላይነት ይቁም ወያኔ ይውደም የሚል እንጂ የክልል አስተዳዳሪዎች ይቀየሩ የሚል አይደለም። ወያኔ ግን የሕዝቡን የተቃውሞ ጥያቄ በማጣመምና የራሱ መጠቀሚያ በማድረግ የሕዝቡን ጥያቄ የአስተዳደር በደል ነው በማለት የክልሎቹን አመራሮቹ በማስደንገጥና በማተራመስ የራሱን የበላይነት እንደገና በማጠናከር ላይ ይገኛል። ወያኔ ከ1997 የሚያንቀጠቅጥ የሕዝብ ተቃውሞና የምርጫ ሽንፈት በኃላ የወሰዳቸው የለየለት የአምባገነነትና የዘረፋ እርምጃዎች ስናይ፤ በአሁኑ ወቅት እየደረሰበት ላለው የሚያንቀጠቅጥ የሕዝብ ተቃውሞ የሚሰጠው ምላሽ የአምባገነንነትና የዘረፋ ተግባሩን በእጥፍ እየጨመር እንደሚሄድ ፍንጮች በመታየት ላይ ናቸው። ወያኔ አስተውሎ በፍላጎቱ የሥልጣን ክፍፍል ያደርጋል ማለት ዘበት ነው። ወያኔ በሽንገላና በማረሳሳት አድብቶ ከፍተኛ ጥቅት እንደሚፈፅም ምንም ጥርጥር የለውም። ወያኔ በሚጨንቀው ጊዜ ብዙ የማታለያና የማለሳለሻ ዘዴዎች በመጠቀም የተካነ ሲሆን። ይህን አስጨናቂ ወቅት ካለፈው ግን ወያኔ ወደ ተፈጥሮው የጨካኝ አውሬነት ባህሪ የሚመለስ አደገኛ ድርጅት ነው። እንግዲህ ብአዲንና ኦህዲድ የህወሃትን ዓላማ እስከ መቼ ድረስ እያስፈፀሙ ይቀጥላሉ? ይህን የህወሃት የበላይነትስ

እንዴትስ ማስወገድ ይችላሉ? ከህወሃት የበቀል ዱላስ እራሳቸውን እንዴት መከላከል ይችላሉ? ህወሃት ኦህዲድንና ብአዲንን የሱ ተገዢ እንዲሆኑ የሚያደርግባቸው ሶስት ዋና ዘዴዎች ለመጥቀስ። አንደኛው በእያንዳንድ ድርጅቶች ውስጥ የውስጥ አለመተማመን መፍጠር፤ እርስ በርስ በማናቆርና በመጠንፈግ ጥርጣሬ ማስፋፋትና አንጃ ማብዛት ነው። በኦህዲድና በብአዲን ውስጥ ያሉ ከፍተኛ አመራሮች ከተለያዮ የህወሃት አባላቶች ጋር የግልዮሽ ግንኙነቶች ያላቸውና ለከፍተኛ ሀላፊነትም ሊበቁ የቻሉት በህወሃት አባላቶች ምልመላ ወይም አዎንታነት በመሆኑ የሚመኩትም ሆነ ሚሥጥራቸውን የሚያጋሩት ወይንም የምዝበራ መዋቅሮቻቸውን የሚዘረጉት ከህወሃት አባላቶች ጋር ነው። ስለዚህ እነዚህ ድርጅቶች በውስጥ አባላቶቻቸው መሀከል መተማመን የሌላቸው ሲሆንና ህወሃትም የድርጅቶቹ አመራሮችን በቀጥታ የሚቆጣጠራቸውና የሚሰልላቸው ናቸው። ስለኦህዲድና ብአዲን አመራሮች ሁኔታ የየድርጅቶቹ አመራሮች ስለ ድርጅታቸው አባላቶች ተግባርና ባሕሪ ከሚያውቁት በላይ ህወሃት ይበልጥ ያውቃል። ሁለተኛው በእነዚህ ድርጅቶች ውስጥ ያሉ አባላቶች በምዝበራና በዋልጌነት እንዲጠመዱ ማድረግ ነው። ብልሹ አስተዳደር ዋልጌነትና ምዝበራ ዋንኛው የህወሃትን የበላይነት ማስጠበቂያ መሣሪያዎች ናቸው። ጥሩ አስተዳደር ከተመሰረተ የክልሉ አስተዳደር ከህዝብ ጋር ፍቅር ይመሠርታል። ይህ ደግም ለህወሃት አደጋ ነው። ምክንያቱም የክልል አመራሮች የህዝብ ድጋፍና የህዝብ ፍቅር ካላቸው የህወሃት ታዛዥና ሎሌ ሊሆኑ አይፈልጉም። ስለዚህ ህወሃት መልካም አስተዳደር እንዲመሰረት የሚፈልግ ድርጅት ሊሆን አይችልም። በየክልሎቹ መልካም አስተዳደር ከሰፈነ የህወሃት የበላይነት ያከትማል ማለት ነው። ይህ ከህወሃት የቅርብም ሆነ የሩቅ ግብ ጋር ይፋለሳል። ስለዚህ ህወሃት የሚፈልገው በብልሹ አስተዳደር የሚጨማለቁና የህዝብ ፍቅርና አመኔታ የሌላቸው ከህወሃት ማፍንገጥ የማይችሉና በሚፈልገው ጊዜ በሌላ መሰል ግለሰቦች የሚተካቸው የክልል አመራሮች ነው። የክልል አመራር ሆነው በሥራቸው ምክንያት በህዝብ የሚወደዱ አመራሮች ዋንኛ የህወሃት ጠላቶች ስለሆኑ በአመራር ቦታቸው ብዙም አይቆዩም። በኦሮሚያና በአማራ ክልል የህወሃት ዋና ዓላማ መልካም አስተዳደር እንዲሰፍን ሳይሆን፤ ብልሹ አስተዳደር እንዲሰፍን በማበረታት በህዝብና በአመራሮች መሀከል ጥላቻን በማጠናከር አመራሮቹ ከህዝብ ይልቅ በህወሃት እንዲመኩ በማድረግና አመራሮቹን መቆጣጠርና የህወሃት የብዝበዛ መሣሪያ ማድረግ ነው። በማይፈልጋቸው ጊዜም ያለ ችግር በሌሎች አዳዲስ አገልጋዮች መተካት ነው። ስለዚህ በህወሃት ስሌት ብአዲንና ኦህዲድ የህወሃት መገልገያዎች ናቸው። እስከ መቼ ነው እንደዚህ መቀጠል የምትፈልጉት? ሰዎች አይደላችሁም እንዴ? እንደ ሰው የሚያስብ አእምሮ አይደል ያላችሁ? እስከ መቼ ለህዝባቹ ስቃይና ጭቆና መሣሪያ ትሆናላችሁ?

ሦስተኛ ህወሃት በኢህአዲግ ውስጥ የበላይነቱን ይዞ ሊቀጥል የቻለውና የሚችለው በብአዲንና በኦህዲድ መሀከል ጥላቻንና ፍጥጫን በማራገብና በማስፋፋት ነው፡፡ ህወሃት ኢትዮጵያን በበላይነት ለመግዛት የቻለው ኦሮሞውንና አማራውን በማናከስ ነው። በኢህአዲግ ውስጥም የሚከተለው ይህንን የተንኮልና የክፋት መንገድ ነው። ብአዲንን አጋር እያደረገ ኦህዲድን መምታት ወይም ኦህዲድን አጋር በማድረግ ብአዲንን መምታት ህወሃት የተካነበት መንገድ ነው። የሚተገበሩት የኢኮኖሚም ልማቶችም ሆነ የፖለቲካ አስተሳሰቦች ሆን ተብለው ኦህዲድንና ብአዲንን የሚያፎካክሩና የሚያቃርኑ ናቸው። በአማራውና በኦሮሞው መሀክል የጠላትነት ስሜት እንዲሰርፅ ማድረግ ነው። ነገር ግን በአሁኑ ወቅት በኦሮማውና በአማራው ወጣቶች መሀከል የመደጋገፍና የመናበብ ሁኔታ የተፈጠረ በመሆኑ ይህንን የመተጋግዝ ሁኔታ በአጭሩ ለመቅጨት ህወሃት ከፍተኛ ተንኮልና ሸር እያዘጋጀ ለመሆኑ ምንም የሚካድ አይሆንም። በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ ተቆርቃሪ በመምሰል በየድህረ ገፆች ላይ በአማራ ፀሃፊዎች የተፃፋ በማስመሰል የኢትዮጵያ ዋና ጠላቶች ወያኔ፣ ሻዕቢያና ኦነግ ናቸው እያሉ የሚወጡት ፅሁፎች በአብዛኛዎቹ በወያኔዎች የሚፃፉ ሲሆኑ። ዋና ዒላማው ወያኔ ወይንም ሻዕቢያ ሳይሆን ዒላማው በአማራና በኦሮሞ መሀከል ንትርኮችንና ጥላቻን በማብዛት በመሬት ላይ በወጣቶቹ መሀከል የተጀመረውን የመተባበር መንፈስ ለመግደል ነው። ኦነግ በብዙ ኦሮሞዎች ዘንድ የተከበር ድርጅት ነው። የሚኒልክ ስም በብዙ አማራዎችና ሌሎች ኢትዮጵያዎች ዘንድ ከፍተኛ አክብሮት እንዳለው ሁሉ የኦነግም ስም በብዙ ኦሮሞዎች ውስጥ ከፍተኛ አክብሮት አለው። በተቃራኒው ደግሞ ኦነግ በአማራዎች ዘንድ ጥሩ ስሜት እንደማይፈጥር ሁሉ፤ ምኒልክም በብዙ ኦሮሞዎች ዘንድ ጥሩ ስሜት አይፈጥርም። ይህንን ሀቅ ወያኔ በሚገባ ስለሚያውቅና ስለሚወደው፤ በአማራና በኦሮሞ መሀከል ንትርኩንና ጥላቻን ለማስፋፋት የሚጠቀምበት አንዱ ትልቁ መሣሪያው ነው። በኢትዮጵያ ውስጥ የህወሃት የበላይነት ሊያጠፋ የሚችል ዋናው መንገድ ቢኖር የአማራውና የኦሮሞው መተባበርና መደጋገፍ ብቻ ይሆናል። ስለዚህ ለራሳችሁና ለሕዝባችሁ ነፃነት ስትሉ መተባበርና መናበብ መጀመር ይኖርባቹኃል። ያለበለዚያ በየተራ በህወሃት እየተበላችሁ ለራሳችሁም ሆነ ለሕዝቡ ጠቃሚ ተግባር ሳትሰሩ ተዋርዶ ማለፍ ነው። ትልቁ ውድቀት ስህተት መስራት ሳይሆን የሰሩትን ስህተት ተገንዝቦና ከስህተት ተምሮ ስህተቱን አለመድገም ይሆናል። የብአዲንና የኦህዲድ መተባበርና መናበብ መቻል በመከላከያ ሠራዊቱ ውስጥ አብዛኛ ቁጥር ባላቸው የኦሮሞና የአማራ መኮንኖችና ተራ ወታደሮች መካከል ትብብር ሊያጠናክር እንደሚችልና በህወሃት አዛዦቻቸው ላይ ጫና የሚፈጥር እርምጃ ለመውሰድ የሚደፍሩበት ሁኔታን ሊያመቻች ይችላል። ህወሃት ትልቁ ስጋቱና ፍርሃቱ የአማራውና

የኦሮሞው ትብብር መፈጠር ነው። ከዚ ውጭ በተናጥል ጥንካሬ ህወሃትንን መመከት ይቻላል ብሎ ማሰብ ሞኝነት ብቻ ሳይሆን፤ እራስን ለጨካኝ የህወሃት ቅጣት ማዘጋጀት ነው። ህወሃት ማንን መቼ እንደሚቀጣና መቼ እንደሚበላ የሚያውቅና ከፍተኛ ተሞክሮ ባላቸው ክፍ አንጋፋ መሪዎቹና ከበስተኃላ የሚዘወር ጠንቃቃና አደገኛ አውሬ ነው። ይህንን አደገኛ አውሬ በተናጥል በተልፈሰፈሰና በየዋህነት መንገድ ማሸነፍ በፍፁም አይቻልም። ኦሮሞና አማራ የድሮ ታሪክ እያነሱ ሲወቃቀሱና ሲቃረኑ ህወሃት የአሁኑንና የወደፊቱን እያየ ኦሮሞና አማራ የያዙትን እየነጠቀ ኃይሉን እያጠናከረ መጥቶል። አሁንም አማራና ኦሮሞ ይህ ያነተ ጥፋት ነው ያኛው ያነተ ጥፋት ነው እየተባባሉ ሲወነጃጀሉ ህወሃት የያዙትን እየነጠቀና እየዘረፈ ኃይሉን እያጠናከረ ነው። ታዲያ መቼ ነው አማራና ኦሮማ መወነጃጀሉን አቁመው የሚተባበሩት? ወይስ መቼ ነው ከልጆች ዓይነት ንትርክና እርባና የለሽ ቁርሾ ወደ አዋቂዎች ብልሃትና ጥበብ የተሞላበት ትብብር የሚደርሱት? ኦህዲድና ብአዲን የህወሃትን የበላይነት የሚያጠፋትና ከህወሃት የሚሰነዘርባቸው ጥቃት የሚመክቱት ሁለቱ የጠነከረ መተባበር ለመምሥረት ሲችሉ ብቻ ነው። ያለው አማራጭ ሁለት ነው። በመተባብር ኢትዮጵያን ወደ ተረጋጋ ዲሞክራሲያዊና ብልፅግና መንገድ መውሰድ ነው። ወይንም ሳይተባበሩ ቀርቶ የህወሃት አገልጋይና ባሪያ ሆኖ የተቀረውን ኢትዮጵያ ወደ መከራና ወደ ብጥብጥ መውሰድ ነው። እንግዲህ ለሕዝብ የሚያስብ፣ የሚያስተውልና አእምሮ ያለው ሰው የትኛውን መምረጥ እንደሚገባው የታወቀ ነው። የአማራና የኦሮሞ ትብብር ይለምልም ፕሮጀክት ዓላማም በኦሮሞና በአማራ መሀከል ጎጂ ንትርክ ሳይሆን ጤናማ ውይይትና ትብብር የሚጎለብትበትን መንገድ የሚያበረታቱ ሀሳቦችን በማፈላለግና በማሰራጨት፤ በአማራና በኦሮሞ ልዒቃን መሀከል የሚደረገው የታሪክ ንትርክን በተመለከት የታሪክ ባለሙያዎች በሰለጠነ መንገድ በመከባበር እንዲወያዩበት የሚገባ መሆኑን እያበረታታ። በአሁኑ ወቅት አንገብጋቢው ጉዳይ ግን የአማራና የኦሮም የፓለቲካ ልዒቃን የታሪክ ንትርኩን ለታሪክ ባለሙያዎች በመተው በአንገብጋቢው የወቅቱ የፓለቲካ ጉዳይ ላይ በማተኮር የህወሃትን አገርንና ሕዝብን የሚያጠፋ ድርጊት ለመቋቋም የሚችሉበትን የትብብር ጉዳዮች ላይ ጥረት ማድረግ ነው። በሚቀጥለው ፅሁፋችን ለኦሮሞና ለአማራ የመተባበር ዋና እንቅፋቶች ላይ እናተኩራለን። ከአማራና ኦሮሞ ትብብር ይለምልም ፕሮጀክት AOCPP (Amhara and Oromo Cooperation Promotion Project) Contact: aocpp2016@gmail.com

Mahider Tesfu Yeshaw

TZTA JANURY 2019

14

https:www.tzta.ca


Anna HARRIS: REAL Estate Agent- Residential/ Commercial RIGHT AT HOME REALTY INC., BROKERAGE

Direct phone# (289)-

987- 9711

Email: annharrisrealestate@gmail.com

Anna HARRIS - Mortgage Agent -Invis Canada Direct phone#

(289)- 987- 9711

Email: annharrisrealestate@gmail.com

Welcome To Artheei Paving!

Artheei Paving’s commitment to excellence is the foundation by which the company has grown. Specializing in commercial and residential projects with uncompromising standards, Artheei Paving has grown to become one of the most respected paving and interlocking stone contractors in the Toronto area. Artheei Paving’s Asphalt Division specializes in both commercial and residential installations Our asphalt paving crews use only the latest technologically advanced paving equipment and have developed a systematic approach to paving that insures consistent quality is put forth on every driveway, roadway and parking lot we install. For detail information call us at:

416-990-1887 0r 647-704-9041

TZTA JANURY 2019

annharrisrealestate@gmail.com

Home » Services » Featured Project > Driveways > New Driveways > Parking Lots > Snow Plowing > Crack Filling > Extensions > Oil Spot removing > Interlock Installation > Sealing Foundation > Leak repair > Concrete Forming and Stamping > Flat Roofs > Shingles Roofing 15

https:www.tzta.ca


Planned Ontario tuition fee cut met with skepticism Canadian Press

Ontario Premier Doug Ford speaks to the media in downtown Toronto on Dec. 18, 2018. THE CANADIAN PRESS/Nathan Denette

Word that Ontario is set to cut tuition fees by 10 per cent is being greeted warily as critics and those affected worry about the impact to higher education and raise concerns that the announcement will be paired with cuts to student grants. Documents indicate the Progressive Conservative government will announce a mandated drop in tuition for colleges and universities, but they don’t detail the whole announcement set for Thursday.

Students wrote on Twitter. “Last month, ON Auditor General set the stage for major cuts to OSAP (grants). We are concerned about the intentions of this announcement and whether it will make (postsecondary education) more affordable.” The previous Liberal government increased the number of grants and made it possible for students with the greatest financial need to attend college or university free of cost.

“Students should remain cautious of But the auditor general found last reports of a 10 per cent cut to tuition month that costs for that program fees,” the Canadian Federation of jumped by 25 per cent and warned

TZTA JANURY 2019

it could grow to $2 billion annually Neither colleges nor universities by 2020-21. wanted to comment before the full scope of the announcement was The Tories are in the midst of trying known. to trim a deficit they peg at $14.5 billion — though the financial The current tuition fee framework, accountability officer says it’s which has capped increases for closer to $12 billion. most programs at three per cent, expires at the end of this academic NDP colleges and universities critic year, and under a new framework, Chris Glover said he is deeply tuition would decrease by 10 per concerned that cuts to the Ontario cent for the 2019-2020 year, then be Student Assistance Program are frozen for the following year. coming. The government says that means “Ontario’s college and university the average university arts and students know that they are not science undergraduate student going to benefit from a Doug Ford would save about $660 and the government,” he wrote. “Students average college student would save counting on OSAP to give them a $340. International student tuition shot at university or college know fees aren’t regulated and are not that OSAP needs to be improved, included in the cut. not hacked apart.” Core operating grants from the The NDP also said that the funding government to post-secondary shortfalls universities and colleges institutions are contingent on their would face from less tuition compliance with the tuition cut. revenue would mean cancelled courses, larger class sizes and laid- Alex Usher, the president of Higher off faculty. Education Strategy Associates, predicted in a blog post Wednesday A 10 per cent tuition cut would that this would only be a “first step” take about $360 million away from for the government, and warned universities and $80 million from that operating grants will “almost colleges. certainly” be cut too.

16

https:www.tzta.ca


Keep focus on helping Canadians at TZTA INC home, PM tells MPs Canadian Press TZTA INTERNATIONAL ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER

istration in Washington. This includes ratifying a newly renegotiated North American free trade agreement and getting rid of punishing U.S. sanctions on Canadian steel and aluminum.

Those international headaches could make it more difficult for the Trudeau Liberals to keep the focus on domestic concerns as they navigate their way through an election year.

OTTAWA — Prime Minister Justin Trudeau sharpened his core re-election message on Sunday, telling his MPs to present a positive message to Canadians while he branded his Conservative opponents as a detached party of the elite.

Kovrig and Michael Spavor, who were arrested on vague allegations of “engaging in activities that endanger the national security.” A third imprisoned Canadian, Robert Lloyd Schellenberg, received a death sentence last week on drug charges in a sudden retrial.

The prime minister delivered a campaign-style speech at the start of a two-day Liberal caucus retreat on Parliament Hill, characterizing his party as a beacon of hope for Canadians in a world of upheaval. At the same time, Trudeau attacked the opposition Conservatives as a party rooted in the past and mired in the divisiveness of its former leader, Stephen Harper.

“People across the country — and really, around the world — are anxious about what they see happening on the news, and in their communities,” Trudeau said.

But Trudeau avoided mention of the other woes that have undercut his government’s attempts to grow the economy and diversify trade, including the wide gulf in relations with China, and uncertainty about moving forward with Canada’s top ally and trading partner — the Trump protectionists in Washington.

Trudeau also id not mention the uncertainty surrounding the unfinished economic business with the Trump admin-

“The world’s two largest economies are at odds, and our founding European nations are going through unprecedented political turmoil.”

Infrastructure Minister Francois-Philippe Champagne said he expects to spend a lot of time travelling the country in the coming months, attempting to deliver on government promises to fund thousands of projects to ease public transport gridlock, “green” the economy, and extend growth to less populated communities. “This is about governing. It’s not about campaigning,” Champagne said, brushing aside suggestions the infrastructure rollout has been too slow. Liberal MP William Amos, whose West Quebec riding of Pontiac is twothirds rural, said his constituents are “impressed by what they’ve seen so far” from the government. “But they want more because for a lot of small-town Canadians, job growth hasn’t been the same as it has been in urban Canada.”

TZTA is independent newspaper published once a month online in Toronto, Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome comments or different point of view from our readers submitted articles may be edited for clarity.

Address

Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:-

TZTA INC.

Po Box 1063 Station B Mississagua, ON L4Y 3W4 E-mail your information to:-

tztafirst@gmail.com / info@tzta.ca

Website:-https://www.tzta.ca GST REG. # R306528806-00001

PAYMENT

Make your cheque payable to TZTA INC.

For residence of Canada cheque and money order are acceptable. Pay by Visa or Master Card/Paypal/ From outside Canada Visa and Master Card are acceptable. Ask us! Go to our website and send us your email address. You will get the newspaper every time

For Advertising

Call: (416) 898-1353 (416) 653-3839 Fax: (416) 653-3413 E-mail: tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca Website: https://www.tzta.ca

Trudeau took several partisan shots at the Conservatives, saying they have no plan for tackling climate change and the economy, while citing Liberal gains in lowering taxes and unemployment. The prime minister singled out the Canada Child Benefit as a boon to working families.

Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel Marketing; Tigist Teshome Format and Typing Zenashe Tsegaselassie

He accused the Conservatives of voting against several of his government’s initiatives in an effort to “protect the wealthy, the well-connected, and the powerful,” at the expense of working Canadians — even referencing a campaign slogan used by conservative Ontario Premier Doug Ford.

Contributor

Mr. Tadese Gebremariam Mr. Yonas J. Haile Mr. Alem Mr. Yehun Belay Mrs. Genet Woldemariam Mr. Desta etc...

............................................... Members of National Ethnic Press and Media Council of Canada NEPMCC

“Make no mistake: The Conservatives pretend to be ’for the people,’ but that couldn’t be further from the truth. This is still very much the party of Stephen Harper,” Trudeau said. “We have sent a clear signal to the rest of the world — Canadians are ready to work and Canada is best place to do business.”

Press and Media Council of Canada

But Trudeau did not mention Canada’s personal list of international woes, including its plummeting relations with China after the RCMP arrested Huawei executive Meng Wanzhou on Dec. 1 at the behest of the United States.

We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.

Days later, China detained Michael

TZTA JANURY 2019

17

https:www.tzta.ca


Ethiopian rebel group accuses government of airstrikes

Elias Meseret, Associated Press

it with airstrikes. The government denies it.

Tensions are growing with the Oromo Liberation Front, which a year ago was in exile and listed as a terror group after waging a deadly guerrilla war for self-determination. It was among a number of groups invited home to take part in political dialogue as part of sweeping reforms under Prime Minister Abiy Ahmed. He took office in April.

ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — An Ethiopian rebel group recently welcomed back to the country accuses the reformist government of targeting

DRIVER INSTRUCTORS የመኪና መንዳት አስተማሪዎች

Early Booking for G1 & G2 Road Test መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።

Mohamed AdemCell: Cell: 416-554-1939 Tel:-416-537-4063

TZTA JANURY 2019

The OLF on Thursday said Ethiopia’s air force carried out airstrikes in the western Oromia region on Jan. 1213, saying seven civilians, including a baby, were killed. “Trying to hide this attack is like trying to hide with a stolen camel,” the OLF said in a statement. It also accused Ethiopian troops of burning people’s houses and stealing their belongings. Abiy’s office denied reports of airstrikes but said rebel groups were “not heeding the call for peace.” A statement by press secretary Billene Seyoum accused the OLF of “egregious violence against community members.” The statement said Ethiopian forces have responded to a request by the

18

Oromia regional government and have been “undertaking a stabilizing operation over the past two weeks, and the area is now being secured.” Abiy recently expressed frustration with the OLF, warning it against trying to take power in a few months’ time instead of following the path to what he has pledged will be free and fair elections in 2020. The OLF has expressed support for elections, provided they are on time. In what analysts have called the core problem, OLF has said there was no agreement for it to disarm when it agreed to return home. Ethiopia’s government has said clearly it must disarm as the country’s legal framework doesn’t allow more than one armed entity. The OLF’s members have been estimated at around 5,000. Ethiopia is currently experiencing ethnic-based clashes in various parts of the country that have led to the displacement of hundreds of thousands of civilians. Ethnic minorities have been attacked and universities have closed. The unrest poses the biggest challenge so far to Ethiopia’s reforms.

https:www.tzta.ca


TZTA JANURY 2019

19

https:www.tzta.ca


TZTA JANURY 2019

20

https:www.tzta.ca


Ethiopia’s Abiy Ahmed: The leader promising to heal a nation in the first half of last year when 1.4 million people were forced to flee ethnic conflict in the west of the country, according to the UN. Overall, some 2.8 million people have been uprooted from their homes in recent years. The other major concern is the fighting on the borders of the Oromia and Somali regions. Over decades, the central government used force and a whole battery of repressive legislation to quell ethnic unrest.

BBC – Ethiopia’s Prime Minister Abiy Ahmed has been widely praised for introducing sweeping reforms aimed at ending political repression, writes BBC Africa editor Fergal Keane after visiting the country.

leader to return from exile in the United States to run the electoral commission.

The crowd at the airport in Jimma in Ethiopia’s Oromia region was handpicked and universally rapturous.

Fourteen years ago, Birtukan Mideksa spent 18 months in prison as leader of an opposition party before leaving for exile in the US.

But these were not the praise-singing party hacks who so often grace the arrivals and departures of powerful men in Africa.

The pace of change has delighted prodemocracy activists and thrown more reactionary elements off balance.

She was as surprised as most observers when Mr Abiy invited her to return and chair the National Election Board.

Men and women, old, young and very young – beaming babies were held above the crowd – had gathered to witness the arrival of a political sensation.

“Thousands, if not millions, of people paid [a heavy price] to see this kind of change in this country… to see this opening,” Ms Birtukan told me.

“We are so very happy,” an elderly man shouted to me above the sound of the military band, “it is like a renaissance. We have waited so long for this.”

“To have a former opposition leader, former dissident, to lead an institution with significant independence of action… means a lot.

Shift from autocracy Then Abiy Ahmed was among us, descending the steps of his plane to delighted cheers, testing the nerves of his security detail as he reached into the crowd to kiss a baby here, embrace an old man there.

“For those people who paid a price in the process, it’s really significant,” Ms Birtukan added.

I was conscious of an extraordinary fusion between the driven energy of an individual and the hope of a nation. Africa has rarely seen anyone like him. At 42 he is the youngest leader on the continent but his impact is far greater than his age suggests. When the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) coalition elected him prime minister nine months ago the country, Africa’s second largest in terms of population with more than 100 million people, shifted decisively from a long period of autocracy. He ended a 20-year conflict with neighbouring Eritrea, freed thousands of political prisoners, unfettered the media and appointed women to half the cabinet posts. Parliament also accepted his female nominees for president and head of the supreme court. On top of that, he asked a dissident

‘Use ideas not weapons’ But change has inevitably emphasised the significant challenges still facing Mr Abiy. When I caught up with him at a graduation ceremony for medical students in Jimma he appealed to them to “use ideas not weapons” and to follow the example of a nation like Japan, which recovered from World War Two to build a sophisticated economy.

Ethiopia has one of the fastest growing economies in the world but still has a vast number of unemployed young people. This is both a reservoir of potential talent and potential dissent if Mr Abiy’s moves to liberalise the economy and tackle corruption do not succeed swiftly. The prime minister was addressing the graduates in Jimma against a backdrop of deepening ethnic conflicts across the country. Ethiopia has more than 80 different ethnic groups. The divisions are old and deep rooted, but they flared up with a new intensity

TZTA JANURY 2019

Getachew Reda, told me he thought Tigrayans were being turned into scapegoats. It was as if only Tigrayan leaders were responsible for past abuses under the ruling coalition, he said. Although still calling himself a friend of Mr Abiy he believes the young leader risks creating a failed state. “He symbolises the kind of ambition, the kind of courage to storm the heavens that youth would represent.

Predictably, this merely gave an impression of national cohesion while unaddressed grievances festered. They erupted into protest in 2016.

“But he also represents the kind of tendency to gloss over things, the kind of tendency to try to telescope decades into months, years… to rush things.”

‘Steel in Abiy’s voice’ Demonstrations by members of the Oromo community – Ethiopia’s largest ethnic group – precipitated the resignation of Prime Minister Hailemariam Desalegn and the election of Mr Abiy.

For the moment Mr Abiy has the momentum and no shortage of energy.

Mr Abiy is the first leader to come from the Oromo community but has stressed that he is a leader for all Ethiopians. When I caught up with him in Jimma I asked if he was the man to unite an increasingly divided country.

Even in Tigray, the ordinary citizens I spoke to saw him as an inspirational figure. Elsa Tesfaye is a small-holder farmer who lives close to the border with Eritrea and lost a brother to the war between the two nations. For her Mr Abiy is the man who brought peace “and I thank him for that”.

He was being ushered away from the crowds by his guards but the question made him pause.

‘Revivalist preacher’ She worries about ethnic divisions and whether her son – an engineering student – will be able to work in other parts of the country if the situation deteriorates.

Looking around he caught my eye and shouted above the noise: “Of course I am. No doubt about it!” There was steel in the voice. And then the smile returned.

“[The reforms] are great. But it still needs a bit of work. If ethnic conflict… and hate could be removed I would be satisfied.”

Last month, Mr Abiy established a reconciliation commission to deal with some of the issues. This may provide an outlet for the airing of uncomfortable truths about the past but the greater challenge is the federal constitution which divides regional government along ethnic lines. Respecting ethnic rights while fostering the idea of a nation will demand considerable political and legal surefootedness. In the Tigray region, in the north, there have been ominous stirrings. Although Tigrayans compose only a small percentage of the population they dominated the previous government. In recent months, prominent Tigrayans in the army, security services, as well as business figures, have been accused of human rights abuses and corruption. Travelling in Tigray one frequently hears concerns about the alleged marginalisation of the once-powerful group. A former communications minister,

21

Mr Abiy is a devout Pentecostal Christian and there is something of the revivalist preacher in the way he evangelises for his vision. He has the energy, the passion and the certainty. The question is whether he can prevent an escalation of conflicts without resorting to the repressive methods of the past, and maintain his reformist momentum up to the next elections in 2020. Before he left Jimma I managed to speak with Mr Abiy again. He greeted me with a traditional embrace and kiss. This was Mr Abiy being the consummate politician. The world should look at the example of Ethiopia, he told me, to see how people can live together in peace. Given the vast numbers of displaced it seemed more a statement of ambition than reflective of any current reality. But on the central question of reform he was adamant. “Would anything stop you?” I asked. “Not at all,” he replied with a vehemence that left no room for doubt.

https:www.tzta.ca


TZTA JANURY 2019

22

https:www.tzta.ca


ማስታወቂያ ከኢትዮጵያ ኤምባሲ ኦታዋ በደረሰን መልእክት የዶክተር አቢይ ዲያስፖራ ገንዘብ አሰባሳቢ ኮሚቴ (EDTF) በጠየቀው መሠረት ማንኛውም ሰው ገንዘብ መላክ ከፈለገ በሚከተሉት ድርጅቶች በኩል ማስፈጸም እንደሚችል ለማሳሰብ እንወዳለን። የኢትዮጵያ ማኅበር በቶሮንቶና አካባቢው ከኢትጵያ ንግድ ባንክ ጋር ስምምነት ባላቸው ፈጣን የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች 1. Western Union

11. Lari Exchange

2. X-Press Money Service

12. Tewkel Money

3. Bole Atlantic International

13. Zenji Exchange Company

4. Money Gram

14. Paco Money

5. Dahabshiil Money Transfer

15. Irmaan Express

6. Al Ansari (Cash Express)

16. Bakkal Money Transfer

7. World Remit Ltd

17. Devine (Blue Nile)

8. Trans Fast Money

18. Dawit Money Transfer

9. Kaah Express Money Transfer

19. T and Y Remit

10. Golden Money Transfer

20. Asgori Money Express 21. World Remit Money Transfer

TZTA JANURY 2019

23

https:www.tzta.ca


TZTA JANURY 2019

24

https:www.tzta.ca


Turn static files into dynamic content formats.

Create a flipbook
Issuu converts static files into: digital portfolios, online yearbooks, online catalogs, digital photo albums and more. Sign up and create your flipbook.