TZTA PAGE 2: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
TSEGA KELATI INCOME TAX SERVICE
INDIAN SPRITUAL AND PSYCHIC READER
የሕንድ ስፕሪቹዋል እና ሳይኪክ ሪደር Master Yogi Raj
ፀጋ ቃላቲ የታክስ ገቢ አገልግሎት
For affordable & reliable service, please contact and get your appointment at
647-342-5689 Cell:- 647-917-8349
MOST POWERFUL ASTROLOGER BORN TO SERVE PEOPLE
Office:
* SPECIALIZED IN BRINGING LOVED ONE BACK. * MOST POWERFUL IN REMOVING AND DESTROYING BLACK MAGIC, JADOO, OBEVA, WITCHCRAFT, BLACK CURSE AND EVIL SPRITE.
E-mail:- tsegakelati@gmail.com
* SPECIAL AND VERY POWERFUL PROTECTION TO PEOPLE OVER 60 YEARS
Address:-
Tsega Kelati
2942 Danforth Ave, 2nd Floor Toronto ON
ALL RELIGIOUS WELCOME
* Individual Tax Return *Corporate Tax Return & Bookkeeping and much more
> CRA expected us to keep copies of income tax returns and supporting documentation for several years. Unfortunately documents can lost for so many reasons. I am excited to announce that we are lunching new and government approval tax software. Note only it is affordable and fast but also accommodates the essential needs of Tax Records.
* If you have any problem with CRA, we can resolve that for you በቅልጥፍና በአፋጣኝና በጥራት የርስዎኒ ኢንካም ታክስ እንሠራለን። በታክስ በኩል ችግር ካልዎት መፍትሄው እኛጋ ስለሆን ስልክ ደውሉልን፤ እንዲሁም ወደ ቢሮ ለመምጣት ከፈለጉ ስልክ ደውለው ቀጠሮ መያዝ ይችላሉ። ስልካችን ቢሮ፡ 647-342-56899 ውይም ሴላችን 647-917-8349 አድራሽችን 2942 Danforth Avenue, 2nd Floor
KERA FRESH NEAT ቄራ ሥጋ ቤት
አድራሻችን ፡ 2749 Danforth Avenue (Main Street & Danforth Avenue)
ነፃ መኪና ማቆሚያ አለን ለክትፎ፣ ዱለት፣ ለጥብስ፣ ለቁርጥ፣ ለመሳሰሉት የሚሆን ታላቅ፣ ታናሽ፣ ሽንጥና ሳለ አይሰጥ፣ ንቅልና ወርጅ፣ ጎድን ከዳቢት፣ ግማሽ ወይም ሙሉ ፍየልና በግ፣ የሥጋ ብልቶች ዝግጁ ሆኖ በጥራትና በንጽሕና ተዘጋጅቶ ይጠቃችህዋል። እናንተ ብቻ ስልክ ደውሉልን መጥታችሁ ጎብኙን«
ጥጥራት ያለው ጥሬ ቡና
ጤፍና ገብስ በተመጣጣኝ ዋጋ አለን።
ልዩ ልዩ ኮስመቲክና ቅባቶች ይኖሩናል።
ቃሪይ፣ ሚጥሚጣ፣ ቅቤ የመሳሰሉት
ዓይብ
ዋስ ምጣድ ስለ አለን ጠይቁን!
አራቱ $4.00 ብቻ (ሲዲ)
* DIVORCE * HEALTH * BAD LUCK
GOOD NEWS
በተጨማሪ ልዩ ልዩ የግሮሰሪ እቃዎች፣ ቅመማ ቅመም፣ ገብስ፣ ጤፍ፣ ሽሮ በርበሬ፣ ቡና፣ ድስት፣ ጀበና፣ አዲሱ ዋሴ መጋገሪያ ምጣድ የመሳሰሉትይኖረናል ጠይቁን ኑና ጎብኙን«
IF YOU ARE WORRIED ABOUT PROBLEMS LIKE:
እንጀራ
ለሠርግ፣ ለክርሥትና፣ ለዝክር፣ ለልደት ሙሉ የበግ ሆነ በሬ ምርጥ የሥጋ ብልቶች እዘዙን የምፈለግበት አድራሻ እናደርሳለን።
Tel.: 416-699-5372 Cell: 416-887-6734
* FINANCE * SUCCESS * DEPRESSION
* COURT * JOB * HUSBAND-WIFE
ALL PROBLEMS SOLVE IN 9 DAYS
9O5-409-2563
1453 QUEENS STREET WEST TORONTO ON M6R 1A1 QUEENS AND LANSDOWNE, inside - i-kick
647-627-9203
3932B KEELE STREET NORTH YORK, ON M3J 1N8 KEELE AND FINCH AVE. WEST
TZTA PAGE 3: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
Special Benefits We have great services to serve you on-line 1. Website Exposure (Visit www.tzta.ca) * You can read the TZTA Ethiopian International Newspaper published monthly on our website (www.tzta.ca) * In addition, you can explore our Directory Listing and Banner ads * Breaking news, Current world, Canadian and Ethiopia news, article and the like are available * You can also explore varies Ethiopians websites links * You can also visit the archives in order to read the previous months TZTA newspaper. 2. You can read the website on mobile website. (Visit www.tzta.ca)
3. You can visit the website on Viber
4. TZTA Business Directory Advertising (Free if you advertise with us) Read more the attachment with detail benefit of advertising on our website Directory listing. In Short advertising on our website business directory: * Increases brand awareness and the amount of traffic directed towards a listed company, * Leads for formation of network, * Links to our newspaper your products & services * Exposes your website on our directory listing in order to get more information for your clients. 5. Banner advertising Sizes are Available as the followings: * Header Banner Ad: 468 x 60 pixels.................. One month free and then $75.00/month * Business Card Banner Ad: 300 x 135 pixels ....One month free and then $50.00/month * Side Banner Ad: 300 x 250 pixels.....................One month Free and then $50.00/month * Footer Banner Ad: 728 x 90 pixels.........One month free and then $75.00/month Your advertisement must be sent in JPG or GIF format. 6. RATE CARD FOR NEWSPAPER ADVERTISEMENT (On-line) TZTA Ethiopian Newspaper website has special RATE CARD to promote your business, such as for One Month Free. 3 months 10% discount, for 6 months 15% discount and for a year 20% discount. For detail information about advertising price please refer to a RATE CARD 7. WE DELIVER OUR DIGITAL NEWSPAPER BY EMAIL MONTHLY FOR EACH OF OUR CUSTOMERS AND ADVERTISERES. TZTA INC. TZTA International Ethiopian Newspaper Teshome Woldeamanuel Tel.: 416-653-3839 * E-mail: * info@tzta.ca or tztafirst@gmail.com * Website: www.tzt.ca * Contact: 416-898-1353
TZTA PAGE 4: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ (ኢአን)ሕዝባዊ ውይይት በቶሮንቶ አካሄደ
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከግንቦት ሰባት
ሜይ 3 ቀን 2017 ዓ.ም. በቶሮንቶ ብሉር መንገድ በ334-335 አዳራሽ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ ዶ/ር ቢያን አሶቤ፣ ዶ/ር ኮቴ ሙሳ በክብር እንግድነት እንዲሁም ኢትዮጵያውያንና ደጋፊዎች በተገኙበት ታላቅ ስብሰባ ተካሂድዋል። በዚህ እለት ቀደም ብሎ እንግዶቹ ወደ አዳራሹ ከመምጣታቸው በፊት አዳርሹ በሕዝብ ጢም ብሎ ሞልቶ ነበር። ሰዓቱ ደርሶ ወደ አዳራሹ እንግዶቹ በመግባት ላይ እንዳሉ ወጣቶች እንክዋን ደህና መጣችሁ በማለት የአበባ ጉንጉን አቅፍ ተበርክቶላችዋል። አዳራሹ ውስጥ የተሰበሰበው ሕዝብም በጭብጨባና በደስታ እንግዶቹን ተቀብልዋል። እንግዶቹ በተመደበላቸው ቦታ ከተስተናገዱ በህዋላ አቶ ክሩቤል እንክዋን ድህና መጣችሁ በማለት መድረኩን ከከፈቱ በህዋላ ለማስታወስ ሕይወታቸውን በጥሩ ቦታ ያስቀመጥጡና ለተሰዉ በአዳራሹ የተገኙ ሁሉ በመነሳት የሕሊና ፀሎት ተደርግዋል። ከዚያም አቶ አብዲሳን የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄና የኦዲፍ አባል ለቤቱ ካስተዋወቁ በህዋላ የመግቢያ ንግግር እንዲያደርጉ ወደ መድረኩ እንዲመጡ ጋባዝዋቸው። አቶ አብዲሳም የኦዴፍ አባል ንግግራቸውን የጀመሩት ይኸው ከተመሰረተ ሰባት ወር የሆነውን የኢትዮጵያ ንቅንቄ የመሰረቱትን እንግዶች አንድ በአንድ ለቤቱ በማስተዋወቅ ነበር። እነርሱም ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከግንቦት ሰባት፣ ዶ/ር ቢያን አሴቦ ከኦዴፍና ዶ/ር ኮቴ ሙሳ ከአፋር ድርጅት ስማቸውን እየጠሩ በዚህ ሰባት ወር ውስጥ በተመሠረተው የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ውስጥ ያላቸውን ድርሻ፣ ሚናና ተሳትፎ በዝርዝር ለቤቱ ዘክረዋል። በመቀጠልም ይህ የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ (ኢአን) ሕዝባዊ ግንባር የተመሰረተው በአራት ድርጅቶች ሲሆን እነርሱም ግንቦት ሰባት፣ ኮዴፍ፣ ከሲዳማና ከአፋር የተውጣጡ ድርጅቶችሲሆኑ አብሮ መሥራት ከጀመሩ ሰባት ወራት እንዳስቆጠሩ ግልፀዋል። አቶ አብዲሳ ትኩረት ሰጥተው የተናገሩት በተለይ የኦሮሞ ድርጅት የሆነውን ኦዴፍ በጣም አስቸጋሪ ከተባለው ተገንጣይነት በመምጣት በኢትዮጵያ አንድነት ላይ መደራደሩን ልዩ የሚያደርግው ነው ብለዋል። በአደረጉት አጭር የመተዋወቂያ ንግግር ሲያከትሙ በቅርቡ የተመሰረተው ይህ ድርጅት በችግር ላይ ትኩረት የሚያደርግና መፍትሄን የሚጠቁም የኢትዮጵያን ጨዋነት የተላበሰ ነው በማለት ንግግራቸውን ፈጽመዋል። አቶ ክሩቤልም ወደ መደረኩ ብቅ በማለት አቶ አብዲሳን ካመሰገኑ በህዋላ ትንሽ የአፋር ብሄረሰብ ሙዚቃ በቪዲዮ በመደገፍ ለቤቱ እየተሰማ ዶ/ር ኩቴ ዪትዮጵያ አጘራዊ ንቅን አባል ወደ መድረኩ እንዲመጡ ጋበዝዋቸው።፡ዶ/ር ኮቴም በመቀጠል ሲናገሩ ላገራችን ኢትዮጵያ ጉዳይ መጥታችሁ በመሳተፋችሁ እናመሰግናለን ካሉ በህዋላ ያቀረቡት ጥያቄ፣ ለምንድን ነው ይህንን አገር አቀፍ ንቅናቄ መደገፍ ያለብን የሚለውን ማየት ያስፈልጋል ካሉ
ዶ/ር ኮቴ ሙሳ ከአፋር
በህዋላ፣ ድርጅታቸው በሶሥት ዋና ዋና ነገሮች ላይ አሁን ካለው አንድነት ንቅናቄ ድርጅት ጋር እንደተስማማ ገልጸዋል። የመጀመሪያው በአገራዊ ራእይ ላይ ያተኮረና ኢትዮጵያ የምትባል ሁሉን አቀፍ አገር እንዳለች ማመን፣ በሁለተኛ ዲሞክራሲያዊ ሥረዓት መመስረት፣ ሶስተኛው ወያኔ ከተወገደ በህዋላ እኩልነትና ነፃነት የሕዝብ የበላይነት ዲሞክራሲይዊ ኢትዮጵያን መመሥረት የሚል ነበር። በመጀመሪያ ድርጅታንችን ማስተዋወቅ፣ የመጭውን ትውልድ አብሮ መገንባት፣ ለዓላማ በድፍረት አስተዋጾ አድርጎ ማሸነፍ፣ ተሸንፎም እንደገና ማሸነፍ፣ የአስተሳሰብ ለውጥ ማምጣት፣ እኛ ብቻ መናገርና መደመጥ ብቻ ሳይሆን ሕዝብን ማድመጥ መስማት አስፈላጊ መሆኑንም ጠቁመዋል። ልዩነታችንን በማስተናገድ በአንድነታችን በመመካክር አሁን የምናደርገውን ወሳኝና ለወደፊት መንደርደሪያም ይሆናል ብለን እንጠቁማለን። ስለ አፋር ጠቀስ ሲያደርጉ፣ አሁን የአፋር ወደህዋላ የቀረችና በጣም ጥቂት ምሁራን ያላት ሲሆን መሠረታዊ ፍላጎት መጀመሪያ መምዋላት እንዳለበት ሲሆን ያለው ጭቆና ከሌላው ኢትዮጵያዊ ተለይቶ ስለማይታይ የሁላችንም አብሮ መሆን ይህንን ሁሉ ችግር የፈታል በማለት አሳስበዋል። አሁን ከናንተ ከተሰብሳቢዎቹ ብዙ እንጠብቃለን፣ እናንተም እኛም ተጠያቂዎች መሆናችንን ማወቅ አለብን።፡ሰላም ከሌለ እድገት የለም ስለዚህም ሁሉም ኢትዮጵያዊ ወደፊት ሰላም፣ እኩልነትና ዲሞክራሲ የሰፈነባት አገር እንደምትሆን አበክረው ገልጸው ንግግራቸውን ደምድመዋል። ቀጥሎም አቶ ኩርቤል የኦሮሞ ባህል ዘፈን በስክሪኑ እየታየና መዚቃው ለቤቱ እያስተጋባ ወደ መድረኩ ብቅ በማለት የኦዴፍ መሪ የሆኑትን ዶ/ር ብያንን በመጋበዝ ነበር። ዶ/ር ቢያን አሶቤ የኦዴፍ አመራርና የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ አባል ወደ መድረኩ በመምጣት ንግግር አድርገዋል። እርሳቸውም ለቤቱ ሲያስረዱ ከዚህ በፊት ተገንጣይ ነን ብለን ያመነውን የኦሮሞ፡ድርጅት እንዴት ወደዚሁ የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ አንድነት መጣጭሁ በሚለው ቅድሚያ ሰጥቶ ማብራራቱ ተገቢነው በማለት ነበር ንግግራቸውን የጀመሩት። እርሳቸው ሲናገሩ “በ1976 ዓ.ም. ኦ.ኤል.ኤፍ ሲመሠረት እኔ ገና የ16 ዓመት ወጣት በነበርኩበት ጊዜ ሲሆን ዋና ዓላማውም የኦሮሞ ነጻነት የመገንጠል ጥያቄ ሲሆን፣ ያ ከሆነ በህዋላ በዚሕ መሰረት ካመኑት ጋር አብሮ መሥራት እነርሱንም ማክበር በሚል መንፈስ ነበር የጀመርኩት። ሆኖም በአሁኑ ጊዜ ወደ አንድነት የመጣንበት ጉዳይ በኢትዮጵያ ያለው ጭቆና የኦሮሞ ብሔረሰብ ብቻ ሳይሆን በአማራውም፣ በጋምቤላውም፣ በትግሬውም፣ በጉራጌውም በሌሎችም የሁሉም ስለሆነ የሁላችንም አብሮ ተሳትፎ መታገል ያለውን የሕዋት መንግሥት ማንበርከክና በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የተመሠረተ በእኩልነት
ዶ/ር ቢያን አሶቤ ከኦሮሞ
በሕግ የበላይነት በአዲስ ኮንስቲቱሽን ኢትዮጵያ የምትባል አገር መመሥረትና መግዋዝ ነው። በመቀጠል ሲናገሩ፣ ለምን ከንቅናቄው ጋር ለመቀላቀል አስፈለግ ለሚለው ገምግመን በአዲስ አቅጣጭ በማየት ነው። ይኸውም፡ * የኦሮሞ ችግር በኢትዮጵያ ውስጥ ላሉ የሁሉም ሕዝቦች ችግር ነው በማለት መፍትሄውም በአንድነት ይፈታል ብለን ስላመንን * በአንድ አገር ራስን በራስ እየተደጋገፉ በአንድ ኢትዮጵያ ውስጥ (Self Governor) በዲሞክራሲና በሕግ የበላይነት በእኩልነት መኖር ይቻላል ብለን በማመን * የዚህ ሁሉ የበላይነት ያለው (ሕግ እገር) Constitution በሕዝብ ላይ ያተኮር ሊሻር የማይቸል ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ መኖር እንዳለበት ስላመንን፤ * ወያኔን ብንመለከት ያለው ሕገ መንግሥት የተቀረፀው በራሱ ፍላጎትና ጥቅም ላይ ያተኮር ሲሆን ይህ ትክክል አለምሆኑን በማመን፣ * ሕገ መንግሥት ሲቀረፅ ከሃገር፣ ከባሕል፣ ከሃይማኖት፣ ከአለም አቀፍ የተውጣጣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለማሳደግ የታቀደ መሆኑንና ለዚሁ ሁሉ መጀመሪያ ወያኔ መወገድ አለበት። መወገድ ብቻ አይደለም፣ አዲስ ምእራፍ መጀመር አለበት። ይህም ኢትዮጵያ ለሁሉም የምትመች ለሁሉሙ የሆነች አገር ለማድረግ ነው። ይህ ማለት ወያኔን ማውረድ በኢትዮጵያን ውስጥ ዲሞክራሲ ማስፈንሲሆን ኢትዮጵያ መፍረስ የለባትም መቆየት አለባት። ስለዚህ አሁን ትግሉ ተሳትፎ ይፈልጋል።
በዚህ ተሳትፎ ነው ነፃነት የሚገኘው፣ ስልሆነም ሁላችሁም እንድትተባበሩን በማለት ንግግራቸውን ፈጽመዋል። አቶ ሩቤልም ወደ መድረኩ በመምጣት የጋበዘው ፕሮፌሶር ብረሃኑ ነጋን ነበር። በዚህ አጋጣሚ አቶ ለታ ሌንጮ የአገራዊ ንቅናቄ ሊቀመንበር ሲሆኑ ዶ/ር ብረሃኑ አስተባባሪ ሊቅመንበር በማለት ለቤቱ ገልጽዋል። ዶክተር ብርሃኑ ሲናገሩ “ ሁለቱም ተናጋሪዎች ሰፋ ባለ መንገድ ሁሉንም ጠቀስ ጠቀስ አድርገዋል። እኔ ግን አንድ ነገር ብቻ እናገራለሁ በማለት ንግግራቸውን የጀመሩት። የኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ዘሮች ወይም የተለያዩ ብሔረ ሰቦች ድርጅት አይደለም፣ ብሔርሰብና ብሄሮችንም አይወክልም። ይህ ድርጅት የድርጅቶች ሕብረት ሆኖ ኢትዮጵያን ነጻ የሚያወጣ ነው። በመቀጠልም ሲናገሩ በሶስት ነግሮች ላይ ትኩረት አድርገው ዘክረዋል። እነዚህም፡ በመጀምሪያ በሰሜን ኢትዮጵያ በዛሬው ቀን ሁለት ሰዓት የወሰደ ጦርነት ከግንቦት ሰባት ጋር ተደርጎ ወያኔ ተሸንፍዋል። ይህንን ላበስርላችሁ እወዳለሁ። ስለሆነም በምድር ላይ ያለው ሁኔታ በኢትዮጵያ ላይ ያለው አለመረጋጋት ከትንሹ ወደ ትልቁ ሂደት እየሄደ ነው። ወያኔ ከአሁን ጀምሮ በጉልበት ለማቆም የማይችልበት ደረጃ ደርስዋል። ይህን ስል ሁልጊዜ ጥሩ ነገር ያጋጥማላ ማለት ሳይሆን መጥፎ ነገርም ያጋጥማል። በኢትዮጵያ ገጽ 5 ይመልከቱ አጫጭር ዜናዎች
TZTA PAGE 5: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter ከገጽ 4 የዞረ
በተለያዩ አካባቢዎች ጥቃትን በወያኔ ላይ ለማድረግ ጀምረናል እንቀጥላለን። በመቀጠልም እንዳወሱት የኛ ትግል ወያኔን ለማሸነፍ አይደለም። አገርን ለመገንባት ነው። ሕውሃት ገንዘብና የአገር ጥቅምን አያውቅም። አሁን ባለው ሥልጣን ላይ ይህን የሚሰራውን እብደት ካላቆመ እስከ መጨርሻው ይደመሰሳል። ወያኔ እኛ ከሌለን አገር እንደምትከፋፈልና እንደምትጠፋ ይነግሩናል። አገር የሚመራ ካለእኛ ምንም ነገር የለም ብለው በድፍረት ይናገራሉ። እኛ የምናምነው እነርሱ ከስልጣን ሲወርዱ ከወያኔ በህዋላ የምትኖረው ኢትዮጵያ አገር በክብር መኖርዋን ማረጋገጥ ነው ብለዋል። በመቀጠልም ሲናገሩ፣ ሌላው ትኩረት የምንሰጥበት 1ኛ/ የኢትዮጵያ አንድነትና ጽናት ለውይይት አይቀርብም 2ኛ/ ኢትዮጵያ የተረጋገጠች አገር ለመፍጠር ለሁሉም እኩል የሆነች እውነተኛ ዲሞክራሲ ሲሰፍን ብቻ ነው። ከዚህ ሌላ ስሞኑን በጀርመን አገር ከኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር ጋር አብሮ ለመሆን ንግግር
መጀመራችንን ለማብሰር እወዳለሁ። ዋና ዓላማውም ለሁሉም እኩል የሆነች ኢትዮጵያን መፍጠር ሲሆን መገንጠልን አይደለም። በዚህ ስምምነት ላይ ከኦጋዴን ግንባር ጋር ያሉ ሌሎች ድርጅቶች ማለት ጋምቤላ፣ ኦነግ፣ ቤንሻንጉልና ኦብነግ ጋርም አብሮ ይካሄዳል ማለት ነው። ስለሆነም መገንጠል የሚለው የጥፋት ጽንሰ ሃሳብ የወያኔ ዓላማ እንግዲህ በኢትዮጵያቦታ የለውም በማለት ዶ/ር ብርሃኑ ጠቆም አድርገዋል። ስለሆነም አገርን መገንጠል ትቶ የወያኔን ተራ መከፋፈል እያከተመና ወደ ኢትዮጵያዊነት መምጣት በወያኔ መከፋፈል የሚለውን ከፍተኛ ዘይቤ እየቀረ መሆኑን ያሳያል። ሌላው ደሚት ማለት የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ሲሆን ከግንቦት ስባት ጋር አብሮ ለመሥራት ፍላጎት እንዳለው በአካል ከኢትዮጵያ አገራዊ ንቅናቄ ጋር አብሮ ለመሥራት እየተዘጋጅ መሆኑን ገልጸዋል። ሊለው አማራው የተለያዩ ድርጅቶች ጋር አብሮ ለምሆንና ለመሥራት ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል። ወደፊት የወታደራዊ እንቅስቃሴ የምናደርገው ከወያኔ ጋር ጦርነት ለመክፈት ፈልገን አይደለም፡
ሁኔታዎች ስለአስገደዱን ነው። ወያኔ እንደ ሰፍር ጢቦ ወይም ጉልበተኛ ይመሰላለል ለምን ቢባል ደካሞችንና ሴቶችን እየመረጠ ስለሚያጠቃ ነው። ስለዚህ የግድ ከርሱ ጋር የሚጋፈጥ ጉልበተኛ ያስፈልገዋል ማለት ነው። ነፃነት በልመና አይገኝም።፡ ጦርነት እኛ የምናደርገው እነርሱን ለማቆም ነው። እኛ ዓላማችን አገርን ለመገንባትና ለአንድነት ለሁሉም የምትሆን ኢትዮጵያን መፍጠር ነው። በዲፕሎማሲው መንገድ ስንመለከት በእኛ እምነት ፈረንጆች በምንም ሁኔታ እነርሱ የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ በስጦታ መልክ ይሰጡናል ብለን አንጠብቅም። አንምንም። ይህን ዓይነት አስተሳሰብ የለንም። በተለያየ መንገድ ትግሉ ሲጎመራና እያበበ ሲመጣ በዚህ ጊዜ ወደ እኛ ይመጣሉ። አሑን ያለው ሥርኣት ቀጣይነት እንደሌለው ያውቃሉ። ፖለቲካን መቀየር ያስፈልጋል።፡ ለወደፊቱ ትውልዽ የአሁኑ ወጣት ምን እናድርግ የሚለውን ትኩረት አድርገን ለመግዋዝ ማብቃት አለብን። የድሮውን ይዘን መበዛበዝ ይቅር። እስከአሁንም የፈጠር ነው መፍትሄ የለም ነገር ግን ችግርን
ማባዘት ነው።፡የዛሬው ላይ ተመርኩዘን ወደፊት ምን ማድረግ አለብን በሚለው ላይ በመንተራስ መሄድ ይገባናል። የኛም ዋና ዓላማ ይኸው ነው።፡ እኛ ስለ ነገው ከፍተኛ ትኩረት እንስጥ ነው የምንለው። አገር በፌስ ቡክ ላይ በመሰዳደብ ጊዜያችንን አንፍጅ ምንም ፍሬ ነገር የለውም። ፖለቲካችንም መንፈሳችንንም መቀየር ይኖርብናል፣ የሞራል ክብደትም ይኖረዋል። ፖለቲካችን ብቻ ሳይሆን መንፈሳችንም መለወጥ አለበት። መተሳሰብ አለብን መፈቃቀር አለብን በማለት ንግግራቸውን ፈጽመዋል። ከዚያም አቶ ክሩቤል ወደ መድረኩ በመምጣት ሁሉንም ካመሰገኑ በህዋላ እረፍት ተደርግዋል።፡ እረፍት ተደርጎ ሁሉም ቦታውን ከያዘ በህዋላ ሰፋ ያለ የጥያቄና መልስ አስተያየት ተደርጎ እንግዶቹ በሰል ያለና ጠለቅ ያለ ምልስና አስተያየት ለቤቱ በመስጠት አብራርተዋል። ሰብሰብ በሉ ባሕላዊ ውዝዋዜ አሳይትዋል፤፡ ለቤቱ የተሸጠ እጣው ወጥቶ ለባለ እድሉ ደርስዋል።፡ ስብሰባው በስላምና፡ በሚያስደስት ሁኔት ተጠናቅዋል።
በቶሮንቶ የኢትዮጵያ መረዳጃ ማህበር 21 ዓምቱን አስቆጠረ፣ ልዩ የሚያደርገው ወጣቶችን ማሳተፉና ለዩኒቨርስቲ ተመራቂዎች ሽልማት መስጠቱ ነው
አቶ ደምስ የእድሩ ፕሬዘዳንት
እናት ተመራቂዋን ልጃቸውን ወላጆቻቸው እድርተኛ ሆነው ልጆቻቸውን ወጣት የእድር አባል በማድረጋቸው ያስመሰግናቸዋል። ስለሆነም ከተለያዩ የካናዳ ዩኒቨርስቲዎች ዘንድሮ ተመራቂዎች ወክለው በመሆናቸው እድሩ ልዩ ሽልማትና ክብር ለነዚህ ወጣቶች ሰጥትዋል 3. Esther Tadesse Deferasha ከተመሠረተ 21 ዓመት ያስቆጠረው ለየት ያለ ነገር የቀረበው የማህበር አባላት ወጣት ልጆች ሰጥትዋል። የኢትዮጵያ ወንድማማቾች እድር በቶሮንቶ ሜይ እድሚያቸው ክ19-25 ዓመት የደረሱ ወጣቶች በእራት ይህ ብⶫ ሳይሆን ከነዚህ ወጣቶች Sicology York University 4. Zemen Tilahun Wagira Humber 27 ቀን 2017 ዓ.ም. ፔፕ አካባቢ በሚገኘው አዳራሽ ግብዣው ላይ መገኘት ነው። የበለጠ ድንቅ ነገር ይህን ተወጣትተው አንደኛዋ ወጣት በአማርኛ እያነበበች YouthChild and Youth Work ማህበርተኞች በመሰባሰብ የእራትና የመዝናኛ ባህላዊና ኢትዮጵያዊነትን ያጎናፀፈ እድር ለሚቀጥለው ንግግር ማደረግዋ ከቤቱ ታላቅ አድናቆት ተስጥትውታል። 5. Bllane Taye Solomon Bachelor of በአላቸውን በሚያስደስት ሁኔታ አክብረዋል። ትውልድ ማወራረስ መቻል በተለይ በውጭ አገር ለዚህ ሁለትኛ ወጣት ተናጋር በእንግሊዘኛ ቅዋንቅዋ ሲሁን Fine Art (BFA) in Acting York University በዚህ እለት የማህበሩ ፕሬዘዳንት አቶ ጥረት ያደረጉ ምሳሌዎች ናቸው ምስጋና ይገባቸዋል ለቤቱም ከፍተኛ መለዕክት አስተላልፋለች። ሁለቱም በወቅቱ አብዛኛው ማህበርተኛ መጥቶ ደምሰው እንክዋን ደህና መጣችሁ በማለት አጠር ያለ ሌላም ማህበር ይሁን እድር እንድ አራያ መከትል በጣም ተናጋሪዎች ለወላጆች ወጣት ልጆች ላላቸው ለዚህ ተሳፍትዋል። የበለጠ ክብር የተሰጣቸው ለወጣቶች ንግግር አድርገዋል። ማህበሩ በየአምቱ እየተሰባሰብስ አስፈላጊና እንስድሞዴል ማየት ይጠቅማል። እድር አባል እንዲሆኑ ጥሪ አድርገዋል። ሲሆን አንድ ላይ ጠረጴዝ በመያዝ ፊት ለፊት ለሃዘን ብቻ ሳይሆን በአካል እየተገናኙ መተዋወቅና አብሮ በእውነቱ ይህን ያባህላዊና አሰባሳቢ ወ/ሮ አልጣሽ መሃሪ፣ ወ/ሮ ፍናዬ ደገፉ ከወላጆቻቸው ፊት ተቀምጠው ተዝናንተዋል።፡ እየተደስቱ እንደዛሬው ማሳለፉ እንደሚያስደስታቸው እድር ወጣቶች እርስ በርሳቸው እንዲተዋውቁና እና አቶ አዲሱ አንሰቦ የእድሩ አባላት እነዚህን ከላይ ለእራትም ቅዽሚያና ክብር የተሰጣቸው ለእነርሱ ተናግርዋል; በተለይ ይዚህ እራት ግብዣ ልዩ ወጣቶች እንዲሳተፍ ማድርግ ብቻ ሳይሆን እድሩ ፎቶ ግራፋቸው የሚታየው ስማቸውና የተመርቁበት ነበር። የሚያደርገው የወላጅ ልጆች ክ20 የሚበልጡ የእድር በተለይ በትምህርታቸው ላቅ ላሉ በተለያዩ የካናዳ ዩኒቨርሲቲዎች በዝርዝር ለቤቱ ያቀረቡ ናቸው። አልፎ አልፎ አዝናኝ የሆኑ ተሪቶች ለቤቱ አባል ሆነው በዚሁ እለት መገኘታችው ነው። ዩኒቨርሲቲዎች ተመራቂውች ወጣቶች ታላቅ ክብር እነሆ፦ ስማቸው ቅደም ተከተሉን የተከተለ አይደለም። ቀርበዋል። እራት ተበልቶ በአገር ባህል ሙዚቃ በቴዲ 1. Yoseph Teshome Aga Biology UFT ከአላፉት አመታት ከተደረጉት የእራት መስጠትና አባትና አናቶቻቸው በተሰበስቡብት እንርሱን አፍሮና በሌሎች ሙዚቀኞች ቀርብዋል;፡ ሕዝቡም 2.Eyoual Negate Shebeshi Finance ግብዣ ፕሬዘዳንቱ እንደጠቆሙት ለበአሉ ድምቀት ከፍ በማድረግ ለወላጆች ለተስብሰበዎች ታላቅ ደስታ ተዝናንቶ በሰላም ፕሮግራሙ ተጠናቅዋል። Management Ryerson University የአገር ቤት ዜና
ኢትዮጵያውያኖችን ጨምሮ በለንደኑ እሳት የሞቱት ቁጥር 58 ደረሰ
ዓባይ ሚዲያ By ወንድወሰን ተክሉ ባለፈው እረቡእ እለት በተነሳው የለንደኑ ግሪንፎል ህንጻ እሳት ቃጠሎ የሞቱት ቁጥር ከ30 ወደ 58 ማሻቀቡን የለንደን ፖሊስ አሳወቀ። አደጋውን ለመከላከል በተደረገው አጥጋቢ ያልሆነ እንቅስቃሴ የተናደዱት እንግሊዛውያን ጠ/ሚ ተሬሳ ሜይ ከስልጣን እንዲወርዱ ግፊት እያደረጉ እንደሆነ ከለደን የሚደመጡት ድምጾች ይገልጻሉ። ከረቡእ ጠዋት እስከ ዓርብ ጠዋት ድርስ በጥልማሞታዊ ጥቁር የእሳት ጭስ ተጥለቅልቆ እንደ የመስቀል ደመራ ሲንቦገቦግ ከነበረው የለንደኑ ግሪንፎል አፓርትመንት የኢትዮጵያ፣የሶማሊያ፣የኤርትራያ አገራት ዜጎች የሞሉበት እንደሆነ ታውቃል። ከ10 በላይ ኢትዮጵያውያን ህልውና አልታወቀም ::ፖሊስ የጠፉትን ህልውና ከማቾቹ ጋር ይፋ በመደመር አርብ ምሽት ላይ የፍላጋ ዘመቻው መቆሙን ይፋ አድርጋል። የእሳቱ መነሻ እስከአሁን አልታወቀም። ሆኖም የቴሬሳ ሜይ መንግስት ጉዳዩ በገለልተኛ አካል እንዲመረመር አጣሪ ኮሚሽን ለማቃቃም እየተንቀሳቀሱ ባለበት ወቅት ፖለቲከኞች፣ አክቲቪስቶችና የአደጋው ተጠቂዎች የጠ/ሚራን ከስልጣን መልቀቅ አስፈላጊነት በመግለጽ ዘመቻ ከፍተውባቸዋል። ከ58 በላይ ንጹሃን በሞቱበት በዚህ እሳት አደጋ እስካሁን ድረስ የደረሱበት ያልታወቁ ሰዎች ቁጥር ቀላል እንዳልሆነ ታውቃል። ሆስፒታል ከገቡት ውስጥ የ12ቱ ህይወት እጅግ በከፍተኛ አደጋ ላይ እንዳለም ለማወቅ ተችላል። አርብ በኪንግስተን እና ቸልሲ አዳራሾች የተሰበሰቡ እንግሊዛውያን የእሳቱ መንስኤ አፓርታማው ከወራት በፊት የተደረገለት የእድሳት ስራ አስተዋጽኦ ሳያደርግ እንዳልቀረ በተነገረበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ ቁጣ፣ንዴት እና እልህ በማሰማት በአስቸካይ በገለልተኛ አጣሪ ኮሚቴ መንስኤው ተመርምሮ ለህዝብ ይፋ እንዲሆንና ጠቅላይ ሚንስትራም ስልጣንዋን በመጠቀም የረባ ስራ ያልሰራች በመሆኑዋ በአስቸካይ ከስልጣን ትልቀቅ ሲሉ ጠይቀዋል።
በለንደን የሚኖሩ የኢትዮጵያውን እና የኤርትራውያን ኮሚኒቲዎች የአደጋው ሰለባዎችን ለመርዳት አደጋው በደረሰበት ስፍራ ድንክዋን ተክለው ሰለባዎቹን ለማሰባሰብና ለማስጠጋት ሲጥሩ ተስተውለዋል። የእንግሊዛ ንግስት ኤልሳቤት እና ልኡል ዊሊያምስ [የልእልት ዲያና ልጅ] የአደጋውን ስፍራ በመጎበኘት ለሰለባዎቹ ሀዘናቸውን የገለጹ ሲሆን አስፈላጊውን እርዳታም እንደሚያቀርቡ ቃል መግባታቸው እነ ቢቢሲ ዘግበዋል። አርብ እና ቅዳሜ ታዋቂ እንግሊዛውያን መካከል የከባድ ሚዛን ቦክስ ሻምፒዮናው አሚር ካሃን የአደጋውን ስፍራ በመጎብኘት በተሬሳ ሜይ መንግስት ላይ ከፍተኛ ወቀሳና ትችት በመሰንዘር ሰለባዎቹን ለመርዳት የገቢማሰባሰቢያ ዝግጅቶችን እንደሚያካሄድ ገልጻል። የሌበር ፖርቲን ወክሎ የፓርላማ አባል የሆነው ዴቪድ ላሚ-እምባውን መቆጣጠር አቅቶት ሲያነባ ታይትዋል። ዴቪድ በእንባና በሲቃ ተሞልቶ በ2017ታ እንግሊዝ እንዴት ነው ይህን መሰል አሰቃቂ አደጋ ለማስቀረት ያልተቻለው ሲል ተደምጥዋል። የለንደን እሳት አደጋ ብርጌድ በበኩሉ የግሪንፎል ታወርን እሳት ለማጥፋት አባላቱ ያደረጉትን ታላቅ ትግል እና እልህ አስጨራሽ ስራ አድናቆቱን ገልጾ የእሳት አደጋ አጥፊ ወታደሮችን አጠቃላይ ትግልና እንቅስቃሴ የሚያሳየውን ቪዲዩ ከእሁድና ሰኞ መካከል ለሕዝብ ይፋ እንደሚያደርግ ገልጻል። ለንደን በከፍተኛ ሀዘን ላይ ነች። በሀዘና ብቻዋንም አይደለችም። ኢትዮጵያውያን፣ ኤርትራውያን፣ ሶማሊያውያን እና ሌሎች አገሮችም በአደጋው ባሳጣቸው ዜጎቻቸው የተነሳ በከፍተኛ ሀዘን ላይ ናቸው። ህጻናት፣ አዛውንቶች፣ ውጣቶች እንዲሁም እናትና አባቶች የአስቀቂው ግሪንፎል ታወር እሳት ሰለባዎች የሆኑ ናቸው።
በኢትዮጵያ አፋጣኝ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች 8 ሚሊዮን መድረሳቸውን ተመድ አስታወቀ ዜና :- በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሪፖርቱ አመልክቷል።
ኢሳት የዓለም የምግብ ፕሮግራም /World Food Program/ በኢትዮጵያ በደረሰው ድርቅ ምክንያት ከሰኔ ወር መቋጫ ጀምሮ ለርሃብ ተጋላጭ የሆኑና አፋጣኝ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸው ዜጎች ጭማሪ አሳይቷል። እንደ ድርጅቱ መግለጫ ከሆነ 7.8 ሚሊዮን የነበረው አፋጣኝ የእለት እረዴት ጠባቂዎች ቁጥር ወደ 8 ሚሊዮን ማሻቀቡን አስታውቋል። ይህም 8 ሚሊዮን በሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ሕይወት ላይ ከፍተኛ ተግዳሮትን ደቅኗል። የኢትዮጵያ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ለአሾሼትድ ፕረስ የዜና ወኪል እንዳሉት ርሃብተኞችን ለመታደግ የአንድ ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር የሚያወጣ አፋጣኝ የምግብ እርዳታ ያስፈልገናል ብለዋል። በምስራቅ አፍሪካ ላለፉት ሶስት ዓመታት ዝናብ ወቅቱን ጠብቆ ባለመጣሉ አብዛሃኛው ዜጋ ለርሃብ አደጋ ተጋላጭ ሆኗል። ወንዞች፣ ምንጮች እና የውሃ ተፋሰሶች ደርቀዋል። የአየር ትንበያ ባለሙያዎች በኤሊኖ አየር መዛባት ምክንያት የተከሰተው ድርቅ አድማሱን ያሰፋል ሲሉም ስጋታቸውን ገልጸዋል። ድርቁ የቤት እንስሳትን በመጉዳቱም በአርብቶ አደሮቹ እለታዊ እንቅስቃሴ ላይ እክል ፈጥሯል። ባለፉት አራት ወራት ብቻ የርሃብተኛ ዜጎች ቁጥር በሁለት ሚሊዮን ጭማሪ ማሳየቱን ድርጅቱ
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ቀውስ ቡድን የእርዳታ ድርጅቶች በመርዳት በመዳከማቸው ምክንያት አፋጣኝ የሆነ እረድኤት በወቅቱ ለማግኘት አለመቻሉን አስታውቋል። አፋጣኝ የምግብ እርዳታ ማግኘት ካልተቻለ አደገኛ ሁኔታዎች ሊፈጠሩ ይችላሉ ሲል አሳስቧል። በተለይም ሕጻናት የችግሩ ዋነኛ ገፈት ቀማሾች ይሆናሉ ሲል አስጠንቅቋል። በዓለም ሕጻናት እድን ድርጅት /Save the Children/ የኢትዮጵያ አስተባባሪ የሆኑት ጆን ግርሃም ስለሁኔታው አሳሳቢነት ሲገልጹ ”የምግብ አቅርቦቱ ተሟጦ ካለቀ በኋላ ምን እንደሚፈጠር የምናውቀው ነገር የለም። የርሃብ ተጠቂዎቹ በቂ የሆነ ምንም ዓይነት ምግብ አቅርቦት ስለማያገኙ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል። በተለይ ለተመጣጠነ የምግብ እጥረት ተጋላጭ የሆኑ ሕጻናት ሕይወት በአስከፊ እና አደገኛ ሁኔታ ላይ ይገኛል።” ሲሉ የርሃቡን መጠነሰፊ ሰቆቃ ለፈረንሳይ የዜና ወኪል AFP ተናግረዋል። የኢትዮጵያ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ የርሃቡን አስከፊነት አምነዋል። ድርቁ በቀጣይ ከሚመጣው የርሃብ አደጋ አስቀድሞ የመከላከል ስራዎች በተሻለ ሁኔታ እንደሚሰሩ መግለጻቸውን ፌስ አፍሪካ ዘግቧል።
TZTA PAGE 6: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
Sport ስፖርት
የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል በበርሊን ከተማ (ካሱ ለገሰ )
እጅግ የሚበረታታና የተሳካ አገልግሎት እንዲሆን አስችሏል። ያለምንም እክል የሙዚቃም ሆነ የግንኙነት መስመር ለደቂቃ ሳይቋረጥ የተዋጣለት በሚባል መልኩ አገልግለዋል። በዚህም የህዝቡን ልብ ትርታ እየተካከተሉ ያጫውቱ የነበረው ወቅታዊ ሙዚቃዎችና እራሳቸውም ከመድረክ ላይ ሆነው በሚያሳዩት ባህላዊ ዳንኪራዎች የፌስቲቫሉ ድምቀቶች ነበሩ። በዚህም ኮርተንባቸዋል።
ባጠቃላይ ኢትዮጵያዊ ቃና ያለው ሙዚቃ ከመድረክ እየተንቆረቀረ ስፖርተኞችና ህዝቡ የጥንት ጀግኖችን ስራ የሚወያድሱትን የነአጼ ቴዎድሮስን ስም እያነሱ በመጨፈር እልልታውና ፉከራው እስክስታው ገደብ አልነበረውም። በተለይ ውድድራቸውን በቅዳሜው ቀን የጨረሱት ስፖርተኞች ሙሉ ግዜያቸውን ከዲጄው ጋር እየጨፈሩ የመጡበትን ሂሳብ በበቂ ሁኔታ አወራርደዋል።
ምግብና መጠጥ የታዳሚውን ህብረተሰብ በርክቶ መምጣት ግንዛቤ በመውሰድ በርካታ የምግብ መደብሮች በመኖራቸው መጉላላት የሚባል ነገር ሲጀምር የሚታሰብ አልነበረም። ሲቀጥል ደግሞ ሰሃን የሚደፋው የምግብ ብዛት በስስትና በንግድ ላይ ያላማተረ ህዝባዊ አግልግሎት እንደነበረ የሚያሳይ ለልጆችም የሚሆን ከህጻናት ምግብ እስከ አይስክሬም ለስጋ ወዳጅ ወገኖቻችን ደግሞ በግሪል ወይም በፍም የጋለ ስጋ በሃምበርገር መልኩ ሲያስተናግዱ ከርመዋል።
የፍጻሜው ጨዋታ በጊዜው ሰሌዳ መሰረት የፍጻሜው ጨዋታ ቡድኖችን በመምራት የመሃል ዳኛው አቶ ጥላሁንና ሁለቱ የመስመር ዳኞች ቦታቸውን እንደያዙ የክብር እንግዳውን አቶ ፍቅሩ ኪዳኔን በመያዝ የኢትዮ በርሊን ቡድን መሪ አቶ በላይነህ ተሾመ ወደ ሜዳ በመግባት ከሁሉም አስተዋውቀው መልካም ውጤት ተመኝተዋል።
የመጠጥ አገልግሎቱም የለስላሳ መጠጥና ቀዝቃዛው የጀርመን ቢራ ያለ ማቋረጥና ያለ ወረፋ በቂ ሰራተኞች በመመደባቸው እክል ያልገጠመው አገልግሎት ተካሂዷል። የመጀመርያ ህክምና እርዳታ የእርዳታ ሰጪዎች በሁለቱም ሜዳዎች ላይ በመገኘት መጠነኛ ጉዳት የደረሰባቸውን ተጫዋቾች ሲረዱ ተስተውሏል። June 10, 2017 - አጠቃላይ ሰለሞን ከጀርመን የስፖርት ጥንክር እንደላከልን በጀርመን የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል በበርሊን ከተማ June 3 & 4 – በቅርብ መነጽር ሲታይ ዘንድሮ ይህ ፌስቲቫል ሲካሄድ በብዙ መልኩ ከቀድሞዎቹ ዝግጅቶች በተሳካ ነው ብሎ መጀመሩ የዚህን ጽሁፍ መጠነኛ የይዘት አቅጣጫ ይጠቁማል። የዚህ ጽሁፍ አቅራቢ በቅርብ መነጽር ያለበት ምክንያት ፌስቲቫሉ ከጀመረበት 1 ቀን በመቅደም ከፌስቲቫሉ ቦታ 50 ሜትር ባልራቀበት ሆቴል በማረፉና አካባቢያዊ ግንዛቤውም ቀድሞ በመጀመሩ ከዚያም እስከተጠናቀቀበትም ሰዓትና ደቂቃ በቅርብ ከማየቱም ባሻገር የዝግጅቱንም ሂደትና መልክ አብሮ በመቅረጹም በኩል ከኢትዮ ጀርመን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን ጋር በመሆን ሲመክርበት እንደነበረ ለመጠቆም ይወዳል። ከዚህ በፊት የነበሩት ዝግጅቶች የ 1 ቀን ብቻ በመሆናቸው ከጉዞ ርዝመት ከነበሩት የአየር ንብረት ሁኔታ ጋር ተደማምረው ከነበረው ግዜ መጣበብ ጋር የነበሩብንን ጫናዎች ለማቅለል የሁለት ቀን ማድረጉን ተግባራዊ ለማድረግ ተመክሮበት ለዚህ ስኬታማ ውጤት በመደረሱ ሁሉም በዚህ ጉዳይ ቅድመ ሃላፊነት ተሰምቶት የመከረና ያስተባበረ የፌዴሬሽኑ አባሎች ምስጋና ሲያንሳችሁ ነው። መወያየትን መምከርን ግልጽነትን እውቀትን ከተላበስን ሁሉን ነገር በቅንነት ለመመርመር ይስችላልና በርቱ። እንዲህ ነበር ያለፈው ጁን 3 እና 4 ማለትም ቅዳሜና እሁድ በርሊን ከተማ ከመሃል ከተማው አንስቶ ገዙንድ ብሩነን የተባለውን የከተማውን ኣንድ ክልል ከወትሮው በተለየ የኢትዮጵያውያን መንደር ለማለት በሚያስችል መልኩ በአረንጓዴ ቢጫና ቀይ ቀለማት የተዋቡ ሴቶች እህቶቻችን ህጻናትና በኮፍያ ስከርቭና በዋልያዎቹ ደማቅ ማልያዎች የተዋቡ አባቶችና እናቶች ከነልጆቻቸው ወጣት ሴቶችና ወንዶች አቅጣጫቸውን ወደ ፌስቲቫሉ በማድረግ በከተማ የህዝብ ማመላለሻ ባቡርና በምድር ውስጥ የከተማ ባቡር እንዲሁም በግል መኪና በማሽከርከር በቅርብ ሆቴሎች የሰፈሩት ደግሞ በእግር መኳተን የጀመሩት ገና ከማለዳው 3 ሰዓት ሳይሆን ነበር። ቅዳሜ በማለዳ ተፈጥሮም እለቱን በብርሃን ለማጀብ ከማንም ቀድማ ጸሃይዋን ልካ ነበርና የመጀመርያ አድራሻቸውን ፌስቲቫል ሜዳው ላይ ያደረጉትን የኢትዮ ሽቱትጋርት ስፖርተኞችን ማሞቅ በመጀመር ዓርብ ምሽቱን ዝግጅቱን ባጠናቀቀው ዲጄ አገራዊ የእረኛውን ክላሲካል ሙዚቃ ሲለቀው በሰማይ የሚበሩ ወፎችን እንደመፈለግም ቁልቁለት እንዲሚፈስም የወንዝነት ድምጽ እያስተጋባ ፍጹም ልዩ በሆነ መልኩ ወደ አገርቤት ልብን እየሰለበ የፌስቲቫሉም ጠረን ከቅርብ እንድናሸተው ማድረግ የጀመረው ገና ከጅምሩ ነው። ከግራና ቀኝም ቀድመው የመጡ ስፖርተኞችም በሙሉ ውበት ያለውን የተለያየ ማልያ ተላብሰው ሜዳ ውስጥ ውር ውር ሲሉ የፌስቲቫል አዘጋጆችም እዛው ያደሩ ይመስል በየስራ ድርሻቸው ተከፋፍለው ቅድመ ዝግጅታቸውን ጨርሰው በተያዘው ፕሮግራም መሰረት የስፖርትና ቴክኒክ ክፍሉ የቡድን ምዝገባ ሲጀምሩ ክለቦችም ኢትዮጵያ ሀገሬ የሚለውን የቴዲ አፍሮን ዘፈን እየጨፈሩበት ከአውቶቡሳቸው እየወረዱ ወደ ፌስቲቫሉ ግቢ ሲገቡ ማየት እጅግ ልብ ይማርክ ነበር። ተሳታፊ ክለቦች በተወካዮቻቸው አማካይነት ምዝገባቸውን እንደጨረሱ በሁለት ምድብ በመከፈል በሁለቱ ሜዳ ላይ እንዲጫወቱ ድልድሉ አልቆ ዳኞችም ተመድበው ስፖርታዊው ውድድር በሰዓቱ ተጀምሯል። ሁል ግዜ እንደሚደረገው አንድ ሁለት ጨዋታ ከተከናወነና ታዳሚዎ ችም በርከት ሲሉ ዝግጅቱ እንደሚከፈተው ሁሉ ወደ 13 ሰዓት ገደማ በስነ ስርዓት ተከፍቷል። የመክፈቻ ስነስርዓት በትናንሽ ባንዲራዎች አረንጓዴ ቢጫ ካኒቴራዎች ለብሰው ጣዕም ባለው ዜማ የበርሊን ህጻናት እማማ ኢትዮጵያ ሀገሬ እያሉ በመዘመር የመክፈቻ ስነስርዓቱን አድምቀውታል። ይህን ሲሰማ ስንቱ ሆዱ ባር ባር ብሎት ይሆን እጅግ ይመስጥ ነበር። ይህ በህጻናቱ እንዲሆን ያዘጋጀው የበርሊን እናቶችና ህጻናት ማህበር ክብርና ምስጋና ይገባቸዋል። ህጻናቱንም በጥበብና በክብር እግዚአብሄር ያሳድግልን።
የክብር እንግዳ የዘንድሮውን ፌስቲቫል የዝግጅት ደረጃ ከፍ ካደረጉት ክንውኖች መካከል የክብር እንግድነት ደረጃው አንደኛው ነው ለማለት ግድ ይለኛል። አቶ ፍቅሩ ኪዳኔን የመጀመርያው የኢትዮጵያ ስፖርት ጋዜጠኛ የአፍሪካ እግርኳስ ፌዴሬሽንና የአለም የኦሎምፒክ ኮሚቴ አባል የወቅቱ የአፍሪካ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዚደንቱ አማካሪን በእንግድነት ከፓሪስ እዚህ ፌስቲቫል ላይ እንዲገኙ ማስቻል ማለት ምን ያህል የኢትዮ በርሊን የስፖርት ማህበር ለስፖርታዊው ዝግጅት ትኩረት እንደሰጠው ለቀጣይ ታዳጊ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ለሀገርና ለወገን የደከሙ ባለአደራዎችን ድካማቸውን እውቅና በመስጠት እንዲሁም ራእያቸውና ብልህ አመራራቸው ወደ ትውልዱ ሰርጾ እንዲገባ ለማስቻል በእንደዚህ አይነት ኢትዮጵያውያን በሚገኙበትና እናት ሀገራችን ኢትዮጵያ ከምንም በላይ ደምቃ በስፋት በምትወደስበት ፌስቲቫል ላይ ማቅረብ የስፖርት ማህበሩን አመራሮችንም ክብርና ሃላፊነት ከፍ ያደርገዋል። በዚህ ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል። በመቀጠልም አቶ ፍቅሩ በበዓሉ መክፈቻ ላይ እንዲሁም በዶቼ ቬሌ የራድዮ ቀጥታ ስርጭትና ከዝግጅቱም በኋላ ያስተላለፉት ጥልቅ ንግግርና ምክር እንድታዳምጡ እጠቁማለሁ። http://www.dw.com/overlay/media/am
ስነስርዓት ሲጀምር እስከዛሬ በየፌስቲቫሉ ሲታዩና እንደ አንድ አስቸጋሪ ነውርና ተግባር የነበሩት የጫትና የሺሻ ስርጭቶች ወይም አገልግሎቶች አንድም አልነበሩም። ይህም ትልቅ የትውልድን መሻሻል ለቀጣይ ህጻናት የማሰብን ባለአደራነት ያሳያል።
ዳኞች የኢትዮ በርሊን ስፖርት ማህበር ከፍተኛ አጽንዖት ከሰጣቸው ተግባሮች መካከል ስፖርታዊ ይዘቱ የፊፋን ህግ እንዲከተል በማለት የከተማውን 4 ፕሮፈሽናል ዳኞችና አንድ ኢትዮጵያዊ ዳኛ(አቶ ጥላሁን ጉደታን)በማቅረብ ተግባራቸውን በትክክል እንዲወጡ በማስቻል እግርኳሱም ለስፖርተኞችም ለተመልካችም እንዲጥም እንዲሆን አድርገዋል። በዚህ ልዩ ምስጋና እንዲቸራቸው ያሻል።
የቅዳሜው ዝግጅት ሲቆለፍ የእሁዱን አጀማመር አስምሮበት ነበርና ያደረው ከማለዳ ጀምሮ ሊኖር የሚችለውን ቅድመ አየር ንብረት ማለትም ከማለዳው ጀምሮ እንደሚያካፋ ወፏ አሳብቃ ስለነበር ከዚያም ባላፈ የበርሊን ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስትያንም ታቦት የሚነግስበት እለት በመሆኑ ሁለቱን ዝግጅቶች በማናበብ ከቀኑ13 ሰዓት ጀምሮ እንዲቀጥል ተደርጎ በመታደሩ ስፖርታዊ ውድድሩም ከ 14 ሰዓት እንደሚጀምር በመነገሩ ዝናቡም በቀጠሮው መሰረት እሁድ ከጠዋት ጀምሮ እየረገጠ ወደ ከሰዓት በኋላው ግን ደመናውም እየተገለጠ ዝናቡም እየለቀቀ በተያዘለት የግዜ ሰሌዳ መሰረት ደቂቃ ሳይዛባ ውድድሮቹም ፌስቲቫሉም በየሰዓታቸው ተጀምረዋል።
ክለቦች በእግርኳስ ጨዋታው በኩል ሁሉም ክለቦች በሚባል መልኩ በጣም በወጣቶች በመደራጀታቸው ያለው የጨዋታ ብስለት ፉክክር ቴክኒክ ልብ የሚማርክ ሲሆን ካለው ዝቅተኛ የሆነው የቱርኒር ሰዓት አመዳደብ የተነሳ የልባቸውንና የአቅማቸውን ያህል ሳይጫወቱ እያለቀባቸው ተሸናፊ ቡድኖች ላይ የሚያሳድረው ቁጭት ሃይለኛ ነበር። አሰልጣኞች የአብዛኛው ክለብ አሰልጣኞች ቅድመ ኢትዮጵያ ላይ በእግርኳሱ ዘርፍ አሻራቸውን አሳርፈው የመጡ በመሆናቸውና እግር ኳስን ጠንቅቀው የሚያውቁ በመሆናቸው በሜዳው አካባቢ የሚያሳዩት ተግባር ከዳኛ ጋር ያላቸው የንግግር ደረጃና ስነምግባር ከፌዴሬሽኑ አመራሮችና ከአዘጋጅ ቡድን ሃላፊዎች ጋር የነበራቸው ግንኙነት እጅግ የሚያኮራ ነበር። የቅዳሜ ወይም የጁን 3 ቀን ውሎ ሁሉም ክለቦች በየምድባቸው ያለውን የርስ በርስ ውድድር እንዲጨርሱ ማስቻል ነበርና በተያዘለት ፕሮግራም መሰረት እንደታቀደው ሆኖ ከየምድባቸው ሁለት ሁለት ቡድኖች እንዲያልፉ ሆኗል። በዚህም ከምድብ 1 ኢትዮ ሽቱትጋርትና ኢትዮ ኮለን ከምድብ ሁለት ኢትዮ አዲስ ፍራንክፈርትና ኢትዮ ዘ በርሊን ኣልፈው ለእሁዱ ማጣርያ ራሳቸውን አዘጋጅተዋል። ፌስቲቫሉ ቤሄም ሽትራሴ የተባለውን የከተማውን ረጅም ጎዳና ተደግፎ የተንጣለለው ባለ ሁለት እግርኳስ ሜዳ (በፊፋ ደረጃ) የፌስቲቫል ቦታ ሙሉ በሙሉ የታጠረ በመሆኑ መግቢያ በሩም አንድ ብቻ በመሆኑ ከፍ ብሎ በተሰቀለው ሰንደቅ አላማችንና የእንኳን ደህና መጣችሁ ጽሁፍ ስር ማለፉ እያንዳንዱን ታዳሚ ኢትዮጵያዊ ልባሱን ደርቦ ለመግባት ያስችል ነበር። በጸጥታ አስከባሪዎች በመስተናገድ በቀጥታ በግራና ቀኝ በተጣሉ ድንኳኖች ውስጥ ባህላዊ አልባሳት ኮፍያዎች ስከርቮች ቲሸርቶችን ለህጻናት የሚሆኑ ጌጣጌጦችን ወዘተ እየሸመቱ ወደ ዝነኛው የኢትዮጵያ የጀበና ቡና ድንኳን ያመራሉ። በበርሊን የኢትዮጵያውያን የእናቶችና ህጻናት ማህበር ሙሉ በሙሉ የሚስተናገደው የቡና ድንኳን ሙሉ ቅዳሜና እሁድ ያለፋታ የቡና አቅርቦቱን ከቡና ቁርስና መዓዛ ካለው አገራዊ እጣን ጋር ያለ ድካም በፍቅር ሲያስተናግድ ስለነበር ለነበረው አገልግሎት በቦታው ለነበሩት እህቶችና እናቶች ምስጋና ይገባቸዋል። የፌስቲቫሉ አስተዋዋቂና ዲጄ ሙሉ በሙሉ የተዋጣለት የመድረክ አስተዋጽኦ እንዲሆን በማሰብ የተሳካለት የማስተዋወቅ አገልግሎት ከዲጄ ጋር እንዲሆን በማሰብ የኢትዮ በርሊን ስፖርት ማህበር እውቁን አስተዋዋቂና ፌስቲቫል አጋጋይ አቶ ዘለአለምን ከታዋቂ ዲጄ ጋር በመመደቡ
ይህ ደግሞ ከየትም የመጣ አይደለም፡፡ ከኛው ከህብረተሰባችን የመጣ ብርታት እንጂ። የቡድኖችን የተጨዋቾች ተዋጽኦ ሲታይ ያ የእከሌ ልጅ ነው ይህ የእከሌ ልጅ ነው መባሉ ራሱ ክለቦችን ቤተሰባዊ ቅርርብ የማድረግን ወላጆችም ለእንደዚህ አይነት ስብስቦች ግዜና ትኩረት የመስጠት በዛው ደግሞ ተወራርሶ የሚሄደው ደግሞ ጨዋነት ክብር ማንነት በመሆኑ እነዚህ ደግሞ የአስነዋሪ እጽ ማራቂያና ስፖርቱ ደግሞ ወላጆችንና ልጆቻቸውን ከወገኖቻቸው ማቀራረብያ በመሆኑ ሁሉም ከተባበረ አስነዋሪ ነገሮችን አብሮ ማገድ ስለሚቻል ዘንድሮ አንድ የጫት ዘለላ ያልታየበት አንድም የሺሻ መቃ ያልታየበት እንዲሁ ብቻ ፌስቲቫል ፌስቲቫል ሲጫጫስበት የነበረ በመሆኑ የተሟላ ስነ ስርዓት ነበር በሚያስችል መልኩ ተፈጽሟል። የእሁድ ውሎ ጁን 4
የበርሊን ቅዱስ ዓማኑኤል ቤተ ክርስትያን ድርሻ የዚህ ፌስቲቫል ልዩ መሆንና ውበት በተለይ በጀርመንና አካባቢው ለሚኖሩ ህዝበ ክርስትያን በማሰብ የኢትዮ በርሊን ስፖርት ማህበርና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የበርሊን የቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስትያን አባት ካህንና የሰበካ ጉባኤ አባሎች በመቀናጀት በመተባበር ሰዓቶቻቸውን በማቀራረብ ያደረጉትን ትብብር ሳናደንቅ አናልፍም። ቤትክርስትያኗም ምዕመኗን በቤትክርስትያን ዝግጅታቸውና በፌስቲቫሉ ቦታ ላይ በማሰማራት ያደረግችውን የተሳካና የተዋጣለት እርዳታ ብዙዎች ሲያመሰግኗት ከፌስቲቫል ቦታው መስማት እጅግ ያረካ ነበር። ስፖርታዊው ውድድር የጀመረው በኢትዮ ሽቱትጋርትና ኢትዮ ዘበርሊን መካከል ሲሆን በድምሩ 40 ደቂቃ ተጫውተው ባዶ ለባዶ ተለያይተው በፍጹም ቅጣትምት ኢትዮ ሽቱትጋርት አሸንፏል። የህሊና ጸሎት የቀድሞ ኢትዮጵያ ቢሄራው እግርኳስ ቡድንና የኢትዮጵያ ቡና የእግርኳስ ቡድን ተጫዋች የአሰግድ ተስፋዬን ሞት በማስመልከት በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ መካከል ሙሉ ሜዳው በጸጥታ በመሆን የ1 ደቂቃ የህሊና ጸሎት ተደርጓል። የህጻናት እግርኳስ ለህጻናት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት የኢትዮ በርሊን ህጻናት ቡድን ከመላው ጀርመን ቤተሰቦቻቸውን ተከትለው ከመጡ ህጻናት ጋር እንዲጫወቱ ተደርጎ በጣም ማራኪ የሆነ የልጆች ጨዋታ ተካሂዶ የበርሊን ህጻናት አሸናፊ ሁነዋል። በመቀጠል በኢትዮ አዲስ ፍራንክፈርትና በኢትዮ ኮሎኝ መከካል በተደረገው ከ40 ደቂቃ በኋላ ሁለቱም ቡድኖች አቻ በመውጣታቸው በፍጹም ቅጣት ምት እንዲለያዩ ተደርጎ የፍራንክፈርት ቡድን አሸናፊ ሁኗል። በዚህም መሰረት የመጨረሻው ጨዋታ በኢትዮ ሽቱትጋርና ኢትዮ አዲስ ፍራንክፈርት መካከል እንደሚሆን ተረጋግጦ እስከዚያው የዲጄ ስራ ድምቀቱን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የባህላዊው ዝግጅት በስፋት ቀጥሏል። በዚህ መልኩ ፌስቲቫሉ ወደመጠናቀቁ እያመራ በአንጻሩ ደግሞ ተፈጥሮም ገደብ የለሽ ብርሃኗንና ሙቀቷን እየለገሰች ህዝቡን ስሜቱን መገደብ ባልቻለ መልኩ ወደ መድረኩ በመጠጋት አንዴ የጎንደርኛውን የጎጃሙን የሸዌውን ኦሮሚኛውን ትግርኛውን ጉራግኛውን ወላይታኛውን
በጣም ከፍተኛ ፉክክርና ቴክኒክ የተመላበት ጨዋታ ተካሂዶ የኢትዮ አዲስ ቡድን አሸናፊ በመሆን ውድድሩን አጠናቀዋል። የሽልማት ስነ ስርዓት የኢትዮ በርሊን ስፖርት ማህበር እንደ ሌሎቹ እቅዶች ከፍተኛ አጽንዖት ከሰጣቸው ክንውኖቹ ውስጥ ሽልማቶቹ ናቸው። በመሆኑም ከዳኞች ጀምሮ እስከ ተሳታፊ ቡድኖች ሁሉም የምስክር ወረቀትና በአረንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንድራ የተዋበ ሜዳልያ እንዲሁም የተለያዩ ዋንጫዎች ተዘጋጅተው ተበርክቷል። ሽልማት ያበረከቱትም አቶ ፍቅሩ ኪዳኔ የክብር እንግዳ ለአሸናፊዎች ዋንጫና ሜዳልያ አቶ ዘላለም(የጌድዮን አባት) ለኮከብ ጎል አግቢና ኮከብ ተጫዋች ወይም ብዙዎች በሚያውቁት በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ለአርሰናል የሚጫወተውና ለአሜሪካ ቢሄራዊ ቡድን ምርጥ ተጫዋች የጌድዮን አባትን በሽልማት ስነስርዓት ለብዙዎች አርዓያነት እንዲኖረው በማለት የማበረታቻ ሽልማት እንዲሰጥ መጋበዙ በብዙ መልኩ ይህን ፌስቲቫል በጥናትና በእወቀት መደገፉን ያሳያል። አቶ ካሱ ለገሰ ከኢትዮ ጀርመን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን ለዳኞች ምስክር ወረቀትና ሜዳልያ እንዲሁም ለኢትዮ በርሊን ስፖርት ማህበር የመልካም ዝግጅት ሽልማት ለማህበሩ ሊቀመንበር ለአቶ ታደሰ ልዩ ሽልማት ተሰጥትዋል። አቶ በላይነህ ተሾመ ከኢትዮ በርሊን ለተሳታፊ ክለቦች ለሁሉም ከምስጋና ጋር የተሳትፎ ምስክር ወረቀት እንዲሁም ለሶስቱም ሸላሚዎች የበርሊን 2017ዝግጅት ማስታወሽያ ልዩ ሜዳልያ ፌስቲቫሉን በድምቀት ለመሩት የመድረኩ ሰዎች ለአቶ ዘላለምና ለዲጄ ልዩ ሜዳልያ ተሰጥትዋል። በዚህም መሰረት እንደየደረጃቸና ተሳትፏቸው ከእንግዶቹ ሽልማት የተበረከተውን ለመዘርዘር ያህል የህጻናት አሸናፊ
ኢትዮ በርሊን
የህጻናት ሁለተኛ
ኢትዮ ጀርመን
የጸባይ ዋንጫ
ኢትዮ ሀምቡርግ
ኮከብ ጎል አግቢ
ከኢትዮ ዘበርሊን 9 ቁጥር ኤፍሬም
ኮከብ ተጫዋች
ከኢትዮ ሽቱትጋርት 9 ቁጥር ሉታስ
የሁለተኛ ደረጃ አዋቂዎች ኢትዮ ሽቱትጋርት አንደኛ አሸናፊ አዋቂዎች ኢትዮ አዲስ ፍራንክፈርት በዚህ መሰረት ፌስቲቫል ሜዳው ላይ የነበረው የመድረክ ስነርዓት አልቆ ለቀጣይ 2 ሰዓታት ያህል ሳይቋረጥ የባህል ፕሮግራሙ ሜዳው ላይ ቀጥሎ ግዜው ለአይን ያዝ ማድረግ ሲጀምር ፕሮግራሙ እየተጠናቀቀ ማስታወቅያም ወደ ቀጣይ የሌሊት የመዝግያ ፕሮግራም ወደ ጸሃዬ ዮሃንስ ማምራቱን ተያያዘው። ሰዓቱን ጠብቆ ይህ ፕሮግራም እንደተጠናቀቀ ስፖርተኞችም አንድ ሳይቀሩ ወደ ምሽት ፕሮግራሙ በመሄድ ዘና ፈታ ሲሉ አድረዋል። የኢትዮ በርሊን ስፖርት ለስፖርተኞች ቀድሞ በገባው ቃል መሰረትም ከመግቢያው ዋጋ ላይ የ5 ኦይሮ ቅናሹን ተግባራዊ አድርጓል። ጥሩ ማባረታቻና ስፖርተኞችን መደጎምያ በመሆኑ እንዲህ አይነት አርአያነት ሊበረታታ ይገባል። ሌላው ሳይጠቀስ የማይታለፈው ነገር ዓመታዊው የበርሊን ከተማ ኢንተናሽናል የባህል ፌስቲቫል ላይ በተለይ ቅዳሜን ሌሊት እንዲሁም ሰኞ እለትን አብዛኛዎቹ እንግዶች አጋጣሚውን እንዲጠቀሙ ይህን ሁሉ ከአጽናፍ አጽናፍ ያሉ ነገሮችን ግንዛቤ ውስጥ በመክተት ፌስቲቫሉ በነዚህ ቀናት እንዲሆን በጀርመንም ሰኞን የበዓል ቀን መሆኑን ከግምት ውስጥ አስታካሃችሁ ፕሮግራም ለነደፋችሁ ላስተባበራቸሁ ለመራችሁ ሁሉ ምስጋናውን ይህ ጽሁፍ ብቻ አይገልጸውም። በዝግጅታችሁም እጅግ እንደረካችሁ ለማወቅ ምስክር ማቆም የሚያስፈልግም አይመስለኝም ይልቁንም ማነው ባለ ተራ የሚል ያሬዳዊውን ዜማ ወደ ክለቦቹ ለቃችሁ እርፍ እንዳላችሁ ልቤ ይሰብቀኛል። ካሱ ለገሰ ከጀርመን ኑርንበርግ kassule30@yahoo.de
TZTA PAGE 7: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter ግጥም
ይበቃል ከአንግድህ …….የበላይ ለመሆን ኢትዮጵያዊ_ነኝ! By ሳተናው የበላይ ለመሆን አየተሯሯጠ
ማንም አይነካኝም ብሎ መፎከሩ ጫካ የወለደዉ ገብቶ ከመዳከሩ
ሁሉም ሰዉ የራሱን መንገዱን መረጠ ሰዉ ስለታጣ ነዉ የሚቆም ላገሩ ? ሌላዉን ረግጦ መሰላል አድርጎ ቁጭት የማይዘዉ ለወገን ለክብሩ አምጦ ሳይወልደዉ ሊያደርገዉ ማደጎ ባንድራ ጨርቅ ነዉ አያለ ሲያወራ ስም አና አድራሻዉን ቀይሮ አስቀይሮ ላገር ክብር የለሽ ምንም የማይፈራ ልያኖረዉ ፈለገ በስቃይ በአሮሮ
ለሆዱ የኖረ የባንዳ ጎተራ
አልያም ሊያስወዉ ከአገር አስመርሮ
ሁሉን ሊሸጠዉ ነው ይሄዉ በየተራ
አረ ለመሆኑ የዚህ ሰዉ መነሻዉ
ከጫካ አፈትልኮ ከቶ አገር ሊመራ
የት ነበረ ጫፉ የስልጣን ደረጃዉ
ምን ዓአምሮ ኖሮት ባገሩ ሊኮራ
ብቃቱ ሳይኖረዉ ይገባኛል ያለ
መቼ ብቃት ኖሮት ይህንን ሊሰራ
ስልጣን ተፈናጦ ባደባባይ ዋለ
ልሸጠዉ ነው አንጂ ሁሉን በየተራ
በስዉር መርዝ ዉሸት ስንቱን አታለለ
ምንም ሳይሰማዉ ያገር ልዕልና
ብቃቱ ሳይኖረዉ የበላይ መሆኑ
ተረግጦ ተጥሎ ያገር ስብአና
አለቃ ነኝ ብሎ በራስ መወሰኑ
የማንነት ምንጩ ከአገር ዉጭ ሆነና
አኔ ነኝ አያሌ አንድህ መዳፈሩ
የሰዉ ዉህደቱ ጥምረቱ ቀረና
ሰዉ ስለታጣነዉ የሚቆም ላገሩ
ከፋፍሎ ሊያስከረዉ በዘር ጎጥ ቀጠና
ተነድቶ ቢገባም ሰዉ ያለ መስመሩ
ማስደለቅ ጀመረ ከበሮ በገና
በዘር ቁአት ተጥዶ ያለአገር ሊጠሩ
የበላይ ነኝ አለ ራሱን አንግሶ
አገር ምን ያረጋል ብለዉ አንድቀሩ
አለቃ ለመሆን ለአርባ ዓመት ደግሶ
ነበር የታሰበዉ ወድቀዉ አንድቀሩ
የአገር ጠላቶችን አንገት ተንተርሶ
ሀፍረት የለሽ ነዋ አንድህ መናገሩ
በጉያቸዉ ገብቶ የመርዝ ጉርሻ ጎርሶ
ጀግኖች በየቦታዉ መች ወድቀዉ ሊቀሩ
የዋጠዉን ሲለቅ ሁሉም ተተራምሶ
ይነሳል ከጉአዳዉ ይቆማል ላገሩ
አለቃ ነኝ አለ አገር ደረማምሶ
ዘር በሀገሩ ነዉ ባህልም በመንደሩ
ትዉልድ አበጣብተህ ከፋፍለህ መግዛትህ
ታዲያ ለምንድነዉ አንድህ መዳፈሩ
ይበቃል ከአንግድህ ተቆርጧል ገመድህ
ራሱን ነግሶ አግዝፎ በወንበሩ
የመዉደቂያህ ጊዜ አሁን ነው ሰዓትህ
ለሆድ አደሩ፦
– ሙሉቀን ገብየው
ይሄ ሰው ጠገበ፡ ማሰብ ተሳነው ወንድሙን ጠቁሞ፡ ከስር ሰደደው።
እረ አንቺ ሴት ወይዘሮ፡ የሱ ባለቤት ትኖሪበት ይሆን፡ በዚህ ድንጋይ ቤት ።
እረ ተው በሉት፡ ይህን አመለኛ ምሱ ይሰጠውና፡ አርፎ እንዲተኛ።
አቆልቋይ እናምጣ፡ ሰብሰበን ከሃገር ባልሽ መርⶏልና፡ በቁሙ ተስካር ።
ሉሌነት ይሻላል፡ ብሎ ገብቷልና ለሆዱ የሚሆን፡ ሲስፈሩለት ቁና
ቅበሩ ተብለን፡ በግዳጅ ብንወጣ በቁሙ የሞተው ሰው፡ ትልቅ ቀንድ አውጣ።
ጠግቦ አስመለሰው፡ መሬት ወረደና። ኳስ ሜዳ ቢወስዱት ፡ ትንሽ ዘና እንዲል ጨዋታውን ረሳው፡ 11 ቁጥሩን ሲከተል ።
አባይ ሲያገሳ፡ በጸሃዩ አገሬ ሃይል ከማራያም ነው፡ ብዬ ሳስብ ኖሬ
ወዳጄ ምን ይሻላል፡ ይህን ሰው እንድ በሉ አጉራሽ ሆኖ ቀረ ፡ እነሱ ሲበሉ። መድሃኒቱ ምን ይሆን፡ ሉሌ ለሆነው ሰው አንጀቱን ሳይነካው፡ ቶሎ የሚያሽርው። አንተ የቁም እስርኛ፡ ጉልበትክን አታፍስ የት ታደርገው ይሆን፡ ስራቱ ሲፈርስ። እረ ይበቅሃል፡ የሉሌነት ዘመን እንደ ወንድሞችህ፡ ይሻላል ሰው መሆን።
አሁን ነው የገባኛ፡ እጅግ መሳሳቴ ውዳቂ መሆኑን፡ የደሳለኝ ፍሬ። ውዳሴ ለእግዚሓቤር፡ ነበረ ወረቡ አሁን ሆኖ አረፈው ስብሃት ገንዘቡ። መች ትጠግብ ይሆን፡ የአስርኛን እንጅራ ቀምቶ መብላቱ ወይ ያኔ ጉድህ ነው ፡ አይቀር መፈታቱ። ከሙሉቀን ገብየው 27 ግንቦት 2009.
“እኩል ደራ ደራ ከነ‘ሜቴ ጋራ!”
በዕውቀቱ ስዩም
ሳተናው By ሳተናው ኑሮ ቢገፋኝ የማልወድቅለት እንደ አክሱም ግንብ እንደቦሃ አለት የመከራ አለት ያልነቀነቀኝ ለሙሾ ሲያጩኝ ቅኔ የምቀኝ በግራ ሲሉኝ የምገኝ በቀኝ ኢትዮዺያዊ ነኝ . ከዋርካ ባጥር ከንቧይ ተልቄ ከፀሃይ ባንስም ከኩራዝ ልቄ ከምድረ በዳ ውሃ አፍልቄ ጥሜን የምቆርጥ በፍኝ ጠልቄ ኢትዮዺያዊ ነኝ . ልክ እንደ ቻይናው የትም ሳልረባ እንደ እንግሊዙ ሳልሰራ ደባ እንደ አሜሪካው በቁም ሳልሰባ በመጠን ኖሬ አፈር ምገባ ኢትዮዺያዊ ነኝ . ግትር ጠላቴን ባጭር አንካሴ እራስ ምታቴን በዳማከሴ ነቅዬ ምጥል አገር በነገር የማብጠለጥል ነገር በነገር የማብጠረጥር ኢትዮዺያዊ ነኝ
መዝገቡ ሊበን (ከሚነሶታ) ገጣሚና ደራሲ ... ከግዑዙ መሬት፣ ከመንደሩ ይልቅ ከዘር ማንዘሩ፣ ሰብዓዊነትን ያልማል ብዕሩ “የሰው ልጅ ልብ ...” ነው አገሩና ድንበሩ! ሰብዓዊነት ነው ክብሩ፤ ገጣሚ አገር የለውም፣ “ዩኒቨርሱ”ም አይበቃውም፤ ሰዋዊ ሕመም ያመዋል፣ ፈውሱም ይፈውሰዋል፣ ገጣሚ ያ ይበቃዋል! ወርዶ ወርዶ “ቀየ መንደር ውስጥ አይወድቅም” አዎ! ገጣሚ፣ ደራሲ እንዲያውም አገር የለውም፣ የበዓሉ አገሩ ሰው ነው፣
“... ህንጻው ምን ቢረዝም፣ ምን ቢጸዳ ቤቱ፣ መንገዱ ቢሰፋ ቢንጣለል አስፋልቱ፣ ሰው ሰው ካልሸተተ ምንድነው ውበቱ፣ የኔ ውብ ከተማ የኔ ውብ አገር፣ የሰው ልጅ ልብ ነው የሌለው ድንበር ...” (ኦሮማይ) ጸጋዬም ጊንጪ ኢምንት ቢሆንበት ጉደር፣ አምቦ፣ ቡራዩ ... ጠ’ቦበት፣ አዲሳ’ባ ኢትዮጵያም ብታንስበት፣ ብዕሩ ፈርዖኦንን ተመኘ፣ ነፈርቲቲ እና አፍሮዳይትን ቃኘ፣ ገጣሚ አገር የለውም፤ “ዩኒቨርስ”ም አይበቃውም! ደራሲ እና ገጣሚ እንዲህ ጠ‘ቦ አይጠብም፣ ከቶ አገር የለውም ...
እንደ ማህረብ ቤቴን በኪሴ እንደ ንቅሳት ተስፋን በጥርሴ ይዤው የምዞር ከቦታ ቦታ በሰበብ ኬላ የማልረታ ኢ..ት..ዮ..ጵ..ያ..ዊ…. ነኝ! —-//——-
ወለላዬ ግሩም ብሏል ይመስለኛል፣ “አለ ሙያቸው ሙያ እየጫንባቸው...” ማስታወሻ፣ ገጣሚ ኄኖክ የሺጥላ በቅርቡ በፌስቡክ ገጹ ላይ ያሰፈረውን መልዕክት ተንተርሶ የተሰጠ ምላሽ ሲሆን፣ የኄኖክ የሺጥላ መልዕክት ከዚህ በታች ሰፍሯል።
© በዕውቀቱ ስዩም
DANIEL TILAHUN KEBEDE BARRISTER AN SOLICITOR LL.B LL.M
ዳንኤል ጥላሁን ከበደ ጠበቃና በማናቸውም ሕግ ጉዳይ አማካሪ። DTK LAW OFFICE
For your all Civil Litigation Law, Immigration and Criminal Law matters, consult Daniel Kebede. በሲቪል ለቲጌሽን፣ በኢሚግሬሽን እንዲሁም በወንጀል ሕግ ላይ እክል ካጋጠመዎ በከተማችን አዲስ የሕግ ባለሙያ ዳንኤል ከበደን ያናግሩ። 2 Bloor Street West, Suite 1902, Unit 29 Toronto, Ontario
Tel: 416-642-4940 / Cell: 647-709-2536 / Fax: 416-642-4943
Email: daniel@dtklawoffice.com Website: www.dtklawoffice.com
TZTA PAGE 8: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
CLASSEFIED DIRECTORY TZTA INC.
TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 416-898-1353 Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com Website: www.tzta.ca Mobile website: www.tzta.ca
ACCESSORIES & ALTERATIONS SERVICES የልብስ ስፌትና ፋሽን
COMMUNITY CLASSE-
የኢትዮ-ልብስ ስፌት
Ethio-Sewing
2009 Danforth Ave. Toronto ON (Near Woodbine Subway) (የኢትዮጵያ ማህበር ጽ/ቤት አጠገብ) የዘመኑ ፋሽን የተከተሉ የሃበሻ ባህልና ድንቅ ልብሶች እናዘጋጃለን፡ የሚዜ ልብሶቸ እንሰፋለን፣ የተዘጋጁ የሃበሻ ልብሶች እንሸጣለን፣ በአዲስ የሚሰፉ ልብሶች እናስተካክላለን። Tel.: 416-816-1126 Email: ela1523@yahoo.ca
Vedio Services
የቪዲዮ አገልግሎት
HEATING PLUS Heating & Air Conditoning Service and Instalation
61 Markbroke Lane Etobicoke
*Furnaces *Gas Firplace *Hot Water Tanks *Gas BBQs *Pool Heaters *AC Units *Clean Air System *Humidifications *Stove Lines *Refrigerator Lines *Gas Piping *Duct Cleaning. Call Yoseph Gebremariam
Tel:-647-404-6755 DRIVER INSTRUCTORS የመኪና መንዳት አስተማሪዎች
Driving Instructor Early Booking for G1 & G2 Road Test
Cell: 416-554-1939 Tel: 416-537-4063
Barrister, Solicitor & Notary Public
ደንበኛ የምንቀበለው በቀጠሮ ነው።
አቶ ዳንኤል ደጋጎ ጠበቃና የሕግ አማካሪ P.O. BOX 65113 RPO Chester Toronto, ON M4K 3Z2
Tel: 416-245-9019 By Appointment Fax: 416-248-1072 Email: hordof2004@yahoo.ca
ፒያሳ የኢትዮጵያ ቅመማ ቅመምና PIASSA የባህል ምግብ ቤት 260 Dundas St. E. Toronto
TZTA INC.
TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4
416-898-1353
Tel:Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com
Website: www.tzta.ca
ፍሬታ እንጀራ Freta Ingera Services 831 Bloor Street West, Toronto
Authentic Spices & Foods We specialized in Ethiopianvegeterian Dishes ገንዘብ ወደ አገር ቤት እንልክስለን። ሽሮና በርበሬ የተለያዩ ቅመማ ቅመም፣ የእንጀራ
ጥራት ያለው እንጀራ እናቀርባለን። ለተለያዩ ዝግጅቶች እንጀራ ስትፈልጉ ስልክ ደውሉልን። ምር\ቻዎ የፍሬታ እንጀራ ይሁን። በትእዛዝ እንጀራ እናቀርባለን። በተጨማሪ ሽሮ፣ በርበሬ፣ ቅመማ ቅመም፣ የግሮሰሪ እቃዎች አሉን ኑና ጎብኙን።
ዱቄት፣ቴፕ፣ ካሴትና ሲዲ፣ መፅሄትና ጋዜጣ እንሸጣለን።
Tel:-647-342-5355
Tel:
416-929-9116
መኪና የመንዳት ትምህርት
8የመኪና እንሹራንስ እንዲቀንስ ሠርቲፍኬት እንስጣለ! ፈተና በአጭር ግዜ ውስጥ እናስቀጥራለን! አስተምረን መንጃ ፈቃድ እናስጣለን! ከማስተማር ሌላ ጥሩ መክናዎች እናጋዛለን! Yohannes Lamorie Experienced in-Car & in-Class Driving Instructor Tel:-
416-854-4409
1722 Eglinton Ave. W. Toronto ON ፀጉር በስታይል እንሠራለን፣ ደድሊይ ፕሮዳክታችንን እናስተዋውቃለን፣ Our Services include:- Waves, Perms, Coloring, Relaxer, Style Cut, Wigs, Waxing, Facial, Make-Up, Professional Services, Professional and so much more... For detail information call Roman at
Mohamed Adem
DANIEL H. DAGAGO
DUDLEY’S Beauty Centre
www.heatingplus.ca
መኪና ያስተማርኳቸሁ ሁሉ ተሳክቶላቸዋል።
Lawyer / ጠበቃ
ROMAN’S ”N CARE
fretakibrom@yahoo.com
TZTA INC.
TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com
416-781-8870
TZTA INC.
TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com Website: www.tzta.ca Mobile website: www.tzta.ca
እናት ገበያ Enat Market ቅመማ ቅመም፣ ሽሮ፣ በርበሬ፣ ቡና እንጀራ፣ ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲ፣ ዲቪዲ እንዲሁም ልዩ ልዩ የግሮሰሪ ሸቀጥችን እንሸጣለን።ገ ንዘብ ወደ አገር ቤት እንልካለን!
Tel 647-340-4072 1347 Danforth Avenue Toronto ONM4J 1R8
TZTA INC.
YORDA INCOME TAX SERVICES Tax Professionals TAX E-FILE
የግለሰብ፣ የቢዝነስ፣ ለኪራይ ገቢ በአስቸክዋይና በአስተማማኝ የታክስ ተመላሽ እንሰራለን። ዮርዳ ብላችሁ ደውሉልኝ ውይም በአድራሻዬ ብቅ ይበሉ። በስራችን ትተማመናላችሁ፣ በስራችን ትርካላችሁ። ስልካችን፡
1217 St. Clair Ave W. Suite #109BLL Toronto, ON M6E 1B5 Email: yordakinfe@yahoo.ca
HORIZONS TRAVEL INC. ለማንኛውም የጉዞ አገልግሎት ፍላጎትዎ አሊ ሁሴንን ያነጋግሩ። Ali Salih, Manager
Tel: 647-347-0444 Fax: 647-347-1623 505 Danforth Avenue, Suite #202 E-mail: horizonstravel@rogers.com
TZTA INC.
TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4 Tel:- 416-653-3839 Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com Website: www.tzta.ca
DM AUTO SERVICES We repair Imported & Domestic Cars
መኪና እንሸጣለን! መኪና እንጠግናለን! ለመኪናዎ ጤንነት Daniel 416-890-3887
TZTA International Ethiopian Newspaper P O BOX 1063 Station B Mississauga ON L4Y 1W4
416-898-1353
Tel:Email: info@tzta.ca or tztafirst@jmail.com
1526 Keele Street, Toronto ON Intesection keele & Rogers D.menghis@yahoo.com
Website: www.tzta.ca
WARE GROCERY
440 DUNDAS STREET EAST, TRONTO
ቅመማ ቅመም፣ ሽሮና በርበሬ፣ ኮሊንግ ካርድ፣ ሲዲና ዲቪዲ፣ እንጀራ፣ የተለያዩ ለእንጀራ የሚሆኑ ዱቄቶች፣ ቆሎና ዳቦ እንዲሁም ልዩ ልዩ የግሮሰሪ እቃዎችን እንሸጣለን።ስልክ ደውሉልን፣ ኑና ጎብኙን!! Tel:647-352-8537 Cell: 416-732-4619
647-700-7407
ደስታ ሥጋ ቤት
አመርቂ ምርጥ ምርጥ የስጋ ብልቶች ንጹሕ ቅመም፣ በባለሙያ የተዘጋጀ በርበሬ፣ እቃዎች እንሸጣለን። ገንዘብ እንልካለን። ለተለያዩ ግብዣዎች ምግብ እናቀርባለን። ደስታ ምግብ ቤት በየቀኑ በአመት በዓል ጭምር ክፍት ነው። Tel:-
416-850-4854
843 Danforth Avenue
TZTA PAGE 9 June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
ከፍሬያቸው አወቅናቸው!!! k. Teshome (Toronto) ሰኔ 2009 ዛፍ፣ እጽዋት እና አዝእርት ፍሬ እንደሚያፈሩ ሁሉ ድርጅትም ፍሬን ያፈራል:: የድርጅት መልካም ፍሬዎች የሚባሉትም ማልካም አስተዳደር፣ ዲሞክራሲ፣ በስነ ምግባር የታነጸ ትውልድ፣ ጠንካራ ኢኮኖሚ ወዘተ ናቸው:: የዛፍ፣ እጸዋት፣ አዝእርት ፍሬዎች ሁኔታ የሚወሰነው በአፈሩ ንጥረ ነገር ፣ የአየር ንብረቱ ሁኔታ ፣ ሙቀትና የጸሀይ ብርሀን እና በሚያገኘው ውሃ እንደሆነ ሁሉ የአንድ ድርጅት ፍሬ የሚወሰነውም ድረጅቱ ውስጥ ባለው የሰው ሁኔታ፣ ፖሊሲ፣ ገንዘብ እና ቁሳቁስ ነው:: የዛፍ መልካምነቱ በፍሬው ይታወቃል የሰውም መልካምነት በንግግሩ እና በምግባሩ ይገለጣል እንደሚባለው ሁሉ የአንድ ድርጅትም መልካምነት በግለሰብም ሆነ ማህበረሰብ ህይዎት ላይ በሚያደርገው ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ባህላዊ፣ ስነ ልቦናዊ እና ፖለቲካዊ ግንባታ ነው:: በዚህች አጭር ጽሁፌ አሁን ሃገራችንን እያስተዳደረ ያለው ወያኔ/ኢሃደግ የተባለው ድርጅት ካፈራቸው ፍሬዎች አንዱ የሆነውን ዘረኝነት ነው:: የሀገሬ ሰው ደርግ ተብሎ የሚጠራው ድርጅት ፍሬው መራራ ስለሆነበት ያለ የሌለ አቅሙን አሰባስቦ በገዘገዘው እና ባዳከመበት ወቅት ወያኔ የተባለው ታጣቂ ድርጅት ከበረሀ ወጥቶ አጋጣሚውን በመጠቀም በትረ ስልጣኑን በሃይል ነጥቆ ወሰደ:: ሁላችሁም እንደምታውቁት ወያኔ በተረ ስልጣኑን ሲይዝ ምን አልባት መከላከያ በሚባለው ቀንዱ የመዋጋት አቅም ካልሆነ በስተቀር ታላቁን የኢትዮጵያን ህዝብ የማስተዳደር አቅምም አልነበረውም:: በሰው ኋይሉም፣ ባስተዳደር እውቀቱም ሆነ ልምዱ፣ በፖሊሲውም ፣ በፖለቲካውም ያልበሰል እና እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም:: ዘረ ከልጓም ይጠቅሳል እንደሚባለው አዲስ አበባ ቤተ መንግስት ላይ ተቀምጦ ህዝብ አስተዳድራለሁ እያለ ሃሳቡ እና ምግባሩ ግን ያው የበረሀ ማንነቱን የሚያንጸባርቅ ነበር:: በዚህም የተነሳ ሃገሪቱ በግምት ስትመራ ቆይታለች:: በወያኔ ዙሪያ እና ላይ ተንጠላጥለው ያሉ ሰዎችም አይዞዋችሁ ወያኔን በትዕግስት ጠበቁ ሲጠነክር የዲሞክራሲ ካባ ትለብሳላችሁ፣ የዲሞክራሲ ጫማ ትጫማላችሁ፣ በብሄርተኛ ዲሞክራሲ ልጥ አንድ ትሆናላችሁ፣ ካርቦንዳይ ኦክሳይድ ትተነፍሱ የነበራችሁ ኦክስጅን ትተነፍሳላችሁ፣ ራባችሁ በጥጋብ፣ ጥማችሁ በርካታ ይሻራል እያሉ ለህዝቡ ተስፋ ሲሰጡ ዘመናት አለፉ :: የሃገሬም ሰው በዚህ የተስፋ ቃል አምኖ እና ተስፋ ሰንቆ “ በለስዋን የጠበቀ ፍሬዋን ይበላል” የሚባለውን ተረት እየተረተ የወያኔን መልካም ፈሬዎች ይጠባበቀ ነበር:: ከጊዜ ጊዜ ህዝቡ ወያኔ ወደፊት የሚያፈራቸው ፍሬዎች መልካም አለመሆናቸውን የሚያሳዩ ምልክቶች ቢያይም እና ስድስተኛው የስሜት ህዋስ ጥርጣሬ ቢፈጥርበትም የሀገሬ ሰው ግን ለማመን የማይቸገር ስለሆነ የወያኔን የተስፋ ፍሬዎች ትእግስትን ገንዘብ በማድረግ ለብዙ አመታት ሲጠብቅ ቆይቷል:: ወያኔ ግን አድሮ ቃሪያ መሆኑ በተደጋጋሚ ይታይ ነበር:: ከብዙ አመታትም በኋላ ወያኔ የተባለው ድርጅት ሌሎችን ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ተቋማት በማንቋሸሽ እና ሽባ ካደረዳቸው በኋላ እራሱን በፖለቲካ፣ በአደረጃጀት፣ ኢኮኖሚ እያጠነከረ መጣ:: መከላከያ የተባለ ቀንዱም ጠነከር፤ እንዳውም ፊደራል ፖሊስ የተባል እሾህ አወጣ:: ወያኔም የማይታዘዙትን እና
የሚቃወሙትን ሁሉ በእሾሁና እና በቀንዱ እያስፈራራ እና እየተዋጋ አፍ ማስያዝ ጀመረ:: ቆይቶም ወያኔ የተባለው ድርጅት ብዙ ክፉ ፍሬዎችን አፈራ፦ ዘረኝነት፣ ጎጠኝነት፣ ሙስና፣ ትዕቢት፣ ውሸት ወዘተ የሚባሉ ፍሬዎችን:: የወያኔ አባዋራዎችም የዘረኝነት ፍሬን ከበሉ በኋላ ለኦህደድ፣ ብአዴን ወዘተ ሰዎች አበሉዋቸው:: እነርሱም በተዋረዳቸው በቴሌቪዠን፣ ሬድዮ፣ ጋዜጦች እና ስብሰባ መድረኮች ላይ ደግሰው ለካድሬዎቻቸው እና ለህዝቡ መገቡት:: የወያኔ ሰዎችም የዘረኝነትን ፍሬ ሲመግቡን መብታችሁ ይከበራል፣ ዲሞክራሲያዊ ትሆናላችሁ፣ የራሳችሁን ህዝብ ትመራላችሁ፣ የራሳችሁን እጣ ፈንታ ትወስናላችሁ በሚል መሸንገያ እና ማታለያ ቃል በመጠቀም ነበር:: አይጥ መብላት በምትፈለገው ምግብ እንደምትጠመድ ሁሉ እኛንም የወያኔ ሰዎች በምንፈልገው ዲሞክራሲ ስም አጠመዱን:: መራራ የሆነው የዘረኝነት ፍሬም በዲሞክራሲ ተለውሶ የተሰጠን ስለነበር አፍ ላይ ጣፋጭ እና ልብን የሚያስደስት ነበር:: ቀስ በቀስ ግን የሚያሰክር፣ ማስተዋልን የሚነጥቅ፣ አእምሮን የሚያሳጣ እርስ በእርሳችንም እስከ አለመተዋወቅ ያደረሰ፣ እኛ የመባባል ባህላችንን ደፍጥጦ አንቺ፣ አንተ፣ እናንተ መባባልን የፈጠረ ሁኑዋል:: እኛም የዘረኝነትን ፍሬ ከበላን ጊዜ ጀመሮ አያቶቻችን እና ቅድመ አያቶቻችን ካቆዩልን የአንድነት ትልቅ ክብር ተለየን፣ እርስ በእርሳችንም እስከ አለመተዋወቅ ደረስን:: የስካር ደረጃው የተለያየ አይደል! አንዳንዶቻችን እማ በዘረኝነት ፈሬው በጣም ሰለ ሰከርን በእማማ ኢትዮጵያ ስም መጠራትን አንፈለግም:: ሰው የዋጠውን ይተፋል፤ ያነበበውን ይናገራል እንደሚባለው ሁሉ እኛም አሁን የዋጥናትን የዘረኝነት ፍሬ በንግግር እና በትግበራ እየተፋናት በአለንጋዋም እየተገረፍን እንገኛለ:: እነሆ ዘረኝነት ለወያኔዎች ስልጣን ማራዘሚያ ለእኛ ግን የድህነት፣ የጭቆና፣ አለመግባባት፣ እርስ በእርስ መለያያት እና ለተለያዩ መከራዎች አጋልጦናል:: እንዳውም አሁን አሁን እማ በዘረኝነት የመረዙን ወያኔዎች ሁቱ እና ቱሲ የበሉትን የዘረኝነት ፍሬ ካበሉን በኋላ በሁቱ እና ቱሲ መልሰው ያስፈራሩናል:: ለህጻን ልጅ የሚያስፈራራ መጫዎቻ ገዝቶ ሲጫዎት እንደገና በመጫዎቻው ማስፈራራት እንደ ማለት ነው:: አማራ እና ኦሮሞ እሳት እና ጭድ ናቸው እስከ ማለት ያደረሳቸው የዘረኝነት እጀንዳቸው ነው:: እስቲ ዘረኝነት በተግባር ያመጣብንን የተወሰኑ አመላካች ጣጣዎች እናንሳ:: በደቡብ ኢትዮጵያ ጉራፈርዳ እና ቤንሻንጉል ጉምዝ በሚባሉ አካባቢዎች የተሰማው የአደጋ ደወል ድምጽ የዘረንነት ፍሬ አይደለም? ብዙ ቁጥር ያላቸው በጉራፈርዳ ይኖሩ የነበሩ ግብር ከፋይ አማርኛ ተናጋሪዎች በአቶ ሽፈራው ሽጉጤ በሚመራው የክልል መንግስት ጫካ አቃጠላችሁ በሚል ሰበብ አገራችሁ ተመለሱ የሚል ዘር-የማጥራት ወንጀል ተፈጽሞባቸዋል :: ከጉራፈርዳው ዘር- ማጥራት ወንጀል በተጨማሪ በመጠኑ የላቀ እና በአይነቱም የከፋ ብዙ ሺ አማርኛ ተናጋሪዎችን ያፈናቀለ ዘር-ማጥራት በቤንሻንጉል-ጉምዝ ተደገመ። በዚኽን ጊዜ የፌደራሉ መንግስት ምንም እርምጃ ሲወሰድ አላየንም:: ይህ የሚያሳየው የመንግስት አጀንዳ ዘረኝነት መሆኑን ነው:: በኦሮምያ እና አማራ ክልል ያሉ ህዝቦች መብታችን ይከበር፣ በዘራችን ምክንያት የምንናቅ እና የምንሰደብ መሆን የለብንም፣ በሃገራችን እንደ ሁለተኛ ዜጋ ልንቆጠር አይገባንም፣ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ መሆን አለብን ብለው ህገ መንግስቱ በሚፈቅደው መልኩ ሰላማዊ ተቃውም በማሰማታቸው ብቻ ወያኔዎች ጦርነት አውጀው ብዙዎቹ በአደባባይ በጥይት ተገድለዋል፣ በመቶ ሺዎቹ የሚቆጠሩ ታስረዋል፣ ድብደባ እና ሌሎች ሰቆቃዎች ደርሰውባቸዋል:: ለኦሮምያ እና አማራ ህዝብ መብት መከበር በሰላማዊ እና ህገ መንገስቱ በሚፈቅደው መንገድ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች እና አባሎቻቸው በወያኔ ካድሬዎች እየተያዙ በአሸባሪነት፣ አመጽን በማነሳሳት፣ መንግስትን በሃይል በመገልበጥ ወንጀል ተከሰዋል:: የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ ፓርቲ አመራር የሆኑት እነ ፕሮፌሰር መራራ ጉዲና እና
ABIY GETACHEW
Sales Representative PERCY FUTON LTD BROKERAGE
2911 KENNEDY ROAD TORONTO ON M1V 1S8 DIRECT:
647-965-7984
OFFICE:- 416-298-8200 * FAX: 416-298-8200 abiy.getachew@century21.ca www.century 21.ca/abiy getachew
በቀለ ገርባ አሁን እስር ቤት ያሉት ወንጀል ሰርተው ሳይሆን በዘራቸው እና በፖለቲካ አመለካከታቸው ነው:: ታዲያ ይህ የዘረኝነት አይደለም? የምናየው በአንድም ሆነ በተለያዩ ቤተ እምነቶች መካከል ውስጥ ያለው ፍጥጫ፣ መቃቃር፣ መገዳደል፣ ጥላቻ የወያኔ የዘረኝነት ሴራ ውጤት ነው:: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን በሁለት ሲኖዶሶች እየተመራች ትገኛለች:: አንዱ የሃገር ቤት ሌላው የውጩ ሲኖዶስ እየተባል:: ይህ የሆነው የቤተክርስቲያኒቱ ስርአት በማይፈቅደው ሁኔታ አሁን ከሃገር ውጪ ያሉት ፓትሪያሪክ ከመንበራቸው በወያኔ መሪዎች በግዳጅ እንዲለቁ ከተደረገ በኋላ ከራሳቸው ወገን የሆነውን ፓትሪያሪክ በመሾማቸው ነው:: በጅማ፣ በአርሲ እና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች በተለያዩ ቤተ እምነቶች መካከል ግጭትን በመፍጠር ብዙ ህይዎት እና ንብረት የወደመው በወያኔ የዘረኝነት ሴራ ነው:: በታሪክ አይተነው ሰምተነው በማናውቀው ሁኔታ በካርታ ላይ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና ራስ ደጀን ተራራ ወደ ትግራይ የገቡት፣ የትግራይ ክልል የጎንደርንና ጎጃምን መሬት ቆርጦ ቤኒሻንጉል ክልል ጋር ድንበርተኛ የሆነው በወያኔ የዘረኝነት ተንኮል ነው:: በየቢሮዎቻችን አዳዲዲስ አለቆች ተሹመው ሲመጡ ሰለ እነርሱ መጀመሪያ ማዎቅ የምንፈልገው ስለ ምናቸው ነው? የአመራር ብቃታቸውን? የትምህርት ደረጃቸውን እና ልምዳቸውን ? ወይንስ ዘራቸውን? ብዙዎቻችንን የሚያስማማን አንድ መልስ ይመስለኛል እርሱውም ዘራቸውን የሚለው ነው:: ይህ ታዲያ ዘረኝነት አይደለምን? እንዲህ እንድናስብ ያደረገን የወያኔ የዘረኝነት ፍሬ ነው:: ከደርግ ዘመን በእጅጉ በተቃረነ ሁኔታ ሀገራችን ሙስና ከፍተኛ ደረጃ ላይ ከደረሰባቸው ሃገሮች ተርታ ናት:: በወያኔ የአገዛዝ ዘመን እስካሁን ከ30 ቢሊዮን ዶላር ባላይ ከሀገር ወጥቷል:: በ 2009 ዓም እንኳን በ3 ወራት ውስጥ ከ 3 ቢሊዮን ዶላሮች ባላይ ከሀገራችን ወጥቷል:: ማነው ኦሮሞ ባለስልጣን ከትግሬው ጋር ሙስና የሚሰራ፣ ማነው አማራ ባለስልጣን ከኦሮሞው ጋር የሚሰርቀ:: የወያኔ ባለስልጣናት በዘር፣ በጎጥ፣ በአካባቢ ልጅነት እየተሸፋኑ እና እየተደባበቁ ነው የህዝብን ንብረት የሚዘርፉት:: በአዲስ አበባ ዋና ዋና መንገዶች ላይ የተሰሩ ህንጻዎች ባለቤትነታቸው የማን ነው? የትግራይ ተውላጆች እንደምትሉኝ አልጠራጠርም:: ትክክልም ናችሁ፤ ይህ የአደባባይ ሚስጢር ስለሆነ:: ይህ የሆነው አማራው፣ ኦሮሞው ወይንም የሌላው ብሄር ተውላጆች ህንጻ መገንባት ስለማይችሉ ሳይሆን እነዚህ አይነገብ የሆኑ ቦታዎች ለእነርሱ ስለማይሰጣቸው ነው:: እነዚህ ቦታዎቸ በአብዛኛው ለትግራይ ተወላጆች ብቻ መባዎች ናቸው:: ታዲያ ይህ የዘረኝነት ፍሬ አይደላም? ይህ የዘረኝነት መንፈስ እና መለያየታችን በዚሁ ከቀጠለ የወያኔ መንግስት አብዝቶ በጂራፍ እየገረፈን፣ በጥይት እየቆላን ግዛቱን ያጸናብናል፣ በብራት አለንጋም ይገርፈናል:: ስለዚህ ህዝባችን እንደ እኔ ሁለት አማራጭ አለው ብየ አምናለሁ:: ህይውት ምርጫ ስለሆነ ከሁለት አንዱን መርጦ መኖር ያስፈልጋል:: አንደኛው በሃገራችን ባእድ እና ባሪያዎች ሁነን መኖር:: ምርጫችን ይሄ ከሆን ደግሞ አፋችንን ሸብበን፣ ሲያስሩንም፣ ሲገድሉንም እንደሚታረድ በግ ሁነን መኖር:: እነርሱም እርስ በእርሳችንን እያናከሱን፣ እያጋጩን እና እያጋደሉን ይኖራሉ:: እኛን በዘረኝነት ማህረብ ጨፍነው ያለንን ሁሉ ከወሰዱ በኋላ ሃገራችንን በታትነዋት በስልጣንም ማርጀት ስለማይቀር ሲያረጁ ስልጣን ለቀው ይሄዳሉ:: ሁለተኛው ደግሞ እስካሁን እሺ ብለናቸው ለውጥ ስላልመጣ ኢትዮጵያዊ የአንድነት መንፈሳችንን ይዘን ለውጥ ለማምጣት መጣር:: ከወያኔ ካደሬዎች ውጪ ያላችሁ ሰዎች ይህን አማራጭ እንደምትመርጡ አያጠራጥርም:: ምርጫችን ይህ ከሆነ ደግሞ ምንም እንኩዋን የዘረኝነት እና መለያየት ዋና ምክንያት ወያኔ ቢሆንም ሰው የችግሩ ፈጣሪ ነው እንደሚባለው ሁላችንም በተለያዩ ደረጃዎች አሁን ላለንበት ችግር ድርሻ አላለን ማለትም በግለሰብ፣ በቡድን፣
በማህበረሰብ እና በተቋም ደረጃ ለችግሩ አስተዋጾ ያደረግን ስለሆነ ሁላችንም የችግሩ አካል ሁነን ልንሰራ ይገባል:: ስለሆነም በተለያዩ ደረጃዎች ምን ምን ስራዎች ሊከወኑ እንደሚገባ የማምንበትን ነገረ እንደሚከተለው አስቀምጫሁ:: በግለሰብ ደረጃ ፦ ብዙዎቻችን ሳናውቀው የወያኔ ተልዕኮ ማስፈሚያ ሁነናል ብየ አምናለሁ:: እንደ ግል እያንዳንዱ በዘረኝነት መርዝ ሃሳቤ፣ ንግግሬ እና ምግባሬ ተበክሉዋል ወይ በሎ መጠየቅና እራስን ማስተካከል፣ በዘረኝነት አስተሳሰብ ፋንታ አእምሮዋችን ጸረ ዘረኝነት አስተሳሰብ እንዳስብ ማስለማድ፣ ምላሳችን አንድነትነን እና ፍቅርን የሚሰብክ ምግባራችንም አንድነትን የሚገልጥ ሊሆን ይገባል:: እያንዳንዱ ግለሰብ ከተስተካከለ ቤተሰብ፣ ማህበረሰብ፣ ነገድ ፣ ጎሳ እና ሀገር ይስተካከላል:: ሌላው እራሳችንን የዘረኝነት ቫይረስ ከለከፋችው እና ዘረኝነትን ከሚያራምዱ ግለሰቦች፣ ተቋማት እና ሚዲያዎች ማራቅ ይገባል:: ቢቻል እነዚህ አካላትን ማንቃት ሳያውቁት ለወያኔ የከፋፍለህ ገዛው ፖሊሲ ባንዳ ሁነዋልና:: እነዚህ አካላት ለወያኔ አገዛዝ ህልውና በመሆን የህዝብን መከራ ያራዝማሉ እንጂ መለያየትን እየሰበኩ ለውጥ አያመጡም:: “አንድነት ሀይል ነው” እና “እርስ በእርስዋ የተለያየች መንግስት አትጸናም” የሚለው መልእክት አልገባቸውምና:: ሁለተኛ ከወያኔ የአገዛዝ ቀንበር ውጪ የሆኑ የህዝብ ልሳንናት ሚዲያዎች እንደ ኢሳት ሬድዮና ቴሌቪዥን ፣ የአሜሪካ ድምጽ የአማረኛ ሬድዮ፣ የጀርመን ድምጽ የአማረኛ ሬድዮ፣ ኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ እና ሌሎችም የወያኔ ልሳናት የሆኑ ሚዲያዎች የሚዘሩትን የዘረኝነት እና የመለያየት አስተምህሮ ሊመክቱ ይገባል:: አንድነትን፣ ፍቅርን፣ መተሳሰብን ሊሰበኩ እና ሊያስተምሩ ይገባል:: ሶስትኛ ከክፉ ዛፍ ስር ምሳር አለ ዛፉም ይቆረጣል ፍሬው መራራ ነውና እንደሚባለው በዋናነት ዕፀ ዲሞከራሲ፣ ዕፀ ነጻነት፣ ዕፀ አንድነት ፍሬ ይሰጠናል ብለን ከካጫካ መጥቶ ቤተ መንግስት ሲገባ ዝም ያልነው ወያኔ በዲሞክራሲ ሲያጭበረብር ቆይቶ ወደለየለት ዘኝነት፣ ኢ-ዲሞከራሲያዊነት እና ጭቆና ስለተቀየረ፣ ህዝቡን ቀንድ እና እሾህ በሆኑ መካላከያ እና ፖሊሶቹ እያስፈራራ እና እየገደለ ስለሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ ከዚህ በፊት በደርግ እንዳደረገው ሁሉ የወያኔን አገዛዝ ተባብሮ መጣል ነው:: ይህ ከሆነ እኛ ከዘረኝነት መርዝ የምንፈወሰ እና የምንነጻ መልሰን አንበከልም ፤ የወደፊቱንም ትውልድ ከዘረኝነት አባዜ ታድገን ሀገራችን ወደፊት እንድትራመድ ማድረግ እንችላለን:: በአራተኛ ደረጃ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጎጠኝነትን ማራመድ ትተው ህብረ ብሄራዊነትን ገንዘብ ቢያደርጉ:: በ1997 ዓም በተደረገው ምርጫ ቅንጂት ምርጫ አሸንፎ የነበረው ብሄረተኛ ሳይሆን ብሄራዊ ፓርቲ ስለሆነ ነው ብየ አምናልሁ:: የፖለቲካ ፓረቲዎች ህዝቡን አንድነት ሊሰብኩ ቢችሉ:: እኔ ይገርመኛል አንዳንድ የፖለቲካ ድርጅቶች እንኳን ሀገራዊ ራዕይ ጠንከር ያለ እንኳን አካባቢያዊ ራዕይ የላቸውም:: አንዳንዶቹ ፖለቲካን ድህረ ጡረታ ስራ አድረገው ስለቆጠሩት ሳይለወጡም ፣ ሳይለውጡም የለውጥ እንቅፋት እና አሰተጓጓይ ሁነው ይታያሉ:: ወያኔም እንደ ባንዳነት የሚጠቀምባቸው እነዚህን ነው:: እንደዚህ አይነት የፖለቲካ ድርጅቶች ሊጠፉ ይገባል:: በምትኩ ብሄራዊ ራዕይ ያላቸውን ድርጆቶችን መደገፍና ማጠናከር መልካም ነው በዬ አምናለሁ:: በአምስተኛ ደረጃ የሃይማኖት ተቋማት ከፖለቲካ ገለልተኛ ሁነው ከህዝቡ ጋር ቅርበት እና ተቀባይነት ስላላቸው የእምነቱ ተከታዮችን ስለ አንድነት፣ ፍቅር እና ሰላም አጠናክረው መስብክ ቢችሉ:: ከዚህም አልፎ ዘረኝነት እንደ አንድ የመወያያ አጀንዳ ተይዞ መድረክ ተዘጋጅቶለት ውይይት ማድርግ ተገቢ ነው:: ቤተ እምነቶችም መንግስት የሀይማኖት ተቋማትን እየተጠቀመ የሚዘራውን የዘረኝነት ጥፋት ስራ እምቢ ሊሉ ይገባል:: እንድዚህ ሲሆን ነው ወያኔ የኢኮኖሚ፣ ፍትህ፣ ትምህርት፣ማህበራዊ፣ የፖለቲካ እና የባህል ተቋማትን እየተጠቀም የሚዘራውን ዘረኝነት መቋቋም የሚቻለው::
TZTA PAGE 10 June Pre-construction and Resale Condo Contracts
TZTA PAGE 11 June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
TZTA PAGE 12 June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
የታፈኑ የስሜት ህዋሳት
K. Teshome (Toronto) ሰኔ 6/2009 ዓም ወያኔ በመጻፍ እና በመናገር ለስልጣኑ ፈተና የሁኑበትን ሁሉ በካድሬዎቹ ሲያስፈራራቸው፣ ከዚያም አልፎ ሲያስራቸው እና ሲያሰቃያቸው ይታያል:: ይሄንን በማድርጉ ያልተሳካለት ወያኔ አሁን ደግም አብዛኛው የኢትዮጵያ ህዝብ የወያኔ የውሸት ፖለቲካን ከሚያስተላልፉ ሚዲያዎችን ገሸሽ ብሎ አይኑን፣ ጆሮውን፣ መላሱን እና ብእሩን ወድ ውጭ ሚዲያዎች ስላዞረ እና ህዝቡን ሁሉ እስር ቤት ማስገባት እንደማይችል ሲያውቅ የህዝቡን የስሜት ህዋሳት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስም ማፈኑንእና ማሰሩን ቀጥሉዋል:: በዚህች ጽሁፊ ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የስሜት ህዋሳት መታፈን በትንሹ እገልጣለሁ::
ሳይሆን የተፈጥሮ መብቱ ስለሆነ ነው:: የተወካዮች ምክር ቤት፣ ዳኛ ወይንም የፖለቲካ ሹማምንት አይን ይህንን ይመልከት፣ ጆሮ ይህንን ይስማ፣ ምላስ ይህንን ይናገር፣ እጅ ይህንን ይጻፍ ብለው ሊወሰኑ አይችሉም:: ይህ ማለት ጨንጓራ፣ ልብ፣ ኩላሊት እና ሌሎች ብልቶቻችን ስራቸውን የሚያከናውኑት የፖለቲካና ዲሞክራሲ መብት ተሰጥቱዋቸው ነው በሎ እንደማሰብ ነው:: ስለዚህ የስሜት ህዋሳቱ ባለቤት ካልሆነ በስተቀር ሌላ አካል ድርጊታቸውን ሊመርጥላቸው ወይንም ማእቀብ ሊጥልባቸው አይገባም ብየ አም ናለሁ:: እንድህም ማድረግ ከጭቆና አፈና አልፎ ጸረ ተፈጥሮ ያስብላል:: በተግባርም ሊሆን አይችልም:: የወያኔ መሪዎች ግን ከፍራሀቻቸው የመነጨ የህዝቡን የስሜት ህዋሳት ማፈንና ተግባሮቻቸውን እስከ መወሰን ደርሰዋል::
ስለ ስሜት ህዋሳት የተማርኩት የመጀሪያ ደረጃ ተማሪ በሆንኩበት ወቅት ነበር:: ከዚያ ጊዜ ጀምሬ የሰው ልጅ 5 የስሜት ህዋሳት እንዳሉት እና ተግባራችውም የተለያየ እንደሆነ አውቃለሁ:: አይን ለማየት፣ ጆሮ ለመስማት፣ እጅ ለመዳሰስ፣ አፍንጫ ለማሽተት እና ምላስ ለመናገር ያገለግላሉ::
ከጥቅምት 2009 ዓም በፊት የወያኔ ሰዎች የሚጽፉ፣ ያሚናገሩ እና የሚያትሙ ግለሰቦች እና ድርጅቶች ላይ እንዳይናገሩ፣ እንዳይጽፉ እና እንዳያትሙ ከህገ መንግስቱ በተቃራኒ ማዕቀብ እና አፈና ሲያደርጉባቸው ቆይተዋል:: ማዕቀቡም የሚመለከታቸው ወያኔን በመቃወም፣ በመተቸት እና የህዝብ መብት ይከበር ብለው የሚጽፉ እጆች እና የሚናገሩ መላሶች ናቸው:: ይሄንንም ማዕቀብ የተላለፉ ብዙ እጆች እና መላሶች ወደ እስርቤት ተጥለዋል ከፊሎችም በስደትላይ ይገኛሉ:: እዚህ ላይ እንደ አብነት በእስር ቤት ያሉትን እነ ተመስገን ደሳለኝ፣ እስክንደር ነጋ እና በቀለ ገርባን ማንሳት ይቻላል::
እኔ እንደሚገባኝ እነዚህ የስሜት ህዋሳት በተፈጥሮ ወይንም በሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት ችግር ካልደረሰባቸው በስተቀር በተፈጥሮ የተቸሩትን ተግባራት የማንንም ይሁንታና ፈቃድ ሳይፈልጉ እና ሳይጠይቁ ያከናውናሉ:: ጆሮ የሚሰማው፣ አይን የሚያየው፣ አፍንጫ የሚያሸተው፣ ምላስ የሚቀምሰው፣ እጅ የሚዳስሰው የፖለቲካ ወይንም ዲሞክራሲ መብት በህገ መንግስት ስለ ተሰጠው
አሁን ግን ሃይ ባይ ያጣው እና የዲሞክራሲ ነጋደው
የወያኔ መንግስት በህዝቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸውን የህዝብ ልሳናታ የሆኑ እንደ ኢሳት፣ ኦሮሞ ሚዲያ ኔት ወርክ እና ሌሎች ሚዲያዎችን በሚሊዮን የሚቆጠር ህዝብ እየተራበ ሚሊዮን ብሮችን ወጪ በማድረግ በተደጋጋሚ ጃም ለማድረግ ሞክሮ ሳይሳካለት ሲቀር የእነዚህን ሚዲያዎች አድማጭ የሆነውን የሰፌውን የኢትዮጵያ ህዝብ አይን እና ጆሮ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስም በማፈን ላይ ይገኛሉ:: የሚገርመው ደገሞ የወያኔ መንገስት ይሄንን ያደረገው ደግሞ የተሻልኩ መሆኔን አውቆ ህዝብ 100% መረጠኝ፣ የህዝብ አገልጋይ ነኝ፣ ስልጣን የህዝብ ነው ባለ ማግስት መሆኑ ነው:: የሃገራቸን ጸሃፍት፣ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች ወይንም ማንኛውም ዜጋ በጋዜጣ፣ በራሪ ወረቀት፣ መጽሄት፣ ኢንተርኔት፣ ፌስ ቡክ ወዘተ ላይ ሰለ ሃገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ በሀገር ቤትም ሆነ በውጪ ሚዲያዎች ላይ መጻፍ አይችሉም:: መጻፍም ብቻ ሳይሆን የተጻፉትን ጽሁፎች ያነበበ፣ ያስነበብ አመጽን በማነሳሳት እና መንግስትን በመገልበጥ ይከሰሳሉ::
ህዝቡ ስለ ኑሮ መክበድ እንኳዋን አማሮ ሲያወራ ከተሰማ መንግስትን በማማረር አመጽ ልታነሳሳ ነው ተብሎ ወደ እስር ቤት ሊሄድ ይችላል:: በጣም የገረመኝ እና ምን ያክል በፍራቻ ውስጥ እኛ የኢትዮጵያ ህዝቦች እንዳለን ያስተዋልኩት ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በፌት ታክሲ ውስጥ የሰው ወሬ ፖለቲካ ነበር ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በኋላ ግን ታክሲዎች ሰው የጫኑ እስካማይመስሉ ድረስ ትንፋሽ እንኳዋን አይሰማም ነበር:: እኔም ይህችን
ጽሁፍ እየጻፍኩኝ እንኳዋን ሃገሬ ያለው የፍረሃት አባዜ ስላልለቀቀኛ ይመስለኛል የፍረሃት ስሜት ይሰማኛል:: በተጨማሪ የወያኔ ሰዎች ኢንተርኔት እና ፌስ ቡክን የተጠቀመ፣ ኢሳት፣ ኦሮሞ ሚዲያ ኔት ወርክ እና ሌሎች ሚዲያዎችን ያዳመጠ እና የተመለከት የወያኔ ጠላት ነው በማለት ህዝቡን ላይ ማዕቀብ ጥለዋል:: “ፈሪ ሜዳ አይበቃውም” እንደሚባለው ለስልጣናቸው የፈሩት የወያኔ ሰዎች ከዚህም አልፈው ጣሪያ ላይ እየወጡ ዲሺ አውርደዋል፣ ወጣቶች መታወቂያቸው ታይቶ ኦሮሞ እና አማራ የሚል ከሆነ ሞባይሎቻቸው ላይ የተጫኑት ነገር በጸጥታ ሃይሎች እየታየ ወደ እስር ቤት ይወሰዱነበር:: እኔም ምን አልባት ከተያዝኩኝ የሚል ፍርሃት ሰለነበረኝ ሞባይሌ ላይ የነበሩ ሙዚቃዎችን፣ ጽሁፎችን እና የፌስ ቡክ ዱካዎችን ሁሉ ሰርዠ ነበር:: ጽሁፌን ለመደምደም ኢትዮጵያ ውስጥ ማሰብ ብቻ ነው የሚቻለው መክንያቱም አይታይምና:: ማሰብን የሚያሳይ ቴክኖሎጂ ቢኖርም የእያንዳንዳችን አዕምሮ ጃም ተደርጎ ወይንም ለአፍ እና ለእጅ ተግባራት ምንጭ የሆነው አእምሮ እና የአእምሮ ጓዳችን ሁሉ ተበርብሮ ወያኔዎች ብቻ እያሰቡ እኛ ሁላችን እስካሁን እስር ቤት ነበርን:: ስለዚህ ህዝቡ በአፈና፣ ሰቆቃ እና ፍርሃት እየኖረ ስለሆነ የነጻነት አየር የሚተነፍሰው በውጪ ያለው የኢትዮጵያ ህዝብ የአለም አቀፍ ተቋማት እና ድርጅቶች በችግሩ ላይ ትኩረት ሰጥተው እንድሰሩ አበክረው መስራት ይገባቸዋል::
በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት ከተቋረጠ ዓመቱ እንጅ ሳምንቱ አይደለም
June 10, 2017 - አጠቃላይ እንዴት ሰነበታቹህ? ወያኔ የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገለግሎቱን ጥርቅም አድርጎ ዘግቶት ተለያይተን ሰነበትን፡፡ የአሜሪካ ድምፅን፣ የጀርመን ድምፅን የአማርኛ የአገልግሎት ክፍሎች ጨምሮ የተለያዩ ታላላቅ ዓለማቀፍ የብዙኃን መገናኛዎች በብሔራዊ የ10ኛና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብሔራዊና የመግቢያ ፈተናዎች ምክንያት የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎት ካለፈው ረቡዕ 23,09,2009ዓ.ም. ጀምሮ እንደተቋረጠ በተደጋጋሚ የተሳሳተ ዘገባ ሲዘግቡ ሰንብተዋል፡፡ በተጨባጭ ግን መደበኛው የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎት ከተቋረጠ ዓመት ሆኖታል፡፡ የሞባይል ኢንተርኔት (የተንቀሳቃሽ መናገር ዐውደ መረብ) አገለግሎት እና የኢንተርኔት ካፌ (የዐውደ መረብ አገለግሎት መስጫ ሱቅ) የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎት የተቋረጠው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመታወጁ ከወራት በፊት ጀምሮ ነው፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ ስምንት ወራት ሆኖታል፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከመታወጁ ከወራት በፊት ግን በተነሳውና እየተጋጋለ በመጣው ሕዝባዊ የእንቢተኝነት ዐመፅ የተነሣ አስቀድሞ የነበረው የመደበኛው የሞባይል ኢንተርኔት (የተንቀሳቃሽ መናግር ዐውደ መረብ) አገልግሎት እና የኢንተርኔት ካፌዎች (የዐውደ መረብ አገለግሎት መስጫ ሱቆች) የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎት ከወራት በፊት እንዲቋረጥ ተደርጎ ቆይቷል፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ከመንግሥት መሥሪያ ቤቶች፣ ባንኮች (ቤተ ንዋዮች) ፣ ሆቴሎች (ቤተ እንግዳዎች) ፣ ኤምባሲዎች (የመንግሥታት የእንደራሴ መሥሪያ ቤቶች) እና የተለያዩ የመያድ (NGO) ድርጅቶች በስተቀር ከዛሬ ዓመት ጀምሮ የሞባይል ኢንተርኔት (የተንቀሳቃሽ መናግር ዐውደ መረብ) አገለግሎት እና የኢንተርኔት ካፌዎች (የዐውደ መረብ አገለግሎት መስጫ ሱቆች) የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎት እየተጠቀምን ወይም እየተገለገልን ያለነው እንደ ፒሲ ፎን እና ኦፔራ ሚኒ የመሳሰሉ ወያኔ ብሎክ ያደረገውን (የገደበውን) የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎትን ሰብረው መግባት የሚችሉ አፖችን (መተግበሪያዎችን) እና ማስፈንጠሪያዎችን በመጠቀም ነው እየተጠቀምን ያለነው፡፡ እነኝህ መተግበሪያዎችም የዐውደ መረብ አገልግሎቱን የሚሰጡት ኢመደበኛ በሆነ መንገድ እንደመሆኑ መጠን መደበኛው አገልግሎት ይጠይቅ ከነበረው የአገልግሎት ክፍያ ከእጥፍ በላይ ክፍያ እየከፈልን ነው አማራጭ ስለሌለን እየተጠቀም ያለነው፡፡ የኢትዮጵያ
የዐውደ መረብ አገልግሎት ክፍያ በራሱ በጣም ውድ ከሚባሉት ጥቂት ሀገሮች አንዱ ሆኖ እያለ በዚህ ላይ ደግሞ አገልግሎቱን ስለተከለከልን ለማግኘት ስንል ውድ ዋጋ ከፍለን በሦስተኛ ወገን በኩል ለመጠቀም በመገደዳችን ለአላስፈላጊ ወጪ ዳርጎን በዚህ የኑሮ ውድነት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሮብን በከፍተኛ ከደጃ ከአቅማችን በላይ እየተበዘበዝን እንገኛለን፡፡ ወያኔ ይሄንን የሚያደርግበት ዋነኛ ምክንያት ሕዝቡ ወጪ ተማሮ መረጃ ከማግኘት እንዲርቅ ለማድረግ ነው፡፡
ካፌዎች (የዐውደ መረብ አገልግሎት መስጫ ሱቆች) በወያኔ ሸፍጠኛና አንባገነናዊ እርምጃ ዛሬ ላይ ታሪክ ሆነው ቀርተዋል፡፡
ሕዝቡም አማራጭ የብዙኃን መገናኛ ዘገባዎችንና መረጃዎችን የማግኘት ጥማቱን የማርካት ፍላጎቱን ለማርካት አልብላ አልጠጣ ብሎ እጅግ ውድ በሆነ አገልግሎት ለመበዝበዝ ተገዷል፡፡ ያለው እውነታ ይሄ ነው፡፡ ወያኔ ግን ጫካ የወለደው ወንበዴና ወሮበላ ነውና መንግሥታዊና ተቋማዊ ሥነሥርዓት ሁኔታው በፈጠረለት አጋጣሚም ኢቲዮ ቴሎኮም (discipline) የማያውቅ፣ የሞራል (የቅስም) ስሜት ቀድሞ ከመደበኛው የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) የሌለው፣ ሕግ የማይገዛው በመሆኑ አስቀድሞ የነበረንን አገለግሎት ከደንበኞች የአገልግሎት ክፍያ ያገኝ የመንግሥት ተቋማትን የመታመንንና የመታፈርን ከነበረው ገቢ ይልቅ ደንበኞች አማራጭ ከማጣት ግርማ ማንንም ሊያታልል የማይችል ሐሰተኛና ነውረኛ የተነሣ ኢመደበኛ በሆነ መንገድ የተለያዩ ውድ የሆኑ መግለጫዎችንና ቃላቶችን በመንግሥት ተቋማት መተግበሪያዎችን በመጠቀም የኢንተርኔት አገለግሎት ስም ምን ይሉኝ ሳይልና ቅንጣት ታክል እፍረት በመጠቀማቸው የሚያገኘው ገቢ በላቀ ሆኖ ስላገኘው ሳይሰማው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ሥልጣን ከያዘ ጊዜ መደበኛ የሆነውን የኢንተርኔት አገለግሎት ለሞባይል ጀምሮ በመስጠት የነበረንን የመንግሥታዊ ተቋማትን ኢንተርኔት (ለተንቀሳቃሽ መናግር ዐውደ መረብ) የመታመንን እና የመታፈርን ታላቅ እሴት ደብዛውን አገለግሎት እና ለኢንተርኔት ካፌ (ለዐውደ መረብ አጥፍቶ የኢትዮጵያን ሕዝብ በወንበዴ ከወንበዴም አገለግሎት መስጫ ሱቅ) መደበኛ የኢንተርኔት እጅግ በጣም ነውረኛና ባለጌና ወራዳ አገዛዝ ሥር (የዐውደ መረብ) መደበኛውን አገልግሎት ማቋረጡ እንደወደቀ እንዲያምንና በዚህም የተነሣ በከፍተኛ የሚያሳስበው ሆኖ አልተገኘም፡፡ የቀቢጸ ተስፋ ስሜት ውስጥ እንዲዋጥ አድርጎታል፡፡ ድርጅቱ የዐውደ መረብ አገልግሎትን ባለማቅረብ ይከስር የነበረው ልክ እንደሰሞኑ ሙሉ ለሙሉ የዐውደ መረብ አገልግሎትን ጥርቅም አድርጎ የዘጋ ቢሆን ነበረ፡ ፡ ተጠቃሚው ግን መደበኛ ባልሆነ መንገድም ቢሆን በውድ ዋጋ መጠቀሙን ስላላቆመ የድርጅቱ ትርፍ ከወትሮው በተለየ መልኩ ጨመረለት እንጅ ከዓመት በላይ ተቋርጦ በቆየው መደበኛው የሞባይል ኢንተርኔት (የተንቀሳቃሽ መናግር ዐውደ መረብ) አገለግሎት እና የኢንተርኔት ካፌ (የዐውደ መረብ አገለግሎት መስጫ ሱቅ) የዐውደ መረብ አገልግሎት ኪሳራ አልደረሰበትም፡ ፡ ይሄንን በተመለከተ በብዙኃን መገናኛዎች እየሰማን ያለነው ዘገባ የተሳሳተ በመሆኑ ነው ይሄንን የምጠቅሰው፡፡ በዚህ በወያኔ ዘመኑን ያልዋጀ ደንቆሮ አንባገነናዊ እርምጃ የተነሣ በየመንደሩ ተስፋፍተው የነበሩት የኢንተርኔት ካፌዎች (የዐውደ መረብ አገልግሎት መስጫ ሱቆች) በኪሳራ ምክንያት ለመዘጋት ተገደው ደብዛቸው እየጠፋ ይገኛሉ፡፡ አልፎ አልፎ ነገ የተሻለ ሁኔታ ይፈጠር ይሆናል በሚል ተስፋ ኪሳራዎቻቸውን ተቋቁመው ሳይዘጉ የቀሩ ጥቂት ጥቂት ቢኖሩም ትናንትና እንደ አሸን ፈልተው የነበሩት የኢንተርኔት
ከዚሁ ጉዳይ ጋር የተያያዘ አንዲት ምሳሌ መጥቀስ ቢያስፈልግ የ6 ወራት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንደተጠናቀቀ ኢትዮ ቴሌኮም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው መደበኛው የሞባይል ኢንተርኔት (የተንቀሳቃሽ መናግር ዐውደ መረብ) አገለግሎት እና የኢንተርኔት ካፌ (የዐውደ መረብ አገለግሎት መስጫ ሱቅ) የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎት እንደሚጀምር፣ መጀመር ብቻም ሳይሆን አዳዲስ ደንበኞች እነኝህ አገልግሎቶችን በአዲስ ደንበኝነት በሚቀላቀሉበት ጊዜ የሚሰጠውን የቦነስ (የምርቃት) የአገልግሎት ሰዓት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት የመደበኛው የኢንተርኔት አገለግሎት ሲቋረጥ ተጠቅመው ያልጨረሱትን በቦነስ (በምርቃት) የተሰጣቸውን የኢንተርኔት አገልግሎት ሰዓት ጭምር መጠቀም እንደሚችሉ መግለጫ ከተሰጠ በኋላ እንኳንና የቦነስ (የምርቃት) አገልግሎቱ ሊገኝ ይቅርና ከነጭርሱኑ ተቋርጦ የቆየውን መደበኛውን የዐውደ መረብ አገልግሎት ሳናገኝ ቀርተናል፡፡ እነሱ ግን እፍረት የሚባል ነገር ቅንጣት ያልፈጠረባቸው ወንበዴዎች በመሆናቸው ለሌላ አካል እንኳ በሆነ ለእኛው ለራሳችን ከዓመት በፊት የነበረውን መደበኛውን የሞባይል ኢንተርኔት (የተንቀሳቃሽ መናግር ዐውደ
መረብ) አገልግሎትን እና የኢንተርኔት ካፌ (የዐውደ መረብ አገለግሎት መስጫ ሱቅ) የኢንተርኔት (የዐውደ መረብ) አገልግሎትን እንደለቀቁ ያለአንዳች መሸማቀቅ በየብዙኃን መገናኛው ይለፍፋሉ፡፡ አሁን ታዲያ እነኝህን በሽተኞችና ለከተቢስ ነውረኞች የኢትዮጵያ ሕዝብ በምንም ነገር ላይ ፈጽሞ የማያምናቸው ሆኖ መገኘቱ እነሱን እራሳቸውን ይገርማቸው ይሆን? እነሱ እኮ አያፍሩም ይሄኔ እኮ በሕዝብ ባለመታመናቸው ይገርማቸውና ይናደዱም ይሆናል! ተጠቃሚውም መደበኛውን የዐውደ መረብ አገልግሎት ፈጽሞ መልሶ ማግኘት ባለመቻሉ ከተቋረጠ ከዓመት በፊት ጀምሮ ከላይ የጠቀስኳቸውን መተግበሪያዎች በመጠቀም የዐውደ መረብ አገልግሎትን ስንጠቀም የቆየን ቢሆንም ወያኔ በ10ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ብሔራዊና የመግቢያ ፈተናዎችን ምክንያት አድርጎ ሙሉ ለሙሉ የዐውደ መረብ አገልግሎትን በዘጋው ጊዜ ግን እነዚያን ኢመደበኛ ውድ መተግበሪያዎችን ተጠቅመንም ቢሆን የዐውደ መረብ አገልግሎትን ማግኘት ወይም መጠቀም ሳንችል ሰንብተናል፡ ፡ የተዘጋው ሙሉ ለሙሉ በመሆኑ፡፡ በዚህ ሁኔታ ከሳምንት በላይ ከቆየን በኋላ የቀድሞው መደበኛው ሳይሆን ውድ የስርቆት መተግበሪያዎችን በመጠቀም የዐውደ መረብ አገልግሎትን መጠቀም የምንችልበት ሁኔታ በመመለሱ መደበኛ በሆነ መንገድ ሳይሆን ኢመደበኛ በሆነ መንገድ የዐውደ መረብ አገልግሎት የምናገኝበት ሁኔታ በመመለሱ ከተቀረው የዓለማችን ክፍል ጋር መልሰን ለመገናኘት ችለናል፡፡ እንግዲህ በወሮበላና ወንበዴ ኢዲሞክራሲያዊ (ኢመስፍነ ሕዝባዊ) አንባገነን አገዛዝ የመገዛት ትርፉ ነጻ መረጃን ከማኅበራዊ የብዙኃን መገናኛዎች የማግኘት መብትን በማግኘት ረገድ ያለው ሁኔታ ባጭሩ ይሄንን ይመስላል፡፡ ይሄንን ሁኔታ ማንም ኢትዮጵያዊ ይወደዋል ብየ አልገምትም፡፡ ይሄ ከሆነ ዘንዳ በትግል እንጅ በምኞት የሚለወጥ አንዳችም ነገር የለምና ይሄንንና ሌሎች በርካታ የወያኔ አረመኔያዊ ኢፍትሐዊና ኢዲሞክራሲያዊ እርምጃዎቹን ዓለም የተለወጠበትን 21ኛውን መቶ ክ/ዘ ፈጽሞ የመይመጥነውን ደንቆሮውን፣ ኋላቀሩን የወያኔን አገዛዝ ገርስሰን በመቅበር ታሪክ አድርገን ለማስቀረትና ነጻ ለመውጣት ሁላችንም እንረባረብ!!! ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!! ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!! ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው amsalugkidan@gmail.com
TZTA PAGE 13: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
የዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ምርጫ ሰም እና ወርቅ
– (በመስከረም አበራ) መመረጥ በጣም ወሳኝ የሚሆንበት ዋነኛ ምክንያት እድሉን አግኝቶ የማያውቀው የአፍሪካ አህጉር እጩ የሚያደርጋቸው በመሆኑ ብቻ አይደለም፡፡ በተጨማሪ በስመ አፍሪካዊ እጩ የፓርቲያቸው ደመኛ ኤርትራ ሳትቀር የሃምሳ አራቱን የአፍሪካ ሃገራት ድምፅ አፈፍ ለማድረግ ስለሚረዳቸው ነው፡፡በዚህ ላይ ሃገራችንን የሚዘውረው ፓርቲያቸው ሳይሰስት የሚያቀርብላቸው ለምረጡኝ ቅስቀሳ የሚሆን ምቹ ሁኔታ ሲደመር የቢልጌትስ ረብጣ ዶላር ለሌሎቹ ተፎካካሪዎቻቸው እንደሰማይ የራቀ፤ ለእርሳቸው ሙዝ እንደመላጥ የቀለለ ነገር ነው፡፡
በመስከረም አበራ Zehabesha ምህፃሩ “WHO” በአንድ ወቅት የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር የነበሩትን ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን ሊቀመንበሩ ድርጎ ሰሞኑን ሾሟል፡፡ ሰውየው የኢትዮጵያን ሁለመና እንደ እንዝርት ከሚያሾረው ህወሃት ዋና ሰዎች አንዱ ናቸው፡፡ ይህ ከዕጩነታቸው እስከ ምረጡኝ ዘመቻቸው ሁሉን ሙሉ ሁሉን ዝግጁ ሳያደርግላቸው አልቀረም፡፡ መስከረም አበራ ሰውየው ለጤናው ዘርፉ ቀጥተኛ ባለሙያ የሚያደርጋቸው የትምህርት ዝግጅት የሌላቸው ናቸው፡ ፡ በመሆኑም ከጥቂት አመት በፊት ለኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትርነት በአቶ መለስ አቅራቢነት ታጭተው ለፓርላማ ሲቀርቡ በተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ዘንድ ለስፍራው ተገቢ የመሆናቸው ነገር ተነስቶ ተቃውሞ ገጥሟቸው ነበር፡፡ የእሳቸው መንገድ ብቻ እውነትም ህይወትም የሚመስላቸው የማይበገሩት አቶ መለስ ታዲያ ቆጣ ብለው “ቴድሮስ የተፈለገው ለጤና ሴክተሩ አስተዳደራዊ ስራ እንዲሰራ እንጅ መርፌ እንዲወጋ አይደለም” ሲሉ ወዲህ ጓዳቸውን ወዲያ የወንዛቸውን ልጅ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖምን የሃገሪቱ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር እንዲሆኑ አደረጉ፡፡ የተሻለ ብቃትም ሆነ ለጤናው መስክ ቀጥተኛ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው በርካታ ኢትዮጵያዊያን ባሉበት ሁኔታ ዶ/ር ቴድሮስ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር መሆናቸው ሰውየው በወቅቱ የሃገሪቱን ፖለቲካ በመሃል እጃቸው ይዘው በነበሩት መለስ ዜናዊ ፊት ሞገስ እንዳላቸው ከማስመስከር በቀር ሌላ ትርጉም የለውም፡፡ ዶ/ር ቴድሮስም ከሞቱ በኋላ ሳይቀር “የምንወደው መለስ” እያሉ ሟች ሿሚ ሸላሚያቸውን በስስት ይጠራሉ፡፡ዶ/ር ቴድሮስ የሚወዷቸው መለስ አግባብነቱ እያጠያየቀም ቢሆን የወንዛቸውን ልጅ በጤና ሚኒስትርነት ሾመው ብቻ ዝም አላሉም፡፡ የሰሩ ያልሰሩት በጎ ነገር ሁሉ እየተነሳ ሲመሽ ሲነጋ እንዲወደሱ በጎ ፈቃዳቸውን ችረዋቸዋል፡፡ አቶ መለስ በህይወት በነበሩ ሰዓት የሚወደስ የሚሞገሰው የፓርቲው ሰው ሁሉ የእርሳቸውን እና የባለቤታቸውን የወ/ሮ አዜብን ይሁንታ ካላገኘ ውዳሴ ቅዳሴው ውሎ አያድርም፡፡ ለዚህ ምስክሩ ፖስተራቸው የአንድ ቀን እድሜ ሳያገኝ ከፒያሳ እንዲነሳ የተደረጉት ዶ/ር አርከበ ናቸው፡፡ በኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትርነት ወንበር መቀመጣቸው እንኳን በዛ ተብሎ ሲያነጋግሩ የኖሩት ዶ/ር ቴድሮስ ዛሬ የዓለም ዓቀፉ የጤና ድርጅት ዋና ለመሆን ይሁንታ አግኝተዋል፡፡ ይህ ጉዳይ ሁለት ተቃራኒ እይታዎች አሉት፡፡ የመጀመሪያው ‘ዶ/ር ቴድሮስ ጉድ የሆነ ብቃት ስላላቸው ብቻ ዓለም ልምድ ችሎታቸውን ክፉኛ ተመኝቶ በሰፊ ድምፅ መረጣቸው’ የሚለው የፓርቲያቸው ወዳጆች እና በአብዛኛው የወንዛቸው ልጆች እሳቤ ሲሆን ሁለተኛው ከዚህ በተቃራኒው የቆመ ነው፡፡ሁለተኛው እሳቤ ሰውየው በኢትዮጵያ የጤና ጥበቃም ሆነ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነታቸው ወቅት የፓርቲያቸው ጉዳይ ፈፃሚ ሆነው ብዙ ግፍ የሰሩ፣ ሲሰራ የተባበሩ ሰው ናቸው፡፡ ስለዚህ አድሎ በዞረበት የማይዞረውን የጤና ጥበቃ አገልግሎት ለዛውም በአለም አቀፍ ደረጃ ለመምራት ወንበሩ የሚሰፋቸው፤ አድሎ ያልጎበኘው ስብዕናም የሚያንሳቸው ሰው ናቸው የሚል ነው፡፡ የሆነ ሆኖ ሰውየው ይሰፋቸዋል በተባለው ወንበር ላይ ለመቀመጥ እንደቋመጡ ተሳክቶላቸዋል፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ የዶ/ር ቴድሮስ መመረጥ የስምረቱን ዋነኛ ምዕራፍ ያለፈው የአምባገነን መንጋ በሚርመሰመስበት የአፍሪካ ህብረት እጩነታቸው ተቀባይነት ያገኘ ጊዜ ነው፡፡ በዚህ ወሳኝ ምዕራፍ ስኬታማነትን እንዲቀዳጁ የወንዛቸው ልጆች የሚዘውሩት የኢትዮጵያ መንግስት ትልቅ አስተዋፅኦ እንዳደረገ ይነገራል፡፡ ከትልቁ አስተዋፅኦ ዋነኛው አፍሪካን ወክለው ሊወዳደሩ ያሰቡ ሌሎች ሶስት አፍሪካዊ እጩዎች መንገዳቸው አልጋ ባልጋ እንዳይሆን የኢትዮጵያ መንግስት ተፅዕኖ ስለፈጠረ እንደሆነ ተንታኞች ይከራከራሉ፡፡ይሄ ደረጃ ለዶ/ር ቴድሮስ
ህወሃት መራሹ የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ ደጋፊ የፓርቲያቸው አባላት፣ የወንዛቸው ልጆች የዶ/ር ቴድሮስን መመረጥ በጥፍራቸው ቆመው የሚኙት ብቻ ሳይሆን በአንድ እግራቸው ቆመው የሚፀልዩበት ጉዳይ እንደሆነ ሲናገሩ ከቃላቸው፣ ሳይናገሩ ከአአድራጎታቸው መረዳት ቀላል ነው፡፡ ለዶ/ር ቴድሮስ የምርጫ ስኬት በሃገራችን መንግስት የተደረገው ከፍተኛ የማሻሻጥ ስራ ከዚህ ቀደም ለአፍሪካ ልማት ባንክ ዳይሬክተርነት ለተወዳደሩት በችሎታቸውም እንደ አብዛኖቹ ኢህኤደግ ባለስልጣናት እንደነገሩ ላልሆኑት አቶ ሶፊያን አህመድ ሲደረግ አላየንም፡፡ ይህ ለምን ሆነ፤ የቴድሮስ መመረጥ ለእናት ፓርቲያቸው ህወሃት ምኑ ነው ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡ ለጠንካራ ሰው ጠኔ ፈውስ ዶ/ር ቴድሮስ ዋና የሆኑበት በስመ ኢህአዴግ ኢትዮጵያን የሚያሾረው ህወሃት ሁሉን በትከሻቸው ጥሎባቸው የነበረው ደንዳናው አምባገነን መለስ ዜናዊ ድንገት ወደማይቀረው ከሾለኩ በኋላ ፓርቲው ውቃቢ ርቆታል፡ ፡ ከ1993ቱ የፓርቲው ስንጥቃት ወዲህ ለረዥም ጊዜ በአቶ መለስ ጠንካራ መዳፍ ከመጨምደዱ የተነሳ በአንድ ሰው አድራጊ ፈጣሪነት መመራትን፤ የሰውን ልጅ እንደመለኮት የማየት ነገር በህወሃትም ሆነ በኢህአዴግ ውስጥ እንደ ትክክለኛ ነገር ይወሰዳል፡፡ በመሰረቱ ለዲሞክራሲ ተራራውን ቧጠጥኩ፣ በእሾህ አሜከላ፤ በጠጠር በጭንጫ አስራ ሰባት አመት ተራመድኩ የሚል ፓርቲ የፀረ-ዲሞክራሲያዊነት ባንዲራ የሆነውን አምባገነን የማንገስ ኋላ ቀርነት እንደ ደህና ሙያ ማውራት አልነበረበትም፡፡ ያለ አምባገነን ሃገርን ጥሩ አድርጎ መምራት እንደሚቻል መረዳት ለዲሞክራሲ ሞቼ ተነስቼ ለሚል አካል ቀርቶ ለማንም ሰው ከባድ አይደለም፡፡ ወደው ይሁን ከአቶ መለስ ጋር የመጋፋቱን አቀበት አስቸጋሪነት ተረድተው የህወሃትም ሆነ የኢህአዴግ መኳንንት አቶ መለስን “እንዳልክ” ማለቱን መርጠው ኖረዋል፡፡ በዚህ መሃል ሳይታሰብ የመጣው ማንንም የማይፈራው ሞት ከአምላክ የሚያስተካክሉትን ሰው ይዞት እብስ ሲል (ዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ትዝ እንዳይላቸው አድርገው ረስተዋልና) ሃሳባቸውን የሚጥሉበት፣ እንደ ልዕለ-ሰብ የሚመኩበት በሟቹ እግር የሚተካ ተመላኪ ይሻሉ፡፡ ከሰው ፍጥረት የሚስተካከለው እንደሌለ ተናግረው ከማይጠግቡለት የአምባገነኑ መለስ “የአዋቂነት” ሙላት የሚተካከል መፅናኛ ከህወሃት ወገን እንዲወጣ ያማትራሉ፡ አምባገነንነት ከባለራዕይነት፣ እብሪት ከአዋቂነት፣ ሴረኝነት ክህደት ሳይቀር ከልቅና የተፃፈለትን መለስን ለመተካት ከህወሃት መንደር ፈልጎ ማግኘቱ ቢቸግርም የበለጠው ችግር ሌላ ነው፡፡ ዘላለም ህወሃትን በዋናው ወንበር ማስቀመጡን መታገስ እየከበደው በመጣው የኢትዮጵያ ህዝብ ፊት ህወሃቱ አቶ መለስ በተነሱበት የእውነት የጠቅላይ ሚኒስትርነት ወንበር ላይ ሌላ የህወሃት ሰው ማስቀመጡ ነው እንደ ጉተና ከባዱ ነገር፡፡ ይሄን ነገር ማድረጉ ወከልነው የሚሉት ህዝብ ዘንድ ሞገስ የሌላቸውን ብአዴን እና ኦህዴዶች ፊትም ሳያጠቁር አይቀርም፡፡ ይህን እንቅፋት ለመቀነስ ከብአዴን፣ ኦህዴድ እና አጋር ተብየዎች ይልቅ የህወሃት ሰዎችን በዓለም መድረክ ሳይቀር ክፉኛ የመፈለግ ልቅና “በተግባር” ማሳየት ያስፈልጋል:፡ በእጅም በእግርም የሞት የሽረት ሩጫ አድርጎ ዶ/ር ቴድሮስን ለአለም አቀፉ የጤና ድርጅት ማስመረጡ ጥቅሙ ለሰውየው ብቻ ሳይሆን ለእናት ፓርቲያቸውም የሚጠቅመው ለዚህ ነው፡፡ ህወሃቶች በኢህአዴግ ከታቀፉ ፓርቲዎች ሁሉ ራሳቸውን በፖለቲካ የበሰሉ፤ ይገዙ ይነዱ ዘንድ የተገባ አድርገው እንደሚያስቡ በአቶ ገብሩ አስራት መፅሃፍ ላይ በቀጥታም በተዘዋዋሪም ተቀምጧል፡፡ ተዘዋዋሪው ብዙ ቢሆንም በቀጥታ የተቀመጠው ግን በኢትዮኤርትራ ጦርነት ወቅት ህወሃቶች እየተሰበሰቡ ስለጉዳዩ ሲፈጩ ሲሰልቁ ሌሎች የኢህአዴግ አባል/አጋር ፓርቲዎች ያልተገኙት በኢትዮ-ኤርትራ ግንኙነት የተሻለ ግንዛቤ ያላቸው ህወሃቶች ስለሆኑ በመጀመሪያ እነሱው ነገሩን እንዲያብላሉት፤በውሳኔው ላይም ከፍተኛ ሚና
መጫዎት ያለባቸው እነዚህ “ምጡቅ ተገንዛቢዎች” እንዲሆኑ ታስቦ እንደነበረ በመፅሃፉ ገፅ፡206 ላይ ተገልጧል፡፡ ሌላው አጋጣሚ አቶ መለስ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትርነት ህወሃት ብቻ የናኘበትን ምክንያት ሲጠየቁ ነገሩ የችሎታ ጉዳይ እንደሆነ የገለፁበት አስገራሚ ንግግር ነው፡፡ ሶስተኛ ለመጨመር ያህል እስከ ቅርብ ጊዜ የህወሃት መኳንንት የጦር ጀነራልነቱን ቦታ የተቆጣጠሩበትን ሚስጥር ሲያስረዱ ህወሃቶች ያላቸውን “ምጡቅ የውትድርና እውቀት እና ልምድ” በመጥቀስ፤ ይህንኑ “እውቀት ጢቅነታቸውን” ለሌሎች እስኪያካፍሉ ድረስ ብቻ በጀነራልነቱ ላይ እንደበረከቱ ፈርጠም ብለው ሲያስረዱ ትናንት ስልጣኑ ላይ የወጡ እንጅ ሃያ ምናምን አመት የኖሩ አይመስሉም፡፡ እስካሁን በስልጣን ላይ ተወዝተው ለመኖራቸው፤ ወደፊትም ለሰባት ጉልበታቸው የሚመኙትን ስልጣን በእጃቸው ለማቆየት ህወሃቶች እንደ ማሳመኛ የሚያነሱት በፖለቲካ ውትድርናው “አለን” የሚሉትን ልቅናቸውን ነው፡፡ የሰሞኑ የዶ/ር ቴድሮስ መመረጥ ታዲያ በመለስ እግር ይተኩት ዘንድ ሲዋትቱለት የኖሩትን የጠንካራ ሰው ሃራራቸውን ተንፈስ ለማድረግ፤ የፓርቲያቸውን አባላት ሃገር ቀርቶ ዓለምን ለመምራት የመመረጥ ምጡቅነት ለተገዳዳሪዎቻቸው ለማሳየት እንደጥሩ አጋጣሚ ይሆንላቸዋል፡፡ በጓዶቻቸው ዘንድ ምጡቅነታቸው ብቻ እንዳስመረጣቸው ሆድ ሲየውቅ የሆነ ከበሮ የሚደለቅላቸው ዶ/ር ቴድሮስ “WHO”ን መርተው እስኪመለሱ (ህወሃት ሌላ ክፉ እጣ ካልገጠመው) በስመ ኢህአዴግ ሃገሪቱ በአቶ ኃይለማርያም እንደነገሩ እያዘገመች እንድትቆይ አድርጎ ለዶ/ር ቴድሮስ የእውነተኛ ጠቅላይነቱን ገፀ-በረከት እነሆ ለማለት የሚጠይቀው ቀላል ነገር “WHO”ን የሚያክል ታላቅ ዓለም አቀፍ ድርጅትን የመሩበትን ምጥቀታቸው በኢቢሲ ሰሚን እስኪያቅረው መተረክ ብቻ ነው፡፡ ለቤት ጣጣ መላ የዶ/ር ቴድሮስ መመረጥ ህወሃትን አገኘው ለሚባለው “ለባዕድ” ጮክ ብሎ የማይነገር ውስጠ-ፓርቲ መጎሻመጥ እንደ አንዳች ማስታገሻ እድል ተደርጎ መወሰዱም አይቀርም- በመለስ ራዕይ አስፈፃሚ ነን ባዮች፡፡ ልብ ብሎ ላደመጠ በ1993ቱ ስንጥቃት ተባራሪ የህወሃት መኳንንቶች ፅሁፍ ንግግር ሳይቀር (በማወቅ ሳይሆን ባለማወቅ፣ በቀጥታ ሳይሆን በዘወርዋራ) እንደሚገለፀው የህወሃት ከኳንንት “መለስ ራዕይ አይቷል አላየም”፣ “የህዝባዊ አመፁ ምክንያት ውስጥ ነው ከውጭ” በሚልም ሆነ በሌላ ምክንያት ለሁለት ጎራ ተከፍለው
እንደሚቆራቆሱ ማወቅ አይከብድም፡፡ “የምንወደው መለስ” ሲሉ ሟቹን አለቃቸውን የሚያሞካሹት ዶ/ር ቴድሮስ ምድባቸው ‘መለስ ራዕይ አይቷል እኛ ደግሞ እሱን ውልፊት ሳይል እናስፈፅማለን’ ከሚሉት ወገን እንደሆነ ግልፅ ነው፡፡ ሰውየው ከሰሞኑ በለስ ቀንቷቸው ወደ አለም ዓቀፍ ተቋም ዋናነት ወንበር መውጣት በምዕራባዊያን ዘነድ የቅቡልነት ምልክት እንደሆነ ታስቦ ለተቀናቃኝ የዘመድ ፀበኞቻቸው በመጠኑም ቢሆን የመለስ ራዕይ ሰባኪዎች የበላይነታቸውን የሚያሳዩበት አጋጣሚ አድርገው መውሰዳቸው አይቀርም፡፡ ከምዕራባዊያን ጋር ፍቅር እንደገና በስተመጨረሻው “ጥሩ” አምባገነን የወጣቸው አቶ መለስ የዛሬ 27 አመት በተወለዱ በ33 አመታቸው ወደ ስልጣን ሲወጡ በምዕራባዊያን መሪዎች ዘንድ “ወጣት ዲሞክራት መሪ” የሚል ችኩል ሊሻን ተለጥፎላቸው ነበር፡፡ ማድበስበስ፣ ማስመሰል፣ ፍርድ መገምደል መለያቸው የሆነው ምዕራባዊያን መሪዎች እንደ ድሮው ማሞካሸታቸውን ቢቀንሱም አሁንም ኢህአዴግ የሚፈልገውን በውሸት ሳቃቸው አጅበው መናገራቸውን አልተውም፡፡ እንደ ትጥቅ ትግል የሚሞክረውን በጥይት ድምፅ የታጀበ፣ በእስር ስደት ያረገን ምርጫ “ውጤቱ እንጂ ሂደቱ ደግ ነበር” ከማለት አፋቸውን ሞልተው “ዲሞክራሲያዊ ነው” እስከማለት ፍርድ ሲገመድሉ ያጋጥማል፡፡ ምዕራባዊያኑ መንግስታት እንዲህ የተውሸለሸለ አቋም ቢኖራቸውም በእነሱው የሚደጎሙ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት ከኢህአዴግ ጋር ቢያንስ በአመት አንዴ (አመታዊ ሪፖርታቸውን ሲያወጡ) መነታረካቸው አይቀርም፡፡ እነዚህ ተቋማት “እንከን አልቦ ነኝ” ለማለት የሚሞክረውን የኢህአዴግን መንግስት የሰብአዊ መብት አያያዝ ኋላቀርነት አብጠርጥረው ገበያ የሚያወጡ በመሆናቸው በአለም መድረክ የነበረውን የፖለቲካ ኪሎ በትንሹም ቢሆን ሳይቀንሱበት፤ ከየአቅጣጫው ማፈስ የለመደውን ዶላር ሳያመናምኑበት አልቀሩም፡፡ ሁሌ ጥግ የሚፈልገው ኢህአዴግ ታዲያ የምዕራባዊያንን እጅ ማጠር፣ውዳሴ መቀነስ ተከትሎ የተሰማውን ብርድ ብርድ የማለት ስሜት ቻይናን እንደ ምትክ ካፖርት መልበሱ ብቻ ስላላስታገሰለት የአፍሪካ ሃገራትን ደርቦ “ሰው በሰው ይተካልን” ማዜም ይፈልጋል፡፡ በዚህ ላይ በጣም ይመካበት የነበረው በአፍሪካ ቀንድ በተለይ በሶማሌ አለኝ የሚለው የሠላም አለቅነት ሚና ገጽ 14 ይመልከቱ
TZTA PAGE 14: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook & Twitter ከገጽ 13 የዞረ ከሶማሌ አዲሱ ፕሬዚደንት ፋርማጆ መመረጥ ወዲህም ሆነ ቀድም ብሎ እያጣ እንደመጣ ነው ሁኔታዎች የሚያሳዩት፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ከፋርማጆ መመረጥ ጥቂት ቀደም ብሎ ምክንያቱ በውል ባልታወቀ ሁኔታ ጦሩን ከሱማሌ ማስወጣቱ ይታወሳል፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በቅርቡ ወደ ሳዑዲ በተጓዙ ሰዓት ፋርማጆን ሪያድ ላይ አስጠርተው እንዳናገሩ፤ ፋርማጆም በአሜሪካ የሚደገፍ ሃገርኛ ጠንካራ ጦር ለሃገራቸው እንደሚሹ እንደተናገሩ የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡ ነገሩ ወትሮም በሃገራቸው ፖለቲካ የኢትዮጵያን አድራጊ ፈጣሪነት የማይወዱት አዲሱ የሶማሌ ፕሬዚደንት ኢትዮጵያን ገሸሽ በማድረጉ ላይ እንዳመረሩ ያሳያል፡፡ ይሄ ደግሞ የኢህአዴግ መንግስት ከምዕራባዊያን ጋር አቆራኝቶኛል ሲል የሚመካበትን የፀረ-ሽብር ዘመቻ ፊት አውራሪነት፣ የምስራቅ አፍሪካ የሰላም አለቅነት ክር እያሰለለው መጥቷል፡፡ ነገሩ ሲብስ ኢህአዴግ መራሹ የሃገራችን መንግስት በሁለቱ ሱዳኖች ላይ እንዲኖረው የሚፈልገውን የሽምግልና ሞገስ እያጣ በምትኩ በሳልቫኬር በኩል በተለይ በጥርጣሬ እየታየ መምጣት እና ሳልቫኬር ከኢትዮጵያ ይልቅ ለጋንዳ ያላቸው እምነት እየበለጠ መምጣቱ ተደማምሮ መታየት የሚወደውን ኢህአዴግን መታያ ስፍራ አሳጥቶታል፡፡ ከዚህ ሁሉ የተነሳ በምዕራባዊያን ዘንድ ተፈላጊነቱ መቀዛቀዙ የሚገባው ህወሃት/ኢህአዴግ ዛሬ ዋና ሰው ዶ/ር ቴድሮስ በምዕራባዊያን ለሚዘወር አለማቀፍ ተቋም ዋና መሆናቸው ትልቅ ባይሆንም ትንሹን አተልቆ ማየት የሚፈልገው ኢህአዴግ እንደመፅናኛ ሊወስደው፤ እየሰለለ የመጣው ከምእራባዊያን ጋር ያስተሳሰረው ገመድ ማፋፊያ አድርጎ ሊቆጥረው ይችላል፡፡ “ነብይ በሃገሩ አይከበርም” እንደማለት? የዶ/ር ቴድሮስ ለዓለም አቀፉ የጤና ድርጅት መመረጥ ጉዳይ የበሰለው ሰውየው አፍሪካን ወክለው የሚወዳደሩ ብቸኛ እጩ የመሆኑ ናቸውን ነገር የሃገራቸው መንግስት አይገቡ ገብቶ እንዲሰምርላቸው ሲያደርግ ነው፡፡ ህወሃት መራሹ የኢትዮጵያ መንግስት ይህን ሲያደርግ መታየት ያለበት (ዞሮ ዞሮ ወደ ህወሃት የስነ-ልቦና ጉዳይ የሚወስደን) ነገር “ለምን ዶ/ር ቴድሮስን?” የሚለው ጥያቄ ነው፡፡ እንደሚታወቀው ዶ/ር ቴድሮስ ለዓለም አቀፉ ተቋም መሪነት በሚወዳደሩበት ወቅት የሃገራችን የጤና ሚኒስትር አልነበሩም፡፡ ሰውየው ውድድራቸውን በሚያጧጡፉበት ወቅት የኢትዮጵያ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ይመራ የነበረው በዶ/ር ከሰተብርሃን ከዛም ፕ/ሮ ይፍሩ ብርሃኑ ነው፡፡ በተለይ ፕ/ሮ ይፍሩ ከበድ ያለ የትምህርት ዝግጅት እና ሰፋ ያለ በጤናው ዘርፍ ምርምር የመስራት፣የጥናት ወረቀቶችን በማሳተም፣ የጤና ፖሊስ አቅጣጫዎችን የማሳየቱ ጠብሰቅ ያለ ልምድ
ያላቸው፣በቁጥር ጥቂት የሆነውን የህክምና የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙ፣ በሰው ፊት ቢቀርቡም የማያሳፍሩ ምሁር ናቸው፡፡ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ መማሪያ ሆስፒታል በሚያስተምሩበት ወቅት በብዙ ታካሚዎች ዘንድ የሚወደዱ፣ የግል የህክምና ክሊኒክ መክፈት እንኳን የማይፈልጉ በምትኩ ከማስተማር የተረፈውን ጊዜያቸውን ሁሉ በዚሁ ሆስፒታል ሆነው ደሃውን ህዝብ የማገልገልን መልካም እድል መርጠው የነበሩ ሰው ናቸው፡፡ ሰውየው ከህወሃት/ኢህአዴግ መንግስት ጋር የመስራት ፍላጎቱ ካላቸው አይቀር ቀደም ብለው ወደ ሴክተሩ መምጣት የሚገባቸው ሰው ነበሩ፡፡ ፕ/ር ይፍሩ ለጤና ጥበቃ ሚኒስትርነቱ አስተዳደራዊ ስራ እንግዳ ስለሆኑ ለ WHO መሪነት አልታጩም ቢባል እንኳን ከእርሳቸው ቀደም ብለው የጤና ጥበቃ ሚኒስትር መስሪያቤቱን የመሩት ዶ/ር ከሰተብርሃን ለውድድሩ ለመታጨት ምን አነሳቸው? ዶ/ር ከሰተብርሃን ከዶ/ር ቴድሮስ በተሻለ በጤናው መስክ ቀጥተኛ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው ሰው መሆናቸው ይታወቃል፡፡ ጉዳዩ ኢትዮጵያን የመወከል ነገር ከሆነ እሳቸውም ቢያንስ በሃገር ውስጥ ከቴድሮስ ጋር መወዳደር ነበረባቸው፡ ፡ ዶ/ር ቴድሮስ የመጨረሻው እጩ የሆኑት በሃገር ውስጥ ባሉ ባለሙያዎች መካከል የተሻለውን ለመምረጥ ውድድር ተደርጎ መሆን ነበረበት፡፡ ሆኖም ዶ/ር ቴድሮስ ብድግ ተደርገው ኢትዮጵያን ወካይ ብቸኛ ምጡቅ ሰው የተደረጉበት ስየማ መለኪያው ምን እንደሆነ፣ እነማን መራጭ ሆነው፣ በምን መለኪያ ከማን ጋር ተወዳድረው የተደረገ እንደሆነ ስለማይታወቅ ያው ህወሃትነታቸው ከብዙ እውቀት ተቆጥሮላቸው ነው ለማለት ያስገድዳል፡ በህወሃቶች ዘንድ ምጡቅ እንደሆኑ የእውቀት ጢቅነታቸው ነገር በሰፊው የሚነገርላቸው ዶ/ር ቴድሮስ በተግባር ሲመዘኑ እንዴት እንደሆኑ በጤና ጥበቃ ሚኒስትርነታቸው ወቅት ስላደረጉት ክፉ በጎ ስራ በጥናት ተደግፈው የወጡ መረጃዎች ስላሉ እዚህ መተረክ አስፈላጊ አይሆንም፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስርትርነታቸውም ወቅት እነ አክሊሉ ሃብተወልድን የመሰሉ ሰዎች ተቀምጠውበት የነበረው ወንበር በጣም ሰፍቷቸው እንደነበረ ማሳያው ብዙ ነው፡፡ የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ኢትዮጵያ ብቅ ብለው በነበረበት ወቅት ኦባማን ፎቶ ለማንሳት ሞባይላቸውን ወድረው ከጓዶቻቸው ለመቅደም ሲሳመጡ የሚያሳየው ፎቶ ስለ ዶ/ር ቴድሮስ ብዙ ይናገራል፡፡ በአረብ ሃገር ወገኖቻችን የት ወደቃችሁ የሚላቸው ጠፍቶ በነበረበት ሰዓት አንድ የረባ የሚመዘገብ ስራ ሰርተው እንዳላሳዩ ግልፅ ነው፡፡ በግብፅ ወንድሞቻችን ቢለዋ ሲያፏጭባቸው ዶ/ር ቴድሮስ ‘ቆይ ኢትዮጵያዊ መሆናቸውን ላጣራ’ ሲሉ እቃ ወድቆ የተሰበረባቸውም ሳይመስሉ ነበር፡፡
የውጭጉዳይ ሚኒስትርነቱ ወንበር ከብዶ እንዳንገዳገዳቸው ዶ/ር መረራ ጉዲና ላለፈው ምርጫ ክርክር ቢጤ ሊያደርጉ በተገኙበት ወቅት በደንብ ተናግረውታል፡፡ ይህ የዶ/ር መረራ ንግግር በቦታው ሊከራከሩ የተገኙትን ዶ/ር ቴድሮስን ክፉኛ አስደንግጦ በራስ መተማመናቸውን የተፈታተነ፣ የወንዛቸውን ልጆች የህወሃት አባላትንም ክፉኛ እንዳስቆጣ ያስታውቅ ነበር፡፡ ኢህአዴግ ብዙ በማይጨክንባቸውን ዶ/ር መረራ ላይ ጥርሱን የነከሰውም ያኔ ይመስለኛል፡ ፡ ህወሃቶች የዶ/ር ቴድሮስን ለወንበር ብቁ አይደሉም መባል የሚወስዱት እንደ ህወሃትን የማዋረድ ሴራ እንጅ ያለ የነበረ የምርጫ ክርክር ወግ አይደለም፡፡ ስለሆነም
ዶ/ር ቴድሮስን ለዚህ ቀርቶ ለሌላ (ለአለም አቀፍ መድረክ) መሆን እንደሚችሉ አሳይቶ ፣ የህወሃትን ስም ከፍ ከፍ ማድረግን ስለሚሹ በሃገሪቱ ሌላ ሰው የሌለ ይመስል ምንም አይነት ውድድር ሳይደረግ፣ ቴድሮስን አንጠልጥለው ለአምባገነኖች ማህበር (ለአፍሪካ ህብረት) አቅርበው በአንድ አፍ የአፍሪካ ወኪል አድርገው የፈለጉትን አገኙ፡፡ ይህ ሲሆን የዶ/ር መረራ ክርክርም ሆነ ሌሎች ስለ ዶ/ር ቴድሮስ ሳንካ መረጃን ተንተርሰው የሚናገሩ አካላት “የሃገራቸውን ነብይ እንደማያከብሩ” አላዋቂዎች፣ባንዳዎች ተደርገው እንደሚቆጠሩለት ያስባል- በደስታ ሊሞት የደረሰው ህወሃት!
”የበላይነት የለም” – የሕወሓቶች ድንቁርና መልዕክት | ከመሳይ መኮንን ተረት እንጂ ያለአቅሙ ለተሸከመው ስልጣን የሚመጥን አይደለም። የሚጠይቀው ‘ጋዜጠኛ’ም የትግራይ የበላይነቱን ”የጽንፈኞች” መዝሙር አድርጎት እየደጋገመ ሲጠይቅ ሰማሁት። አልገረመኝም።
መሳይ መኮንን የህወሀት ሰዎች አሁንም ”የበላይነት የለም” የድንቁርና መልዕክታቸውን እያሰተጋቡት ነው። አንድ ነገር ከሌለ የለም ነው። አለ የተባለው የምርም ስላለ፡ መደበቅ የማይቻል ስለሆነ ነው። የበላይነቱ ደግሞ ወደስነልቦና ደረጃ ከፍ ብሎ ”ትግራዋይነት” ከህግም በላይ ሆኖ የማያስጠይቅበት ዘመን ላይ ለመድረሳችን ሺ አስረጂዎችን በማቅረብ ማሳየት ይቻላል። የክበበው ገዳ ሸምሱ የቀልድ ክሊፕ ላይ የገብረመድህን ገጸ ባህሪ ዕውነታውን ያንጸባርቃል። ክበበው ያንን የገሀዱ ዓለም ነጸብራቅ በኮሜዲ መልክ ያቀረበው ‘ጽንፈኛ’ ስለሆነ አይደለም። አንድ ሰው እንዳጫወተኝ የኢትዮጵያ ሹፌሮች ትራፊክ ሲይዛቸው የትግርኛ ሙዚቃ ይከፍታሉ። ትራፊኩ ያን ሲሰማ እጅ ባይነሳም ክስ የሚባል ነገር አይሞክራትም። የበላይነቱን ሹፌሮቹም፡ ትራፊክ ፖሊሱም የሚያውቁት ብቻ ሳይሆን የሚኖሩበት መራር ሀቅ ነው። ሰሞኑን አንድ የህወሀት ጋዜጠኛ፡ ደብረጺዮን የሚባል ድፍን ያለ፡ ለዛ የሌለው ደረቅ ባለስልጣንን ያናገረበትን ቃለመጠይቅ፡ ወደላይ እየገፋኝ ቢሆንም አዳመጥኩት። የሰውዬው ነገር ያው የታወቀ ነው። ግግም ያለ፡ ከጀርባው በቆመው የጦር መሳሪያ ልቡ ያለመጥን ያበጠ፡ የመንደር ጎረምሳ ባህሪ የተጠናወተው ነው። በጣም ይቀፋል። የሚከተለውን የፖለቲካ መስመር ስለማልደግፈው ብቻ አይደለም። በቃ! ድንቁርናን ዕወቀት አድርጎ እየተኮፈሰ፡ የለበጣ ፈገግታ ሳይለየው 1 ሰዓት ሙሉ የሚያወራ ሰው ስለሆነ ነው። ቁጭ ብሎ ሲያወራ ጡጦ ላልጣለ ህጻን የሚናገረው
ለማንኛውም ይህን የተበላ ዕቁብ ደግመው ደጋግመው ያነሱታል። ውሸት ሲደጋገም ዕውነት ይሆናል የሚለውን የጆሴፍ ጎብልስን መመሪያ ይወዱታል። ”ኢህአዴግ የትግራይ የበላይነት የለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሷል። ስለዚህ በቃ…. ከእንግዲህ የለም” ይሉሃል እየተመላለሱ። የበላይነቱ በአዋጅና በነጋሪት ጉሰማ የሚጠፋ ይመስል?! ህወሀት በጉባዔ፡ በግምገማ፡ በስብሰባ፡ በኮንፈረንስ፡ በሲምፖዚየም ጋጋታ የሚያጠፋው መስሎት ነጋ ጠባ ”የበላይነት” የለም ቢልም የሚጠፋ ዕውነታ አይሆንም። መሬት የረገጠ፡ ለ26 ዓመታት ከኢትዮጵያውያን ጋር የከረመ፡ ይሄ ስርዓት እስካለ ድረስ የሚቀጥል ሀቅ ነው። የስነልቦናው ጉዳይም ወደትውልድ የተሻገረ በመሆኑ በነገዋ ኢትዮጵያ ላይም ጠባሳው ችግር መሆኑ አይቀርም። የትግራይ የበላይነት የህወሀቱ ጋዜጠኛ እንዳለው የጽንፈኞች መዙሙር አይደለም። በአንድ ወቅት መለስ ዜናዊ በህንፍሽፍሽ ላይ የተናገረው ሀቅ ነው። በኢትዮጵያ ሰማይ ላይ የማይደበቅ ሆኖ የሚታይ ዕውነት ነው። የበላይነቱ እጅና እግር አውጥቶ፡ ስጋ ለብሶ፡ በሰፈር መንደሩ የሚንጎማለል ነው። ከመቀሌ እስከሞያሌ፡ ከጅጅጋ እስከ ወለጋ፡ በአራቱም ማዕዘናት ጓዳ ድረስ ዘልቆ የገባ ጉዳይ ነው። ሃይለማርያም በማርያም እየማለ ቢሰብክ የማይቀየር፡ ደብረጺዮን በአቡነ አረጋዊ ገዝቼአለሁ እያለ ቢማጸን የማይጠፋ፡ አባይ ጸሀዬ የደደቢት ሰማዕታት አጥንት እሾህ ሆኖ ይውጋኝ ብሎ ቢለምን የማይተወን፡ የሶማሌው ፕሬዝዳንት በ”ወላሂ” ቢምል የማይለቀን ነገር ነው። እንደባህር ከሰፋው ይህ ዕውነታ መሀል የቀድሞዎቹን ትተን የሰሞኖቹን እናንሳ። ” በቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ስም የተሰየመውና ሁለት ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ወጪ የተደረገበት የመቀሌ
ገጽ 15 ይመልከቱ
TZTA PAGE 15: June 2017: Info@tzta.ca/ tztaffirst@gmail.com/ Follow Facebook & Twitter
ሴቶችና ወንዶች ከትዳራቸው ውጭ ለምን ይማግጣሉ? | በውስልትና የተሰበረን ፍቅርንስ መጠገን ይቻላል?
TZTA INC TZTA INTERNATIONAL ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER
TZTA is independent newspaper published once a month online in Toronto, Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome comments or different point of view from our readers submitted articles may be edited for clarity.
Address
Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:-
TZTA INC.
ማኅደረ ጤና (ዘ-ሐበሻ) ከትዳር ውጭ ከሌላ ሰው ጋር አካላዊ ግንኙነት ማድረግ ለብዙዎቹ የትዳር ጥምረቶች መፍረስ በምክንያትነት ይቀመጣል፡፡ የረጅም ጊዜ የጤና እክል፣ በልጆች አስተዳደግ ላይ የሚፈጠር የሐሳብ ልዩነት፣ የአንድ ወገን ግላዊ ሩጫ ለዚህ ተቋም መናጋት ብሎም መፍረስ ተጠቃሽ ሰበቦች ናቸው፡፡ ነገር ግን ከትዳር ውጪ መሄድን የግንኙነቱ ጥንካሬና ጤናማነት ማሳያ አድርገው የሚወስዱት አሉ፡፡ የቅርብ ጊዜ የምርምር ውጤቶች ደግሞ ሚስቶች፣ ባሎቻቸውን ለማጥቃት ከፍ ሲልም ለመግደል ውስልትናን ነው መነሻ የሚያደርጉት፡፡ በዚህ ጽሑፍ በእርግጥ ከትዳር ውጪ ከሚደረግ ውስልትና በኋላ ያ ትዳር እስከ የትኛው ጥግ ድረስ መሄድ ይችላል? ፍቺ መሰረታዊ መፍትሄ ነወይ? የሚለውን ለማየት ይሞክራል፡፡ ጊዜ የተጎዳውን የተጣማሪ ቁስል ሲፈውስ፣ አቻዊ ጥቅሞች ሚዛን ሲደፉ፣ አንዳንድ ትዳሮች ከውስልትናም በኋላ ጠንካራና የተሻለ ቤተሰብ በመፍጠር ይዘልቃሉ፡፡ ከትዳር ወይም ከፍቅር ግንኙነት መፎረፍ አካላዊ መገለጫዎች አሉት፡፡ መጽሐፉስ ‹‹ያየ የተመኘ…›› አይደል የሚለው፡፡ በመንገድ ወይም በሥራ ቦታ ወይም በመጓጓዣ/ታክሲ… ውስጥ ለአጭር የፍቅር ጨዋታ የተመኛት ሴት ያለች እንደሆነ፣ በተግባር ሳይፈጽመው ቆይቶ ወደ ሚስቱ ቢመለስም ይሄ ሰው ለትዳሩ ታምኗል የሚያሰኙትን መሰረታዊ ሐሳቦች ንዷቸዋል፡፡ ነጥቡ በተመሳሳይ ለሴቶችም እውነት ነው፡፡ ሰዎች ከትዳር ውጪ መሰል ተግባር ውስጥ ሲገቡ፣ ከግንኙነታቸው ማምለጫ መንገድ እየፈለጉ እንደሆነ ማሳያም ነው፡፡ ከትዳር ውጪ ለመሄድ የሚቀመጡ መነሻዎች ከትዳር ውጪ ለመሄድ ብዙ መነሻ ምክንያቶችን መቁጠር ይቻላል፡፡ ለአንዳንዶቹ እንደውም ወደዚህ ተግባር ለመግባት የተጓዳኛቸው የወሲብ ግንኙነት መነሻ ምክንያት አይደለም፡፡ ለራስ የሚሰጥ ዝቅተኛ ግምት፣ የአልኮል ጥገኝነት፣ ልክ ያጣ የወሲብ ሱሰኝነት ናቸው ዋና ዋናዎቹ መነሻዎች፡፡ ከትዳር ውጪ የሚሄዱ ሰዎች ጨምረዋል ምን ያል ሰዎች ከትዳራቸው ውጪ ይሄዳሉ? ጥናቶች በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨባጭ ውጤት ለማምጣት ተቸግረው ቆይተዋል፡፡ የቅርብ ጊዜዎቹ ግን ለጥሩ ምላሽ የተቃረቡ ይመስላል፡፡ የጥናቶቹ ሌላ ሪፖርት ሙሉ ህይወታቸውን በትዳር ውስጥ ካደረጉት መካከል 25 በመቶ ወንዶች ከሚስቶቻቸው ውጪ የወሲብ ግንኙነት ፈፅመዋል፡፡ በሴቶቹ በኩል ደግሞ ለአንዴም ሆነ በተደጋጋሚ ጊዜ (ድግግሞሹ በጥናቱ አልተካተተም) ከሌላ ሰው ጋር አልጋ የተጋሩት ከ10-15 በመቶ የሚሸፍኑት መሆናቸውን ነው፣ በናሽናል ሄልዝ ሚሬጅ ሪሶርስ ባለቤትነት የተሰራው ጥናት የጠቆመው፡ ፡ በዚህ ረገድ አውቀውም ሆነ ሳያውቁት በላያቸው ላይ የተማገጠባቸው ሰዎች ትዳራቸውን ለዘለቄታው አቆይተዋል ወይም ወጋ ከፍለዋል፡፡ ለመማገጥ መጨመር የሚቀመጡ ምክንያቶች ምንድናቸው? ከትዳር ውጪ ለመማገጥ ግፊት ከሚሆኑ ምክንያቶች መካከል በወጣትት ዕድሜ የሚደረጉ ጋብቻዎች በምክንያትነት ይጠቀሳሉ፡፡ በ16 ዓመት የዕድሜ ክልል ትዳር የሚመሰርቱ፣ 23 ዓመት ከሞላቸው አንፃር ለመማገጥና ድብቅ ግንኙነትን ለመመስረት ከፍተኛ ዕድል አላቸው፡፡ በዚህም በአንፃራዊነት በአራት እጥፍ ለትዳራቸው ታማኝ አይሆኑም ይላሉ ጥናቶች፡፡ የጥናቱ ባለቤቶች ደረስንበት ያሉት ሌላው ውጤት ከፍተኛ ገቢ ለውስልትና ያለው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑ ነው፡፡ በአሜሪካ በአማካኝ በዓመት 75 ሺ ዶላር የሚያገኙ ግለሰቦች፣ በዓመት 30 ሺ ዶላር ከሚያገኙት በ1.5 በመቶ በበለጠ ይማግጣሉ፡፡ ከዚህ በቀር ምንም አይነት ሃይማኖት የሌላቸው ሰዎች ለመማገጥ የተጋለጡ ተብለው የተለዩ መሆናቸው ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች በ2.5 በመቶ በጨመረ
ሁኔታ ለትዳራቸው ታማኝ አይደሉም ተብሏል፡፡ መማገጥ የጤና ችግር ነው? መማገጥን የጤና ችግር አድርጎ ለመደምደም የሚያበቁ፣ በቂ ምክንያቶችን ማግኘት እንደማይቻል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የስነ ልቦና መምህር የሆኑት ዶ/ር አበባው ምናዬ ይናገራሉ፡፡ ድርጊቱ የጤና ችግር ከመሆኑ ይልቅ በማህበራዊ እንቅስቃሴያችን የሚቃኝ፣ በሰዎች ማንነት ልክ የሚመዘን ነው፡፡ በአንፃሩ በተጨናነቁ የህዝብ ማመላለሻዎች እርካታን ፍለጋ ከሚተሻሹት፣ ህፃናትን እደሚያባልጉትና ፆታዊ ጥቃቶች ላይ እንደሚገኙት ‹‹ከትዳር ውጪ መሄድ የጤና እክል ነው›› ብሎ መቁጠር አይቻልም፡፡ ከውስልትናው ተግባር በኋላ ሰዋዊ ባህሪያቸው ግድ ብሏቸው የፀፀትና የበዳይነት ስሜት ይጎዳቸዋል፡፡ ይሄ የሚያሳየን በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ወደ ቀደመው ማንነታቸው እንደሚመለሱ ማረጋገጫዎች መኖራቸውን ነው፡፡ ጥናቶቹ ሌሎች ሦስት መሰረታዊ ግፊቶችን ለትዳር መማገጥ በምክንያትነት ያስቀምጣሉ፡፡ የመጀመሪያው በወሲባዊ ግንኙነት ባለመጣጣም ሳይሆን በግጭት ሳቢያ ስሜታዊ በመሆን ድርጊቱን መፈፀም ነው፡፡ ይሄ በአምባ ጓሮው ምሽት ቤት ጥሎ መፈርጠጥና ሌላ ሰው አልጋና ደረት ላይ መገኘት፣ ሲነጋ ጠዋት ወደ ራሳችን ስንመለስም ለፀፀት መብቃትን የሚያስከትል ነው፡፡ ሁለተኛ ከፍተኛ የወሲብ ፍላጎት የሚያመጣው ነው፡፡ በሶስተኝነት የተቀመጠው ደግሞ የሁለቱ ጥምረት ማለትም ቀደም ሲል የነበረውን ፍላጎት ግጭቱ ሲደግፈው የሚፀም ይሆናል፡፡ ሴቶች በዋናነት በስሜታዊነት ሳቢያ፣ ከትዳራቸው ውጪ ለመሄድ የበለጠ እድል ሲኖራቸው ወንዶች ደግ ከፍተኛ የወሲብ ፍላጎት በሚያስከትለው ግፊት ለትዳራቸው ታማኝ እንዳይሆኑ ያደርጋቸዋል፡፡ ጥናቶች በሌላ መልኩ ለውስልትና መፈፀም ሂያጆቹ ያሉበትን የዕድሜና የትምህርት ደረጃ ምክንያት ያደርጋሉ፡፡ በትዳር ደስተኛ አለመሆን ቀዳሚው ነው፡፡ ትዳራቸው እንዳሰቡት ደስተኛ የማያደርጋቸው ሰዎች ከሂያጆቹ አንፃር በ4 እጥፍ የመማገጥ ዕድል አላቸው፡፡ ተፋትተው ወደ ትዳር የሚመጡት ደግሞ ምንም ፍቺ ካልፈፀሙት በሁለት እጥፍ ለትዳራቸው ታማኝ አይደሉም ይላል ጥናቱ፡፡ እንግዲህ በወጣትነት ዕድሜ ትዳር መያዝ መታሰር መስሎ የሚታያቸው፣ በስራ ምክንያት ከአካባቢያቸውና ከቤታቸው ርቀው የሚኖሩ፣ የገቢ ማደግ እና ምንም አይነት ሃይማኖት አለመከተል ሰዎች ታማኝነታቸውን እንዳያከብሩ የሚያደርጉ ፈተናዎች ተብለው ተለይተዋል፡፡ በትዳር ላይ መማገጥ፣ ከኢኮኖሚ፣ ከጤና እና ከቤተሰብ አንፃር የሚያስከትላቸው ቀውሶች አሉት፡፡ ከትዳር ውጪ የሚደረጉ ውስልትናዎች ፍቅር ፍለጋ ብሎ መለየት እንደማይቻል የሚናገሩ አሉ፡፡ ከዚያ ይልቅ የገንዘብ ትስስሮሽም ይኖሩታል፡፡ ቤትን በመበደል ለድብቁ ግንኙነት ጥሪትን ማሟጠጥም ይከተላል፡፡ ድርጊቱ ሲጋለጥ ከትዳር አጋር ጋር ከሚጀመረው ጭቅጭቅ አንስቶ ለልጆች መጥፎ አርአያነትን ያስተምራል፡፡ ማህበረሰቡም በግለሰቡ ላይ ገንብቶት የኖውን ክብር ይነጥቃል፡፡ በሌላ አገላለፅ መገለል ይፈጠራ ማለት ነው፡፡ እዚህ ጋ አንዳንድ ሴቶች አሁንም፣ መማገጥን ባሎቻቸውን ለመደብደብና ከፍ ሲልም ለመግደል ዋነኛ መነሻ ምክንያታቸው እንደሆነ ጥናቶች ያመለክታሉ፡፡ ያለንበት 21ኛው ክፍለ ዘመን ብዙ የአስተሳሰብ ውጥንቅጦችን አስፍቷቸዋል፡፡ ቀደም ሲል ከነበሩ አስተሳሰቦች በተለየ መልኩ፣ ማጋጣ ወይም ወስላታ ግለሰቦች ከመደበኛ ግንኙነታቸው ጋር በኢኮኖሚና ሌሎች ውለታዎች በመተሳሰራቸው ሳቢያ የሚደርስባቸው ጫና በእጅጉ ቀንሷል የሚሉ አልጠፉም፡፡ ድርጊቱ ድሮ ከሚታይበት አስተያይ ዛሬ ሁኔታዎች የተለየ መንገድ እንዲይዝ እያስገደዱ መሆኑን ነው የስነ ልቦና ባለሙያው ዶ/ር አበባው የሚናገሩት፡፡ ሞሉ ኢኮኖሚውና ማህበራዊ ዕድገቱ እየተዳከመ በመምጣቱ፣ ችግሩ ሲፈጠርም መደንገጡና መበሳጨቱ እንደወትሮ አይደለም፡፡ ዶ/ር አበባው እንደሚሉት፣ ከትዳር ይልቅ ተቋምነት አንፃር፣ ወሲብ ለዚህ ግንኙነት ዘለቄታዊነት ትልቅ ጉዳይ ቢሆንም ብዙ መሰረታዊ ጉዳይ ታሳቢ ያደርጋሉ፡፡ ሀብት፣ ልጅ
ማሳደግ እንዲሁም የሁለቱም ትዳር ተጣማሪ ቤተሰቦች መካከል የሚፈጠረው ትስስር ሁሉ የትዳር ውጤት ነው፡፡ አንዱ ወገን ከትዳር ውጪ ቢሄድና ድርጊቱ በሌላኛው ቢደረስበት ከዚያም ወደ ፍቺ ሲኬድ፣ ብዙ ነገር ይበላሻል፡፡ በመማገጥ የተሰበሩ ልቦች በእርግጥ ይጠገናሉ? ዶ/ር አበባው እንደሚሉት አዕምሮአችን ‹ኢድ፣ ኢጎ› እና ‹ሱፐር ኢጎ› በሚባሉ ክፍሎች ይከፈላል፡፡ ሰዎች ካገኙት ጋር ይሄዱ ዘንድ የሚገፋፋቸው ‹ኢድ› የሚባለው ክፍል ሲሆን ይሄ የእንስሳነት መገለጫችን ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ‹ሱፐር ኢጎ› የምንለው ክፍል ደግ ሞራልን የሚያበዛና በወላጅ፣ በማህበረሰብና በሃይማኖት ጫና ስር ያለ ነው፡፡ ይሄ ከሁሉም ነገር የሚገደብ ሰብዕናን የሚያመጣ ነው፡፡ እንደ ዶ/ር አበባው ገለፃ ተመራጩ ‹ኢጎ› የሚባለው ነው፡፡ ነገሮችን መተውም እንደ እንስሳ መተግበርም እንደሌለብን የሚያዝን በመሆኑ፡፡ የአንዱ ክፍል በአንድ ሰው ላይ የበላይ መሆን ሌላውን ይጫነውና ነው ተግባሮችን የምንፈፅመው፡፡ የመማገጥ ታሪካቸው ከፍ ያለ ሰዎች በኢዳቸው ጫና ስር የመሆናቸው ማሳያ ሊሆን ይችላል ነው የሚሉት ዶ/ር አበባው፡፡ የጓደኛ ምክር፣ የሃይማኖት ትምህርቶችን መከታተል እንዲሁም ከትዳር አጋር ጋር በመመካከር ወደ ትክክለኛ መስመር ለመምጣት መጣር ያስፈልጋል ነው መልዕክቱ፡ ፡ ያም ቢሆን በደልን በመርዳትና ግንኙነትን በማሻሻል መኖር እንደሚቻል እምነት አላቸው፡፡ ከመማገጥ በኋላ ችግርና ልዩነቶቻቸውን አጥብበው ምሳሌ የሚሆን ቤተሰብ መፍጠር የቻሉ ሰዎች አሉ፡፡ እዚህ ደረጃ ላይ ለመገኘት ግን ብዙ ደረጃዎችን አልፈው ሊሆን ይችላል፡ ፡ ከትዳር ውጪ ለመሄድ ምክንያት የነበሩ ቀዳዳዎችን በመድፈን፣ የዘመድ ወዳጅ ተግሳፅ ምናልባትም የስነ ልቦና ባለሙያ ምክር ማግኘት ያስፈልጋል፡፡ በትዳር ውስጥ ያሉ ሁለቱ ሰዎች፣ በስምምነታቸው መሰረትና ተቋሙ በራሱ በሚያስገድደው ሁኔታ ሀብትና ንብረታቸውን በጋራ ያስተዳድራሉ፡፡ እንደ ግንኙነቱ ጥንካሬም የግ የሚባሉ ጉዳዮች እንዳይኖሩ ለማድረግ ይጥራሉ፡፡ ነገር ግን ያለንበት ዘመን የወል የሚባሉ አጠቃቀሞች ላይ ፈተና ጋርጧል፡፡ ባልም ሆነ ሚስት በፈለጉት ሁኔታ በግላቸው እንዲኖሯቸው የሚፈልጓቸውን ነገሮች ያለከልካይና ፈቃጅ ያሟላሉ፡ ፡ እነዚህ ነገሮች ከሀብትና ቁሳቁሶች ባሻገር አንዱ ወገን በማያውቀው ሁኔታ የተቃራኒም ሆነ የተመሳሳይ ፆታ ጓደኞችን ማፍራት ነው፡፡ በተለይ ማህበራዊ ድረገፆችን መጠቀም የዕለት ተዕለት ተግባር ሲሆን ከትዳር ውጪ መማገጥን ያመጣል፡፡ ለመፍትሄ የሚጨነቁት ባለሙያዎች፣ የትዳርን ምሰሶ ከማጠናከር ጋር የግል የሚባል ንብረት እንዳይጠናከር ማድረጉ ላይ መስራት እንደሚያስፈልግ ነው ምክረ ሐሳባቸው፡፡
ከገጽ 14 የዞረ ዩኒቨርስቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቱዩት ተመረቀ። የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ክንደያ ገብረሂወት ኢንስቲትዩትን ትናንት በመረቁበት ወቅት እንደገለፁት ኢንስቲትዩቱ የመለስ ዜናዊን ራዕይ እውን ለማድረግ የሚተጉ ወጣት ተማራማሪዎችን ለማፍራት ታስቢ ተደርጎ የተገነባ ነው።” የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ”በጥቅምት ወር በተለያዩ ክልሎች ለሚካሄደው የአሥራ አንድ አዳዲስ ዩኒቨርስቲዎች ግንባታ 2 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በጀት ተመደበ።” ”የአማራ ክልል በደብረታቦር ለ7 ወረዳዎች አገልግሎት የሚውል ያስገነባውን ማረሚያ ቤት አስመረቀ ።” ህወሀቶች ለአቅመ ማሰብ ለደረሰ ሰው የማይመጥን ለዛቢስ ፕሮፖጋንዳውን ደግመው ደጋግመው ከመናገር ወደ ኋላ አይሉም። ”የትግራይ የበላይነት የለም” የሚል መልዕክት የሚያስተጋቡ ሰልፎች በተለያዩ ክልሎች ከማስደረግ የሚመለሱም አይደሉም። ወደ ”ትግራይ ተበድላለች” ዜማ ቀይረው የመጡትም በፕሮፓጋንዳ ጭነት ህዝብ እናሳምናለን ከሚል ተራ ስሌት ተነስተው ነው። አሁንም በድጋሜ ልጥቀስው። እናንተ ለመደበቅ ብትፍጨረጨሩም በፋብሪካዎችና ዘመናዊ ኢንዱስትሪዎች ብዛት መሬቷ ሊሰምጥ የደረሰባት የትግራይ ክልል ዕውነታውን መቼም አትደብቀውም።
Ethiopian Newspaper Online Mississagua, ON L4Y 3W4 E-mail your information to:-
tztafirst@gmail.com / info@tzta.ca
www.tzta.ca
Website:-
GST REG. # R306528806-00001
PAYMENT
Make your cheque payable to TZTA INC.
For residence of Canada cheque and money order are acceptable. P Pay by Visa or Master Card/Papal/ From outside Canada Visa and Master Card are acceptable. Ask us! Go to our website and send us your email address. You will get the newspaper every time
For Advertising
Call office:(416) 653-3839 Cell: (416) 898-1353 Fax: (416) 653-3413 E-mail: info@tzta.ca or tztafirst@gmail.com Website: www.tzta.ca Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel Marketing; Tigist Teshome Format and Typing Zenashe Tsegaselassie
Contributor
Mr. Tadese Gebremariam Mr. Yonas J. Haile Mr. Samuel Getachew etc... Mr. Yehun Belay Mrs. Genet Woldemariam Mr. Desta etc...
............................................... Members of National Ethnic Press and Media Council of Canada NEPMCC
Press and Media Council of Canada
We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.
TZTA PAGE 16: Jane 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
Canada will celebrate its 150th birthday in 2017. BRUCE DEACHMAN / OTTAWA CITIZEN
pairs of horseshoes, to complete. Another woman tells me she has spent the past two-and-a-half years hooking a 10×14-foot rug portraying the Houses of Parliament and provincial flowers.
Saturday. July 1, 2017. The alarm goes off at 6 a.m., with Gordon Lightfoot’s Canadian Railroad Trilogy doing its best to coax me from a sleep that had already been interrupted at midnight by the church bells, carillons, car horns and vocal cords of Canada Day celebrants anxious to call attention to the nation’s 150th. I slowly extricate myself from the reverie of a dim and faraway dream in which my mother was softly shaking my shoulder to wake me. “Time to get up,” she said. “We have a train to catch.” And we did, 50 years earlier, from Ottawa to Montreal and Expo 67, where my younger brother and I rode every ride and marvelled at space capsules, upside-down pyramids, kangaroos and geodesic domes, and had a glimmer for the first time of the unfathomable enormity of Canada and the rest of the world. I was not quite seven then and the memories are now distant, broken and few. But for the nearly 70 per cent of Canadians born after me — more than 24 million of them — and the millions more who arrived here in the last five decades, the country’s centennial year is just other people’s old stories. They didn’t have a 1967; the celebration they’ll (hopefully) remember culminates today, on Canada’s sesquicentennial birthday. I’m anxious to see it all, but hit the snooze button anyway; the Lightfoot song will hopefully be finished in nine minutes, I figure, and THEN I’ll get going.
The first thing I notice when I awake is the sweet smell of crabapple blossoms. Outside, tens of thousands of saplings have been planted on lawns all across the city, seemingly overnight. I can only imagine the sight and scent that will greet visitors when the trees reach maturity in a few years. But I do not linger on the trees. I am eager to get to the official unveiling of the UFO landing pad, a blue, 130-tonne concrete structure built entirely by volunteers and without dipping fingers into the public purse. The world’s first such edifice, it’s intended to emphasize Canada’s welcoming inclusiveness. The scheduled highlights of the day’s launch, so to speak, at Nepean Point included a mock spaceship landing, a parade of officials dressed as Martians, and the ceremonial ribbon-cutting by no less than Minister of National Defence Jason Kenney. I’m hoping that someone there will be able to explain where extraterrestrials in ships too large for the 12-metre pad are expected to go, but my efforts to reach the landing pad are hampered by numerous distractions, including a surprising number of horses. A group of cowboys in Mexico apparently thought it would be fun to send birthday greetings to Canada by Pony Express, and so riding clubs from across Canada and the U.S. are participating. Amid all this clipping and clopping, I run into a woman, also on horseback, who is celebrating the sesquicentennial by riding her horse, Cobber, between 25 and 30 km every day from Vancouver to Ottawa, a journey that has taken months, and six
Paul Vander Vennen Law Office
Certified by the Law Society of Upper Canada as Specialist in Citizenship and Immigration Protection: Immigration and Refugee Law: 45 St. Nicolas Street, Toronto, ON M4Y 1W6 Tel:- (416) 963-8405 ext. Fax: (416) 925-8122
235
www.paulvanlaw.ca * paul@paulvanlaw.ca
Throughout the city, Canadians celebrated the country's sesquicentennial, partying like it was 1967. Throughout the city, Canadians celebrated the country’s sesquicentennial, partying like it was 1967. GRAHAM HUGHES / THE CANADIAN PRESS The mood wherever I go is festive, even slightly deranged. Strangers embrace and dance together. People on every street corner, many displaying commemorative sesquicentennial hairdos or beards, or wearing sesquicentennial-themed tuques, are singing a jangly little anthem penned specifically for the occasion. Despite its insipid lyrics, the song has become the most successful single downloaded in Canada, outselling LMFAO’s Party Rock Anthem hit from 2011. An Ottawa man, meanwhile, has opened his own Bytown Bottle and Glass Museum, where he’s displaying his collection of 10,000 bottles. Nearby, a dry cleaner has started a “Fly a Clean Flag” program, dry-cleaning people’s Canada flags for free. I ride my bike to Lansdowne Park, where a choir of 1,000 children is serenading Prime Minister Stephen Harper, while hundreds more choirs in churches, schools and community centres from hither to yon are also singing for all who care to hear. Their soaring voices are hardly even dinted by the “a-ooga”s of a hundred antique autos parading by along Bank Street on THEIR way from British Columbia to O-Town and Parliament Hill. Remarkably, some of these cars are owned by area residents who, so deeply impassioned to be part of the sesquicelebrations, had shipped their Model Ts to Vancouver by train, then flew out there just to drive them all the way back. Leaving Lansdowne, I follow a bathtub race down the Rideau Canal, passing civic improvement projects too numerous to fully list: Sesquicentennial Public School, Sesquicentennial Park, the Tony P. Clement Pedestrian Bridge and The Sir John A. Macdonald Centre
for Performing Arts (replacing the aging National Arts Centre), to name a handful. In places where I expect to see empty fields, sports arenas and libraries have sprouted. Out on the sparkling Ottawa River, teams of canoeists, each comprising six paddlers representing a province or territory, are completing a race that began more than 100 days earlier and 5,300 km away, in the town of Rocky Mountain House, Alta., near Red Deer. The windows of the nearby Chapters bookstore, meanwhile, display stacks of the just-published Dictionary of Canadianisms on Historical Principles, a lexicon, 13 years in the making, far more fascinating than its title might suggest. Callibogus, anyone? Canadians from across the country gathered to celebrate the nation's 150th birthday. Canadians from across the country gathered to celebrate the nation’s 150th birthday. GRAHAM HUGHES / THE CANADIAN PRESS I’m struck by the civic participation in these birthday celebrations; it’s overwhelming, with folks everywhere doing SOMETHING to make the country cleaner, kinder, more welcoming, more hopeful. I run into a handful of youngsters who have sold off a number of their toys and comic books and are taking the resulting bag of coins to donate to The Ottawa Hospital. At the airport, bus terminal and railway station, long queues of youths await planes, trains and buses that will take them on eye-opening exchange programs to other parts of Canada. Groups are staging historical re-enactments, sports tournaments and neighbourhood beautification projects. Everywhere I turn, there are concerts, picnics and essay-writing contests. Poetry, even. At LeBreton Flats, the Ottawa Exhibition, fallow for the last half dozen years, has been revived as a worldclass fair, with nations from around the world taking part. The scale of the celebration is such that there were even talks with the French about dismantling the Eiffel Tower, shipping it here and reassembling it, a plan at which the Parisians ultimately balked, believing they might never again see their beloved monument.
TZTA PAGE 17: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
Trudeau rejects new Internet tax to help fund media sector DANIEL LEBLANC: OTTAWA — The Globe and Mail
Ontario Equipping More Adults with Essential Job Skills for Free
Province Doubling Investment in Literacy, Math and Digital Skills Training to Prepare People for Changing Economy
Ontario is providing more free skills training for adults to help equip people with essential literacy, math, and digital skills and prepare them for the changing economy. Deb Matthews, Minister of Advanced Education and Skills Development, was at the Laubach Literacy Ontario and Ontario Native Literacy Coalition conference in London to announce this historic new investment. Ontario is providing free reading, writing, math and digital skills training to an additional 80,000 adult learners across Ontario over four years. In 2015-16, the province helped more than 42,000
learners develop these essential skills through its investments in adult education. As the economy and labour market become more technology- and knowledge-based, new skills are required. Fifteen per cent of working-age adults in Ontario have difficulty understanding calculations, reading instructions or working with a computer. This new investment will help more people get the training and skills they need to pursue employment and educational goals in a changing economy. Ensuring adult learners have the skills to succeed is part of our plan to create jobs, grow our economy and help people in their everyday lives.
Province Helping Promote Small Steps That Lead to Healthier Lifestyles Prime Minister Justine Trudeau shot down a proposed tax on Internet providers, calling it a tax on the middle class. (Fred Chartrand/The Canadian Press)
The Trudeau government has quickly shot down a proposed tax on Internet providers that would provide new funding for Canadian culture, while promising to study other options to help the struggling media industry.
The committee added that sales taxes should be imposed on Canadian advertising that is placed on American-based websites, in order to place websites such as Facebook on the same footing as Canadian media sites.
“We’re not going to be raising taxes on the middle class through an Internet broadband tax. That is not an idea we are taking on,” Prime Minister Justin Trudeau said on Thursday.
Liberal MP Seamus O’Regan, who is a member of the Heritage committee, said the most pressing matter for the government is to ensure all players in Canada’s media sectors are treated equitably. As more and more Canadians access their news on mobile devices, Mr. O’Regan said, Internet providers should be treated in the same way as cable broadcasters.
Mr. Trudeau was responding to a key recommendation from the Canadian Heritage committee of the House of Commons, which is calling on Ottawa to find a new funding model to “support Canadian journalistic content.” The speed with which the government rejected a “streaming tax” highlights the political dangers of imposing new consumer fees, despite the widespread calls for financial help from media companies. The proposed tax on high-speed Internet providers was also panned by the Conservative Party, the Canadian Taxpayers Federation and various experts in universities and think tanks. On the other hand, it has the backing of a number of Liberal and NDP MPs, as well as advocacy groups such as Friends of Canadian Broadcasting and the performers’ union ACTRA, which are calling for federal action to salvage Canada’s media and cultural industries. Heritage Minister Mélanie Joly is working on a widespread overhaul of federal cultural policies, and is facing pressure to help media companies that have lost advertising revenues and market share to the likes of Facebook and Google. She said she will never impose new taxes, but added she will study the other proposals in the committee’s report. “I’ve had meetings with all the big digital platforms, and I even launched an international conversation with my counterparts and the key executives of these platforms, to talk about how they can support and promote Canadian content,” she said, promising to unveil her vision for a new cultural policy in September. After months of study, the Heritage committee issued a report that called for tax breaks for media companies, as well as a tax increase on Internet providers. The 5-percent levy on broadband Internet services would mirror the one that is already imposed on cable and satellite TV services; the money goes to the Canada Media Fund, which supports the production of Canadian content on various media.
“Let me be very clear about what this report recommends: A level playing field,” he said, stating all companies should be taxed equally. “Don’t discriminate against television news providers and not online [news providers]. Don’t discriminate between American news providers, i.e., Google and Facebook, but not Canadian [news providers]. It seems to me to be perverse that we tax Canadian [companies] but we don’t tax American [companies],” he told reporters. Bob Cox, publisher of the Winnipeg Free Press and chair of the national media association News Media Canada, applauded a proposal to broaden the number of organizations that would have access to the Canada Periodical Fund. “You can’t escape the need for something to be done,” he said. “We’ve watched newsrooms shrink, TV stations close, newspapers disappear and all of it amounts to less capacity for Canadians to get reliable, proven facts about what is going on around them.”
Ontario is partnering with the Canadian Men's Health Foundation (CMHF), providing funding to encourage men to make small changes in their lives that can make a big difference to their health. Recognizing Canadian Men's Health Week, Premier Kathleen Wynne was joined by CMHF President Wayne Hartrick and Toronto Maple Leafs President Brendan Shanahan at the Air Canada Centre in Toronto to announce the province's support for a series of CMHF initiatives to promote healthier lifestyles for men.
The health statistics are alarming -- according to the CMHF, men are 40 per cent more likely than women to die from cancer and 70 per cent more likely to die of heart disease. These increased risks can be directly linked to nutrition, exercise, alcohol consumption and smoking, meaning simple lifestyle changes can significantly improve men's overall health. CMHF is promoting small steps such as sleeping seven to eight hours per night, consuming no more than 15 alcoholic drinks per week, eating eight to 10 servings of fruit
Michael Geist, a professor of law at the University of Ottawa, also slammed the proposal. “An Internet tax to fund Canadian content is a terrible policy choice with exceptionally harmful effects on the poorest and most vulnerable households in Canada,” he said in a blog posting. Follow Daniel Leblanc on Twitter: @danlebla
Ontario is providing $5 million over five years to support CMHF's work to increase men's health literacy, improve research and data collection, reach men in ethnic communities who are at increased risk, and engage with health care professionals and chronic disease organizations to help men make better health decisions. CMHF's work complements other government initiatives that will improve men's health outcomes, including support to help smokers quit, education on the risks of misusing alcohol and OHIP coverage for screening tests for men suspected of having prostate cancer. Ontario is increasing access to care, reducing wait times and improving the patient experience through its Patients First Action Plan for Health Care and OHIP+: Children and Youth Pharmacare -- protecting health care today and into the future.
Canadians' Mortgage Payments Rising Too Quickly, CMHC Says CP | By Aleksandra Posadzki, The Canadian Press
TORONTO — Canada's federal housing agency says the average scheduled monthly mortgage payment for new loans climbed to $1,328 in the fourth quarter of 2016, up 4.6 per cent from $1,269 a year ago. The increase came as houseprices continued to rise, particularly in the cities of Toronto and Vancouver and their surrounding areas. Canada Mortgage and Housing Corp. says the fact that the average scheduled monthly payment is growing faster than inflation is concerning because it suggests that homeowners could struggle
to make their payments going forward. In Toronto, the average payment was $1,826 during the fourth quarter of last year, up 11.5 per cent from $1,638 a year prior. In Vancouver, it rose by 4.5 per cent to $1,936 from $1,853 in the fourth quarter of 2015. CMHC, which obtained the data from credit monitoring agency Equifax, says mortgage delinquency rates during the fourth quarter of 2016 were 0.34 per cent nationwide compared with 0.35 per cent a year earlier.
Dr. Zahir Dandelhai
Conservative MP Peter Van Loan accused the Liberals of trying to impose a hefty new tax on consumers in a failed attempt to protect existing news organizations that have not adapted to technological changes. “Applying the 5-per-cent levy to broadband distribution, that’s a Netflix tax,” Mr. Van Loan said, rejecting the need for a rescue plan for Canadian media. “Efforts to turn back the clock to an earlier era are doomed to failure.”
and vegetables per day, and exercising for 150 minutes every week.
DENTIST
NEW PATINT AND EMERGENCY WELCOM Main Danforth the Dental Clinic 206-2558 Danforth Ave. Toronto ON Monday to Saturday: 10:00 AM - 8:00 PM
• • • • • • •
Te l : ( 4 1 6 )
690-2438
Consultation free Service we give: General Dentistory Work * Crown $ Bridge Ortho (Braces * Root Canals, Dentures etc. Denture * Implant * TMJ Problem Long flexible hours days and evening schedules FINANCING All dental plans accepted
Smile Again...
Smile Again...
TZTA PAGE 18: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
The Grenfell Tower fire
A deadly blaze in London sparks a political crisis workers, these people have seen their pay outstripped by inflation for the past decade. In a sign of the change of atmosphere, Jeremy Hunt, the health secretary, said he had “a great deal of sympathy for the case that has been made on pay” because of the “enormous amount of goodwill and time given free of charge” by hospital staff.
THE flames are gone. Now the blackened husk of Grenfell Tower juts out against the west London skyline. At least 30 of its former residents are dead, although police say the number of casualties will rise, perhaps to more than 50. The survivors are dotted across London; some with friends or family, others sleeping in emergency dormitories provided by charities and the local council. Londoners have responded to the tragedy generously, raising more than £3m ($3.8m) and donating piles of clothes, food and daily necessities to the dispossessed. Yet, even as the building still burned, anger was beginning to grow. It is possible that the destruction of the tower block on Tuesday night could come to symbolise the end of an era in British politics. That is partly because of its location. London has always been a city of contrasts. But the borough of Kensington and Chelsea, where the tower sits, is unusual in its extremity. Palatial Georgian houses stand a couple of hundred metres away from brutalist tower blocks. Many suggest that, whatever sparked the blaze, the true cause was poverty. For a start, nobody listened to the worries of those living in the tower. Local residents had long warned about the risks of a fire. They complained that safety equipment was tested irregularly and that debris was allowed to block the tower’s only exit. Ultimately, they insisted that they deserved better living conditions, rather than what a residents’ association blog called the “scraps from the rich man’s table” attitude pursued by the local council. Kensington and Chelsea Tenant Management Organisation, which runs the building, says it was aware of the complaints, and that they would
form part of the investigation into what happened. Although local residents sit on the organisation’s board, tabloid newspapers quickly pointed to the hefty salaries of those employed to run it. Indignation at having been ignored was directed towards other institutions, too. Jon Snow, a newsreader, was accosted by locals when he turned up to film by the tower. “You didn’t come here when people were telling you the building was unsafe,” one shouted. Over the past five decades, London’s skyline has developed a jagged edge. Yet the worst accidents have been in buildings used as social housing. In 1968, a gas leak caused the collapse of Ronan Point Tower, killing four. Building regulations were tightened. In 2009 Lakanal House caught fire, killing six. Fire experts urged the government to update the safety regulations, but no report was published. It is not yet clear why the Grenfell Tower fire spread so far and so fast, but the government’s tardy response to the Lakanal tragedy could scarcely look worse. Moreover, swingeing reductions in council budgets provide a backdrop to the fire. A recent refurbishment wrapped the Grenfell Tower in cladding designed to reduce energy emissions. The Times has reported that a fire-resistant version would have added an estimated £5,000 to the cost, and that the type of panels used may not be used on high buildings in America and Germany. More people would have died had it not been for the work of the emergency services. The fire brigade arrived at the tower six minutes after the blaze was reported. At the height of the inferno, 200 firefighters were trying to put out the flames. Doctors and nurses worked through the night to treat the injured. Police kept things as calm as possible after the fire. Yet, as public-sector
The government’s approach to regulation may turn out to be another political flashpoint. Since 2010, it has sought to cut red tape in the hope of encouraging private developers to build more housing. It has argued that there is a trade-off between stricter rules and more housing, the lack of which is an enduring problem in Britain’s capital. Yet the government’s decision to push for looser regulation now looks politically damaging. In 2014 Brandon Lewis, then housing minister, declared: “it is the responsibility of the fire industry, rather than the government, to market fire sprinkler systems effectively and to encourage their wider installation.” Those who escaped the tower reported an absence of sprinklers, now commonplace in new tower blocks. All this meant that Theresa May, the prime minister, faced a difficult task in responding to the tragedy. Her initial effort on June 14th was limited to a three-sentence statement expressing her sorrow. The next day she visited the tower but did not speak to any residents; her team citing security risks as an excuse. She has announced that
there will be a public inquiry into what happened. One is due, but it will be slow work, and provide little in the way of immediate answers or solace to those who lost family members or friends. Labour’s Jeremy Corbyn responded more effectively to people’s anger. He called for empty properties in the local area to be seized to give residents somewhere to stay. More important, he listened to those who had escaped, and was photographed wrapping a comforting arm around one distraught woman. Sadiq Khan, the Labour mayor of London, took questions from angry locals. David Lammy, a Labour MP, talked of “corporate manslaughter” and demanded arrests. The queen also visited the site. A slow government response can cause a tragedy to spiral into something else altogether. In 1911, 146 workers died in a fire in a garment factory in New York City. Anger at terrible working conditions spurred the growth of progressive politics in America, and workers’ rights were strengthened. George Bush’s reputation never recovered from his slow response to Hurricane Katrina in New Orleans in 2005. In South Korea, the sinking of a ferry, the Sewol, in 2014 became an emblem of the government’s failure to tackle elite corruption. The Grenfell Tower just may turn into something similarly symbolic.
TZTA PAGE 19: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
Ethiopia running out of food aid money, magnifying regional threat returns.
RELATED Myanmar: Damning reports of Rohingya women, children raped and slaughtered Ethiopia is frequently held up as a development success story. A 1984 drought and famine that left more than 400,000 people dead ended up galvanizing the international community, most notably with a Live Aid concert that kicked off the decades-long use of celebrities to raise money for humanitarian causes.
In this photo taken on Tuesday, Jan.26, 2016, a farmer shows his failed crops and farmland in the Megenta area of Afar, Ethiopia. The farmer said he has lost 100 percent of his crops. Morbid thoughts linger on peoples minds in the area. The crops have failed and farm animals have been dying amid severe drought that has left Ethiopia appealing for international help to feed its people. (AP Photo/Mulugeta Ayene) BY TOM MURPHY ON 15 JUNE “It’s true that in some areas food warned the country is in a “dire will run out by the end of the month situation.” Ethiopia is under 2017 humanosphere but this will only affect around increased pressure due to hosting Food aid for millions of Ethiopians 1.7 million people,” Ethiopia’s some 730,000 refugees who have will run out by the end of June, commissioner for disaster risk fled conflict and crisis in their management Mitiku Kassa said to nations. Poor rainfall need for according to the United Nations. the press. agriculture, an overstretched government, the spread of the cropThe UN says if nothing is done, the country’s food crisis could expand “We expect the donor community destroying fall army worm and an and destabilize a region with two to step in to fill that gap and we are inflow of refugees have all amplified neighboring countries already hopeful. But if they fail to do that, the problem. we will have to use some of our facing famine. development budget to provide As a result, the number of people The Ethiopian government has emergency assistance to our people.” in need of food aid rose by 2 million within just two months. spent $381 million In the past three years to help its citizens deal with The difference in scale matters The situation in Ethiopia is critical the effects of the ongoing drought. because some say the country may because it “plays a major role in terms This indicates the government need more foreign assistance than of regional stability” according to an can and does respond to domestic it is requesting. The Ethiopian official with the U.N. Development problems, but some say it may not government has been alleged to Program. have enough money and resources have covered up crises before. to keep up with the current crisis. Humanitarian groups are right now Millions of people in the Horn of Ethiopia’s government says it needs responding to a cholera outbreak Africa are today at risk of dying more than $1 billion in emergency that the government claims is just from starvation, warns the U.N. acute watery diarrhea. assistance. Parts of South Sudan already RELATED Human rights experience famine, a declaration An estimated 8 million Ethiopian people are in need of food assistance deteriorating as authoritarianism that comes after people start dying, and there are concerns Somalia will due to drought and crop failures, rises in Eastern Africa, report says But the dispute is not just the main soon follow. South Sudan’s famine the U.N.’s World Food Program says, and are at risk of losing a vital problem. The fact that Ethiopia affects more than 100,000 people lifeline. The Ethiopian government needs more foreign assistance adds and up to 5 million are at risk of disputes the WFP claim, saying that stress to an already underfunded starvation. Continued fighting fewer people are in need and that it regional hunger crisis in East Africa. makes it difficult for aid groups to help people in need and for farmers is up to the challenge. WFP spokesperson John Aylieff to resume planting crops as the rain
The country’s economy improved in the ensuing decades, helping it avert famine during the drought in 2010 that killed more than 260,000 people in neighboring Somalia. Somalia and South Sudan lack the capability to provide the kind of support the Ethiopian government can deliver. It leaves millions of people dependent on international humanitarian support. The humanitarian appeals for both countries are not fully funded – as is often the case for emergency situations. “Although the impressive efforts from communities, governments and international actors have so far managed to prevent the current drought escalating to famine, we are still in the midst of a major life-saving intervention and there is need for sustained funding and international support to mitigate what could still deteriorate,” Jeffrey Labovitz, the regional director for the International Organization on Migration, said. “In the coming months, we are likely to see many more needing humanitarian aid and being displaced, due to the poor rains.” The fact that Kenya and Ethiopia are able to help themselves takes off some of the financial pressure on the regional response. However, that appears to be changing.
* LIFE-HEALTH -TRAVEL INSURANCE *VISITOR /SUPERVISA INSURANCE * BUSINESS INSURANCE * LIABILITY INSURANE
TZTA PAGE 20: June 2017: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca: Follow Facebook& Twitter
ፓርክዴል ማህረሰብ የሕግ አገልግሎቶች 1266 Queen Street West 416-531-2411
የነፃ የህግ እርዳታ አገልግሎት የምንሰጠው ውስን የገቢ መጠን እና በፓርክዴል እና ስዋንሲ አካባቢ ለሚኖሩ ሰዎች ነው። በዚህ ምክንያት እርሶዎ የኛን አገልግሎት ለማግኘት ብቁ መሆኑዎን ለመወሰን ስለገንዘብ ገቢዎ የተወሰኑ ጥያቄዎችን ልንጠይቅዋት እንችላለን። እኛ
በእኛ አካባቢ ብቁ የሆኑ እናንተን ለመርዳት አስተርግዋሚዎች አሉን። በተጨማሪ በአካል የማናገኛቸውን በስልክ እናስተረጉማለን።
እኛ እርሶን እንዴት ነው መርዳት የምንችለው?
• የቤት ተከራይ ጉዳዮች ከታች የመሳሰሉትን ያካትታል፦ ከአከራዮች ጋር ግጭት / ወሳኝ አገልግሎቶች (ውሃ፥መብራት፥ሙቀት) እና ጥገና / ከቤት መባረር ወይም: ዛቻ / የመንግስት ቤት ውስጥ ለመቆየት የሚያስችሎትን መብት ጥበቃ አገልግሎት/ • የሰራተኞች ጉዳይ፦ ከታች የመሳሰሉትን ያካትታል ላልተከፈልዎት ደሞዝ እና ለትርፍ ሰአት ክፍያ / ያለገቢ ሁኔታ ከተባረሩ / የስራ ዋስትና ማግኘት (ኢኣይ) በስራ ቦታ ላይ አድሎና መድልዎ ከደረሰብዎት / • የካናዳ የጡረታ መብቶች ለጊዜያዊ እና ለኮንትራት ሰራተኞች • የአካል ጉዳተኝነት ይግባኝ ችሎት • የኢሚግሬሽን ጉዳይ፦ ከታች የመሳሰሉትን ያካትታል የሰብአዊ እና የርህራዊ መኖሪያ ፈቃድ ማመልከቻ / የስራ ፈቃድ / ቤተሰብን ማምጫ ማመልከቻ ለጎብኞች የጥሪ ወረቀት / የጤና እና የትምህርት: ገልግሎት ማግኘት የሚችሉበት መንገድ • የፌደራል ፍርድ ቤት የይግባኝ ጉዳይ • የአካል ወይም የአይምሮ ጉዳት የገቢ ድጋፍ ጉዳዮች፦ ከታች የመሳሰሉትንያካትታል፦ • የአካል ወይም የአይምሮ ጉዳተኞች የሚያገኙት የመንግስት እርዳታ ይግባኝ / ኦንታሪዮ ወርክስ (OW) አቤቱታ • የእርጅና ደህንነት (ኦኤስ) OAS • ለአይምሮ ጤንነት ጥብቅና፦ ከታች የመሳሰሉትን ያካትታል • ያለፈቃዳቸው ታካሚዎች ለሆኑ ሰዎች በመወከል እንሰራለን / የነገረፈጅ:ስልጣን / • የመንግስት ሀላፊነት እና ጥበቃነት
በተጨማሪ በተወሰኑ ቀናቶች የቃለ መሃላ አገልግሎቶችን እንሰጣለን:: እባክዎን የቃለ መሃላ አገልግሎት የምንሰጥበትን ሰዓት እና ቀናቶችን ሪሴፕሽኒስታችንን (ፀሃፊያችንን) ይጠይቁ::
ያለቀጠሮ ሰው የምናስተናግድበት ሰዓት፦
ሰኞ ከሰዓት ብህዋላ ከ2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት / ማክሰኞ ከሰዓት ብህዋላ ከ2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት እሮብ ዝግ ነን ሐሙስ ከሰዓት በህዋላ ከ2:00 ሰዓት እስከ 6:00 ሰዓት / አርብ ከጠዋቱ 10:00 ሰዓት እስከ 5:00 ሰዓት/ ከ 1:00 ሰዓት እስከ 2:00 ሰአት ሁልጊዜ ለምሳ ዝግ ነን/