March 2018

Page 1


TZTA PAGE 2: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ https:www.tzta.ca/Mobile Phone. Follow Facebook & Twitter

ማስታወቂያ

የትዝታ ጋዜጣ ሕትመት እስካቆምንበትና ጠቅላላ አሰራራችን በመቀጠል በኢንተርኔት ካረግን ጀምሮ ሥራችንን ሳናቅዋርጥ እስክ ዛሬ ድረስ አገልግሎት እየሰጠን እንገኛለን። ይኸውም ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጭዎች በይበልጥ ለመድረስ፣ እንዲሁም በማሳደግ በመደራጀት በአዲስ መንገድ በተለይም ኢትዮጵያውያንን ለማገልገል ተዘጋጅተናል። በይፋም ሥራችንን እንቀጥላለን። በተጨማሪ ትዝታ ሁለት ትላልቅ እገልግሎቶችን ለኢትዮጵያውያን የምንሰጠውን ማሳወቅ እንፈልጋለን። ይኸውም 1) ጋዜጣው እንደተለመደው በዲጅታል ፓብልኬሽን በዌብሳይታችን በወር አንድ ጊዜ እየታተመ የወጣል። ቴክኖሎጂ በሰጠን እድል በቀጥታ ወደ ዌብ ሳይታችን በመሄድ ማንበብ ይችላሉ። እዚህ ላይ ይምናሳስብዎ ይህ ጋዜጣ ለርስዎ የተዘጋጀ ስለሆነ ድምጽዎትን ማሰማት ይችላሉ። ሃስብዎትንም ማካፈል መብትዎ ነው። ማስታወቂያዎትንም ልናራምድልዎት እንችላለን። ከጋዜጣው ሌላ ወደ ዌብ ሳይታችን፣ ፌስቡክ፣ ሞባይል ፎን ስትሄዱ እለታዊ ትኩስ ዜና በቪዲዮ የተደገፈ እንዲሁም ከረንት የኢትዮጵያውያንና የኬኔዲያን ዜናዎች እንደምታገኙ በዚህ አጋጣሚ ማስታወስ እንፈልጋለን። በባነር፣ በዲጂታል ዳይሬክተሪ የመሳሰሉት ማስታወቂያ አለን። 2) ሬዲዮ ብሮድካስት ሰኞ ስኞ በሳምንት አንድ ቀን ከምሽቱ 6 ሰዓትፒም ጀሞሮ ለአንድ ሰዓት እስከ 7 ሰዓት ይኖረናል። በዚህ ፕሮግራም ተሰትፎ አሁንም ለኢትዮጵያውያን ይሆናል። 3) ዮቲዩብ በዌብሳይታችንና በዓለም አቀፍ ደርጃ ይኖረናል። ወደ እርሶ በመምጣት ቃለ መጠይቅ በማድረግ፣ ድርጅትዎን በማስተዋወቅ ስርጩትን ከፍ በማድርግ አዲስ ደንበኞዎት ጋ ለማድረስ እንችላለን። በተለይ ቴክኖሎጂ ምስጋና ይግባውና በአሁኑ ጊዜ በሰፊው በዊውብ ሳይት ብፌስ ቡክ፣ በሞባይል ፎን፣ በታብሌት፣ በቫይበር፣ በመጠቅም ለእያንድ አንዱ ተደራሽ የሚሆንበት መንገድ ተፈጥርዋል። ስለዚህ ለዚህ ሁሉ ተጥቃሚ በመሆን አገልግሎቱ ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጪዎች በቀላል መድረሱን አናሳውቃለን። በዚህ አጋጣሚ ለማስታወቂያ አውጭዎች ለመጀምሪያ ዋጋችንን አብረን በእርሶ ኢሜል አድራሻ ልንልክልዎት እንችላለን። በመጨረሻም ለማስተወስ የምንሸው በይበልጥ ለመረዳት ከፈለጉ በሚቀጥለው ስልክ ወይም ቴክስት ማድረግ ይችላሉ። 416-898-1353 እንዲሁም ኢሜል ማደግን አትርሱ። tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca በመጨርሻም ድህረ ገጻችንን በጉግል፣ በያሁ፣ በኤክስፕሎረር፣ በክሮም- በፎክስ በመሳሰልት በምሄድ ድህረ ገጻችንን በሚቀጥለው አድራሻ ማስቀመጥ ነው። https://www.tzta.ca እንዲሁም በስልካችሁ በሚገኘው እላይ በተጠቀሰው የኢንተርኔት አክሰስ መድረስ ትችላላችሁ። አመሰጋናለሁ። አዘጋጅ ተሾመ ወልደአማኑኤል

JOEL E. TENCER

BA, LLB, RCIC Licensed $certified by Immigration Consultants of Canada Regulatory Council (ICCRC)

የኢሚግሬሽንና ተሪፊውጂ ጉዳዮችን እናስተናግዳለ፣ እንዲሁም እናስፈጽማለን IMMIGRATION & REFUGEE CONSULTANT

* Business Class Immigration (Investor & Entrepreneur * Skilled Worker Application * Skilled Worker Application * Live in Caregiver (Nanny) * Refugee Claim * Family Sponsorship * Visitor Visa * Invitation Latter * Immigration Appeals * Work Permit & Study Permit * Humanitarian & Compassionate Application * And any other Immigration Service


TZTA PAGE 3: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook & Twitter


TZTA PAGE 4: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Mobile Phone, Face-book& Twitter

የኢትዮጵያ ማህበር በቶሮንቶ የአደዋን ፕሬዚዳንት ትረምፕ ሬክስ ቲለርሰንን ድል በአል በደመቀ ሁኔት አከበረ ከሥራ አስወገዱ

ፌብሩሪ 25 ቀን እለት እሁድ የኢትዮጵያ ማህበር በቶሮንቶ 444 ሼርቦርን ካቶሊክ ትምህርት ቤት በሚገኘው አዳራሽ የአደዋ ድል በአል በደመቀ ሁኔታ አክብሮ ውልዋል። በዚህ እለት በቶሮንቶ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና የክብር እንግዶች ተገኝተዋል። ምንም እንክዋን በቶሮንቶ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን በጣም ብዙ ቢሆንም አዳራሹን ሞልቶ የመጣው መጥቶ የአድዋ በአል በደመቀ ሁኔታ ተዘክርዋል። ምንም እንክዋን የመድረክ አስተዋዋቂ ዘግየት ብሎም ቢመጣም የኢትዮጵያ ማህበር የቦርድ አባል መድረኩን ከፍተዋል። እርሳቸውም ቤቱን እንክዋን ለዚህ አደረስን ስለመጣችሁ በኢትዮጵያ በቶሮንቶ የቦርድ አባል ስም ለቤቱ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ከዚያም ሊቀ ካህናት እንግዳን ወደ መረኩ ጋብዘዋል።

ሊቀ ካህናትም እግዛብሄርን ካማሰገኑ በህዋላ በአሁኑ ጊዜ የአድዋ በአል በኢትዮጵያኖች ከፍ እንዲል እነደገና መጀመሩ ለአሁኑ ነጻነት በቅርቡ መምጣት ተምሲአሌት መሆኑ ነጻነቱንም በኢትዮጵያ ወጣት ተሳትፍ ቅርብ እንደሚሆን ተናግረዋል። ስለ አድዋ በአል አጭር መለክትም አስተላልፈው ለወደፊትም በሰፊው መከበር እንዳለበት ዘክረው በፀሎት ባርከው ለቤቱ መክፈቻ አድርገዋል።

በመቀጠልም ዶክተር ዮሃንስ ወደ መድረኩ ብቅ ብለው እንክዋን ለአድዋ በአል አደረሳችሁ በማለት ዘግይተው በመምጣታቸው ቤቱን ይቅርታ ጠይቀዋል። ቀደም ብሎም ሊቀ ካህናት ለቤቱ ያደረጉትን ንግግር በማድነቅ አጠር ያል ንግግር ካደረጉ በህዋላ ቀጣዩን ተናጋሪ የኢትዮጵያ ማህበር ፕሬዘዳንት ጋብዘዋል።

አቶ አለማየሁ በቅርቡ በአዲሱ ቦርድ የተመረጡ የኢትዮጵያ ምህበር ፕሬዘዳንት ሲሆኑ እርሳቸውም ስለአድዋ በአል ድል አጭር መለክት አስተላልፈዋል። እንዲሁም ስለ ማሀበራቸው ጉዳይ በመግለጽ ኢትዮጵያውያን ወደ ማህበሩ በመምጣት ማህበርተኛ ያልሆኑት እንዲመጡና እንዲመዘገቡ በአስተጽኖኦት አሳስበዋል። በመቀጠልም ኢትዮጵያ የሚለው የቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ለእረፍት በደጄ ዳኒ በቤቱ ውስጥ ስለተስተጋባ አብዛኛውን የኢትዮጵያዊ ባንዲር በመያዝ ከመቀመጫው ሕዝቡ በመነሳት ስሜቱንና ኢትዮጵያዊነቱን ገልጽዋል ለዚሁ የአድዋ በአል ድምቀት ስጥቶታል። አብዛኛውን ወደመድርክ አጠግብ ባለው ቦታ በምሄድ ስሜታቸውን ፍቅራችወን ኢትዮጵያዊነታቸውን በስሜትም የኢትዮጵያን ባንድራ እየአንዳንዱ ይዞ ከፍ በማድርግ ቤቱን ቀውጠውት ነበር። ክዚያም ሰብሰብ በሉ የተባለው ማህበር ሁለት የራሱ የሆኑ ወጣቶችን አቅርብዋል። አንደኛው ወጣት በወኔና በከፍተኛ ስሜት የአደዋ በአልን ታሪካዊ አመጣጥ በዝርዝር በእንግሊዠኛ ቅውንቅዋ ለቤቱ በማቅረብ አድናቆትን አግኝትዋል። በመቀጠልም የዚሁ የሰብሰብ በሉ ወጣት የሆንች ቀስቃሽ የሆነና መለእክት ያለው ግጥም ለቤቱ አቅርባለችች ለርስዋም እንዲሁ ከቤቱ አድናቆትን ተጎናጽፋለች። የዚች ወጣት ለየት የሚያደርግው በዚሁ በሰብሰብ በሉ አጃቢነት አንድ ሙዚቃ መልቀቅዋ ሲሆን ይኸውም ለቤቱ ተሰምትዋል። በመቀጠልም የቀረበው አቶ ፋንታው ሲሆን ከአዲስ ንጋት ነበር። የዚህ ግለሰብ ሙያ ሰዓሊ ሰሆን በተለያየ መልኩ ለኢትዮጵይውያን በቶሮንቶ በሰአሊነትና በግራፊክ ዲዛይነርነት ያገለገል ትሁት የሆን ባለሙያ ነው። እርሱም በፕሮጀክት በተደገፈ የአድዋ በአልን በተመልከት በርሱና በተለያዩ የተስሩ አድዋን በሚመለከት ለየአንዳንዱ ገለጻ በማድረግ ስለ አደዋ በአል ባቀረባቸው በዛ ያሉ ሰእላዊ መግለጫ በማቅረብ ለቤቱ ታላቅ ግንዛቤ እንዲኖረው አድርግዋል። ቤቱም አድናቆቱን በጭብጭባ አስተጋብትዋል።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰን እና በዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ የስለላ አገልግሎት /ሲአይኤ/ ሥራ አስኪያጅ ማይክ ፖምፕዮ

ቪኦኤ ዜና ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰንን ከሥራ አስወግደው በዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ የስለላ አገልግሎት /ሲአይኤ/ ሥራ አስኪያጅ ማይክ ፖምፕዮ እንደሚተኳቸው ታውቋል። ዋሺንግተን ዲሲ — ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሬክስ ቲለርሰንን ከሥራ አስወግደው በዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ የስለላ አገልግሎት /ሲአይኤ/ ሥራ አስኪያጅ ማይክ ፖምፕዮ እንደሚተኳቸው ታውቋል። አንድ ከፍተኛ የዋይት ሃውስ ባለሥልጣን ዛሬ በተናገሩት መሰረት ቲለርሰን በአሁኑ ወቅት ከሥራ የተወገዱት ከሰሜን ኮርያ ጋር ለሚደረገው ንግግርና ስለሚካሄዱት የተለያዩ ድርድሮች አዲስ ቡድን ለማዘጋጀት ሲባል ነው።

“ሬክስ ቲለርሰንን ለአገልግሎታቸው እናመስግናለን። ጊና ሃስፔን የመጀመርያዋ ሴት የ/ሲአይኤ/ CIA ሥራ አስኪያጅ ይሆናሉ። ሁላችሁም እንኳን ደስ ያላችሁ ሲሉ ፕረዚዳንት ዶናልድ ትረምፕ ዛሬ በትዊተር መልዕክት አስተላልፈዋል። ቲለርሰን በሥራቸው የመቆየት ዓላማ እንደነበራቸውና ከሥራው እወገዳለሁ ብለው እንዳላሰቡ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስቲቭ ጎልድስተይን ገልጸዋል። ቲለርሰን የተባረሩበት ምክንያት እንዳላወቁም ባለሥልጣኑ አክለዋል። ትረምፕና ቲለርሰን ለወራት ያህል በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ሲጋጩ እንደቆዩ በአንድ ሁኔታ ቲለርሰን ፕረዚዳንቱን “ሞሮን” ማለት ደደብ ብለዋቸው እንዳነበር ተዘግቧል። ቲለርሰን ይህን ብለው እንደሆነ በተዳጋጋሚ በጋዜጣኞች ተጠይቀው መልስ ከመስጠት ተቆጥበዋል።

የቂሊንጦ እስር ቤት መነኮሳቱን ልብሳቸውን እንዲያወልቁ አስገደዳቸው። “አናወልቅም” ሲሉ መሬት ላይ ተጎተቱ።

March 14, 2018 – Konjit Sitotaw —

በመግለፅ በአስቸኳይ ብይን ሊሰጥ እንደሚገባ ለፍርድ ቤት አመልክተዋል። ፍርድ ቤቱ ግን ይህን አቤቱታም አልሰራነውም በሚል የቂሊንጦ እስር ቤት መነኮሳቱን ልብሳቸውን ለመጋቢት 10 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። እንዲያወልቁ አስገደዳቸው። “አናወልቅም” ሌላው አቀንቃኝ የቀረበው አቶ ላሲላስ ሲሆን ለቤቱ ሲሉ መሬት ላይ ተጎተቱ። ይህን ለፌደራል “የእምነት ልብስ ይፈቀድ? አይፈቀድ?” ብቻ በደመቀ ሁኔታ ሙዚቃውን አቅርብዋል። በመቀጠልም ግዋደኛውን በመጋብዝ እርሱም ቤቱን አስደስትዋል። ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4 ወንጀል አይደለም። ጨለማ ቤት ያለ ሰውን ጉዳይ ችሎት አመልክተው ለዛሬ ቀጠሮ ተሰጥቶ ለመበየን ነው ይህ ሁሉ ቀጠሮ! በመጨረሻም የኢትዮጵያ ማህበር ም/ፕሬዘዳንት ስለ ነበር። የካቲት 12 ቀን ፋሺስት ኢጣሊያ ከሰላሳ ሺህ በላይ በግፍ በአዲስ አበባ የተጨፈጨፍወን አጠር ያለ መግለጫ ከተደረገ በህዋላ ሻማ በማብራት የአንድ ደቂቃ ጽሎት ተደርግዋል። ብሎም የበአሉ ፍጻሜ ሆንዋል::

ቄሮ የነዳጅ ማዕቀቡን አስመልክቶ ተጨማሪ ማስጠንቀቂያ ሰጠ

በአንድ ወቅት ፀበሉን “ውሃ ነው” ተብለዋል። ፍርድ ቤቱ ይህን የሰብአዊ መብት ጥሰት ላይ ልብሳቸውን አውልቁ እየተበሉ ነው። ውርደቱ ብይን መስጠት አልቻለም። “አልሰራነውም” ለሁለቱ አባቶች የሚመስለው ካለ በጣም ብሏል። ይገርማል። የእስር ቤቱ ነውር፣ የፍትህ እጦቱ እምነት ላይ የተቃጣ ነው! ግን ቄሶችም ዝም ጠበቃ አምሃ መኮንን አባ ገ/እየሱስ ኪዳነ ብለዋል! አማኞች ዝም ብለዋል! ማርያም ያሉበት ሁኔታ አሳሳቢ እንደሆነ ገጽ 5 ይመልከቱ

Dr. Zahir Dandelhai DENTIST

የነዳጅ ተአቅቦው አዲስ አበባ ውስጥ ባሉት የነዳጅ ማደያዎች ላይ ፍፁምና የተሟላ ተፅዕኖ እንዲኖረው፥ አስፈላጊ የሆኑ ተከታታይ እርምጃዎች ይወሰዳሉ።

NEW PATINT AND EMERGENCY WELCOM

1. ሁኔታው እየታየ እንዳስፈላጊነቱ የተአቅቦው ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ እንዲራዘም ይደረጋል። 2. እስካሁን አትኩሮት የተደረገው የቦቴ መኪናዎች ላይ ቢሆንም ወያኔ ሌላ አማራጭ ልትጠቀም ትችላለች ከሚል እሳቤ በመነሳት (ብዙ ሊትር የሚይዙ የባቡር ነዳጅ ጫኝ March 15, 2018 ፉርጎዎችን በቴሌቪዥን ሲያሳዩ ነበር!) የነዳጅ ተአቅቦው ከሰበታ ተነስቶ ጂቡቲ እስከሚገባ ሶስተኛ ቀኑን በተሳካ ሁኔታ እየተካሄደ ያለውን ድረስ ያለውን የባቡር መስመር ለማስቆም ቄሮ የጠራው የአንድ ሳምንት የነዳጅ ዝውውር የሚችል እንዲሆን እንደአስፈላጊነቱ እርምጃ እቀባን ለማክሸፍ ወያኔ እየወሰደ ያለውን ይወሰዳል። የባቡር መስመሩ በኤሌክትሪክ እርምጃ ለመከላክል አዲስ ማስጠንቀቂያ የሚሰራ ስለሆነ ይኸን ማድረግ እንደማያስቸግር አወጣ። እንኳን ቄሮ ወያኔም ታውቃለች። የቄሮ አዲሱ ማስጠንቀቂያን ያንብቡትት ያሰራጩት። በመሆኑም በዚህ አቅጣጫ ለሚወሰዱ እርምጃዎች ሁሉም በያለበት ዝግጁ ሆኖ ማሳሰቢያ እንዲጠብቅ እናሳስባለን። =======

Main Danforth the Dental Clinic 206-2558 Danforth Ave. Toronto ON Monday to Saturday: 10:00 AM - 8:00 PM

• • • • • • •

Te l : ( 4 1 6 )

690-2438

Consultation free Service we give: General Dentistory Work * Crown $ Bridge Ortho (Braces * Root Canals, Dentures etc. Denture * Implant * TMJ Problem Long flexible hours days and evening schedules FINANCING All dental plans accepted

Smile Again...

Smile Again...


TZTA PAGE 5: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

የዶ/ር ተፈራ ደግፌ የመኖሪያ ቤት የኑዛዜ ስጦታ ወደ ሐምሊን ፌስቱላ ሆስፒታል ተላለፈ!

በሞያሌ የተፈጸመው ጭፍጨፋ በስህተት አይደለም ተባለ

(ኢሳት ዲሲ–መጋቢት 4/2010) በሞያሌ የተፈጸመውን ጭፍጭፋ በስህተት ነው በሚል በኮማንድ ፖስቱ የተሰጠውን መግለጫ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም ሲል የኦሮሚያ ክልል መንግስት አስታወቀ።

መግለጫ ጉዳዩ በስህተት የተከሰተ ነው።

በሞያሌ የጦር ወንጀል ተፈጽሟል ሲልም ጠንካራ አቋም ይዟል።

የአገዛዙን መግለጫ በይፋ በመቃወምም የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት አቋሙን ገልጿል።

ርምጃም እንወስዳለን ማለታቸው ከፍተኛ ቁጣን አስከትሏል።

March 13, 2018 – Konjit Sitotaw — ጣይቱ ተፈራ የአባታችንን ቃል ማክበር አለብን የዶ/ር ተፈራ ደግፌ የመኖሪያ ቤት ስጦታ ወደ በማለት ቤቱ ወደ ሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ ሐምሊን ተላለፈ! እንዲተላለፍ ትልቅ ጥረት አድርገዋል።

በክልሉ መንግስት የፍትህ ቢሮ የኮሚኒኬሽን ዘርፍ ሃላፊ አቶ ታዬ ደንደአ ለጀርመን ድምጽ ሬዲዮ በሰጡት ቃለመጠይቅ በስህተት ነው ተብሎ የተሰጠው መግለጫ ፈጽሞ ተቀባይነት የለውም።

የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ የነበሩት የዶ/ር ተፈራ ደግፌ በህይወት እያሉ ለሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ እንዲሰጥ የተናዘዙት መኖሪያ ቤታቸው ወደ ሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ ተላለፈ። በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኝ እና በ3,600 ካ.ሜ. ላይ ያረፈውን መኖሪያ ቤት በካናዳ የሚኖሩ ልጆቻቸው በላይነህ ተፈራና

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፍትህ ቢሮ የኮሚኒኬሽን ሃላፊ አቶ ታዬ ደንደአ የሞያሌው ጭፍጨፋ ሆን ተብሎ ለመፈጸሙ መረጃዎች እንዳሏቸውም ይገልጻሉ።

የመኖሪያ ቤቱ ስጦታ ለሐምሊን ትልቅ ትርጉም እንዳለው የሐምሊን ፊስቱላ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈፃሚ ገልፀዋል። ዶ/ር ተፈራ ደግፌ በቫንኩቨር–ካናዳ በህክምና ሲረዱ ከቆዩ በኋላ አቶ ታየ ደንደአ በ88 ዓመታቸው መጋቢት 1 ቀን 2007 ዓ.ም. በክልሉ ፍትህ ቢሮ የኮሚኒኬሽን ዘርፍ ሃላፊ አቶ ያረፉ ሲሆን የቀብር ስነስርአታቸውም በካናዳ ታዬ ደንደአ ለጀርመን ድምጽ ሬዲዮ እንደተናገሩት የተፈጸመው ግድያ በስህተት እንዳልሆነ መረጃ አለ። ተፈፅሟል።

ዶ/ር አብይ እና ኦቦ ለማ መገርሳ ሕወሐትን ማስጠንቀቃቸው ተሰማ

ድርጊቱን የፈጸሙት ብቻ ሳይሆኑ የመከላከያና የኮማንድ ፖስቱ አዛዦች ጭምር በህግ ተጠያቂ ሊሆኑ ይገባል ብለዋል አቶ ታዬ ደንደአ። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እንዲህ ዓይነት አቋም ሲይዝ የመጀመሪያ ጊዜው አይደለም። ከዚህ ቀደምም ከህወሀት አገዛዝ ጋር ፍጥጫ ውስጥ በመግባት የክልሉን መንግስት አቋም በአደባባይ ያስታወቀባቸው ጉዳዮች በርካታ ናቸው። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በቄሮውች ላይ ምርመራ መጀመሩን በተመለከተ በሰጠው መግለጫ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሀሰት መሆኑን በመግለጽ ምርመራ ካስፈለገም የፌደራል ፖሊስ ምን አገባው የሚል አቋም መያዙ የሚታወስ ነው።

Zehabesha

ከሚልኪ አዱኛ እሁድ የተጀመረው የኢሕአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ዛሬ ወይም ነገ ይጠናቀቃል ተብሎ እየተጠበቀ ነው:: በስብሰባው የኢሃዲግ ሊቀመንበር የሚሆነውን መሪ ምርጫን ጨምሮ በሌሎች የተለያዩ የከፍተኛ የፌዴራል መንግስት ስልጣኖችና ተቃማት ላይ ሪፎርም ማድረግን በተመለከተ እልህ አስጨራሽ ድርድር እና ክርክር እየተደረገ መሆኑ ታውቋል:: በትላንትናው እለት ከሞላ ጎደል በቀጣዩ የኢሃዲግ ሊ/መ እንዲሆኑ በዶ/ር አብይ ላይ ከተስማሙና ጋዜጣዊ መግለጫ ለማድረግ ጋዘጠኞች ከተጠሩ በኃላ መግለጫው ተሰርዛል:: ጋዜጠኞችም እስከማታ እደጅ ሆነው የስብሰባውን መጨረሻ ሲጠባበቁ ቆይተው

በስተመጨረሻ እንዲሄዱ እንደተነገራቸው ታውቋል:: የውስጥ አዋቂ ምንጮች እንዳሉት ከሆነ ጋዜጣዊ መግለጫው የተሰረዘበት ምክኒያት ስምምነታቸውን የሚያፈርስ ነገር በህወሃቱ ዶ/ር ደብረጽዮን እንደተፈጠረ ለማወቅ ተችሏል::

የሴክተሪያቱ ተወካይ ሌ/ጄ ሀሰን ኢብራሂም ከ10 በላይ ሰዎች በግፍ ለተጨፈጨፉበት ድርጊት በሰጡት

Zehabesha ሃምዛ ቦረና እንደዘገበው ቅዳሜ እለት የአጋዚ ጦር በቦረና ዞን በሞያሌ ከተማ በሰላማዊ ዜጎች ላይ በወሰዱት እርምጃ ምክኒያት ወደ 60 ሺ የሚጠጉ ዜጎች መፈናቀላቸው ይታወቃል ።

ይህ በመሆኑ የስብሰባው ንትርክ ዛሬም ተመልሶ የቀጠለ ሲሆን ምናልባት በድጋሚ የሚስማሙ ከሆነ በዛሬው እለት ወይንም ነገ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል::

እነዚህ ተፈናቃዮች ድንበር ተሻግረው በአሁኑ ሳአት በሞያሌ ኬኒያ የሚገኙ ሲሆን በዛሬው እለት አለማቀፍ ጋዜጠኞች እና የኬኒያ ባለስልጣናት በተገኙበት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ዜጎቻችን ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ እዳደረጉ የራዲዮ ዳንዲ ሃቃ ምንጮች ከስፍራው ዘግበዋል ።

90 ብር በመሸጥ ላይ ነው። ስኳር ግን ጨርሶ ከገበያ መጥፋቱን ነዋሪዎች ይናገራሉ። ሸማቾች በእየለቱ በሚንረው የዋጋ ጭማሪ ድንጋጤ ውስጥ እንደገቡ እየገለጹ ነው። ካለፉት 3 ዓመታት ጀምሮ የሚካሄደው ህዝባዊ የለውጥ እንቅስቃሴ በኢኮኖሚው ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል። የስራ ማቆም አድማዎች የትራንስፖርት መስተጓጎል መፍጠራቸው፣ ፋብሪካዎች በአድማዎች ምክንያት በየጊዜው ስራ ማቆማቸው፣ በውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ገንዘብ በባንክ እንዳይልኩ ጥሪ ማቅረባቸው፣ የቱሪዝም ፍሰት መቀነሱና ወደ ውጭ የሚላከው ምርትና የውጭ ኢንቨስትመንት ፍሰት ማሽቆልቆሉ፣ ለኑሮ ውድነቱ መባባስ ዋናዎቹ ምክንያቶች ናቸው።

አንዳንዶቹ ተንበርከኩ ተብለው ግድያ እንድተፈጸመባቸው አቶ ታዬ ለጀርመን ድምጽ ሬዲዮ ገልጸዋል። ለሞያሌው ጭፍጨፋ ተጠያቂዎቹ ድርጊቱን የፈጸሙት ብቻ እንዳልሆኑም አቶ ታዬ ጠቅሰዋል። ትዕዛዝ ያስተላለፉት የኮማንድ ፖስት ሃላፊዎችና የመከላከያ አዛዦችም በህግ ሊጠየቁ ይገባል በማለት ገልጸዋል። የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትን አቋም በተመለከተ የኮማንድ ፖስቱ ምላሽ አልሰጠም። በሞያሌ ዛሬም ነዋሪው በሽሽት ላይ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች ወጥተዋል። በተለይም ከአጎራባች ቀበሌዎች የሚሰደዱ ሰዎች ቁጥር መጨመሩን ለማወቅ ተችሏል። በቅዳሜው ጭፍጨፋ በአጋዚ ወታደሮች 13 ንጹሃን ዜጎች መገደላቸው የሚታወስ ነው። አሁን በደረሰን ዜና አቶ ታዬ ዳንዳ እውነቱን በመናገሩ በኮማንድ ፖስቱ መታሰሩ ታውቅዋል።

ከሞያሌው የአጋዚ ጭፍጨፋ ተርፈው ወደ ኬንያ ሞያሌ የተሰደዱት ኢትዮጵያውያን ሰላማዊ ሰልፍ አደረጉ

ይህንንኑ ተከትሎ የኦህዴዶቹ ዶ/ር አብይ እና ኦቦ ለማ መገርሳ “በስምምነታችን መሰረት የማንቀጥል ከሆነ ከኢህአዴግ አባልነታችን እንወጣለን” በማለት ያስጠነቁ መሆኑንን ውስጥ አዋቂ ምንጮች ገልፀውልኛል::

በአዲስ አበባ ብቻ ዋጋ ጨምራችሁዋል በሚል ከ 4 ሺ በላይ ሱቆች ታሸጉ (ኢሳት ዜና ማጋቢት 05 ቀን 2010 ዓ/ም) የአዲስ አበባ መስተዳደር ንግድ ቢሮ ምክትል ኃላፊን ጠቅሶ ሪፖርተር እንደዘገበው የዋጋ ጭማሪ አድርገዋል የተባሉ 4 ሺ 22 ሱቆች የታሸጉ ሲሆን፣ 7 ሺ ሱቆች የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ 8 ሺ የሚሆኑት ደግሞ የቃል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል። የዋጋ ጭማሪው ከውጭ ምንዛሬ እጥረትና ከአቅርቦት እጥረት ጋር የተያያዘ ሆኖ ሳለ እርምጃው በነጋዴዎች ላይ መወሰዱ አግባብ አለመሆኑን ነጋዴዎች ይገልጻሉ። በመዲናዋ የዋጋ ውድነቱ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መሆኑን ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሰሞኑን አስታውቆ ነበር። በየካቲት ወር ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ካሳዩት የግብርና ምርቶች መካከል በርበሬ፣ ጤፍ እና የወጥ እህል ይገኙበታል። ጤፍ በኩንታል እስከ 3300 ብር፣ በርበሬ በኪሎ እስከ 150 ብር እየተሸጠ ሲሆን፣ ምስር እስከ 40 ብር፣ዘይት ደግሞ በሊትር

ሰሞኑን በሞያሌ የተከሰተውን ዕልቂት በተመለከተ የኮማንድ ፖስት ሴክሬተሪያት የሰጡትን ምላሽ እንደተለመደው የኦሮሚያ ክልል መንግስት ውድቅ አድርጎታል።

የተፈጸመው በስህተት አለመሆኑን እናምናለን ያሉት ሃላፊው ስህተት ነው ማለቱ ህዝብን መስደብ ነው ሲሉም ይናገራሉ።

በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የኢትዮጲያ መንግስት በስህተት ነው የሚለው ነገር ውሸት መሆኑን እና በጠራራ ፃሃይ ከቤታቸው ሻሂ ለመጠጣት የወጡ አዛውንተ፣ የምግብ ቤይ ሰራተኛ ፣አስተማሪን ፣እረኛን ወጣቶችን ሆን ብለው እንደተኮሱ እና እንደገደሉዋቸው ለጋዜጠኞች ለባለስልጣናቱ እና በኬኒያ ለሚተላለፉ ሚዲያዎች ገልፀዋል አያይዘውም እኛ የምንፈልገው የገደሉንን ያፈናቀሉን ሰዎች ለህግ እንዲቀርቡ ፍትህ እንድናገኝ ፣በሀገራችን በነፃነት መኖር ፣ እኩልነትን እና ኦሮሞ በመሆናችን ብቻ መገደል እና ማሳደድ እንዲቆም ነውማለታቸውን የራዲዮ ዳንዲ ሃቃ ምንጮች አያይዘው ገለፀዋል ።

ይሄንን ተከትሎ በወያኔ መንግስት እንዳይገቡ የተከለከሉ የሰብአዊ መብት ተሙጋቾች በሞያሌ ኬኒያ በመገኘት ህዝቡን የማናገር እድል አግኝተዋል ። በዚህ ሰላማዊ ሰልፍ ላይ ጎልተው የተሰሙት መፈክሮች We need justice We need freedom We need equality Stop killing oromons people in Ethiopia Stop killing students in Ethiopia Our land is our life Down down Wayane በተያያዘ ዜናየቦረና ዞን አስተዳደር አቶ ሊበን አሬሮ የአጋዚ ጦር ከክልላችን እስካልወጣ ድረስ ህዝባችን ወደቤት ንብረቱ መመለስ እንቸገራለን ተመለሱ ማለትም አንችልም በማለት አቁዋማቸውን ገልፀዋል ። በሌላ ዜና በትላንትናው ምሽት በ OMN ላይ በተደረገው ጎፈንድ ሚ ለተፈናቃዮች ወደ 65 ሺ ዶላር በላይ የተሰበሰበ ሲሆን እዛው አካባቢ ካሉ ማህበረሰብ ደግሞ 350ሺ በላይ ሽልንግ ተሰብስቦዋል ።


TZTA PAGE 6: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/ Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

ሥነ ግጥም

የጥቃት ማርከሻው አባ ጎቤ ህያው ነህ!

የግጥም ጥግ

Written by ገዛኸኝ ፀ. ጸጋው “ጦር ከፈታው፣ ወሬ የፈታው” ይህ ሰፊው ሕዝባችን፣ ማን ነው የበደለው የት ነው የረገጥነው? ማኅበር መሥርተን፣ በያጥሩ አደራጅተን ሥራ እየሰጠነው፡፡ ሰፊው ግብሩ ረቆ፣ ሀገር እያስጠራ፣ ከሥርጉተ – ሥላሴ፤ ከጭምቷ – ሲዊዘርላንድ። ትውልዱን ማርኳል፤ “በአዳዲስ ፈጠራ …” (16.02.2018) „የሰው ልብ መንገድን ያዘጋጃል፤ እግዚአብሄር ግን የመንደር መቀስ አፍ፣ መዐት እያወራ፣ አካሄዱን ያቃናለታል።“ (ምሳሌ ምዕራፍ ፲፮ ቁጥር ፱) ማኅበሩ እንዲረክስ፣ ግብሩ እንዳያፈራ፣ የውስጥነት ማርዳ፤ የመሆን አንባነህ፤ ሕዝቡን ቢመርዝም፣ “ሽብር” እያሶራ፤ ደመሙቅ ሳተና ውለታ ብዙነህ። ሰፊው ሕዝባችን ግን፣ ከቶ አንተ የእኛ ቤዛ የክብር ቀለም፤ መች ቢገደው ዕልፍ ጦስ ሲወራ፣ ቀስተዳመና ላይ ህላዊ ለምለም። ጆሮና አፉን ስሎ፣ እርሱም ደምህ ተቆጥቶ ሲጠራህ ጫካው፤ ያሾረዋል፤ ለልማቱ ሥራ፡፡ ቃልን አዋውለህ በነፍስህ ጠለፍከው፤ ኪዳንን አድርሰህ ሰማዕትን ሸለምከው ። ሰፊው ጠቢብ ሆኖ፣ በወጉ መትሮ መከታ የሆንካት ለዛች የዕንባ ዕንክብል፤ ዘመኑን ሲያድሰው፣ አለሁልሽ-ም፤ ያልካት የችሎት አንበል። የልማቱን ግለት፣ ሚዲያው ተኩሶት አንተ የእኔ ጌታ! ያራራይ መዝሙር፤ ወጣት ሲያዳርሰው፣ አንተ የእኔ ጀግና! የግዕዝ ገበር። ሚልየንና ቢልየን፣ አንድ እየመሰሉት ጥቃትን ያወጣህ የዕዝል ቀንዲል፤ ተምሳሌት አባት የተግባር ሰብል። ግርዱን ባወደሰው፣ የኔታ ልበልህ የደምጥሪኝ ግሥ፤ ምርቱ ተመዝኖ፣ እድገቱ ይወራል አባ ጎቤ ታጠቅ የአንበሳ ልሳን። ሹሙ ባስደገሰው፡፡ በሥምህ ድል ይሁን ትውልድ ይቀስስ፤ ወሬው እንዲስፋፋ፣ ፈር እየተለመ ደምመላሽ ተፋሲል የኲራት ቆሞስ። በቋንቋ አደራጅቶ፣ እንደ ጠፋ አይቀርም፤ አንደ ጨለመባት፤ ጭምትነት ያጫት፤ የአብሮነት ፍቅር ናት። የልማቱን ውጤት፣ በየቤቱ አስገባው ቀኗ አይቀርምና ገስግሶ ይስማት፤ በጣቃ አሰፍቶ፡፡ ገላድ ይቀድሳት ብሥራትን ያሰማት። እውነትም ሰፊው ሕዝብ! በኢትዮጵያ የ44ቱ እናት የጥንት የጥዋቷ፤ ምድር፣ የነብዮ ልሳን ግማደ – ሟተቷ። ሥራ ሊያጣ አይችልም፤ መቼም ሰለቷ ይሰምራል ምንታምር ትውፊቷ፤ የአንጀት መልዕክት ያላት ተደሞ ማሚቷ ። ጦም አያድር፡፡ መታሰቢያነቱ፤ እንደ ተናፈቀ በሥጋ ለተለዬው ሀገር ሙሉ ቀዳጅ፣ ክልል ሙሉ ቅዳጅ፣ ለ-ልበሙሉው የጀግኖች ቁንጮ፤ ለአባ ጎቤ ይሁንልኝ። መንደሮቹ ጣቃ፣ ሠፈሮቹ ውራጅ! ~~~~~~~~~~~~~~~~~~ ወንበሩም ጋሬጣ፣ ልብሳችንም ሰልባጅ፣ መሪው ኪስ በጫቂ፣ ተመሪው አስቀዳጅ፣ ሰዉ ሁሉ ቀዳዳ፣ በሆነበት ሀገር በሆነበት ቦታ፣ ሰፊው ሕዝብ ታድሏል፤ መርፌውም ቢጣመም መቼም ሥራ አይፈታ! ~~~~~~~~~~~~~~~~~~

ግልፅ ደብዳቤ ለክቡር እንደራሴ

ባዶ ቃል እሸቱ ታደሰ

February 27, 2018 ~~~~~~~~~~~~~~~~~ ሔሎ ሔሎ ሔሎ፣ ክቡርነትዎ፣ ብደውል ብደውል፣ ተይዟል ስልክዎ፣ ላስቸኳይ ጉዳይ ነው፣ የደውልኩልዎ። ክቡር እንደራሴ፣ ሔሎ ይሰሙኛል፣ ይቅርታዬ ይቅደም፣ መቼም ካገራችን፣ መቼም ከህዝባችን፣ ይልቅ ጉዳይ የለም። አንድ ኢትዮጲያዊ ነኝ፣ የደወልኩልዎት፣ አላስችልህ ያለኝ፣ ያገሬ ሰቆቃ፣ የወገኔ ብሶት። ገና ሳልነግርዎት፣ እስዎም ያቃሉ፣ ወከልኩት ያሉት ህዝብ፣ሲረግፍ ሲጨፈጨፍ፣ አይኖችዎ ያያሉ። ያያል ልቦናዎ፣ ፍትህ ሲገመደል፣ ህዝብ ሲጨፈጨፍ፣ አገር ስትበደል። ልብዎ በሚያቀው፣ህዝብም ባይመርጥዎት፣ ሚሊዮን ህዝብ አለ፣ ወከልኩት የሚሉት፣ እስኪ አንድ ቀን እንኳን፣ ለሱ ድምፅ ይሁኑት። ከልብ አስባለሁ፣ ህሊና እንዳለዎት፣ ደም አጥንት አይደለም፣ ህዝብ የጠየቀዎት፣ በዛች ፓርላማ ውስጥ፣ አንዲት ድምፅ አለዎት። እሷን ነው ክቡር ሆይ፣ አታባክኗት ያለው፣ ንፈጉት ህዝብዎን፣ ሊጨፈጭፍ ላለው። እንዴት ያል ስርአት ነው፣ ንፁሀንን ልግደል፣ አገር በደም ልጠብ፣ ፍቀዱልኝ የሚል። አምናለሁ አይተኙም፣ ልክ እንደ በፊቱ፣ እስኪ ነቃ ብለው ዛሬን ይሞግቱ ደም ከጠማው አውሬ፣ በቶሎ ይፋቱ። ህዝብዎን ይታደጉ፣ ክቡር እንደራሴ፣ 5 ጉዳይ ሆኗል፣ አያባክኑ ጊዜ። ወይ ኢትዮጲያን ብሎ፣ በክብር መወሳት፣ ወይ ወያኔን መርጦ፣ በውርደት መተፋት፣ አንድ ነው ምርጫዎ፣ አንቱ የተከበሩ፣ አዋጁን በማክሸፍ፣ ዛሬ ታሪክ ይስሩ። ምንጭ፡ ሳተናው

~~~~~~~~~~~~~~~~~~

በሰው ክፋት ሠርቶ ልቡን ያሳረረ ወዳጅህ ነኝ ብሎ ሕይወቱን ያዞረ ቃላት በማሳመር ባንደበቱ አፍዞ ከግራና ከቀኝ ከላይም ከታችም ባይኑ እንዳያማትር ልቡን አደንዝዞ እሱን ብቻ እንዲል ከሌሎች እንዲርቅ ምክንያቶች ደርድሮ አረገው 'ንዲሳቀቅ ማድረጉንስ ያድርግ ከክፋት ያሽሸው ከሰው ሁሉ አግሎ ለግሉ ያድርገው ችግሩ የሚታየው የአደጋው ጥልቀቱ ከባድ የሚሆነው ለመጪው ሕይወቱ በቀቢፀ ተስፋ በባዶ ቃል ሞልቶት በድንገት ሳያስብ ከሄደ ነው ጥሎት እሸቱ ታደሰ (Eshe Man Tade) ~~~~~~~~~~~~~~~~~~

የንፁሓን ደም ይጮሃል!

[በላይነህ አባተ!] March 13, 2018 ካርባ ዓመት በላይ ሆኖታል፣ የንፁሓን ደም ይፈሳል፣ ወልቃይት ጠለምት ጀምሮ እስከ ሞያሌ ይጮሃል!

March 15, 2018 | by Source: http://amharic.abbaymedia. ነበር መስሎኝ እኔ እግር ብቻ አንካሳ፣ ለዚህ ያደረሰህን ጭራሽ የምትረሳ ፣ አንተ ፍፁም ጅል ነህ ልቦናህ የሳሳ ፣ ለካስ ነበርክ አንተ የአይምሮ አንካሳ ።

የንፁሓን ደም ይፈልቃል፣ ዓባይ ተከዜን አቅልሟል፣ አንገርብ ቀሃን አቅልቷል፣ ተምጫ ጨሞጋን ሱፋል ጣና በለስን ጃኖ አርጓል፡፡

ላንቃው እስኪጎዳ ብሎ በዘመረ ፣ ሃይሌ ሃይሌ እያለ ድልን ባበሰረ ።

የንፁሓን ደም ይጎርፋል፣ ደዴሳ ጊቤን ሞልቶታል፣ ባሮ ገናሌን አጉሽቷል፣ አዋሽን ቆቃን ጢም አርጎ የሞያሌን ምድር አርሷል፡፡

ይሄ ነው ወይ መልሱ ላሯሯጠህ ወገን ፣ አያምር አያፍር ብሎ ነበር መዝፈን። አንተም ሙት አምላኪ ልጋጋም ነህና ፣

የንፁሃን ደም ይጮኻል! ባድርባይ ምሁር ተከፍቷል፣ በጳጳሳቱ ልቡ አዝኗል፣ ሼሁን ፓስተሩን ታዝቦ በአቦይ ማትያስ ያነባል!

ሃይሌ ብዬ አልጠራህ ሃይልህ ይፍረስና። የጅል መጨረሻ ጥጉንም አየነው

የንፁሓን ደም ይጮኻል! በሆድ አደሮች ቆዝሟል፣ ባዘን ወቅት አድፋጪ አልቅሷል:: የንፁሓን ደም ይጮኻል! ደመ ከል ሆኖ እንዳይቀር ጀግናን ሞረሽ ሲል ይጣራል፡፡ የንፁሓን ደም ይጮኻል! ከዓለም ፍርድ ቤት እሚያቅርብ ጠበቃ ወኪል ዳኛ አጥቷል፣ በሕግ ምሩቆች ተከፍቷል፡፡

ሌላ ማንም አይደል ሃይሌ የታወቀ ነው ። ወዴት ሊደረስ ነው ሃብት አይሆን ጭንቅላት ፣ አበለሻሸኸው አንደበትህንም ተጸዳዳህበት። ጥጋብ ጣራ ነካ አንተም ተለፋደህ ፣ ሃብትም አሸነፈው ደናቁርት እራስህ ። ከፈለግህ መደበቅ ከወያኔ ጓሮ ፣

የንፁሓን ደም ይጮኻል! ጋዜጠኛውን ተማጽኗል፣ ኪነ-ጥበብን ለምኗል፣ ቀሳውስት ሼሁን ተማልዷል፣ በፀሎት ኪነት ዘላለም እንዲዘክረው ጥይቋል፡፡

ከአንተም ከሀብትህ ጋር ይለያል ዘንድሮ።

የንፁሓን ደም ይጮኻል! ለሕዝብ መልክቱን አድርሷል፣ አደራን በምድር አስምሯል፣ ደመ-ከል ላይቀር ተማጥኗል፣ “ፍትህ አደራ” ብሎናል፡፡ የንፁሓን ደሞ ይጮኻል!! ይጮኻል!! ይጮኻል! በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) መጋቢት ሁለት ሺ አሥር ዓ.ም.

~~~~~~~~~~~~~~~~~~

አድዋ

ጥጋብ ጣራ ነካ /ግርማ ቢረጋ /

ማርች 2018 ስዊድን ስቶክሆልም ~~~~~~~~~~~~~~~~~~

የቡና ተክል, ብሳና, ቡና

ክንፈሚካኤል ገረሱ

ላ'መታት ያፈራ አንድ የቡና ተክል፣ ድንገት ተመልክቶ ብሳና ሲበቅል። ከስሩ አቀርቅሮ ሲውተረተር ሲጥር፣

! (ጂጂ -ዬ)

March 1, 2018 የሰው ልጅ ክቡር፣ ሰው መሆን ክቡር፣ ሰው ሞቷል ሰው ሊያድን፣ ሰውን ሲያከብር፣ በደግነት፣ በፍቅር፣ በክብር ተጠርቶ፣ በክብር ይሄዳል፣ ሰው ሊኖር ሰው ሞቶ። የተሰጠኝ ህይወት ዛሬ በነፃነት፣ ሰው ተከፍሎበታል ከደምና ከአጥንት፣ ስንት ወገን ወደቀ በነፃነት ምድር፣ ትናገር አድዋ፣ ትናገር ትመስክር፣ ትናገር አድዋ፣ ትናገር አገሬ፤ እንዴት እንደቆምኩኝ ከፊታችሁ ዛሬ። በኩራት፣ በክብር፣ በደስታ፣ በፍቅር፣ በድል እኖራለሁ ይኸው በቀን በቀን፣ ደሞ መከራውን ያን ሁሉ ሰቀቀን። አድዋ ዛሬ ናት አድዋ ትናንት፣ መቼ ተነሱና የወዳደቁት፣ ምስጋና ለእነሱ ለአድዋ ጀግኖች፣ ለዛሬ ነፃነት ላበቁኝ ወገኖች፣ የጥቁር ድል አምባ፣ አድዋ፣ አፍሪካ፣ እምዬ ኢትዮጵያ፣ ተናገሪ የድል ታሪክሽን አውሪ። ~~~~~~~~~~~~~~~~~~

ጨረር ሙቀት ሽቶ አሻቅቦ ሲያማትር። ቢያንኳስስ ቢያቀለው ጠኖ በግዝፈቱ፣ አቆልቁሎ ቢያየው ተንዛፎ ካናቱ። ጊዜ ቆጠረና ብሳናም አደገ፣ ቅርንጫፉ በዛ ቁመቱም ዘለገ። እናም! እናማ! ትላንት ችግኝ ሳለ እንዳላሳነሰው፣ ዛሬ ዛፍ ሆነና ተቀይሮ ጊዜው፣ ከፀሐይ ቃጠሎ ከሙቀት ታደገው፣ ሰፍቶ ተንሰራፍቶ ዝናብ አስጠለለው። ክንፈሚካኤል ገረሱ ጥቅምት ፳፯ ቀን ፳፻፲ ዓ.ም.


Sport ስፖርት

TZTA PAGE 7: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

ይድረስ ለሃይሌ ገ/ስላሴ – ከሰይፈ ቴክሳስ ኦስተን

ነፃ አስተያየቶች | Posted by: ዘ-ሐበሻ ሃይሌ ገ/ስላሴ ከግርማዊ ቀዳማዊ ኋይለስላሴና ከአበበ በቂላ በመከተል ወይም በሚመጥን በሚባል መልኩ ኢትዮጵያ በበጎ መልኩ የምትታይበት ነገር ባጣችበት ዘመን፣ በበጎ እንድትታይ በማድረግህ እንዲሁም የተረሳችው ኢትዮጵያ ባንዲራዋ በአለም አደባባዮች ከፍ ብላ እንድትታይ ምክንያት በመሆንህ ከኢትዮጵያውያን ወገኖችህ ዘንድ ትልቅ ከበሬታ ማግኘትህ አሌ የማይባል ሃቅ ነው፡፡ ለአላማህ በአለህ ጽናት ለሌሎች ምሳሌ መሆን በመቻልህ፣ ከአንተ በኋላ የመጡ አትሌቶች የአንተን ፈለግ በመከል ትጋትና ጽናት ኖሯቸው ለውጤት እንዲበቁ ማድረግህ ደግሞ ወደ ውስጥ ገባ በማለት ስለአንተ ስንመረምር ልናገኝ ከምንችላቸው ከብዙ በጥቂት የሚጠቀስ እውነታ ነው፡፡ እነኝህ መልካም ነገሮች እንዳሉህ ብንረዳና ስለ አንተ የታዘብናቸው ክፉ ነገሮች ቢኖሩም፣ ላም እሳት ወለደች እንዳትልሰው እሳት ሆነባት፣ እንዳትተወው ልጇ ሆነባት የሚባለው ነገር ሆኖ የኢትዮጵያ ህዝብ የሆዱን በሆዱ እየያዘ ምንም እንዳልተፈጠረ ዝም ሲል ቢከርምም ሃይሌ ግን ያንን ዝምታ ከጅልነት ቆጥረኸው ይሁን፣ ሀብትና ዝና መሸከም ከምትችለው በላይ ሆኖብህ በግልጽ ባልረዳውም የህዝብን ስሜት የሚጎዱ ነገሮችን እየደራረብክ ከህዝብ ጋር ያለህን ግንኙነት ንፋስ እያስገባህበት መሆኑን ያስተዋልከው አትመስልም፡፡ በተለያዩ የመገናኛና የማህበራዊ ሚዲያዎች ከምርጫ 97 የቅንጅት መሪዎች ሽምግልና ጀምሮ አሁን ላይ እስከገለጽከው ከገዳዮች በደል በላይ የተበዳዮች እምቢተኝነትን እንደጥፋት አድርገህ እስከ ማቅረብ የሄድክበት መንገድ ዋጋ ሊያስከፍልህ እንደሚችል ማሰብ የሚገባህ ይመስለኛል፡፡ እውነት ነው፡፡ አገር ቤት ሆነህ ብዙ ሃብትና ንብረት አፍርተህ የምታይ የምትሰማውን እውነታ መግለጽ ዛሬ ላይ ብዙዎችን ብዙ ዋጋ ሲያስከፍል እያየህ ግባበት ብሎ መመከር አይቻልም፡፡ የእያንዳንዱ ሰው የመንፈስ ልእልና እጅግ በጣም የሚለያይ እንደመሆኑ መጠን፣ የአቅምህን እንጂ ከአቅምህ በላይ መሄድም እንደማትችል እገነዘባለሁ‹፤ ሆኖም ግን የህይወት ስሌትህ በትርፍና ኪሳራ የተመሰረት ከሆነ እንኳን፣ በዛሬው ላይ ብቻ የተመሰረተ ስሌት መስራትህ ነገህን እንድታጣው ያደርግሃል፡፡ ነገ ይህ እየተንቦገቦገ እየመጣ ያለው ወጣት ትውልድ ነው፡፡ የዛሬ ባለ ቀኖች ዛሬን የሚኖሩት አሟሟታቸውን እያሰበቡ፣ የቀብራቸው ቦታ እየመረጡ የቁም ተስካራቸውን እየበሉ የሚገኙ ሙታን ናቸው፡፡ የነገዎቹ ባለቤቶች ግን ስለሞት፣ስለቀብር ደንታ የሌላቸውና ነጻነቴን የሚሉ ሞትን የማይፈሩ አፍላ እድሜ

ንግስቲቱ 5ተኛውን ወርቅ አጠለቀች

ላይ ያሉ ወጣቶች ናቸው፡፡በአልሞት ባይ ተጋዳይነት የሚንገታገቱት የትግራይ ህዝብ ነጻ አውጪ አዛውንቶች፣ በፈጣን ሁኔታ ስልቱን እየቀያየረ የሚመጣውን ፈጣን አስተሳሰብ በሚኖርበት እድሜ ላይ ያለውን ወጣት ተቋቁመው ነገን በተአምር አይሻገሯትም፡ ፡ ይሄ ትንቢት አይደለም የተፈጥሮ ኡደት የሚያሳየን ሃቅ ነው፡፡ ሃይሌ ከአንተም በበለጠ ከልጅ እስከ አዛውንቱ በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ያለው የትዝታው ንጉስ መሃሙድ አህመድ፣ የትግራይ ነጻ አውጪዎቹ ስልጣን እንደያዙ እሼሼ ገዳሜ ማለት ሲያበዛ የኢትዮጵያ ህዝብ ወዲያውኑ አንቅሮ ነው የተፋው፡፡ እርስ በእርስ በመተባበር የሚታወቀው የጉራጌ ብሄረሰብ እንደዛሬው ሳይሆን በንግዱ ውስጥ ከፍተኛ ቦታን የያዙ እንደመሆናቸው፣ እነሱ ብቻ ከሀብት ማማ ላይ ሊያወጡት ሲችሉ በአገር ጉዳይ ቀልድ የለም ብለው ከህዝብ ጋር ተባብረ ከጨዋታ ውጪ ማድረጋቸው የቅርብ ጊዜ ትውሳታና ከመሃሙድ ከእራሱም ልትሰማው የምትችለው ሌላው ሃቅ ነው፡ ፡ በህዝብ ልብ ውስጥ ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ መሃሙድ ብዙ መከራ አይቷል፡ ፡ እኔ በግሌ እንኩን ድሮ ዘፈኑን ብቻ ሳይሆን መሃሙድን ጨምሬ በጣም እወደው እንዳልነበር፣ዛሬም ድረስ የሻከረው ልቤ ለዘፈኖቹ እንጂ ለመሃሙድ የድሮው ቦታው ላይ መመለስ አቅቶታል፡፡ ስንት የእኔ ብጤዎች ይኖሩ ይሆን። ስለዚህ አንተም በጊዜ መማር ካልቻልክ የአንተው በጣም የከፋ መሆኑን አትጠራጠር፡ አሁን ብዙ ደም እየፈሰሰ ነው፡፡ ደም በፈሰሰ ቁጥር ምሬት እየጨመረ ሄዶ ከትእግስታና ፍርሃት ወጥቶ ያለ ነጻነት አልኖርም በሚል በመንግስት መገደል ብቻ ሳይሆን ለመሞት የተቆረጠበት ዘመን መሆኑን ልታስተውል ይገባል፡፡ ሞትን የሚያስመርጠው የእስር ቤት ስቃዮችን ተቋቁመው በምህረት የወጡት የመብት ተሟጋቾች ዛሬም ለወጣቱ ያስተላለፉት መልእክት፣ ግባችሁ እኛን ማስፈታት ሳይሆን የታሰርንለትን አላማ ማስፈታት መሆን አለበት፡፡ እኛም ትግላችንን ቀጥለን ያንን ስቃይ በድጋሚ ቢመጣም እንቀበለዋለን በማለት እየጮኹ እንደሚገኙ ልብ በል፡፡ ዛሬ ድቅድቁን ጨለማ ለመሻገር ጥቂት ሰአታት ቀርቶናል፡፡ እንደነ አርቲስትና አትሌት እገሌ አርበኛ መሆን ቢያቅትህ ያለህን የህዝብ ፍቅር ይዘህ በድል አጥቢያ አርበኝነት እንኳን ለመቀላቀል እራስህን አዘጋጅ፡፡ እምቢ ካልክና እንደ ጨው መጣፈጥ ካልቻልክ የሚጠብቅህን ጊዜው ሲደርስ ታየዋለህ፡፡ ዛሬም ህዝብ ይወድሃል፡፡ ግንኙነትህ ሳስቷል እንጂ አልተበጠሰምና አስብበት። አድናቂህ

Posted by: Zehabesha (ኢትዮ-ኪክ) የአለም የቤት ውስጥ ውድድሮች ንግስት ገንዘቤ ዲባባ በእንግሊዝ በበርኒገሀም እየተካሄደ በሚገኘው የአለም የቤት ውስጥ የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በቀናት ልዮነት ሁለተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ ለሀገሯ አስገኝታለች። ገንዘቤ የ1500 ሜትር ርቀቱን በ4:05.27 በመግባት ከማሸነፏ በተጨማሪም በአለም የቤት ውስጥ የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ያገኘቻቸውን የወርቆች ቁጥር 5 አድርሳለች። ጤና

መሃንነትን ምንአልማዝያህል መከላከል ይቻላል? ካነበብችው የላከችልን

መውለድ አለመቻል (መሀንነትን) ከማከም አስቀድሞ መከላከሉ ይቀላል(ይመረጣልም)፡፡ በትዳር መሀል ለሚከሰት መፀነስ አለመቻል ችግር በእርግዝናና ወሊድ እንዲሁም መሃንነት ተጠያቂዋ ሴቷ ወገን ብቻ ልትሆን አይገባም፡፡ በወንድ(ባል) ምክንያት መፀነስ የማይቻልባቸው አጋጣሚዎችም አሉ፡፡ እንዲሁም አንዳንዴ በሁለቱ የትዳር ጓደኞች ጥምረት ችግር ምክንያት መውለድ አለመቻል ሊከሰት ይችላል፡፡ ለዛሬ ግን በሴቷ ምክንያት የሚከሰተውን መሃንነት እንዴት መከላከል ይቻላል ወደሚለው ጉዳይ አመራለሁ፡፡ ሴቶችን ለመሀንነት በመዳረግ ግንባር ቀደሙን ሚና የሚጫወቱት የአባላዘር ህመሞች ናቸው፡፡ በተለይም ጨብጥ፣ ቂጥኝ እና ክላሚዲያ የተባሉት ይጠቀሳሉ፡፡ የአባላዘር ህመሞች መሃንነት የሚያስከትሉት የማህፀንን ቱቦ አንዳንዴም የማህፀንን በር በማጥበብና በመድፈን ነው፡፡ ይህ መሳይ ችግርም በወንዱ ላይ በመጫን(የወንዴ ስፐርም ዘር መተላለፊያ ቱቦን በመዝጋት) የወንድ መሃንነትን ሊያመጡ ይችላሉ፡፡ በመሆኑም መሃንነትን ለመከላከል የአባላዘር ህመሞችን መከላከል ይኖርብሻል፡፡ መከላከል ብቻም አይደለም ድንገት ቢከሰት እንኳ አፋጣኝና የተሟላ ህክምና ያስፈልጋል፡ ፡ በጥቅሉ በአባላዘር ህመሞች ዙሪያ ማንኛዋም ሴት ልታውቃቸው የሚገቡ ነጥቦች አሉ፡፡ የሚከተሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡

ከአባላዘር ህመሞች መጠበቅ ብቻውን ዋስትና አይሆንም፡ ፡ ከመሃንነት ምክንያቶች አንዱ የሆነውና እንደ አባላዘር ህመሞች ሁሉ አስቀድሞ መከላከል የሚችሉት ሌላው ጉዳይ ደግሞ የወሊድ መቆጣጠሪያ ዘዴ ነው፡፡ አቅምን ባገናዘበ መልኩ መጥኖ መውለድ ወይም ጭራሽ ያልተፈለገ እርግዝናን ለመከላከል ከሆርሞን የሚዘጋጁ የወሊድ መቆታጠሪያዎች አንዳንዴ ከመስመር አልፈው ለአጭር ጊዜም ቢሆን መውለድን ሊከላከሉ ይችላሉ፡፡ የወሊድ መከላከያ ዘዴዎችን በተመለከተ ሊያውቁ የሚገባቸው ነጥቦች የሚከተሉትን ይመስላሉ፡፡ ከሆርሞን ከሚዘጋጁ የወሊድ መቆጣጠሪያዎች የወንዱ ዘር ከሴቷ እንቁላል እንዳይገናኝ የሚያግዱ መቆጣጠሪያ ዘዴዎች (ለምሳሌ የወንድ ወይም የሴት ኮንዶም) በበለጠ ለአጭር ጊዜም ቢሆን መውለድን ሊከላከሉ ይችላሉ፡ ፡ የዚህ ምክንያት ደግሞ ከሆርሞን የሚዘጋጁ የወሊድ መቆጣጠሪያ ዘዴዎች የሴቷ ኦቫሪ እንቁላል እንዳያመርት የሚያግድ በመሆኑ አንዲት ሴት ከሆርሞን የተዘጋጁ ወሊድ መቆጣጠሪያዎችን ባቆመችበት(እርግዝና በፈለገችበት ጊዜ) እንዳታረግዝ ሊያግዳት ይችላል፡፡ ይህ ችግር ደግሞ ከአንዱ የሆርሞን የመከላከያ ዘዴ ከሌላው ይለያያል፡፡ ማህፀን የማስቋጠር የእርግዝና መቆጣጠሪያ ዘዴን ከመጠቀም በፊት የመፀነስ ፍላጎት ተመልሶ እንደማይመጣ ሙሉ ለሙሉ እርግጠኛ እስከሚሆን ድረስ አለመወሰን፡፡

– ስለ አባላዘር ህመሞች ምንነት፣ መተላለፊያ መንገድ፣ ምልክቶችና የሚያስከትሉትን የጤና ጠንቅ መለየት፡፡ – ጥንቃቄ ከጎደለው ወሲብ መታቀብ፣ በተለይም የወሲብ ጓደኛን ከማብዛት መታቀብ፣ ቢቻል እስከ ጋብቻ ቀን መታቀብ ወይም ለፍቅረኛ ታምኖ መወሰን፡፡ ይህ በማይሆንበት አጋጣሚ ሁሉ ግን ኮንዶም መጠቀም፡፡

የማህፀን ህመም ያለባቸው ወይም የአባላዘር ህመም ያለባቸው ሴቶች በማህፀን የሚቀበረውን የእርግዝና መከላከያ ዘዴ (ሉፕ) መጠቀም የለባቸውም፡፡ ምክንያቱም ኢንፌክሽኑን ወደ ማህፀን ግድግዳ በማድረስ ማህፀንን ፅንስን ደግፎ ለማቆየት የማይመች ስፍራ ሊያደርገው ይችላልና፡፡ በሌላ አነጋገር የመሃንነት ምክንያት ሊሆን ይችላል፡፡

– ለአባላዘር ህመም የመጋለጡ ዕድል በተከሰተ ቁጥር ምልክት ታየም አልታየም ምርመራ ማድረግ፡፡ – የአባላዘር ህመም ከተከሰተም በፍጥነት የተሟላ ህክምናን መውሰድ፡፡ እነዚህን ቁም ነገሮች ተግባራዊ የምታደርግ ሴት በአባላዘር ህመም ምክንያት ከሚመጣ የመሃንነት ችግር ተጠበቀች ማለት ነው፡፡ የመሃንነት መንስኤ የአባላዘር ህመሞች ብቻ አይደሉምና

ከአባላዘር ህመሞችና ከወሊድ መቆጣጠሪያ ዘዴዎች ባለፈ ሌሎችን የመሀንነት ችግሮች እምብዛም አስቀድሞ መገመትና መከላከልም አይቻልም፡፡ የወንዱ ምክንያትነት መኖሩም ሳይረሳ ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ወንዱም ከሲጋራ ሱስ በመራቅ መሀን የመሆን አጋጣሚን መቀነስ እንደሚቻል ማወቅ አለበት፡፡ ወይም ልታስተምሪው ይገባል፡፡ zehabesha.com


TZTA PAGE 8: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com www.tzta.ca/Mobile Phone : Follow Facebook& Twitter

ተስፋ አስቆራጩ የወያኔ ውሳኔ – የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር ፓርቲ ለመስጠት ግን ይህ ጀማሮ ብቻ በቂ አይደለም። ሁሉን የሚያሳትፍ መድርክ መፍጠርና ታዓማኒንት ያለው አመራር መፍጠር ብቻ ነው ሰላማዊ ሽግ ግር ሊያመጣ የሚችለው።

በራሳቸው ፍቃድ ስልጣናቸውን እንደለቀቁ በቴሌቪዥን መስኮት የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስተር፤ የተጀመረውን የለውጥ ሂደት አፋጥኖ ሰላምና መረጋጋት፤ ፍትህና እኩልነት የሰፍነባት አገራችን እትዮጵያን ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስተር ያስረክባል ተብሎ የተገመትውና፤ ለዲሞክራሲው ምህዳር መስፋት ምክኒያት ይሆናል ተብሎ የታለመው ተስፋ እ ንደማለዳ ጤዛ በኣጭሩ ረግፏል። እንዲያውም የጠቅላይ ሚኒስተሩ መውረድ ለኣስቸኳይ ጊዜ አ ዋጁ ምክኒያት ታስቦ እንድሆነ በሚያስገምት መልኩ፤ የወያኔ መሪወች የህዝቡን ተቃውሞ ለማዳፍን ብፍጥነት የወታደራዊ አስተዳደር ለመፍጠር አዋጁን ተጠቅመውበታል።

በአገራችን ኢትዮጵያ የታየው የተስፋ ጭላንጭል አሁንም በወያኔ ሴራ ከሸፈ። በሕዝቡ ያላቋረጠ ትግልና ግፊት የፖሊቲካና የህሊና እስረኞችን ለመፍታት መንግሥት የወሰነው ውሳኔ በውስጥም ሆነ በውጭ ለሚኖረው ኢትዮጵያዊ የተስፋ ጭላንጭል እንዲያይ ስበብ ሆኖ ነበር። በአገራችን ሰላምና ፍትህ እንዲሰፍንና በእኩልነት ላይ የተመሰርተ የዲሞክራሲ ስርዓት እንዲኖር የሚፈልጉ ዜጎች ብቻ ሳይሆኑ የኢትዮጵያና የሕዝቦቿ ወዳጅ የሆኑ አገሮች ሁሉ ጥሩ ለውጥ ያመጣል ብለው ተስፋ ጥለውበት ነበር። ሆኖም ወያኔ በተለመደው ድርቅናና ሌብነቱ በማወናበድ

የብዙወቹን ተስፋ በሚያስቆርጥ መልኩ በጊዜአዊ አስቸኳይ አዋጅና በወታደራዊ አገዛዝ ለመተካት የህዝብ ተወካዮች ሳያጸድቁት በራሱ ስልጣን ተግብሮታል። በአገሪቱ እየታየ የነበረውን ሰላማዊ አንቅስቃሴ፤ እየታየ የነበረውን የሰላማዊ ሽግግር ተስፋ አደብዝዞታል። እራሱ የተናገረውንና ቃል የገባውን የፖሊቲካና የዲሞክራሲ ምህዳሩን የማስፋት ውሳኔ በአጭሩ ቀጭቶታል። የፖሊቲካና የህሊና እስረኞችን፤ እንዲሁም የሰብዓዊና የሃይማኖት መብት ታጋዮችን መፍታቱ እሰየው የተባለለት ጥሩ ጅምር ቢሆንም፤ የአገራችንን ችግር ለመፍታትና ያለውን የፖሊቲካ ግለት መፍትሄ

ከእስር የወጡትን የፖሊቲካ የሃይማኖትና የሰባአዊ መብት ታጋዮችን፤ ሕዝቡ በታልቅ አክብሮትና በደመቀ ሁኔታ ሲቀበላቸው ያየው ወያኔ፤ ለሱ ያልሆነና ከሱ ያልመጣ ነገር ሁሉ ስለማይጥመውና ስለማይስማማው ወርቅም ቢሆን ድንጋይ ነው ብሎ ይጠለዋል እንዲሉ፤ ሕዝብ ተሰባስቦ ስለተፈቱለት ደስታውን እንዳይገልጽ፤ የመግድያና ማፈኛ የሚሆነውን ያስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በመጠቀም ሰላምዊ ህዝብ እየገደለ ይገኛል። አሳፋሪው የወያኔ ተግባር የተክናወነብት የካቲት 10 ቀን 2010 ወያኔን እርቃኑን አስቀርቶታል።

አንድ ተወካይ ለወከለው ህዝብ ፍላጎት ሲል በውሳኔ ኣስጣጥ ላይ የፈለገውን መቃወምና መደገፍ ካልቻለ፤ ድምጽ የሚሰጠው፤ ከኋላውና ከፊቱ ያለውን ተመልክቶ ከሆነ እንድም በራስ አለመተማመን ነው አለያም ደግሞ በፍርሃትና በጥርጣሬ ተከቦ እንድሚሰራ የተገነዘብነው ትርኢት ነው። ሆኖም በዚህ የካቲት 10 የሕዝብ ተወካዮች ስብሰባ 88 ድምጽ ተቃውም፤7 ድምጽ ተአቅቦ ያልተገኙ 8 በአጠቃላይ 103 ተቃዋሚ በተወካዮች መገኘታቸው ሊያስምሰግናቸው ይገባል። ሰሞኑን የመንግስት ወታደሮች፣ በሞያሌ ንዋሪ በሆኑ ንጹሃን ዘጎች ላይ የተፈጸመውን ዘግናኝ ጨፍጨፋ እናውግዛለን፣ ይህን አረመኒያዊ ግድያ የፈጸሙ የመከላከያ ሰራዊት አባላትም ለፍርድ እንዲቀርቡ አጥበቀን እንጠይቃለን። ALF ወያኔ በአገራችን ሕዝቦች ላይ በኣስቸኳይ አዋጅ ስም እያደረገ ያለውን የሰው ህይወትና የንብረት ማውደም ዘመቻ ተጠያቂ የሚሆንበት ጊዜ ሩቅ እንዳልሆነ ለማረጋገጥ እንወዳለን። ፤የአፋር ኣስተዳደርም የአፍር ሕዝብ ህይወትና ንብረት ላይ አደጋ እንዳይደርስ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሃላፊነቱን መወጣት እንዲችል ለማስጠንቀቅ እንወዳለን። በመጨረሻም በሰላማዊ መንገድ ለነጻንትና ለመብት ለሚታገሉት ኢትዮጵያዉያን ወገኖቻችን ምላሹን ጥይት ያደረገው የወያኔ አስተዳደር ከዚህ አጸያፊ ተግባሩ እንዲቆጠብ ለማሳሰብ እንወዳለን።

ዚህ እለት በተደረገው የሕዝብ ተውካዮች ስብሰባ 539 ከጠቅላላ የምከር ቤቱ አባላት ውስጥ ሁለት ሶስተኛ ው 359 ካጽደቀው ብቻ ሊያልፍ የሚገባው ጊዚያዊ አዋጅ በ346 ድምጽ ብቻ አሸነፍኩ ብሎ በማስጨጨብጨብ ሲያጭበረብር እጅ ከፈንጅ ተይዟል። በምክር ቤቱም ውስጥ በንጻነት እጅ የማውጣት መብት እንደሌለ ተስተውሏል።

ሕዝቦች በትግላቸው ነጻነታቸውን ይቀዳጃል። አዲስቷ ኢትዮጵያ ለሁሉም ሕዝቦቿ የተመቸች ዲሞክራሲያዊትና ፍት ሃዊ ት ሆናለች።

አስመስክሯል። ትጥቅ ማስፈታትw ይህ በተለይ በአማራው አካባቢ ስርዓቱ ሊያከናውነው ያቀደውና እየሞከረ ያለው ተግባር ነው። መጀመርያ የአማራውን በመሳርያው ላይ ያለውን ስነልቦና ካለመገንዘብ ነው ብዬ ባላምንም ከወያኔ አጥፊ ትዕቢቶች አንዱ ነው እላለሁ። እንደህወሃት አማራውን ጠላቱ አድርጎ በፕሮግራሙ ይዞ የተነሳና ላለፉት አርባ ዓመታት በተለያየ ስልት ሊያዳክመውና ሊያጠፋው ለተነሳ ህዝብ ግቡ እንዳይደርስ ያደረገው ህዝቡ የታጠቀ መሆኑ ነው። ስለሆነም ትጥቅ ማስፈታቱ እንዳይሳካ ህዝቡ ራሱን በቡድን እንዲጠብቅ ማሳሰብ ያስፈልጋል።

ይህ ለኢትዮጵያ ህዝብ እንግዳ አይደለም። ጠላት አገራችንን ሲወርር አምስቱን ዓመት፣ የኃይለስላሴ መንግስት ሲወድቅ ለበርካታ ወራት ህዝቡ ራሱን በሰላም አስተዳድሯል። በተለይም ደርግ ሲወድቅ ከነፍስ ወከፍ እስከ ከባድ መሳርያ የታጠቀ ሰራዊት ሲበተን ከዘጠና ከመቶ በላይ አገሪቱ አስተዳደሯ ፈርሶ ያለምንም ችግር ህዝቡ ራሱን እያስተዳደረ ቆይቷል። በተለይ በቄሮ፣ ፋኖና በሌላም መልክ የተደራጀው ወጣት በሃላፊነት ስሜት የህዝቡን ሰላም የመጠጠበቅ ተልዕኮ ሊወጡ ይገባል። ቸር እንሰንብት!!

የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ

ህዝባዊ አመፁ አድጓል በግልፅም ውድቅ አድርጎታል። መከፋፈል እንዳያስፈራውw ዘረኝነትን ለሰበኩት ወያኔዎች አስታቅፏቸው ለሁሉም ለሆነች ኢትዮጵያ እንደሚዋደቅ በአንድነት ተነስቶ አሳይቷቸዋል። ህዝቡ ይህንን ትግል ከአጠቃላይ ዘላቂ ድል በመለስ እንደማያቆም በቃሉም እየተናገረ፣ በድርጊቱም እያሳየ ቢሆንም ማሰብ ለአቆሙ አምባገነኖች የሚገባቸው አልሆነም።

ከአንተነህ መርዕድ ካናዳ መጋቢት 2018 ህወሃት ላለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት የኢትዮጵያን ህዝብ ረግጦ የገዛበት ምክንያትና ስልት ህዝቡን በፍርሃት ሸብቦ መያዝ መቻሉ ነበር። ባልታጠቀ ህዝብ መሃል እስከ አፍንጫው ታጥቆ የህዝቡል ልጆች በጠራራ ፀህይ እየገደለ፣ አንድ ለአምስት አደራጅቶ ወንድም ወንድሙን፣ ወላጅ ልጁን ልጅም ወላጁን እንዳያምን አድርጎ፤ ኢኮኖሚውን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሮ ህዝቡን አቅም በማሳጣት፤ ተቃዋሚ እንዳይነሳ ብቅ ሲሉ እያዳፈናቸው፤ ጋዜጠኞች የህዝብ ድምፅ ሲሆኑ በማሰር፣ በማሰደድ አይነኬ፣ አይደፈሬ ሆኖቆይቷል። አዎ አምባገነኖች ዘለዓለማዊ እንዳልሆኑ በዓለምም በእኛም ብዙ ተምረናል። ህወሃት ጉልምስናውን ጨርሶ አረጀ። እሱ ጎልምሶ ጭካኔውን ባካሄደበት አፈር ላይ እሱን የሚያጠፋ አዲስ ትውልድ እንደ እንጉዳይ ፈላ። ይህ ትውልድ እንደትናንቶቹ የወያኔ ተቀናቃኞች ወያኔ በሰለጠነበት ስልት ሊገጥመው አልፈለገም። እንደማይሰራ አውቋልና። አምባገነኖችን የሚያምበረክከው የተቀናጀ ህዝባዊ አምፅ መሆኑን በሚገባ ቀስ በቀስ እየተለማመደ ፍቱንነቱን አይቷል። መጀመርያ ፍርሃትን ሰብሮ ዳግም ላያጎበድድ መቁረጡን ባለፉት ሶስት ዓመታት አስመስክሯል። መግደል እንደማያስፈራውw የገዳዮች እጅ እስኪዝል እየሞተ አመፁን ቀጥሏል። መታሰር እንደማያስፈራውw የግፎች ሁሉ ግፍ እየተፈፀመበት በአደባባይ፣ በፍርድ ቤት እያጋለጠ እስር ቤቶች እስኪጠቡ ወደ እስር ተምሟል። ከእስር የተፈቱ ጀግኖችን መሪዎቼ ናቸው ብሎ አደባባይ ሞልቶ ተቀብሏቸዋል። አስቸኳይ አዋጅ እንደማያስፈራው የታወጀ እለት ጀምሮ እምቢታውን በፓርላማው ሳይቀር አሳይቷል።

በድምፃችን ይሰማ የሙስሊሞች ሰላማዊ ትግል፣ በወልቃይቶች የማንነት ጥያቄ፣ በአዲስ አበባ ዙርያ የኦሮሞዎች መሬት ዘረፋ ይቁም ሰላማዊ ጥያቄ የተሰጠው መልስ ግድያ፣ እስራት፣ ድብደባ፣ መፈናቀልና ሥደት ሆኗል። በዚህ ሶስት ዓመት ብቻ ሺዎች በጥይት ተጨፍጭፈዋል እስከ ትናንቱ የሞያሌ ዘር የማጥፋት ወንጀል። ከሚሊዮን የሚበልጡ ከቀያቸው ተፈናቅለዋል። በመቶ ሺዎች ታስረዋል። ይህም ሆኖ በህዝቡ ልብ ፍርሃትን መልሶ ማስገባት አልተቻለም። አንዲያውም ህዝቡ አዳዲስና አምባገነን ስርዓቱን ለፍፃሜ የሚያቀርቡት ስልቶችን ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል። ትግሉም የትንሽ አካባቢዎች መሆኑ እየቀረ አገራዊ መልክ ይዟል። ቤት ዘግቶ መቀመጥw በኦሮምያ፣ በአማራ፣ በአዲስ አበባ ዙርያና በጉራጌ በሚገባ ተከናውነዋል። በነዚህ አካባቢዎችና በሌሎችም በተቀናጀ ሁኔታ መከናወን ቀጣዩ እርምጃ መሆኑን ስናስብ ስርዓቱን እንደሚያንገዳግደው እሙን ነው። ግብር አለመክፈልw በአዲስ አበባ፣ በኦሮምያ፣ በአማራ ነጋዴዎች ሲያምፁ ስርዓቱን ብርክ እንዳስያዙት አይተናል። ይህ ድርጊት ከፍ ብሎ በአገር አቀፍ ደረጃ ገበሬውንም አካትቶ መተግበር የሚቻል በመሆኑ ሲጀመር ስርዓቱ ሊቋቋመው እንደማይችል ግልፅ ነው። ትናንት የተጀመረው የነዳጅ እቀባw የስርዓቱን የደም ዝውውር እንደሚያቆም ግልፅ አድርጓል። ይህ አድማ በጥቂት ሰዎች በተቀናጀ መልክ መከናወን የሚችል ከመሆኑም በላይ በምንም ዓይነት ኃይል ማስቆም የማይቻል፣ ሁሉንም የስርዓቱን ነርቭ ይሚነካ ትግል ነው። በጎንደር መተማ መንገድ በተወሰኑ ነዳጅ ጫኝ ቦቲዎች ላይ በተወሰደ እርምጃ እንቅስቃሴውን ማስቆም እንዳስቻለ

የኢጣልያ ወራሪ ኢትዮጵያን ቅኝ እንዳይገዛ በዱር በገደሉ እያራወጡ ነፃ ያወጡን አባቶቹ ያቆዩትን ራስንና አገርን የመከላከል ስነልቦና ከቶም የባንዳ ልጅ ወያኔ አይሰብረውም። እንደጌቶቹ መጥፊያው ይሆነዋል። በወያኔ ንብረትና ተቋማት ላይ ማቀብw ጫካ ሆነውና በስልጣን ተቀምጠው በዘረፉት ሃብት ህዝቡን ማደህየትና ራሳቸውን ማጎልበት የቻሉት ከዳር ዳር ባቋቋሟቸው የዘረፋ ተቋማት በመሆኑ ስርዓቱ ቀስ በቀስ እየደማ እንዲሞት ማዕቀብ በማድረግ ማሽመድመድ ያስፈልጋል። በነሱ የተመረቱትን ባለመጠቀም፣ ጥሬ ዕቃና ገበያ እንዳያገኙ በማድረግ፣ አሰራራቸውን በስውር በማሰናከል ከጥቅም ውጭ ማድረግይጠበቃል። ወንጀለኞችንና ወንጀላቸውን መዝግቦ መያዝw ለበርካታ ዓመታት በብዙ ኢትዮጵያውያን ላይ ግፍ ሲፈፀሙ ስርዓቱን ጋሻና መከታ ያደረጉ ግለሰቦች ሆነ ቡድኖች በህብረተሰቡ መካከል ይገኛሉ። ሰባዊ መብት ጥሶ በድርጊቱም መኩራራት ባህል ያደረጉ ግለሰቦች በድርጊታቸው ሊያፍሩበት ብሎም ሊጠየቁበት ስለሚገባ የሰሩት ወንጀል ጊዜ፣ ቦታና ሁኔታ ተምዝግቦ መያዝ፣ ለሰባዊ መብት ተሟጋቾች፣ ለመገናኛ ብዙሃን፣ ለአክቲቢስቶች ማሳወቅ ተገቢ ነው። የአካባቢን ሰላም መጠበቅw ስርዓቱ እየተፍረከረከ መንግስታዊ ተቋሙም እየተዳከመ ሲሄድ የስርዓቱ ደጋፊዎች ሆነ አጋጣሚውን መጠቀም የሚፈልጉ ወንጀለኞች ህብረተሰቡን ሊጎዱ ስለሚችሉ ሁሉም ዜጋ በመተባበር የሚኖርበትን አካባቢ ሰላም በማስጠበቁ ተግባር መሰማራት አለበት።

Top tips for Mobile phone

This time https://www.tzta. ca is made mobile friendly. This is a great idea. Today, over 1.2 billion people are accessing the web from mobile devices. An incredible 80% of all internet users use a smartphone, iPhone, iPad… etc. In other words, if they’re Online, they are most likely on their phones. And today’s statistics are only half the story. These numbers will be even more skewed towards mobile in the future. Simply put, you need to be thinking mobile because everyone is a mobile. Teshome Woldeamanuel Publisher For detail call @

416-898-1353


TZTA PAGE 9: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

ሕወሃት ራሱ ያመነው የጥገኛ ገዥ መደብነት አዝማሚያና ህዝቡ እያነሳው ያለው የበላይነት ዝንባሌ የስም እንጅ የባህሪያት ልዩነት አይታይባቸውም

ሕወሃት በቅርቡ አደረኩት ባለው 35 ቀናት የወሰደ እንደማንኛውም ጥገኛ ገዥ መደብ ሁሉ የፀጥታ ግምገማው አሉብኝ ካላቸው ችግሮች ውስጥ ዋና ሃይሉን ማለትም መከላከያ ሰራዊቱን፣ ደህንነቱንና ዋናዎቹ የተገለፁት በሚከተለው መንገድ ነበር። እና የተለያዩ የፖሊስ ክፍሎችን የማፈኛና የስልጣን ማራዘሚያ መሳሪያዎች አድርገው “አመራሩ የሃሳብና የተግባር አንድነት የጎደለው፣ እየተጠቀሙባቸው እናዳሉ የሚያሳዩ ምልክቶች ፀረ-ዴሞክራቲክ ተግባርና አስተሳሰብ ውስጥ አሉ። ለዚህም ይመስላል ባብዛኛው የህወሃት በስፋት የተነከረ፣ በተልእኮ ዙሪያ በመተጋገልና ደጋፊዎች በየሶሻል ሚድያዎቹ ያስቸኳይ ጊዜ በመርህ ላይ የተመሰረተ አመራር የማይሰጥ፣ አዋጅ እንዲታወጅና ከታወጀም በኋላ ውጤቱ ህዝብንና አላማን ከማስቀደም ይልቅ የራሱን ምንም ይሁን ምን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ሌት ክብርና ጥቅም የሚያስቀድም መሆኑ ታይቷል። ተቀን እየባዘኑ የሚገኙት። ለህዝብ ያለው ወገንተኝነት እየተሸረሸረ ካገልጋይነት ይልቅ ራሱን እንደተገልጋይ እየቆጠረ፣ እነዚህ የጥገኛ ገዥ መደብ ዝንባሌ መዋቅራዊ ለውጥ በሚያመጡ ስኬታማ የህዝብ የተጠናወታቸው የህወሃት አመራርና ደጋፊዎች ዙሪያ መለስ እንቅስቃሴ ከመጠመድ ይልቅ በፌደራል መንግስት ደረጃ ያላቸውን የበላይነት በተደማሪ ለውጦች የሚረካና በውሸት ሪፖርት ህልም ለማሳካት እንዲረዳቸው እየተጠቀሙበት ራሱን መሸለም የሚቃጣው አመራር እየሆነ ያለው ሁለተኛው ዘዴ ደግሞ ቁልፍ ቁልፍ የሆኑ ባጠቃላይ ራሱን ወደጥገኛ ገዥ መደብ የማሸጋገር የኢኮኖሚ ተቋማትን መቆጣጠር ነው። በዚህ አዝማሚያ የተጠናወተው መሆኑን በትክክል ረገድ አየር መንገድና ጉምሩክን ብቻ ማየት አስቀምጧል” ይላል። በቂ ነው። እነዚህ ተቋማት በህወሃት ሰዎች መረብ የተተበተቡና የሚሽከረከሩ መሆናቸውን ለመጀመር ያህል ከዚህ በላይ ተለይተው የተገለፁ ሃገር ያወቀው ፀሃይ የሞቀው ጉዳይ ነው። የህወሃት ችግሮች ወቅታዊና ተገቢም ናቸው፤ ከዚሁ የኢኮኖሚ የበላይነት ዝንባሌ የማሳካት ምክንያቱም ህዝቡም ቢሆን በተለያየ መንገድ ህልም ጋ ተያይዞ የፌደራል ፕሮጀችቶችንም እየገለፃቸው ያሉ ናቸውና። በተለይ ደግሞ ማየት ይቻላል። በዚህ ዙሪያ ብዙ ነገር ውስጥ አመራሩ የጥገኝነት አዝማሚያ የተጠናወተው መግባት ሳያስፈልግ የዩኒቨርስቲዎችን ስርጭት መሆኑን በግልፅ ማመኑ ሁሉንም የሚያስማማ እንደምሳሌ መጥቀስ ይቻላል። በዚህ ረገድ ትልቅ እርምጃም ነው። እንደሚታወቀው ጥገኛ እነዚሁ የጥገኛ ገዥ መደብነት የተጠናቸው የሆነ የገዥ መደብ ቡድን የምንጊዜም ህልሙ የህወሃት መሪዎችና ደጋፊወቻቸው ምንም ራሱንና ደጋፊዎቹን መጥቀም ነው። ይህ መደብ እንኳን ድርጊቱን የፈፀሙት የትግራይን ህዝብ እታገልለታለሁ የሚለውን የህብረተሰብ ክፍል በመደለልና በመሸንገል ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ጥቅም የሚያስከብር ሳይሆን በስሙ እየነገደ ስላጣናችንን ለማራዘም ይጠቅመናል በሚል የራሱንና የራሱን ጥቅም ብቻ የሚያሳድድ ተለጣፊ ስሌት ቢሆንም ትግራይ ውስጥ ከሌሎች ክልሎች መዥገር ነው። ይህንን ፍላጎቱን ለማሳካት ደግሞ ጋ ባልተመጣጠነ ሁኔታ ከፍተኛ የትምህርት የተለያዩ ስልቶችን ይጠቀማል። ያልተሰሩ ስራዎች ተቋማት (Universities) እንዲቋቋሙ እንደተሰሩ አድርጎ የሚያሳይ የሃሰት ረፖርት እድርገዋል። ከዚህ አንፃር የሌሎች ክልሎችን እያቀረበ ህዝቡን ለመሸንገል ያላሰለሰ ጥረት የህዝብ ብዛት እና ያላቸውን ዩኒቨርሲቲዎች ያደርጋል። ከዚህ አልፎም ህዝቡን ለማፈንና በማየት ስርጭቱ ፍትሃዊ አለመሆኑን ማየት አንገት ለማስደፋት የተለያዩ ፀረ-ደሞክራሲያዊ የሚከብድ ነገር የለውም። ነገርን ነገር ያነሳዋልና የሆኑ አካሄዶችን ይጠቀማል፡፡ እንግዲህ የህወሃት ይህን ጉዳይ በተመለከተ በቅርቡ አቶ አባይ ፀሃየ አመራር ትግራይ ውስጥ ፈፀምኩት ያለውም ያቀረቡት መከራከሪያ አንዱ አይናችሁን ጨፍኑና ይህንኑ ነው። ለዚህም ነው የህወሃት አመራር እናሞኛችሁ አይነት የተለመደ የጥገኛ ገዥ መደቦች ትግራይ ውስጥ በነበረው የስራ አፈፃፀም ሂደት የጂል ብሂል የሚያስተዛዝብ መሆኑ አልቀረም። አጉድያቸዋለሁ ብሎ ያስቀመጣቸው በግምገማ በዚህ ዙሪያ አንዱ ያነሱት ነጥብ አዋጭነትን የተለዩ ችግሮች አግባብነት አላቸው ብሎ ደፍሮ የተመለከተ ጉዳይ ነው። ይሁንና ትግራይ ውስጥ መናገር የሚቻለው። ለማንኛውም ከዚህ የህወሃት ከሌሎች ክልሎች በተለየ መንገድና ተመጣጣኝ ግምገማ በኋላ የትግራይ ህዝብ የሚጠብቀው ባልሆነ ሁኔታ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተጨባጭ የሆነ ተግባራዊ የለውጥ እንቅስቃሴ (Universities) እንዲከፈቱ የተደረገበት እንዲደረግለት ነው። የተለየ ያዋጭነት እሳቤ ምን ሊሆን እንደሚችል ያስቀመጡት ዝርዝር ምክንያት አልነበረም። ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ ጋ ተያይዞ እየተነሳ ይህ በሌለበት ሁኔታ ደግሞ የፕሮጀችቶቹን ያለው ትልቁና አንገብጋቢው ቁምነገር ደግሞ አዋጭ መሆን ሊረዱት የሚችሉት እኝሁ እነዚህ የህወሃት አመራሮች እና በዙሪያቸው ያሉ የጥገኛ ገዥ መደብነት የተጠናወታቸው ሰው ሰዎች የተጠናወታቸው የጥገኛ ገዥ መደብነት እና መሰሎቻቸው ካልሆኑ በስተቀር ሚዛናዊና ዝንባሌ እየተከሰተ ያለው በትግራይ ክልል ብቻ ምክንያታዊ የሆነ አስተሳሰብ ያለው ሰው ሊሆን እንጅ በፌደራል መንግስት ደረጃ ባላቸው ሚና አይችልም። አቶ አባይ ፀሃየ ቀጠሉና ትግራይ እንዳልሆነ አይናችሁን ጨፍኑና እናሞኛችሁ ውስጥ የትምህርት ተቋማቱ ቢከፈቱ የሚማሩበት አይነት የጂል መከራከሪያ እያቀረቡ የሚገኙ የትግራይ ተወላጆች ብቻ ሳይሆኑ ሌሎቹም መሆኑ ነው። ይሁንና የህወሃት አመራርና የኢትዮጵያ ህዝቦች ናቸው አሉ። ምክንያቱ ይሄ ደጋፊዎቹ ትግራይ ውስጥ የጥገኝነት ዝንባሌ ከሆነማ ታዲያ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ለሁሉም ከተጠናወታቸው በፌደራል መንግስት ደረጃ ኢትዮጵያዊያን ማዕከል ሊሆን በሚችል ቦታ ብፁዕ የሚያደርጋቸው ሃይል ሊኖር እንደማይችል በተገነቡ ነበር። ወጣም ወረደ ግን የአቶ አባይ አይደለም ሌላው የኢትዮጵያ ህዝብ እነሱ አመክንዮ ውሃ የማይቋጥርና ህዝቡ እያነሳ ራሳቸውም በሚገባ ይረዱታል፤ የተረዳቸው ያለውን የእኩልነትና የፍትሃዊነት ጥያቄ የሚፃረር መሆኑን ለመቀበል አልፈቀዱም እንጂ። ይህን መንገድ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል። የህወሃት አመራርና ደጋፊዎቹ በፌደራል መንግስት ደረጃ እያሳዩ ያሉትን የጥገኛ ገዥመደብነት ሌላው በፌዴራል መንግስት ደረጃ የህወሃት ሰዎች ዝንባሌና አዝማሚያ ለማየት ብዙ ድንጋዮችን የጥገኛ ገዥ መደብነት ዝንባሌ የሚንፀባረቅበት መፈንቀል አያስፈልግም። አግባብ ከኤፈርት ጋ የተያያዘው ጉዳይ ነው። ይህ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የምርትና የንግድ በመጀመሪያ ደረጃ የህወሃት አመራርና ደጋፊዎቹ ተቋማትን አካቶ የያዘው ድርጅት የሚመራውና የተጠናወታቸውን የጥገኛ ገዥ መደብነት ዝንባሌ የሚንቀሳቀሰው በነዚሁ የህወሃት ሰዎች ነው። በፌደራል መንግስት ደረጃ እውን ለማድረግ የህወሃት አመራርና ደጋፊዎቹ ያላቸውን ረጃጅም የፀጥታ ተቋማቱን በበላይነት እያንቀሳቀሱ እጆች በመጠቀም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መሆኑን አይደለም ለኢትዮያ ህዝብ ለአለም ለዚህ ድርጅት ድጋፍና እገዛ ስለሚያደርጉልት ማህበረሰብም ግልፅ የሆነ ጉዳይ ነው። በዚህ ያለምንም ቢሮክራሲያዊ ተፅዕኖ ስለሚንቀሳቀስ ረገድ የተለያዩ አለማቀፍ መዲያዎችና ታዋቂ በሃገሪቱ ኢኮኖሚ ውስጥ ዋነኛ ተዋናይ ሆኗል። ሰዎች የሚዘግቡትንና የሚያነሱትን ማየት በቂ ይሄ ደግሞ ሄዶ ሄዶ የጥገኛ ገዥ መድብ ነው። ወጣም ወረደ እነዚህ የህወሃት ሰዎች አዝማሚያ የተጠናወተውን ህይል ኢኮኖሚያዊ

አቅም ማጎልበቱ አይቀርም። ይህ መሆኑ ደግሞ የፌዴራል ስርዓቱን ፍትሃዊነት ሊያዛባ እንደሚችል የሚያጠራጥር አይሆንም።

ባጠቃላይ ሲታይ የህወሃት አመራር ብሎም በዙሪያው ያሉ ደጋፊዎቹ የጥገኛ ገዥ መደብነት ዝንባሌ የተጠናወታቸው መሆኑን አረጋግጠዋል። ችግሩ ያለው ይህን ዝንባሌ ትግራይ ክልል ውስጥ ብቻ ገድበው ለማስቀረት ጥረት ማድረጋቸው ላይ ነው። ይሁን እንጅ እነዚህ ሃይሎች በትግራይ ውስጥ ያሳዩት የጥገኛ መደብነት ዝንባሌ በፌዴራል መንግስቱ አደርጃጀቶች ላይም እንዳለ መካድ እንደማይቻል ከዚህ ከፍ ብለው የተጠቆሙ ማሳያዎች ማስረዳት ይችላሉ። በተመሳሳይ ሁኔታ አራቱም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ሊቃነመናብርት በቴለቪዥን መግለጫ በሰጡበት መድረክ በወቅቱ የኦህዴድ ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ለማ መገርሳ የትግራይ የበላይነት መኖር አለመኖሩን ተጠይቀው የሰጡትን መልስ ያስታውሷል። አቶ ለማ ሲመልሱም የትግራይ ህዝብ የበላይነት እንደሌለ አስቀምጠዋል። አያይዘውም የየትኛውም ህዝብ የበላይነት እንዳልነበረ ገልፀዋል። ይሁንና በትግራይ ህዝብ ስም የሚነግዱ ገዥዎች የበላይነት ፍላጎት መኖሩን ግን አልሸሸጉም። ብአዴን በሰጠው መግለጫ ላይም በፌዴራል ስርዓቱ የተለያዩ ዘርፎችና ተቋማት ላይ የሚታየውን ኢፍትሃዊነትና እሱንም ለማስወገድ የረፎርም ስራ እንዲካሄድ ትግል እንደሚያደርግ ለማስቀመጥ ሞክሯል። ብአዴን በዚህ የመግለጫው ክፍል ውስጥ የገለፀው የፍትሃዊነት መጓደል ችግር የህወሃትን የገዥ መደብ ቡድን የሚመለከት ሊሆን እንደሚችል መገመት አያስቸግርም። ይህን የሚመለከተው የመግለጫው ክፍል ለግዛቤ ያህል እንደሚከተለው ቀርቧል። “…በፌደራል ስርዓታችን ውስጥ የፍትሃዊነት መጓደል የሚታይባቸውን ማናቸውም ዘርፎች የማስተካከል ስራ እንዲሠራና ለወደፊቱም ጥርጣሬ የሚያነግሱ መሰል ተግባራት እንዲታረሙ ተገቢ ትግል እንዲደረግ ስምምነት ላይ ደርሷል፡ ፡ የፌደራል ተቋማት የሰው ሃይል አደረጃጀት ብቃትንና ብሄራዊ ተዋፅኦን ማእከል በማድረግ እንዲደራጅ እና የሚታዩ ክፍተቶችን ለማረም ተቋማቱን ሪፎርም የማድረግ ስራ እንዲሰራም የበኩሉን ሚና መጫወት እንደሚገባው ስምምነት ላይ ተደርሷል…፡፡ ይላል። እንግዲህ ከላይ የተገለፁት ማሳያዎች በአንድ ወይም በሌላ መንገድ የህወሃትን አመራርና ደጋፊዎቹን የጥገኛ ገዥ መደብነት አዝማሚያ የሚያሳዩ ከሆነ እዛው ሳሉም የዚህኑ ቡድን የበላይነት ዝንባሌ ቁልጭ አድርገው ማስረዳት ይችላሉ። ምክንያቱም ማንኛውም ገዥ መደብ አገዛዙን ለማስቀጠል እንዲችል በኢኮኖሚውም፣ በፖለቲካውም፣ በወታደራዊዩም እንዲሁም በማህበራዊ ዘርፎች የበላይነት እንዲኖረው የግድ ይላል። ለዚህም ነው የህወሃት የጥገኛ

ገዝ መደብ ቡድን የፀጥታ ሃይሉን፣ ዋና ዋና የኢኮኖሚ አውታሮችንና ሌሎች ልዩ ልዩ የፌደራል ተቋማትን በበላይነት እያሽከረከረ የሚገኘው። በዚሁ አግባብ ሲታይ የቃላት ጨዋታ በመጫወት ህዝብን ለማሞኘት ተፈልጎ ካልሆነ በቀር የጥገኛ ገዥ መደብነትም ይሁን የበላይነት ባህርያት በመሰረታዊነት አንድና አንድ መሆናቸው የሚያጠያይቅ ጉዳይ አይደለም። ዮጵየኢትያ ህዝብም ረዘም ላሉ አመታት ድምፁን ከፍ አድርጎ እያነሳ ያለው ቁልፍ ችግር ይሄው የህወሃት ጥገኛ ገዥ መደብነት ወይም የበላይነት ነው። ቁልፍ መፍትሄ ሊሆን የሚችለው ደግሞ ይህንኑ ጥገኛ ገዥ መደብነት ወይም የበላይነት ዝንባሌ ማረምና በምትኩም እኩልነት፣ እኩል ተጠቃሚነት፣ ደሞክራሲ እንዲሁም መልካም አስተዳደር የሰፈነባት ኢትዮጵያን መገንባት ነው። በዚህ መንገድ ሁኔታዎችን ማስኬድ መቻል እዛው ሳለም ሌሎች በህዝብ የሚነሱ ቅሬታዎችን ሊቀርፍ ይችላል። ነገር ግን ይህን ቡድን ላለማስከፋት ወይም በሱ ዛቻ፣ ጫናና ተፀዕኖ፤ ከዚህ አልፎም ሲሻኝ ጭስ ወጋኝ አይነት ማስፈራሪያ ምክንያት ያለውን አሰራር ማስቀጠል ከተመረጠ ሃገሪቷንና ህዝቦቿን አላስፈላጊ ዋጋ ሊያስከፍላቸው እንደሚችል መገመት ካባድ አይሆንም። ይሁንና ኢህአዴግ የትኛውን መንገድ እንደሚከተል ማወቅ የሚቻለው እሁድ መጋቢት 1 ቀን 2010 ዓ.ም አደርገዋለሁ ካለው የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ በኋላ ይሆናል። ሊሆን የሚችለውን ግምት ግን ማስቀመጥ ይቻላል። የመጀመሪያው ግምት በህወሃት ጫናና ትፀዕኖ ምክኒያት ልክ ባለፈው በነበረው የኢህ አዴግ ስራ አስፈፃሚ ግምገማ ተስማማን እንዳሉት ሁሉ የማንም ቡድን የበላይነት ዝንባሌ የለም የሚል ይሆናል። ይህ ከሆነ ደግሞ የነበረው ሁሉ እንደነበረ ይቀጥላል፤ ኢህአዴግም በበለጠ ከህዝብ እየተነጠለ ይሄዳል። ሁለተኛው ግምት ደግሞ ኦህዴድና ብአዴን በየድርጅት መድረኮቻቸው ለመጠቆም እንደሞከሩት የህወህት ቡድን የበላይ የመሆን ዝንባሌ አለ በሚል ጠንክረው የሚጋፈጡበት ሁኔታ ሊፈጠር የሚችል መሆኑ ነው። ይህ ከሆነ ደግሞ አንድም የህወሃት ቡድን ተገዶ ያለበትን ችግር ይቀበላል ካልሆነም ልክ አቶ አባይ ፀሃየ እንዳሉት የተለየ ጥቅሜ የሚነካው በኢህአዴግ መቃብር ላይ ነው በሚል ፈሊጥ ኢህአዴግን የመበተን አቋም ላይ ሊደርስ ይችላል። በዚህ ሁኔታ ላይ ምን አልባት ብአዴንና ደኢህዴን ኢህአዴግ እንዳይበተንና አደጋ ላይ እንዳይወድቁ በመስጋት ከህወሃት ውይም ከኦህዴድ ጋ አንድ ላይ ሊቆሙ የሚችሉበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል። በዚህ ጊዜ የኦህዴድ የማፈንገጥ እድል የሰፋ ይሆናል። ይህም ቢሆን ግን ልዩነቶቻቸውን ለየድርጅቶቻቸው እና ለኢህአዴግ ጉባኤዎች አቅርበው ለማስወሰን ስምምነት ላይ ሊደርሱ ይችላሉ። አልማዝ ካነበብችው የላከችልን


TZTA PAGE 10 March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone Follow Face-book & Twitter

ህውኃት- ዛሬም በጉልበት፤ኦህዴድ በአስቸጋሪ-መንገድ፣ብአዴን

ከብአዴን አባላት የተዛመዳችሁ፣ ለቅሶ ተቀመጡ ማቅ ተከናንባችሁ አካላቸው ገዝፎ ህያው ቢመስሉንም ባይሞቱም ሞተዋል ህሊናቸው የለም፡፡

ጊዜ ደጉ ብዙ እያሳየን ነው፡፡በህውኃት ማሽን ተፈልፍው ፓርላማ በሚባል መጋዘን ተከማችተው ከነበሩት መካከል የለም እኛ ሰዎች እንጂ የፋብሪካ ምርት እቃዎች አይደለንም ያሉ ሰዎች ለማየት በቅተናል፡፡ታሪክ ለሁሉም በእኩል ወቅታዊ ፈተና ያቀረበላቸው ሲሆን ፈተናውን አልፈው የነገን ባናውቅም ለዛሬ ለክብር የበቁ በጣም ጥቂት ሰዎች ተገኝተዋል፡፡ይህ ደግሞ በራሱ መጪውን ግዜ አመላካች ይመስለኛል፡፡እኛንም የፓርላማ አባላቱን በጅምላ የሙታን መንደር፣ የእሺዎች ስብስብ፣ እጅ እንጂ ህሊና የሌላቸው ወዘተ እንዳንል የሚያደርግ ነው፡፡በጉልበቱ የሚታበየውን በጉልበት መመከት፤ መንገድ የቀየረውንና ከመንጋው ለመለየት የሚጣጣረውን መርዳት፣ በድኑን ደግሞ ወደ ቀብር መሸኘት ከእንግዲህ የህዝቡ ቀሪ ስራ ይመስለኛል፡ ፡እዚህም ያደረሰው እሱ ነውና፡፡ወደ ኋላ የለም ነው ያለው ዘፋኙ፡፡ በቅዱስ መጽሀፍ “በትልቅም ቤት የእንጨትና የሸክላ ዕቃ ደግሞ አለ እንጂ የወርቅና የብር ዕቃ ብቻ አይደለም፡፡ እኩሌቶቹም ለክብር እኩሌቶቹም ለውርደት ይሆናሉ፡፡ እንግዲህ ማንም ራሱን ከእነዚህ ቢያነጻ ለክብርም የሚሆን የተቀደሰም ለጌታውም የሚጠቅም ለበጎ ስራ የተዘጋጀ ዕቃ ይሆናል፡፡” (ጢሞቲዎስ 2፣2፣20) ተብሎ እንደተጻፈው ሰው የሚለውን የወል መጠሪያ ይዘው፣ ነገር ግን ሰውን ሰው ያሰኘው ህሊናቸው እንደ ኮምፒውተር ሶፍት ወሬ በወያኔ ተቀይሮ ለአመታት በርቀት መቆጣጠሪያ እየተመሩ ከኖሩት መካከል ዛሬ ህዝባዊ ግለቱ አንጥሮአቸው እንጨትና ሽክላው፣ ወርቅና ብሩ መለየት ጀምሯል፡፡ ነገም ሌላ ቀን ነው እናያለን ገና፡፡ ህውኃት-ዛሬም በጉልበት፡፡ ሰሞነኛዎቹ ክንውኖች ከምንም ነገር በፊት የደደቢት አመለካከት ካልተሸነፈ በስተቀር በኢትዮጵያ ለውጥ ማምጣት እንደማይቻል ለተስፈኞች በቂ ትምህርት የሚሰጡ ይመስለኛል፡፡ ደደቢቶች ሲነሱም ጉልበታቸውን ተማምነው፣ ሀያ ሰባት አመት ሲገዙንም ጠመንጃቸውን አስቀድመው ነውና የሰለጠነ ፖለቲካዊ አሰራር አይገባቸውም፡፡እንደውም ጸረ ሥልጣን አድርገው ነው የሚያዩት፡፡በርግጥ በእነርሱም አይፈረድባቸው፤ ያንን ግዙፍና እስከ አፍንጫው የታጠቀ የነበረ የኢትዮጵያ ሰራዊት ለማሸነፍ ያበቃቸው፤በየግዜው የተነሱ የተማሪም ሆነ የፖለቲከኛ ተቃውሞዎችን ጸጥ በማሰኘት ምንይልክ ቤተ መንግሥት ያከረማቸው ጠመንጃቸው ነው፤ ከዚህ ሌላ እውቀቱም ልምዱም ተሞክሮውም የላቸውም፡፡ በደቡብ ምእራብ የሀገራችን ክፍል የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን “ከመጠረቢያ ብረት የተሰራ ጦር ወደ አቡጀዲ ቢወረውሩት ወደ ጉቶ ይሄዳል” እንደሚሉት ወያኔ ወደ ሰላም፣ ወደ ፍቅር፣ ወደ መነጋገር ወዘተ ሊጎትቱት ሲሞከር እሱ ፈጥኖ

የሚያስበው በጡንቻው፤ የሚሄደውም ወደ ጠመንጃው ነው፡፡ ከፖለቲካዊ ጉዳዮች አልፎ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በአባ ጳውሎስ ላይ ተቃውሞ ያሰሙ ጳጳሳት ለሊት ቤታቸው እየተንኳኳ የተፈጸመባቸው ተራ የዱርዬ ስራ ይዘነጋ ይሆን ! እንቦቀቅላ የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ረበሹ ሲባል ፈጥኖ የሚላከው ጠመንጃ ያነገተ ወታደር እንጂ ሀሳብ የያዘ ምሁር አይደለም፡፡ የወያኔ እንነጋገር ጭንቅ ግዜን ለማሳለፊያነት እንጂ በተግባር የሚታወቀው ልክ እናስገባችኋለን ዛቻ፤ ደመሰስናቸው፣ በቁጥጥር ስር አዋልናቸው ፉከራ ነው፡ ፡ዛሬም የአስቸኳይ ግዜ አዋጅ የተባለውን ለማጸደቅ የሄዱበትን የጉልበት መንገድ አያየነው ነው፡፡ ነገም በጠቅላይ ምኒስትር ምርጫው ላይ ይሄው የጉልበት አካሄድ እንደማይደገም ተስፋ ማድረግ አይቻልም፡፡

ብአዴን -በድን፤ በርግጥ ጥሩንባ ተነፍቶ ወዳጅ ዘመድ እንባ ተረጭቶ ግብአተ መሬታቸው አልተፈጸመም እንጂ ብአዴኖች የሞቱት በመለስ ቀጭን ትዕዛዝ በአንድ ጀንበር ከኢህዴንነት ወደ ብአዴንነት የተቀየሩ ዕለት ነው፡፡ይህን የሙታን ስብስብ አሰባስቦ የሚቀብር ጠፍቶ አቶ መለስ በግሉ ሲጫወትባቸው ኖረ፡፡ ዛሬ ደግሞ የእሱ ሌጋሴ አስቀጣዮች እርስ በእርስ ያጫውቱዋቸዋል ይጫወቱባቸዋልም፡፡ በእውነቱ የብአዴን አባል የሆነ ዘመድ ወዳጅ ያላችሁ ሰዎች በእጅጉ ልታዝኑና ልታፍሩ ይገባል፡፡የህዝብ ደም የሚከረፋው፣ የወገን ዋይታ የሚሰመው እንዴት አንድ ሰው ከመካከላቸው ይጠፋል? በ1993 ዓ.ም መለስ ከጉያው የተነሱበትን ተቀናቃኞቹን ደፍጥጦና ዳግም ላይነሱ ረጋግጦ ለማለፍ የበቃው እነዚህነን ሙታኖች ተጠቅሞ መሆኑ አይዘነጋም፡ ፡ዛሬም ህውኃት ከገባበት ውጥረት ለመውጣትና በለመደው ጉልበት ጨፍልቆ ለመግዛት እንዲበቃ እነዚሁኑ ሙታኖች እየተጠቀመ ነው፡፡እንደ ኦህዴዶቹ ( ከፊሎቹ) ብአዴኖችም ውስጥ እኔ የማሰቢያ አዕምሮ ሰጥቶ እግዜር በአምሳሉ የፈጠረኝ ሰው እንጂ የፋብሪካ ዕቃ አይደለሁም የሚሉ አስርም ሀያም ሰዎች ቢገኙ ኖሮ ህውኃት በስመ ፓርላማ ውሳኔ የግድያ ፈቃድ ባላገኘ ነበር፡፡ነገ ደግሞ ሌላ አሻንጉሊት ጠቅላይ ምኒስትር ለማስመረጥ እነዚሁ ሙታኖች እጃቸውን ያወጣሉ፡፡ ማፈሪያዎች፣ ስጋቸው የደለበ አዕምሮአቸው የደደበ ከንቱዎች፡፡( ይቅርታ ይህን የወንዝ ውኃ ምን ያጮኸዋል ከውስጡ ያለው ድንጋይ እንዲሉ ሆኖብኝ ነው፡፡) ባይገባቸው እንጂ የማሰቢያቸው ክፈል ባለመስራቱ እንኳንስ በእነርሱ በሙታኖቹ ቀርቶ ወያኔ በማንም ቢደገፍ ጀንበር አዘቅዝቃበታለች፡፡ የአስቸኳይ ግዜ አዋጁን መጽደቅና የአጸዳደቁን እንዴትነት ዜና ስሰማ በተለይም ፓርላማ ውስጥ ያሉት ወያኔዎች ወደ ኋላ በመዞር ስራቸው ምን ያህል መስራቱን ሲቃኙና ብአዴኖች በጅምላ እጅ ማውጣታቸውን ስመለከት የኤርትራ ጉዳይ በሚለው የባህሩ ዘውዴ መጽሀፍ ውጥ አክሊሉ ኃብተወለድ ተናገሩት ተብሎ የተገለጸ ቃል ትውስ አለኝ፡፡ የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታ ድርጅት እየታየ

ባለበት ወቅት የፖላንድ መንግስት የመልእክተኞች መሪን “አንተን የመሰለ የአንድ ታላቅ ታሪክ ያለው ሀገር እንደራሴ የጣሊያን አምባሳደር ምን ያህል ዝቅተኛ ግምት ቢኖረውና ምንስ ያህል ንቀት ቢያድርበት ነው ይህን የመሰለ የሀሰት ፓሮፓጋንዳ እንድታነብ ጽፎ የላከልህ፤ እኔ በጣም የማዝነው ጣሊያን የተባበሩት መንግሥታት አባሎችን ለማታለል በመሞሩ ሳይሆን አንተን የመሰለ ታሪክን የማይመረምሩ የተጻፈላቸውን ብቻ አንብበው የሚሰለፉ ደጋፊዎችን ለማግኘት መቻሉ ነው” ነበር ያሉት እኛ እውቅ ኢትዮጵያዊ፡፡

ወደ አሁኑ ጉዳይ ስናዞረው፤ አዎ በህውኃት አይታዘንም የሚሰሩት ለዓላማ ፣የሚጓዙት ከደደቢት ሲነሱ ወደ አስቀመጡት ግባቸው ነውና፡፡የሚታዘነውም የሚታፈረውም (ከዚህም በላይ የሚባል ካለ) በበድኖቹ ብአዴኖች ነው፡፡ “ሰማይ ሲደማምን ይወረዛል ገደል፣ ወተት ይሸፍታል እንኳን ሰው ሲበደል፡፡” ከሚል ማበረሰብ የወጡ ወይንም እሱን እንወክላለን የሚሉ ሙታኖች የሀያ ሰባት አመት አሽከርነት ትንሽም አልሰማቸው ብሎ ይልቁንም ተስማምቶአቸው እንደ ፋብሪካ ምርት አንድ አይነት ሆነው በወያኔ አገልጋይነት መቀጠላቸው በርቀት መቆጣጠሪያ የሚታዘዙ ዕቃዎች መሆናቸው ነው፡፡ የሙታኖች ስብስቡ ብአዴን ለወያኔ የግድያ ፈቃድ ሰጥቷል፡ ፡ብአዴን ሲባል ደግሞ አባላቱ በሙሉ ናቸው፡፡ ይሄ ህገ ወጥ ጸረ ህዝብ ውሳኔ አይመለከተኝም ብለው በይፋ እስካልተናገሩ ድረስ ደግሞ ውሳኔው የሁሉም የብአዴን አባላት ነውና ሞት ላወጁብን ሰዎች ዝምድናም ይቅርታም ሊኖረን አይችልም፡፡“ጠላትማ ምን ግዜም ጠላት ነው አስቀድሞ መግደል አሾክሹዋኪው ነው” እንደሚባለው ከወያኔም በላይ ቀዳሚው ትኩረት ሙታኖችን ሰብስቦ መቅበሩ ላይ ቢሆን ይመረጣል፡፡ ኦህዴድ-በፈታኝ መንገድ፡፡ ከቅርብ ግዜ ወዲህ እያወቅናቸው የመጣነው አዳዲሶቹ የኦህዴድ ሰዎች ከወያኔ ስብስብ የተለዩ ናቸው፡፡ ነገር ግን ከተለመደው መንገድ መውጣትና አዳዲስ አስተሳሰብ ይዞ መምጣት ብዙ ተግዳሮት እንደሚገጥመው የታወቀ በመሆኑ በፈታኝ መንገድ ላይ ይገኛሉ፡፡ ስለ አቶ ለማና ዶ/ር አብይ ከሚነገር ከሚጻፈው ተነስቶ እንደነዚህ አይነት ሰዎች እንደምን ይህን ያህል አመት በወያኔ ሰፈር መቆየት ቻሉ፡፡ በተለይ ደግሞ የማሰቢያ ክፍላቸው አዲስ አለም ከተማ ላይ በወያኔ ተቀይሮ ደደቢት ሰራሽ ማሰቢያ በተገጠመላቸው የእስካሁኖቹ ኦህዴዶች መመራትን እንዴት ችለው ኖሩ የሚል ጥያቄ ያጭራል፡፡ተስማምቶአቸው ወይንስ ይህን ግዜ እየጠበቁ፣ወይንስ ይህ ግዜ እንዲመጣ ውስጥ ለውጥ እየሰሩና እየተዘጋጁ፡ ነበር፤ እነርሱ ናቸው የሚያውቁት፡፡ ምንም ሆነ ምን ግን ከደደቢቶች ጋር በቅርብ ያውም በስለላው መስሪያ ቤት ዙሪያ ሰርተዋልና ሴራቸውንም ስራቸውንም በደንብ ስለሚያውቁ ወደ አደባባይ መውጣታቸው በፊት ይህን ለመቋቋም የሚያስችላቸውን በቂ ዝግጅት አድርገው ሰፊ ድርጅታዊ ስራም ሰርተው

የለማ ኦህዴድ ፈተና

Source: https://ecadforum.com/Amharic/ archives/18723/ ጦርነት ታውጆበታል። አስቸኳይ ጊዜ ተደንግጎበታል። ባለስልጣናቱ መናገር አይችሉም። ከተናገሩ ይታሰራሉ። የታሰሩትን የሚከታተላቸው የለም። ዋናዎቹም በትግራይ ደህንነቶችና በሳሞራ ቅልብ ወታደሮች ዓይን ስር ናቸው። መፈናፈኛ ለጊዜው የለም። ድምጻቸው ጠፍቷል። የትግራይ ገዢ ቡድን ባለስልጣናት በየመድረኩ ሲያስካኩ ሲፎክሩ፡ የለማ ኦህዴድ ሰዎች ግን ትንፋሻቸው እንኳን የለም። ከቀበሌ ጀምሮ እስከ ዞን ድረስ ያለው የለማ ኦህዴድ መዋቅር በትግራይ ደህንነቶች እየተበረበረ አመራሮቹ በኮማንድ ፖስቱ ሰራዊት እየታደኑ ወደ ግዞት እስር ቤቶች እየተወረወሩ ናቸው። የአቶ ለማን የተስፋ መልዕክቶችና ቆራጥ ንግግሮች መከታ ጋሻ አድርገው ለለውጥ የተነሱ ባለሀብቶችም በአባዱላና በአቶ ድንቁ ጠቋሚነት እየተለቀሙ ወደ ማዕከላዊ በመወሰድ ላይ ናቸው።

የትግራዩ ገዡ ቡድን ጥድፊያ ላይ ነው። ጊዜ መስጠት አልፈለገም። እነለማንና አብይን በስብሰባና ግምገማ አፍኖ መዋቅራቸውን በማወላለቁ ዘመቻ ላይ ተጠምዷል። በመካሄድ ላይ ያለውን የኢህአዴግ የስራ አስፈጻሚ ስብሰባ በተመለከተ ከባልደረቦቼ ኤርሚያስ ለገሰና ምናላቸው ስማቸው ጋር በኢሳት እፍታ ፕሮግራም ላይ ውይይት ባደረኩበት ጊዜ የተገለጠልኝ እነ ለማ መታገታቸውን ነው። መግለጫ መስጠት አይችሉም። ክልላቸውን እያስተዳደሩ አይደለም። ካቢኔያቸውን መገናኘትም አይችሉም እየተባለ ነው። ከጨዋታ ውጪ ተደርገዋል። ኤርሚያ ለገሰ መፈንቅለ ድርጅት ተካሂዷል ይላል። ውይይቱን ብታዳምጡ አትከስሩም። በማዳመጥ ለምታጠፉበት ጊዜ የሚቆጫችሁ እንደማይሆን ተስፋ አደርጋለሁ። ማስፈንጠሪያውን ከዚህ ጽሁፍ ግርጌ አኖርላችኋለሁ። እናም የእነለማ ኦህዴድ በጅቦች ተከቧል። ከህግ ውጭ፡ አሰራሩ በማይፈቅድ ሁኔታ የትግራዩን ገዢ ቡድን ከሞት ለማዳን በቀቢጸ ተስፋ የተሰለፉት የትግራይ ነጻ

አውጪ ግንባር ነባር አመራሮች ከያሉበት ተለቃቅመው ገብተዋል። የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አይደሉም። ምንም ውስጥ ምንም የላቸውም። ነገር ግን ጊዜው ቀውጢ ነው። የሞት ሽረት ትግል የሚካሄድበት ነው። 11ኛው ሰዓት ላይ የሚገኘውን የትግራይ ገዢ ቡድን ህልውና ለማትረፍ መረባረብ አለባቸው። የሚቧጠውን ቧጠው፡ የሚነከሰውንም ነክሰው ማፊያ ድርጅታቸውን ለማዳን ከስብሰባ አዳራሽ ገብተዋል። ይሉኝታን ከነመፈጠሩም የማያውቁት፡ ህሊናቸውን ገና ተከዜን ተሻግረው ሲዘልቁ በእንዶድ አጥበው የተገላገሉት፡ ከዕውቀትም፡ ከዕውነትም የተጣሉት፡ የዘመኑ ጎልያዶች፡ ተጠራርተው ተሰይመዋል። የመጨረሻ ሙከራ ነው። ይህ ስብሰባ ሁሉ ነገር ይለይለታል። ጀጋኑ፡ ተጋዳላይ፡ ወዲዎች! እርጅናና የአልኮል ሱስ የተንኮልና ሴራ አቅሙን ያላዳከመው ስብሃት ነጋ ያጉረጠርጣል። የማይድን በሽታ የሚያሰቃየውና በመድሃኒት ጉልበት ቆሞ የሚሄደው ስዩም መስፍን ለዚህ ስብሰባ የሚሆን አቅም አላጣም። ቴድሮስ ሀጎስ ከመቀሌ ገብቷል። አለቃ ጸጋዬ በርሄ ከቴልሃቪቭ በሮ መጥቷል። የስብሃት ነጋ ምርኩዝ ጠባቂ የሚባለው አባዲ ዘሙም አልቀረም። የሙስናው ባላባት ወዲ አባይ ጸሃዬ ፊት ወንበር ላይ ጉብ ብሏል። እነዚህ ስድስት የትግራይ ገዢ ቡድን ነባር አመራሮች በህውሀትም ሆነ በኢህ አዴግ ስራ አስፈጻሚ ውስጥ የሉም። ግን ተሰይመዋል። በወሳኙ ስብሰባ ላይ ወንበር ይዘው ተቀምጠዋል። ኤርሚያስ እነዚህን ሰዎች በዱር እንስሳ መስሏቸዋል። የትግራይ የበላይነት ላይ አደጋ የደቀኑትን ሰልቅጠው ለመብላት የተሰለፉ አውሬዎች።

ስብሰባው ሀገ ወጥ ነው። የእነዚህ ሰዎች መገኘት ብቻውን ጨዋታውን ያፈርሰዋል። ሳይጀመር ውጤቱ የታወቀ ስብሰባ ላይ እነለማ ምን ይሰራሉ? ምን ይጠብቃሉ? የሚል ጥያቄ መነሳቱ አይቀርም። በእርግጥ ጥያቄው ተገቢ ነው። እነዚህ የትግራይ ቡድን ነባር አመራሮች የተገኙት ለምን እንደሆነ ይታወቃል። ከየብሄራዊ ድርጅቶቹ ዘጠኝ የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ብቻ በሚሳተፉበት ስብሰባ ላይ ያለስልጣናቸው፡ ያለወንበራቸው ወንበር ይዘው

(በድን ፣ይገረም አለሙ)

ሊሆን እንደሚችል ቢገመትም ፓርላማ የታየው እጅ አወጣጥ ግን ገና ብዙ የውስጥ ሥራ እንደሚቀራቸው ያሳየ ነው፡፡ በዙሪያቸው ብዙ አባይ ጸሀዬዎች እንደሚኖሩ መገመት ላለመበለጥ ይረዳል፡፡ በህውኃት ክፍፍል ወቅት አባይ ጸሀይ የሰራውን የምንረሳ አይመስለኝም፡፡ እነ ስዬና ገብሩ ከእኛ ጋር ነው ሲሉ ነው በድንገት ፊት ኋላ ዞሮ መለስ እግር ስር የተገኘው፡፡ የእነ ለማ ኦህዴድ እንደዚህ አይነት ሰዎችን በማጥራት ጥግ ማስያዝ ይዋል ይደር ሊለው የማይገባ ስራ መሆን አለበት፤አለበለዛ ወያኔ በእነዚህ ሰዎች እንዴት መጫወት እንደሚችል ያውቅበታልና መንገዳቸውን ይሰናከላል ሀሳባቸው ያመክናል፡፡ የአቶ አባ ዱላ ገመዳም ጉዳይ የዚሁ አካል መሆን አለበት፤ እለቃለሁ ካለ በኋላ ወያኔ በርሱ ሊጠቀም ያሰበውን ጉዳይ እንደ ኃይለማሪያም ስላልጨረሰ ለምኖ ይሁን አስገድዶ አስቀምጦት ይቀላምዳል፡፡የእነ ለማ አካሄድ ለምጣዱ ሲባል አይጧ ትለፍ አይነት ተገቢ ስልት የተከተለ ቢመስልም እንደ አባዱላ ያሉ ባልተጋባ ቦታ ተቀምጠው ወገንን የሚያስጠቁ ሰዎችን በቸልታ ማለፍ ግን በራስ ዱላ መደብደብን ያስከትላል፡፡ ስለሆነም አባ ዱላን በጥያቄው መሰረት በአስቸኳይ ማንሳት ያስፈልጋል፡፡ በፈታኝ መንገድ ላይ የሚገኘው የእነ ለማ ኦህዴድ በአንድ በኩል ከውስጡ አባይ ጸሀዬዎችን ማጥራት፣ በሌላ በኩል የወያኔን ሴራ መጋፈጥ ከዚህ በላይ ደግሞ በአስቸኳይ ግዜ አዋጅ ስም የተደገሰላቸውን ጥቃት መመከት ተጋርጦባቸዋል፡፡ምንም ተባለ ምን ግን አዲሶቹ የኦህዴድ መሪዎች በሚያስተዳድሩት ክልል ብቻ ሳይሆን በመላው ኢትዮጵያና በውጪም የብዙዎችን አክብሮት አግኝተዋል፡፡ ደደቢቶች ደግሞ አይደለም ከእነርሱ ውጪ ያለ ከመካከላቸው እንኳን የህዝብ ፍቅርና አክብሮት ያገኘ ሰውን በዝምታ እንደማይመለከቱ ይታወቃልና ይህን የህዝብ አክብሮትና ተቀባይነት ጠብቆ ማቆየትም ሆነ የወያኔን ሴራ ተራምዶ ማለፍ ከባድ ፈተና ነው ፡፡ ስለሆነም ማድነቅ በግጥምና ዜማ ማወደስ እንዲህ እንዲያ አድርጉ ማለት ብቻውን በቂ አይደለምና በሚቻለው ሁሉ መደገፍ ያስፈልጋል፡፡ የምንፈልገውን የሥርዓት ለውጥ ለማግኘት እኛ በምንለው መንገድ ብቻ አሁኑኑ ከማለት ወቅት የፈጠራቸው አጋጣሚዎች ወደዛ እንዲያመሩ መስራት አርቆ አሳቢነት ነው፡፡ የወያኔ ጉለበተኝነትም ሆነ የበድኑ ብአዴን በወያኔ ደጋፊነት መሰለፍ ያመረረውን ህዝብ ሊገታው አይችልም፡ ፡የሚያሳዝነው የህዝቡ አምቢተኝነት ወያኔን ይህን ያህል አንበርክኮትና ፈረካክሶት እያለ ተቀዋሚ ተብዬዎች ዛሬም ከነበሩበት አንድ ርምጃ ወደ ፊት መምጣት አለመቻላቸው ነው፡፡ ስብሰባ፣ የውግዘት መግለጫ፣ ዋይታ ይብቃ ፡፡ ዛሬም እንደትናቱ ወያኔ አፈሩን አራግፎ ከመነሳቱ በፊት ነገ ሳይሆን ዛሬ ወቅቱ የሚጠይቀው ተግባር ተግባር ተግባር፡ ፡የሚችል መሰለፍ የማይችል ከማደናቀፍ ማረፍ፤ሁሉም ነገር በጉልበቱ የሚመካውን ወያኔ ለማንበርከክ፣ በድኑን ብአዴን ለመቅበር፣ ኦህዴድን ደግፎ ለሀገራዊ የሥርአት ለውጥ አዋላጅ ማድረግ ይሁን፡፡

(መሳይ መኮንን

የተቀመጡት እነስብሃት ምን እያሸተቱ እንዳለ ከማንም የተሰወረ አይደለም። ለማጣፈጫነት ከሌላውም ድርጅት ነባር የሚባሉ አመራሮች መግባታቸው አልቀረም። እንደነካሱ ኢላላ ዓይነት ህወሀትን በጉርምስናው ዘመኑ የተጠመቀ የደኢህዴን አመራርም በስብሰባው ላይ ተገኝቷል። ዓላማው የእነስብሃትን መገኘት ምክንያታዊ ለማድረግ ነው። ደግሞም ካሱ ኢላላ ከስብሃት በላይ ህወሀት መሆኑን ለሚያውቁ የቅርብ ሰዎች ጉዳዩ በሚገባ ግልጽ ይሆንላቸዋል። እንግዲህ እነስብሃት ተሰባስበው የገቡበት ስብሰባ በዝግ እየተካሄደ ነው። የትግራይ ገዢ ቡድንን ህልውና በማይናወጥ መሰረት ላይ ተክሎ ዳግም የኢትዮጵያን ህዝብ ረግጦና ጨፍልቆ ለመግዛት የሚያስችል አቋም ላይ ለመድረስ እንደሆነ አያያዙ ይመሰክራል። ከአዳራሹ ውስጥ እነስብሃት የለማን ቡድን ወጥረው ይዘዋል። ከአዳራሽ ውጪ ኮማንድ ፖስቱ የለማን መዋቅር እየመታ ነው። እነለማ ከውስጥም ከውጭም እየተጠቁ ናቸው። የትግራይ ገዢ ቡድን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የፈለገበት ምክንያት ከመቼውም ጊዜ በላይ ፍንትው ብሎ የታየበት ሆኗል። በረከት ስምዖንን ጨምሮ መላው የደኢህዴን አመራር እነለማ ላይ የጭቃ ጅራፍ እየሰነዘረ እንደሆነም ይሰማል። እነስብሃት ሂሳብ ሰርተው የገቡበትን ትወና በረከት፡ ካሱና ሌሎች በሚገባ እየተጫወቱት ነው። የአጋች ታጋች ድራማው ቀጥሏል። እነለማ በአውሬዎች ተከበዋል። ጥያቄው በዚህ ሁኔታ እነለማ ምን ሊያደርጉ ይችላሉ? የሚል መሆን አለበት። ምን ምርጫ አላቸው? ከካቢኔው የተቆራረጠ፡ አፉ የተሸበበ፡ መተንፈስ ብቻ የተፈቀደለት የለማ አመራር በዚህ ወቅት ላይ ተስፋው ማን ነው? በእርግጥ ከስብሰባው አዳራሽ ምን እየተካሄደ እንዳለ ዝርዝር መረጃ ማግኘት አልተቻለም። ሽፈራው ሽጉጤ የሚባል ሰው ብቅ ጥልቅ እያለ ከሚወረውራት ቁራጭ መረጃ በቀር ሌላ ነገር የለም። ጭምጭምታዎች የሚያመላክቱት እነለማ በተከላካይነት መስመር ላይ መሆናቸውን ነው። አቅም እያጡ የመጡ ይመስላል። ጓዶቻቸውን ከጅቦች መንጋ ማስጣል ያልቻሉት እነለማ

የታዬ ደንደአ፡ የአምስት ከፍተኛ የኦህዴድ አመራሮች እስር ላይ ዝምታቸው የሚነግረን ያሉበት ሁኔታ እጅግ ፈታኝ መሆኑን ነው። በእርግጥ እነለማ በመጨረሻ ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ የሚያውቁት እነሱ ብቻ ናቸው። ሁለት ምርጫዎች ግን አላቸው። አንደኛው የአውሬዎቹን የሚያፏጭ ጥርስ አንበርክኳቸው፡ እጅ ሰጥተው ኦህዴድን ወደ ቀድሞው የአሽከርነት ዘመኑ በመመለስ በአሳፋሪ የታሪክ ገጽ ላይ ስማቸው ትተው ማለፍ ነው። ሁለተኛው ምርጫ የአወሬዎቹን ጥርስ ለማራገፍ ቆርጦ የተነሳውን ህዝባቸውን ተስፋ አድርገው መፈንቅለ ስብሰባ ከተካሄደበት አዳራሽ ውልቅ ብሎ መውጣት ነው። ሁለቱም ምርጫዎች ዋጋ ማስከፈላቸው አይቀርም። የመጀመሪያው ምርጫ ለእነለማ የቁም ሞት ነው። የእነስብሃትን የተሳለ ቢላዋ በመፍራት በተዘጋጀው ወጥመድ ውስጥ ዘው ብሎ መግባትን ምርጫቸው ካደረጉ የእነለማ ታሪክ በክህደት መዝገብ ላይ ሰፍሮ ሲወቀሱ ይኖራሉ። እየሰጠመ ካለው መርከብ ጋር አብረው ሰጥመው ከትውልድ ትውልድ እየተረገሙ ይነሳሉ። ምርጫቸው ሁለተኛው ከሆነ ግን በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ በመክፈት ሲወደሱ ይኖራሉ። ህዝባቸው ተነስቷል። የትግራዩን ገዢ ቡድን እያንቆራጠጠ ነው። በማያቋርጥ ህዝባዊ ማዕበል እያላጋው ነው። ይህ የህዝብ ሃይል እነዚህን የዘመኑ ጉግማንጉጎችን ጠራርጎ የታሪክ ቆሻሻ በምድረግ ሊቀብራቸው ከጫፍ ደርሷል። እነለማ ሁለተኛውን ምርጫ ከተከተሉ የሚከፍሉት ጊዜያዊ ዋጋ ነው። ምናልባትም እስር። ይሄው ጓዶቻቸው እየታሰሩም አይደል?! እነታዬ ደንደአ የታሰሩት ሰርቀው አይደለም። ነፍስ አጥፍተው አይደለም። ለቆሙለት መርህና የህዝብ ወገኝተኝነት እስከመጨረሻው ቃላቸውን በመጠበቃቸው ነው። ታዲያ እነለማ ምን ያስፈራቸዋል? እነታዬ እየከፈሉ ካሉት መስዋዕትነት በላይ ምን ዋጋ ሊከፍሉ እጅ ይሰጣሉ? ይህ ሳምንት የለማ ኦህዴድ ቁርጡ ይለይለታል!!!!!


TZTA PAGE 11: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

መሪው ተገኝቷል!

March 17, 2018 በድሮ ጊዜ ነው በዚያን ዘመን ወቅቱ ይፈቅደው በነበረ የአሥተዳደር ሥርዓት ትመራ በነበረ አንዲት ሀገር የሀገሩንና የሕዝቡን ህልውና ደኅንነትና ጥቅም ከራሱ በላይ የሚያይ፣ የሚያሳስበው፣ የሚያስጨንቀው አንድ ብልህ ንጉሥ ነበረ፡፡ በሱ ዘመን ሀገሪቱን ከቀደምቶቹ እጅግ በላቀ መልኩ እድገት ብልጽግና እንድታስመዘግብ አስችሏታል፣ ዙሪያውን የከበቡትን የሸፍጠኛ የሴረኛ ጠላት መንግሥታትን ሸፍጥና ሴራ እንዲሉም ጥቃትን በላቀና በረቀቀ የአጸፋ ምላሹ እያመከነ አንበርክኮ ሀገሩንና ሕዝቡን እነኝህ ጠላቶቹ ሊያደርሱበት ከሚችሉት መናቆር አደጋ ችግርና ፈተና በአስተማማኝ ሁኔታ ታድጓል፣ ሕዝቡን እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ በአንድ ሐሳብ አስማምቶና አግባብቶ ለፈለገው ዓላማ ሁሉ በአንድነት ማሰለፍ ችሏል ባጠቃላይ በሁሉም ረገድ ስኬታማ የነበረ ንጉሥ ነበረ፡፡

ይሄ ንጉሥ እያረጀ በሔደ ጊዜ የወራሴ መንግሥቱ ጉዳይ እጅግ ያሳስበው ነበር፡ ፡ እርግጥ ሁሉንም ልጆቹን የሀገር ፍቅር እንዲኖራቸው አድርጎ ነው ያሳደጋቸው፡ ፡ ይሁንና ብቃት ችሎታቸው የአንደኛው ከሌላኛው መለያየቱ አይቀርምና ንጉሡ እሱ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች ሲሆን ሲሆን በበለጠ መልኩ ያም ባይሆን እንኳ ካለው ባላነሰ ደረጃ እንዲቀጥል ማድረግ የሚችለውን ልጅ ከልጆቹ መሀል ማግኘት አጥብቆ ይፈልጋል ይመኛል፡፡ ይሄ ለሥልጣን ተገቢው ልጅ ካልተገኘ የተገኘው ስኬት በሙሉ ገደል እንደሚገባ፣ በዙሪያቸው ያሉ ጠላቶቻቸው ቀረጣጥፈው እንደሚበሏቸው ያውቃልና ከልጆቹ መሀል ይተካኛል ብሎ የሚያስበውን ባያገኝ ከልጆቹ ውጭ ከሕዝቡ ፈልጎ እስከማንገሥ ድረስ ለመሔድ እራሱን አዘጋጅቷል፡፡ ከተገኘ ግን ቅድሚያ ፍላጎቱ ከልጆቹ እሱን ሊተካ የሚችል ላቅ ያለ ችሎታና ብቃት ያለውን ልጁን ማንገሥ ነው እንጅ ልማዳዊ በሆነው መንገድ ሔዶ የመጀመሪያ ልጁን ማንገሥ አይደለም፡፡ ስለሆነም አስቀድሞ የልጆቹን ብቃት ለመፈተን ከ12 ልጆቹ መሀል ብልህ የሆነ፣ ሀገርን በብቃትና በጽናት የሚሸከም ትከሻ ያለው፣ የችግር አፈታት ጥበብ የተካነ፣ ኃላፊነት ለመውሰድ ደፋርና ቆራጥ የሆነ፣ የሞራል (የቅስም) ልዕልና ያለው፣ የመሪ ሰብእና የተላበሰ ካለ እሱን መርጦ ለማንገሥ ከሌለ የልጆቹን ጉዳይ ዘግቶ ይሄንን ተፈላጊ ሰው ከሕዝብ ፈልጎ ለማግኘት በማሰብ አንድ ጥያቄ አዘጋጅቶ ሊቃውንቱን 12ቱንም ልጆቹን ለየብቻቸው እንዲጠይቋቸውና መልሶቻቸውን ከነምክንያቱ እንዲያቀርቡ እንዲያደርጉ አዘዘ፡፡ የሁሉም ልጆቹ መልሶች በጥቅሉ በሦስት የሚመደቡ ቢሆንም የተለያዩ ምክንያቶች በመጥቀስ ምላሽ ሰጡ፡፡ ጥያቄውን ስናየው ለብዙዎቻችን ቀላል ይመስላል፡፡ ለጥቂቶቻችን ደግሞ ከባድ ነው፡ ፡ ለልዑላኑ የቀረበላቸው ጥያቄ የሚከተለው ነበረ፦ “አባትህ ንጉሡ፣ እናትህ እቴጌዪቱ፣ አንተና የልጆችህ እናት ሚስትህ አራታቹህ ባላቹህበት ጀልባ እንደሆናቹህ ሁላቹህንም ሊያጠፋ የሚችል ከባድና አደገኛ ማዕበል ተነሣ፡፡ አንተ ግን ግሩምና አስደናቂ የሆነ የዋና ችሎታ ስላለህ ከሦስቱ አንዳቸውን

ማዳን ትችላለህ፡፡ በዚህ መሠረት ከሦስቱ ነው፡፡ በመጀመሪያ ልጁና በመጨረሻ ማንን ታድናለህ?” የሚል ነበር የመፈተኛ ልጁ መሀከል የ22 ዓመት የዕድሜ ልዩነት ጥያቄው፡፡ አለ፡፡ የመጀመሪያ ልጁ 44 ዓመቱ ሲሆን የመጨረሻ ልጁ ደግሞ 22 ዓመቱ ነው፡፡ ሁሉም የየራሳቸውን ምላሽ ከነምክንያቶቻቸው አቀረቡ፡፡ ስድስቶቹ ንጉሡ ማንን እንደመረጠ ይፋ ለማድረግ ለእናታቸው ባላቸው ተፈጥሯዊ ፍቅር የተነሣ ተነሣ፡፡ ማናቸውንም ቢመርጥ ልጆቹን “እናት መተኪያ የላትማ!” ከሚል ምክንያትና እርስ በርሳቸው እንዲዋደዱ እንዲከባበሩ፣ ከዚሁ ጋራ የሚቀራረብ ምክንያቶች ከሥልጣን ይልቅ ወንድማማችነቱ በመጥቀስ መልስ ሰጡ፡፡ ንጉሡ እናቱን እንደሚበልጥ፣ ሀገር እንደምትበልጥ ወዳጅ በመሆኑና እናታቸውን እንዲወዱ አሳምኖ አስተምሮ ስላሳደጋቸው የተቀሩት አድርጎ ስላሳደጋቸው በምርጫቸው ንጉሡ ቅር እንደማይሰኙና ሁሉም ተባብረው ይቀየመናል ብለው አልሠጉም፡፡ ተስማምተው ተደጋግፈው ውድ ሀገራቸውንና ሕዝባቸውን በታማኝነትና አምስቶቹና ብልጦቹ ከግሞ ማለትም በቆራጥነት እንደሚያገለግሉ እርግጠኛ “ንጉሡን አድናለሁ!” በማለታቸው ንጉሡ መሆኑን ገለጠ፡፡ ሕዝቡም በጭብጨባ ለንግሥና እንደሚያበቃቸው ያመኑት “አባቴ በእልልታ ደስታውን ገለጠ፡፡ ንጉሥ ስለሆነና ዛሬ ቢያረጅም ለሀገር ብዙ የሠራ፣ በርካታ ስኬት ያስመዘገበ በመሆኑ የመረጠው ማንኛውን ልጁን እንደሆነ በዚህ መልኩ በሞት መወሰድ ስለሌለበት!” የሚገልጥበት ሰዓት ደረሰ፡፡ እቴጌዪቱን የሚልና ከዚሁ ጋር የሚቀራረብ የተለያየ ጨምሮ ሁሉም ማን መሆኑን ለማወቅ እጅግ ምክንያት በመጥቀስ ምላሽ ሰጡና ንጉሡን ከመጓጓቱ የተነሣ በጥፍሩ ቆሟል፡፡ ንጉሡ ወይም አባታቸውን የእደሚያድኑ ተናገሩ፡፡ ድምፁን ከፍ አድርጎ “መሪው ተገኝቷል!” ሲል አሰማ፡፡ ሕዝቡ ” ኋ………!” የሚል አንዱና የመጨረሻው ልጅ ብቻ ሚስቱን ጩኸት በማሰማት ሆታውን አቀለጠው፡፡ እንደሚያድን ተናገረ፡፡ “ለምን?” ተብሎ ንጉሡ አሁንም ደገመና “ንጉሡ ተገኝቷል!” ለተጠየቀው ጥያቄም መልስ ሰጠ፡፡ ይሄ ልጅ አለ፡፡ አሁንም እንደገና ሆታው ቀለጠ፡ የሰጠውን መልስና ምክንያት ሊቃውንቱ ፡ ንጉሡ ከልጆቹ መሀል የአንዱን ማለትም አልጠበቁትም ነበር፡፡ ሊቃውንቱ የሁሉንም ሚስቱን እንደሚያድን የተናገረውን ልጆች መልሶችና ምክንያቶች በአግባቡና የመጨረሻ ልጁን ስም ተጣራ፡፡ ሊቃውንቱና በጥንቃቄ መዝግበው ለንጉሡ አቀረቡ፡፡ የጦር መሪዎቹ ጭብጨባቸውን እያቀለጡት ከመቀመጫቸው ተነሡ፡፡ ሕዝቡም ሆታውን ንጉሡም የልጆቹን መልሶችና ምክንያቶች አቀለጠው፡፡ ንጉሡ ዘውዱን አወለቀና በጥንቃቄ ከተመለከተ በኋላ የሚፈልገውን ለዚሁ ልጁ ጫነለት በትረ መንግሥቱን አገኘ መሰል ደስታው ፊቱን አፈካው፡ አስጨበጠው፣ በዙፋኑም ላይ አስቀመጠው፡ ፡ ፈጣሪውን አመሰገነ፡፡ የጦር መሪዎቹን፣ ፡ ከዚያች ቅጽበት በኋላ ንጉሡ ይሄ ልጅ ሊቃውንቱንና ሕዝቡንም ጉባኤ ጠራ፡፡ እንደሆነ አስታወቀ፡፡ በጉባኤው ላይም እሱን የሚተካ፣ የሀገሪቱን እድገት የሚያስቀጥል፣ ሰላሟን የሚያረጋግጥ ይሄ ልጅ ሚስቱን እንደሚያድን የሰጠውና ንጉሥ ከልጆቹ መሀል ማግኘቱን አበሰረ፡ አባቱን አስደስቶት ለንጉሥነት እንዲመርጠው ፡ የጦር መሪዎቹ፣ ሊቃውንቱና ሕዝቡ ያደረገው ምክንያት የሚከተለው ነበረ፦ በደመቀ ጭብጨባና እልልታ ደስታቸውን ገለጹ፡፡ ንጉሡ ይሄንን ለመለየት ለልጆቹ “የማድነው ሚስቴን ነው፡፡ እውነቱን ያቀረበላቸውን ጥያቄ ለሕዝቡ ከገለጸ በኋላ ለመናገር ይሄንን የማደርገው ግን ከወላጆቸ እያንዳንዳቸው የሰጡትን ምላሽ ከነምክንያቱ ይልቅ ሚስቴን ስለምወድ አይደለም፡፡ ይሄንን እራሳቸው በየተራ መድረክ ላይ እየቆሙ በሚገባ ታውቃላቹህ፡፡ ሚስቴን የምጠላት ለሕዝቡ እንዲገልጹ አደረገ፡፡ ብሆንም እንኳ የምወስደው እርምጃ ከዚህ የተለየ አይሆንም፡፡ ይሄንን የማደርግበት ቀጠለና ልጆቸ የቀረበላቸውን ጥያቄና ምክንያት እናቴም አባቴም ለቤተሰባቸው፣ የሰጡትን ምላሽ አነምክንያቶቻቸው ለሀገርና ለሕዝብ የድርሻቸውን ተወጥተው አድምጣቹሀል፡፡ ማንኛውን የመረጥኩ ጨርሰዋልና፣ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ይመስላቹህል? ሲል ሕዝቡን ጠየቀ፡፡ በሚገባ ተወጥተው ጨርሰዋልና ተራው የሕዝቡ ምላሽ የተለያየ ነበረ፡፡ ብዙዎቹ የኔና የባለቤቴ በመሆኑ ነው፡፡ ወላጆቸ እንዲያውም ልጆቹ የሰጡትን መልስና ከዚህ በኋላ የሚቀራቸው ነገር ቢኖር ምክንያት ግምት ውስጥ አላስገቡም፡፡ ወደማይቀርበት ዓለም መሔድ ነው፡፡ በመልኩ ከወንድሞቹ የላቀውን የመረጡ ይሄ ተፈጥሯዊ ጥሪ በየትኛውም ሰዓትና አሉ፣ በቁመናው ከወንድሞቹ ያማረውን በየትኛውም ቦታ መከሰቱ አይቀሬ በመሆኑ የመረጡ አሉ፣ በወንዳወንድነቱ የወደዱትን ይሄ ጥሪ በዚህ አሳዛኝ አጋጣሚና ሁኔታ ጀልባ የመረጡ አሉ፣ “ምስኪን ለሰው አዛኝ ነው!” ላይ እያለን ሦስቱንም ላድን በማልችልበት በመባል የሚያውቁትን የመረጡ አሉ፣ ሁኔታ በመምጣቱ አዝኘ ይሄንን በእናትና በጦረኛነቱ ልቆ የሚታወቀውን የመረጡ አባቴ ላይ የመጣውን ተፈጥሯዊ የማይቀር አሉ፡፡ የሞት ጥሪ ጨክኘ በመቀበል እናትና አባቴን ሸኝቸ ሚስቴን ከማዳን ውጭ ሌላ በሊቃውንቱ መሀከል ግን ምንም ልዩነት እርምጃ መውሰድ አይኖርብኝም፡፡ አባቴን አልነበረም፡፡ ምርጫቸው ከአንዱ ልጅ ወይም እናቴን በማዳንና ሚስቴን ለሞት ላይ አርፏል፡፡ ሁሉም ያለጥርጥር በአንዱ በመስጠት ሕይዎት እንድትቆም ማድረግ ልጅ ላይ ተስማምተዋል፡፡ የጦር መሪዎቹ አይኖርብኝም፡፡ ሕይዎት መቀጠል አለባት! ደግሞ የንጉሡ ምርጫ ከሁለቱ ልጆቹ አንዱ እናትና አባቴ የድርሻቸውን እንደተወጡ እንደሚሆን እርግጠኞች ነበሩ፡፡ የትኛው ሁሉ እኔና ባለቤቴም ወደፊት የሚጠብቀንን ሊሆን እንደሚችል ግን እርግጠኛ ሊሆኑ ኃላፊነትና ድርሻ በሚገባ መወጣት አልቻሉም፡፡ ንጉሡ ዕድሜው 64 ዓመት ይኖርብናልና ነው ከሚስቴ ይልቅ እናትና

አባቴን የምወድና የማከብር ብሆንም እንኳ ሚስቴን የማድንበት ምክንያት!” በማለት ነበረ እጅግ እያዘነ ነገር ግን ቆፍጠን ብሎ የተናገረው፡፡ ብልሁ ንጉሥ ለተቀሩት ልጆቹ እንደሰጡት ምላሽና ምክንያት ይችሉታል ይወጡታል ያለውን ሥልጣንና ኃላፊነት መድቦ አስያዛቸው፡፡ ብልጥ ለመሆን ብለው ንጉሡን እናድናለን ያሉትን በንግድ ዋና ሹምነት (ሚንስትርነት) እና መሰል ዘርፍ ላይ አሰማራቸው፡፡ ለእናታቸው ባላቸው ላቅ ያለ ፍቅር ምክንያት እናታቸውን ለመረጡት በማኅበራዊና ሃይማኖታዊ ጉዳዮች ዋና ሹምነት (ሚንስትርነት) እና መሰል ዘርፎች ላይ ሾማቸው፡፡ ንጉሡ እንዲህ በማድረጉም ምክንያት በተመኘው ደረጃ የሀገሪቱና የሕዝቧ ሰላም ብልጽግናና አንድነት ለረጅም ጊዜ ማስቀጠል ቻለ ይባላል፡፡ እርግጠኛ ነኝ አንዳንዶቻቹህ ይሄንን ወግ ስታነቡ ወያኔ ጉልቻ እየለዋወጠ ሕዝብን ደልሎ ዕድሜውን ለማራዘም በመሞከር ከሚያደርገው ሰሞንኛ ጥረቱ ጋር በማያያዝ ከወያኔ/ኢሕአዴግ ስብስብ ውስጥ ነፍስ ያለውና ከጠባብ ዘውገኝነት ወጥቶ ኢትዮጵያን በማስቀደም የማሥተዳደር ብቃት፣ ችሎታ፣ አቅም፣ አቅል፣ ትከሻ፣ ጥንካሬ፣ ጽናት… ያለው ሰው ይገኝ ይመስል “ማን ይሆን የተገኘው መሪያችን?” ሳትሉ አትቀሩም፡፡ ተስፋ ቁረጡ ከወያኔ/ ኢሕአዴግ መንጋ ውስጥ ኢትዮጵያን የሚያስቀድም ሰው ማግኘት አይቻልም፡ ፡ ምክንያቱም ርዕዮተዓለማቸው ጎሳ ጎሳቸውን እንዲያስቀድሙ እንጅ ኢትዮጵያን እንዲያስቀድሙ አይፈቅድላቸውምና ከወያኔ/ኢሕአዴግ እንዲህ ዓይነት ሰው እናገኛለን ብላቹህ ተስፋ አታድርጉ፡፡ አንዳንዶቻቹህ ደግሞ ከፍ ብሎ የተረኩትን ወግ ካነበባቹህ በኋላ “አሁን እስኪ እራሱን ለጠላቶቻችን ቀጥሮ አንድነታችንን ባፈራረሰ፣ የሀገራችንን ብሔራዊ ጥቅሞች ክፉ ለሚመኙልን ጎረቤት ሀገራትና ባዕዳን አሳልፎ በመስጠት የሀገር ክህደት በፈጸመ፣ አኩሪ ታሪካችንንና ሌሎች እሴቶቻችንን እያጠፋ ባለ ቅጥረኛና ባንዳ አገዛዝ ተጠፍንገን ተይዘን በእጅጉ ሆድበባሰን ሰዓት እንዲህ ዓይነት ወግ ማቅረብ ምን ማለት ነው?” ሳትሉ አትቀሩም፡፡ አዎ የኔም ፍላጎት ይሄንን እንድትሉ ነው፡፡ “ከዛስ?” ካላቹህ ከዚያማ ተሸጠህ ሳታልቅ፣ በገዛ ሀገርህ የባዕዳንና የቅጥረኛ ባሪያ ሆነህ እስከወዲያኛው በማይፈታ የባርነት እግር ብረት እግር ከወርች ከመታሰርህ በፊት ቶሎ መላ እንበል ነዋ! ፣ ጅማሬህን አጥብቀህ ያዝና ለፍጻሜ አብቃ ጊዜ በሰጠነው ቁጥር ለመንቀል ወደማይቻልበት ሁኔታ ውስጥ እየገባን ነውና ጊዜ አንስጥ ነዋ! ፣ ፈጽሞ በምንም ነገር አትደለል አትሸንገል ነዋ! ፣ ያለ ስርነቀል ለውጥ ሕመምህን የሚያክም ስብራትህን የሚጠግን መድኃኒትና መፍትሔ እንደሌለ አውቀህ ቁረጥ ጨክን ነዋ!!! ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!! ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር!!! ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋው amsalugkidan@gmail.com ..............................................................


TZTA PAGE 12: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Face-book& Twitter


TZTA PAGE 13 March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

“ወጣት ተመልከት እንዳትሳሳት”

March 10, 2018 (abatebelai@yahoo.com) በማህበራዊ መድረኮች እንደሚታየው እነ አቦይ ስብሃት ከጣራዋ ያስቀመጧቸውን ቁራዎችና ጆቢራዎች በማየት አንዳንድ ወጣቶች ቅድስት ቤተክርስትያን እውነትም ቋንጃዋን የተሰበረች እየመሰላቸው የተስፋ መቁረጥ ስሜት ሲገልፁ ይታያል፡፡ ዳሩ ግን እንኳን እነ ስብሃት ጌቶቻቸው ምዕራባውያን የዚችን ጥንታዊት ቤተክርስትያን ቋንጃ መስበር እንዳልቻሉ ታሪክ ደጋግሞ መስክሯል፡፡

“ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት!” ማሞ ሌላ መታወቂያው ሌላ! ቤተክርስትያኗ ሌላ የእነ ስብሃት አቡኖች፣ ጳጳሳትና መነኩሴዎች ሌላ! እነ ስብሃት ካድሬ እያመነኮሱ ከዋልድባ እስከ ሞያሌ፣ ከጅቡቲ እስከ ሰሜን አሜሪካ፤ ከደቡብ አፍሪካ እስከ አንታርክቲካ እንደ ውሻ ቢለቁባትም የተዋህዶ ቤተክርስትያንን ቋንጃ መንከስ እንጅ መስበር አይችሉም፡፡ ዋልድባን በሸንኮራ እየሸፈኑ መነኩሳቱን ቢያስሩ፣ ጣናን እያደረቁ ገዳማቱን ለአደጋ ቢያጋልጡ፣ ላሊበላን እየሰነጣጠቁ ቅርስ ለማጣፍት ቢጥሩ፣ መጻሕፍቶቿን፣ ስዕሎቿን፣ መስቀሎቿንና ቅርፆቿን እንደ ሸቀጥ እየቸበቸቡ ቢያራቁቱ እንደ ቅዱሳን ሰማእታት ማሰቃየት እንጅ ቋንጃዋን መስበር አይችሉም፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት” እነ ስብሃት እነ አቦይ ገረመድኅንና ማትያስን አፐትርከው “የኦርቶዶቅስ ቤተክርስትያንና የአማራን አከርካሪ ሰብረናል!” ሲሉ የፎከሩብህ የተፈፀመ እንዳይመስልህ፡፡ እንደ እነ ስብሃት ሁሉ ፈሪሳውያን ክርስቶስን ከግድ አጣብቀን ገድለን ቀብረነዋል ሲሉ ፎክረው ነበር፡፡ በአካል የተሰቃየው ክርስቶስ እንደተነሳው በአካል የተሰቃዩት የተዋህዶ ቤተክርስትያንና አማራም ይነሳሉ፡፡ የተዋህዶ ቤተክርስትያን ፖርቹጋሎች የጫኑባትን ድንጋይ ፈንቅላ ተነስታለች፡፡ የቱርኮችንና የግራኝ መሐመድን እሳት ተቋቁማ እንደ ወርቅ ፈልቃ ታይታለች፡፡ የመጀመርያውን ጣልያንን ወረራ ከነታቦቷ ዘምታ ሊያጠፏት የመጡትን በአድዋ አመድ አድርጋለች፡፡ የሁለተኛውንም የጣሊያን ወረራ እነ አቡነ ጴጥሮስን እንደ ክርስቶስ በጦር አስወግታ፣ እነ አድማሱ ጀምበሬን የጦር መሪ አድርጋ፣ እነ አባ ገብረየሱስን በወታደርነት አሰልፋ በዱር በገደሉ ክርስቶስ ለተሰቀለበት ፍትህ ተፋልማለች፡፡ ስለዚህ “ጊዜዬ ገና ነው” በሚል እንጅ ተዋህዶ ቤተክርስያን ትነሳለች፡፡ ለመነሳት ግን የልጆቿን ክንዶች ትሻለች፡፡ ወጣት ሆይ! ቤተክርስትያንህ እንድትነሳ ክንድህን ዘርጋላት፡፡ እነ አቦይ ስብሃት ቋንጃዋን ለመስበር ከጣራዋ የሰቀሉባትን ድንጋዮች፣ ቁራዎችና ጆቢራዎች እንደ መርገምት አንሳላት፡፡ ቅድመ አያቶችህ በስቅለት ማግስት ከአለት የመሰረቷት የሁለት ሺህ አስር ዓመት እድሜ ቤተክርስትያንህ በቁራዎችና በጆቢራዎች ጣራዋ እንደ ስጡ ተበትኖ ሲያልቅ ዝምብለህ አትያት፡፡ “ወጣት ተመልከት እንዳትሳሳት!” “ወጣት ተመልከት እንዳትሳሳት*” የኔ ድምፅ አይደለም፡፡ ይህ ድምፅ ኢትዮጵያንና የተዋህዶን ቤተክርስትያን ከወራሪ ለመከላከል እስከ ሕይወታቸው ፍፃሜ ብዕራቸውንና ጦራቸውን ያነሱት የመላከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ ድምፅ ነው፡፡ ይህ ድምፅ የፈፀሙት ገድልና የጻፏቸው መጻሕፍት ዛሬም ለኢትዮጵያና ለቤተክርስትኗ ጋሻ የሆነው የመላከ ብርሃን አድማሱ ድምፅ ነው፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት” የሃይማኖት ትምህርትና ፍልስፍና እስከ ዳርቻው፣ ግዕዝና ቅኔን እስከ ጠርዙ፣ መጽሐፈ ትርጓሜን እስከ ሆድቃው በርብረው የተረዱት የመላከ ብርሃን አድማሱ ድምፅ ነው፡፡ ይህ ድምፅ በሙያ ሥነ-ምግባርና በመንፈስ ልዕልና የታነፁት የመላከ ብርሃን አድማሱ ድምፅ ነው፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት” በመምህርነት ስንት ሊቃውንት ያፈሩት፣ በዳኝነት የፍትህን መንገድ ያሳዩት፣ በፋኖነት ፋሽሽትን ያርበደበዱት እግዚአብሔር ሙሉ በኩሉሔ አርጎ የፈጠራቸው የመላከ ብርሃን አድማሱ ድምፅ ነው፡፡ ይህ ድምፅ “በሥራ ያልታዬ እምነት ሙት” የሚለውን

የያዕቆብን መልዕክት ተረድተው እምነታቸውን በሥራ የተረጎሙት የመላከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ ድምፅ ነው፡፡

“ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት” ተዋህዶ ቤተክርስትያንና አማራን ኢላማው አድርጎ የመጣውን ፋሽሽት ለመመከት ካህኖቻቸውን በሕዝብ ቀስቃሽነትና አርበኝነት አሰማርተው ሕዝብ በነቂስ ከጎበዝ አለቆች ጀርባ እንዲቆም ያደረጉት የካህኑ ፋኖ አያትህ ድምፅ ነው፡፡ ይህ ድምፅ ተፎካካሪ የጎበዝ አለቆችን አስማምተው ፋሽሽስትን እንደ ሰይጣን ያቅበዘበዙትና እንኳን ኑሮ ድንኳንም እንዳይተክል ያደረጉት የአርበኛው የመላከ ብርሃን አድማሱ ድምፅ ነው፡፡

ይህን አደራ ባትወጣ የቅዱሱ የአባ ተክለሃይማኖት፤ የሊቃውንቱ አካለ ወልድና አራት ዓይናው ጎሹ፣ የአልቦ ዘመድ ተቀኝው የመሪጌታ ኤርምያስ፤ የመምህሮቹ የኔታ አስረስ የኔሰውና መሐሪ ትርፌ አጥንት ይጎራብጥሃል፡፡ ይህንን አደራ ሳትወጣ ብትቀር ያባቶችህ የእነ አቡነ ባስልዮስ፣ አቡነ ጴጥሮስ፣ አቡነ ሚካኤል፣ አቡነ ቴዎፍሎስና አቡነ ጎርጎሪዎስ አጥንት ምቾት ይነሳሃል፡፡ ይህንን አደራ ባትፈጥም የካህን አርበኞቹ የእነ አባ ገብረየሱስ፣ መላከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬና መላከ ሰላም አለማየሁ ሻሾ፤ የፈላስፋ እናቶችህ የእነ እሙሃይ ገላነሽ አጥንት ይወጋሃል፤ ነፍሳቸውም ይወቅስሃል፡ ፡ ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት! ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት! ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት!

[በላይነህ አባተ]

ዋቢ *ኮኩሐ ሃይማኖት፤ ወጣት ተመልከት እንዳትሳሳት በመላከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ **ESAT Yesamintu Engeda: Abune Ewosṭatewos Ethiopian Orthodox Bishop February 21 2018 https://ethsat.com/2018/02/esat-yesamintue nge d a - a b u n e - e wo s t % CC % A 3 a te wo s ethiopian-orthodox-bishop-february-21-2018/ የካቲት ሁለት ሺ አሥር ዓ.ም.

~~~~~~~~~~~~~~~~~~

የመላከ ብርሃን “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት” ድምፅ የተዋህዶ ቤተክርስትያንም ድምፅ ነው፡ ፡ የቤተክርስትያኗ ድምፅ የሚስተጋባው እምነትን በሥራ በተረጎሙላት ልጆቿ ድምፅ እንጅ ቋንጃዋን ለመስበር በነስብሃት ከጣራዋ እንደ ብቅል በተሰቀሉት ቁራዎችና ጆቢራዎች ጩኸት አይደለም፡፡ የተዋህዶ ቤተክርስትያን ድምፅ የሚስተጋባው በነቢዩ ኢሳያስ ትንቢት ቤተምኩራቧን ቤተ-ክርስትያን ካደረገችበት ጊዜ ጀምሮ በፈፀመችው ገድል ነው፡፡ የተዋህዶ ቤተክርስትያን ድምፅ የሚስተጋባው ቆዳ ፍቃና ቀለም በጥብጣ በጠረዘቻቸው መጻሕፍቶቿና ስዕሎቿ፤ ድንጋይ ፈልፍላ በሰራቻቸው ታቦቶቿ፤ ከባህር ውስጥ በመሰረተቻቸው ገዳሞቿ፤ ዳገት ወጥታ ከተራራ ጫፍ በሰራቻቸው ቤተክርስትያኖቿ ነው፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት!” ተዋህዶ ቤተክርስትያን ለውሸት ምስክርነት ለማዘጋጀት እነ “አባ” እውስጣጢዎስን** እንደ ግንፍል ሽሮ በፍጥነት አዘጋጅተው ባጰጰሱት አቦይ ገረመድህን አትለካም፡፡ የተዋህዶ ቤተክርስትያን ቋንጃ ለመሰባበር ከአእዋፏ በተሰቀሉት አቦይ ማትያስ የተባሉ ድንጋይና ኮረት ጳጳሳት አትመዘንም፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት!”ቤተክርስትያኗን ጣራዋን በወረሩት ቁራዎችና ጆቢራዎች እየመዘንክ “ለመሆኑ ቤተ-ክርስትያኗ አለች?” እያልክ እንድትጠፋ እንደሚፍለጉት ሰባኪዎች አትጠራጠር፡፡ ቤተ-ክርስትያኗ ዛሬም ከአለት እንደተተከለች አለች፡፡ የተዋህዶ ቤተ-ክርስትያን የትም አትሄድም፡፡ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ክርስቶስን ምሰሶና አእዋፏ፣ መላዕክትን ወጋግራዎቿ፣ ጽኑ ካህናትን ግርግዳዎቿ፣ ምዕመናን ማገሮቿ አድርጋ ዘላለም ትኖራለች፡፡ አዎ! ቤተ-ክርስትያኗ አለች! ነገር ግን የመከላከያ ሕዋሷ ለጊዜው ተዳክሞ ከቆዳዋ የተነሱ ጀርሞች እያቆሰሏት ትገኛለች፡ ፡ ይህን ቁስሏንም ምሰሶዋ መለኮትና ወጋግራዎቿ መላዕክት ግርግዳና ማገሮቿን ካህናትና ምዕመናን እንደዚሁም ገንዘባቸውና ጉልበታቸውን እየለገሱ ሲጠብቋት የኖሩትን እስላሞችም በሐኪምነት አሰማርተው ያድኗታል የሚል እምነት አለኝ፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት! ሊያጠፏት የዛቱት ይጠፋሉ እንጅ ቅድሚያ ቤተ-ምኩራብ ከዚያም ቤተ-ክርስትያን የሆነቸው ተዋህዶ ቤትህ አትጠፋም፡፡ አከርካሪዋን ሊሰብሩ ያሴሩትን እንጅ ዓለም ሲያሳድደው በኢሳያስ ትንቢት አምና እጇን ዘርግታ የተቀብለችውን ቤተ-ክርስትያን ክርስቶስ አያጠፋም፡፡ ክርስቶስ የግድግና ማገር ዘራፊዎችን እንጅ “ከእንጨት መርጦ ለታቦት!” እያለ ምርጥ ምርጡን ለታቦት እያዋለ ግድግዳና ማገር የሆናትን አማራ ቋንጃም አይሰብርም፡፡ “ወጣት ተጠንቀቅ እንዳትሳሳት! አንተም ሆንክ ቤተክርስትያንህ እንዳትጠፋ ግን ክርስቶስ ያንተን እርዳታ ይጠይቃል፡፡ እንደምታውቀው ክርስቶስ “እርዱኝ እረዳለሁ” ብሏል፡፡ ክርስቶስ ያልረዳውን እንደማይረዳ ደጋግሞ አስተምሯል፡ ፡ ስለዚህ ክርስቶስን ለመርዳት ፈቃደኛ የሆነ ልብ ያሻሃል፡፡ በዚህ ፈቃደኛ ልብህ እንደ ዳዊት አበራሮህን ወንጪፈህ ከቤተክርስትያኗ ጣራ የሚያኮሱትን ቁራዎችና ጆቢራዎች የጉዛምን ማሽላ እንደሚቀፈቅፉ ወፎች ማባረር ይጠበቅብሃል፡፡ መኮትኮቻህን እንዳገርህ ብሩክ ገበሬ ስለህ ከቤተመቅደሷ፣ ከታዛዋና ከጓሮዋ የበቀሉትን አረሞች እንደ ሙጃ ነቅለህ እንድትጥል የቅድመ አያቶችህ አደራ ወድቆብሃል፡፡

Dr. Zahir Dandelhai

DENTIST

NEW PATINT AND EMERGENCY WELCOM Main Danforth the Dental Clinic 206-2558 Danforth Ave. Toronto ON Monday to Saturday: 10:00 AM - 8:00 PM

• • • • • • •

Te l : ( 4 1 6 )

690-2438

Consultation free Service we give: General Dentistory Work * Crown $ Bridge Ortho (Braces * Root Canals, Dentures etc. Denture * Implant * TMJ Problem Long flexible hours days and evening schedules FINANCING All dental plans accepted

Smile Again...

Smile Again...


TZTA PAGE 14 March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

በኢትዮጵያ የሴቶች መብት ይዞታ

ሴቶች ላይ የሚፈፀሙ አካላዊ እና ስነልቦናዊ ጥቃቶች የትኛዉንም የኅብረተሰብ ክፍል እንደማይለዩ ነዉ የሚነገረዉ። ባለፈው ሐሙስ ይእታሰበው የዓለም የሴቶች ቀን «በገጠር እና በከተማ የሴቶችን ሕይወት ለማሻሻል እንቅስቃሴ የማድረጉ ጊዜ አሁን ነዉ» የሚል መሪ ቃል ተሰጥቶታል።

ዛሬም ትኩረት የሚያሻቸዉ ጥቃቶች አሉ፤ ኢትዮጵያ ዉስጥ በሴቶች አካልም ሆነ ስነልቡና ላይ የሚፈፀመው ጥቃት የድሮ ታሪክ ሳይሆን አሁንም ያለ መሆኑን የሚያመላክቱ የተለያዩ መረጃዎች እንደሚደርሱት ነዉ የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር የሚገልፀው። የጥቃቱ ሰለባዎች ታዲያ በሁሉም የኑሮ ደረጃ እና የኅብረተሰብ ክፍል ዉስጥ የሚገኙ መሆናቸዉንም ልብ ይላል። ማሕበሩ በአንድ ዓመት ብቻ ማለትም የዛሬ ሦስት ዓመት የደረሱትን አቤቱታዎች መሠረት አድርጎ ባወጣዉ መረጃ መሠረት በአንድ ዓመት ዉስጥ ከትዳር ጋር የተገናኙ 3,754 የቤቱታዎችን አስተናግዷል። እንደማሕበሩ 2,105ቱ ሴቶች የተፈፀሙ ጥቃቶች የሚያሳዩ ናቸዉ። የማሕበሩ የሥራ አስፈፃሚ ዳይሬክተሯን ወ/ሮ ሜሮን አራጋዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሴቶች መብት ሙሉ ለሙሉ እንዲከበር ገና ብዙ ጥረት ይጠይቃል ነዉ የሚሉት። «እንደሚታወቀዉ በሀገርን ላይ የፆታ እኩልነት ሙሉ ለሙሉ ለመከበር ገና እጅግ ብዙ ጥረት እና ጊዜ የሚፈልግ ነዉ። ምክንያቱም አሁንም በማኅበረሰባችን ዘንድ ፆታን መሠረት አድርገዉ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ቀጥታ ምክንያታቸዉ ማኅበረሰቡ የፆታን እኩልነት አስመልክቶ ካለዉ የተዛባ አመለካከት ስለሆነ ከዚያ ጋር ተያይዞ ሴቶች ላይ የተለያዩ ጥቃቶች ይፈጸማሉ።» ጥቃቶቹ በአካል እና በስነልቦና ላይ የሚፈፀሙ መሆናቸዉን አልፎ ተርፎም እስከ ግድያ እንደሚደርስም ያብራራሉ። ላለፉት 22 ዓመታት የሴቶችን መብት ከማስከበር አኳያ የተደረጉ እንቅስቃሴዎች ካስገኙት ዉጤቶች መካከልም በትዳር ዉስጥ በሚፈጠሩ ችግሮች ሰበብ ሴቶች ላይ ይደርሱ የነበሩ ጥቃቶች በሕግ መፍትሄ እንዲያገኙ ያመቻቸዉ የቤተሰብ ሕጉ ላይ ማሻሻይ መደረጉንም ያነሳሉ። የወንጀል ሕጉ ላይም ተመሳሳይ ማሻሻያዎች መካተታቸዉንም እንዲሁ። «በፊት ጥቃት ሆነዉ ያልተያዙ ወንጀል ሕጉ የማይሸፍናቸዉ ወንጀል ሆነዉ እንዲካተቱ ፤ ወንጀል ህጉ ዉስጥ ተካተዉ የቅጣት መጠናቸዉ አነስተኛ የሆኑ ከፍተኛ እንዲሆኑ ለማድረግ እና ፆታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶች የተሻለ የሕግ ሽፋን እንዲኖራቸዉ ተደርጓል። ነገር ግን አሁንም ቢሆን የማኅበረሰባችን አመለካከት ብዙ መቀየር የሚፈልግ ነዉ። የጥቃት ሰለባ ሴቶች አሉ በብዛት፤ ለእነሱ ደግሞ ያሉትን ሕጎች ከማስፈፀም አንጻር የሕግ አፈጻጸሙ ላይ መሥራት እጅግ ያሻል። ምክንያቱም ከፍተኛ የሕግ አፈጻጸም ክፍተት ስላለ ማለት ነው።» አፈፃጸሙ ጥያቄ ማስነሳቱ እንዳለ ሆኖ ሕግን

በተመለከተ ኢትዮጵያ ጥሩ ጥሩ ሕጎች እንዳሏት የሚናገሩት የሕግ ባለሙያዋ፤ በአሁኑ ወቅት ሴቶች ስለመብታቸዉ የመጠየቅ የግንዛቤ ደረጃቸዉ እያደገ መምጣቱንም አስተዉለዋል ወ/ሮ ሜሮን። ግን አሁንም ብዙ ሊሠራበት የሚገባ ትኩረት የሚሻ መሆኑን ያስገነዝባሉ። «ሴቶች ላይ ያለዉ የየራሳቸዉን መብት ከማወቅ እና ሲጣሱ ደግሞ የመጠየቅ ብቃት በተሻለ ሁኔታ አለ። ምክንያቱም የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር ብቻ ሳይሆን ሀገሪቱ ላይ ሴቶች መብቶቻቸዉ እንዲከበሩ የሚደረጉ ጥረቶች ሴቶች መብቶቻቸዉን እንዲያዉቁ፣ ግንዛቤ እንዲያገኙ እና ራሳቸዉን እንዲከላከሉ እንዲሁም ደግሞ ጥሰት በሚኖርበት ጊዜ እንዲጠይቁ የሚያስችል ሥርዓት እና የሚያግዙ ተቋማት ስላሉ። ነገር ግን አሁንም ቢሆን እጅግ ችግሩ ትኩረት የሚሻ እና ልንሠራበት የሚገባ ጉዳይ ነው።» የሴቶች መብት ጉዳይ ሲነገር በቀጥታ የሚፈጸምባቸዉ ፆታዊ ጥቃት ይታሰባል። የአንድ ኅብረተሰብ መሠረት የሆኑት ሴቶች የመብት ጉዳይ ግን ከዚህም ያለፈ ነው። ማኅበራዊ፣ ኤኮኖሚያዊ እንዲሁም የፖለቲካ መብቶቻቸዉን ሁሉ ያካትታል። በዚህ ረገድ ያሉ መብቶቻቸዉ ሙሉ በሙሉ እንዳይከበሩ ታዲያ የማኅበረሰቡ አመለካከት አሁንም እንቅፋት እንደሆነ ነዉ ወ/ሮ ሜሮን የሚያስረዱት።

እንዲህ ያለዉ የተዛባ አመለካከትም ከተማ ሆነ ገጠር ልዩነት እንደሌለ የሚያሳየዉም አዲስ አበባ ላይ የቤት ንብረትን ጉዳይ አስመልክቶ የሚፈፀሙ ድርጊቶች መሆናቸዉንም ይናገራሉ። እንዲህ ያሉ የመብት ጥሰቶች ሲያጋጥሙም ሴቶቹ የት ሄደዉ አቤቱታ ማቅረብ እንዳለባቸዉ አለማወቃቸዉ እና ድጋፍም አለማግኘታቸዉ ተጠቂዎች እንዳደረጋቸዉ ነዉ የሕግ ባለሙያዋ የገለፁት። የኢትዮጵያን የሴቶች የመብት ይዞታ ከሌሎች የአፍሪቃ ሃገራት ሴቶች ሁኔታ ጋር ለማነፃፀር ጥናት መደረግ እንዳለበት የሚናገሩት የሕግ ባለሙያ፤ በተጻፉ ሕጎች ደረጃ ሲታይ ግን ኢትዮጵያ ጥሩ ሕጎች እንዳሏት ነዉ ያመለከቱት። አሁንም ቢሆን ሕግ ሊወጣላቸዉ የሚገቡ የጥቃት ዓይነቶች እንዳሉም ግን ጠቁመዋል። ማሕበራቸዉ ከሚያስተናግዳቸዉ አብዛኛዎቹ የቤት ዉስጥ ጥቃት ሰለባዎች መሆናቸዉን ያመለከቱት ወ/ሮ ሜሮን አቤቱታዎቹ የሚታዩበት መንገድ ለችግሩ መባባስ ምክንያት መሆኑን ነዉ የሚናገሩት።

የሚደርስባቸዉ በወሲባዊ ትንኮሳ አማካኝነት ነው። ስለዚህ ሴቶች ከቤታቸዉ ጀምሮ እሥራ ቦታቸዉ፣ እትምህርት ቦታቸዉ ወይም ሌላ ማኅበራዊ ኑሯቸዉን ሊያከናዉኑ በሚሄዱባቸዉ መንገዶች ሁሉ ከማድነቅም ጋር ተያይዞ ፤ ከስድብ ጋር ተያይዞ ከመጎንተል ጋር ተያይዞ የወሲብ ትንኮሳ ሰለባዎች ናቸዉ። በተለይ አሁን ደግሞ እየተለመደ የመጣዉ አገራችን ላይ የአሲድ መድፋት ጉዳይ ነው።»

ተጎጂዎች የነፃ የሕግ አገልግሎት ሲሰጥ ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው ማሕበራቸዉ ባከናወናቸዉ የማንቃት ሥራዎቹ ዉጤት አምጥቷል ብለዉ ያምናሉ ወ/ሮ ሜሮን። በተቃራኒዉ ግን ዛሬም ይህ መረጃ የሌላቸው በጓዳ እና በገጠር ያሉ በርካታ ሴቶች መኖራቸዉን ሳያስገነዝቡ አላለፉም። «በገጠር እና በከተማ የሴቶችን ሕይወት ለማሻሻል እንቅስቃሴ የማድረጉ ጊዜ አሁን ነዉ» የሚል ነዉ።

ይህ ማሕበር የጥቃት ሰለባ ለሆኑ ሴቶች በሚሰጠዉ አገልግሎት በተለይ የአካል ጉዳተኛ ለሆኑት በየደረጃዉ የሚችለዉን እያበረከተ መሆኑን ነዉ የሚገልጸዉ። ኢትዮጵያ ዉስጥ ሸዋዬ ለገሠ ሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ፆታዊ ጥቃቶችን አደባባይ በማዉጣት አቅም ለሌላቸዉ አዜብ ታደሰ

ወደ ኬንያ የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ችግር

የመከላከያ ሰራዊት በሞያሌ ሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ወደ ኬንያ የሚሰደዱ ተፈናቃዮች ቁጥር መጨመሩ ተነገረ :: በኬንያ ሰባት የተለያዩ ጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች የሰፈሩት ተፈናቃዮችም በተለይም ሕጻናት ከፍተኛ የመጠለያ የአልሚ ምግብ እና የህክምና አገልግሎት ችግር እንደገጠማቸው አስታውቀዋል :: የኬንያ የቀይ መስቀል ማህበር ጽህፈት ቤት በበኩሉ የኢትዮጵያን ድንበር አቋርጠው የሚፈልሱ ተፈናቃዮች በተለያዩ የኬንያ ቀበሌዎች ተሰበጣጠረው መገኘታቸው ማህበሩ በሚሰጠው የግብረሰናይ አገልግሎት ላይ ተጽእኖ አሳድሮብኛል ብሏል :: የማህበሩ ጸሃፊ ሚስተር አባስ ጉሌት የተፈናቃዮቹን ጉዳይ እና አያያዝ በተመለከተም የኬንያ መንግስትን ውሳኔ እየጠበቅን ነው ሲሉ ለዶቼቨለ ገልጸዋል :: በደቡብ ኦሮምያ ክልል በቦረ ዞን ሞያሌ ከተማ ባለፈው ቅዳሜ የመከላከያ ሰራዊት በሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ አካባቢው እስካሁን መረጋጋት አልቻለም :: የኮማንድ ፖስት አካባቢውን ለማረጋጋት በሚል ሰበብ በርካታ ሰዎችን ማሰር መጀመሩም እየተነገረ ነው :: ጥቃቱን እና በመንግስት ኃይላት እየተወሰደ ያለውን የማሰር እርምጃ ተከትሎ የከተማዋ እንቅስቃሴ የስራ እና የንግድ አገልግሎቱ መቀዝቀዙንም የአካባቢው ነዋሪዎች ይገልጻሉ :: ቀደም ሲል ለደህንነታቸው ስጋት ያደረባቸው በሞያሌ የጫሙቅ ሸዋ በር እና አርበሌ ነዋሪዎች በብዛት ድንበር አቋርጠው መፍለሳቸው ሲታወቅ ስጋቱ ወደ ሌሎችም ቀበሌዎች ተዛምቶ ወደ ኬንያ የሚፈልሱ ነዋሪዎችን ቁጥር እንዳሻቀበው ታውቋል :: በመከላከያ ሰራዊት የፈጸመውን ጥቃት ሸሽተው ከሞያሌ ሸዋ በር ኬንያ ከገቡት እና ማህሙድ ኢሊ በሚባል የግለሰብ ቅጥር ግቢ ውስጥ ከሚገኙ ተፈናቃዮች መካከል ያነጋገርናቸው በተለይም ህጻናት በመጠለያ ህክምናና እና አልሚ ምግብ እጥረት እየተሰቃዩ መሆኑን ነው የገለጹልን ::

ሁሉም በሚባል ደረጃ ኢትዮጵያዉያን ሴቶች ለወሲብ ትንኮሳ እና ጥቃት የተጋለጡ መሆናቸዉን የሚገልፁት የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማሕበር የሥራ አስፈፃሚ ዋና ዳይሬክተር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአሲድ የሚፈፀምባቸዉ ጥቃት አሳሳቢ እየሆነ በኬንያ የቀይ መስቀል ማህበር ጽህፈት ቤት ሃላፊ መጥቷል ይላሉ። የሆኑት አባስ ጉሌት የኢትዮጵያ ሞያሌን ድንበር

ተበታትነው የመስፈራቸው ጉዳይም ማህበሩ በሚሰጠውን የግብረሰናይ አገልግሎት ላይ ተጽዕኖ እንዳሳደረበት ሃላፊው ለዶቸቨለ ገልጸዋል :: ዛሬ ያደረግነው ጊዜያዊ ጥናት እንደሚያመለክተው የተፈናቃዮቹ ቁጥር ከአምስት ሺህ በላይ ሆኗል :: ተፈናቃዮቹ ድንበር አቋርጠው ወደተለያዩ አካባቢዎች ማለትም ኬንያ ሞያሌ መርሳቤት ሶሎሎ እና ሌሎች አምስት የተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች ተሰበጣጥረው የፈለሱበት ሁኔታ ማህበራችን በሚሰጠው ግብረ ሰናይ የተቀናጀ አገልግሎት ላይ እንቅፋት ፈጥሮበታል :: ያም ቢሆን በተቻለን አቅም ጊዜያዊ የመጀመሪያ ህክምና እርዳታ የምግብ የውሃ እና የቁሳቁስ አገልግሎት ለተፈናቃዮቹ እየሰጠን ነው :: " የኬንያ የቀይ መስቀል ማህበር ጽህፈት ቤት ሃላፊ ሚስተር ጉሌት ለኢትዮጵያውያኑ ተፈናቃዮች ማህበሩ ከሚሰጠው የግብረሰናይ አገልግሎት ጎን ለጎንም የስደተኞቹን ጉዳይ አያያዝ በተመለከተ የኬንያን መንግስት ውሳኔ እየጠበቅን ነው ብለዋል :: " የተፈናቃዮቹን ጉዳይ አያያዝ እና መጻኢ ሁኔታ በተመለከተ ችግሩ እስኪረጋጋ በአካባቢው ይቆዩ አልያም ወደመጡበት አካባቢ ይመለሱ የሚለውን መወሰን የሚችለው የኬንያ መንግስት ነው :: በእኛ በኩል በተለይም ከመርሳቤት አስተዳደር ሃላፊዎች እና የስደተኞችን ጉዳይ ከሚመለከተው የመንግስት አካል ጋር ተነጋግረናል ውሳኔ እየጠበቅን ነው " በሞያሌ የመከላከያ ሰራዊት በሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ በከፈተው የተኩስ ጥቃት 10 ሰዎች ተገድለው 12 መቁሰላቸው ይታወሳል :: ንጹሃን ዜጎችን የገደሉት የመከላከያ ሰራዊት አባላት በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስፈጻሚ ኮማንድ ፖስት ቢገልጽም ኢሰብአዊነት የጎደለው ወንጀል ፈጻሚዎቹ ድርጊቱ በተፈጸመበት ኦሮምያ ክልል መደበኛ ፍርድ ቤት ጉዳያቸው እንዲታይ የኦሮምያ ክልል የከተማ እና ዞን አስተዳደር መጠየቁ ታውቋል :: እንዳልካቸው ፈቃደ

«ሁሉም ኢትዮጵያዉያን ሴቶች ማለት አቋርጠው ወደተለያዩ የኬንያ መንደሮች በመግባት ያስደፍረኛል፤ ትንሹ ከምንለዉ ሕይወት ላይ የሚገኙት ነዋሪዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ ሸዋዬ ለገሠ እስከማጣት ድረስ የሚደርስ ጥቃት መጨመሩን ይናገራሉ :: ከኢትዮጵያ በመፍለስ ላይ ~~~~~~~~~~~~~~~~~~ የሚገኙት ሰዎች ኬንያ ውስጥ በተለያዩ ቀበሌዎች

Great Promotions

Dear Business Owner, Professional or Entrepreneur: Warm greetings from TZTA Digital Ethiopian Newspaper Publisher! We are launching a campaign to reach out to business owners and professionals and give them enormous value in promoting and marketing their products and services. For detail information: Call us 416-898-1353 or Email us tztafirst@gmail.com or nfo@tzta.ca Visit our website: https://www.tzta.ca Thank you


TZTA PAGE 15 March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Face-book& Twitter

ድብና ቀበሮ

አበበ ካነበብው የላከልን ጸሃይ ጥሩ አድርጋ የመታችው ድብ ሲታይ አፉ አካባቢና ቆዳው ሁሉ በቅቤ ርሶ ይታያል ፡፡ ቀበሮም የበላኽው አንተ ነህ ! የበላኽው አንተ ነህ ! በሚል ክሷን ድቡ ላይ ለጠፈች ይላል ተረቱ፡፡

በዓለም ላይ ያሉ አገሮች የየራሳቸው የተረት አፈ ታሪኮች አሏቸው፡፡ ከኖርዌጅያን አፈ ታሪክ ያገኘሁት ተረት ለምን እንደሆነ አላውቅም ከህወሃት እና ኦነግ/ ኦህዴድ ጋር ተገናኘብኝ። ኦህዴድን ለምን ከኦነግ ጋር አገናኘኽው የሚል ጥያቄ እንደሚነሳ አውቃለሁ፡፡ ኦነግን በማጃጃል ከጨዋታ ውጭ ያደረገችው ህወሀት አሁን ደግሞ ኦህዴድ ላይ ጨዋታ እየጎነጎነች እንደሆን እየታየ ያለው ሁኔታ ከተረቱ ጋር ስለተመሳሰለብኝ ነው ይህን የኖርዌይ ተረት አንባብያን በምሳሌና በንፅፅር እንዲያዩት የፈለግሁት፡፡ ወደ ተረቱ ልግባ፡፡ ትልቁ ድብና ብልጧ ቀበሮ በአንድ ወቅት የገና በዓልን በጋራ ለማክበር ይረዳቸው ዘንድ አንድ ጣባ ሙሉ ለጋ ቅቤ ገዝተው ከአንድ ጥቅጥቅ ካለ ደን ውስጥ የጸሃይ ብርሃን እንዳያቀልጠው በማለት ቅቤው እንዲበስል ደብቀው ያስቀምጣሉ ፡፡ ቅቤውን በአስተማማኙ ቦታ ካስቀመጡ በኋላ ለምን ከወንዝ ዳር ሄደን ፀሃይ እየሞቅን ሰውነታችንን አናፍታታም የሚል ጥያቄ ቀበሮዋ ለድቡ ታቀርብለታለች፡፡ ድቡም ይስማማል፡፡ ጸሃያቸውን እየሞቁ ሳለ ድንገት ቀበሮዋ ከተኛችበት ብድግ ትልና ሰውነቷን በማርገፍገፍ ወዬ ! መጣሁ እያለች ወደ ጫካው ወረደች፡፡ ከጫካው እንደደረሰች ወደ ቅቤው በመሄድ ሁለት ሶስተኛውን ቅቤ ከበላች በኋላ አፏን ጠርጋ ጸሃይ ይሞቁበት ወደነበረው ቦታ ትመጣለች፡፡ ድቡ ምን እንደተፈጠረና ለምንስ ካጠገቡ እንደሄደች? ተመልሳም ስትመጣ ቦርጯ ጨምሮ ለምን እንደመጣ አፋጦ ይጠይቃታል። እንዴ ምን ማለትህ ነው! አራስ ቀበሮ እንደሆንኩ አታውቅም እንዴ? ልጆቼ ጡት አምሯቸው ሲጠሩኝ ሰምቼ ላጠባቸው ሄጄ ነው ፣ ጡቴ አግቶ ነው ትለዋለች ፡፡ የልጆችሽ ስም ማለቴ የመጀመርያው ማን ተብሎ ነው የሚጠራው ይላታል፡፡ ስሙ! « ገና መጀመሩ » ይባላል የመጀመሪያው ልጄ ብላ ከነገረችው በኋላ እንደገና ተንጋለው ጸሃያቸውን ይሞቁ ጀመር፡፡ ጸሃያቸውን እየሞቁ ድቡ የሰመመን እንቅልፍ እያንጎላጀው እንደሆነ የተረዳችው ቀበሮ ልክ እንደቀድሞው ሰውነቷን በማንጠራራት ብድግ ካለች በኋላ፣ ወዬ ! መጣሁ ብላ እንደገና ወደ ጫካው ትወርዳለች ፡፡

ከገበታው ቅቤ ውስጥ ቀሪውን ከበላች በኋላ እንደተለመደው አፏን አብሳ ወደ ድቡ ትመለሳለች፡፡ አሁን ደግሞ የት ነበርሽ? የሚል ጥያቄ በድጋሚ ሲያቀርብላት! እንዴ ! ቅድም ነገርኩህ እኮ ልጆቼ ርቧቸው ጠርተውኝ ነዋ! በማለት ትመልስለታለች ፡ ፡ አሁን ደግሞ ርቦት የጠራሽ የልጅሽ ስም ማነው? « ግማሹ ተበላ » ይባላል ትለዋለች፡ ፡ ድቡም በጥርጣሬ መልክ ወደ ቀበሮዋ እያየ ምን አይነት ገራሚ ስም ነው ልጆችሽ ያላቸው እያለ በማዛጋት እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ወሰደው ፡፡ እንደተለመደው ለሶስተኛ ጊዜ ወዬ ! መጣሁ በማለት ወደ ቅቤው ሄዳ ቀሪውን ሙጥጥ አድርጋ በልታ ወደ ድቡ ተመለሰች፡፡ አሁንም አጥብተሽ መጣሽ ? አሁን ደግሞ የጠባው ልጅሽ ስሙ ማነው ብሎ ይጠይቃል ? የዚህኛው ስሙ « ላስኩት ስሩ ድርስ » ይባላል ትለዋለች ፡፡

ይህ ተረት ወደ በደኖ ወሰደኝ ፡፡ ወደ ወተር የተባለ ስፍራም አደረሰኝ ፡፡ ኦነግ የሽግግሩ ምክር ቤት አባል በነበረ ጊዜ ከህወሃት ጋር በተነሳ አምባ ጓሮ ኦነግ ይዞት የመጣውን በብዙ ሺህ የሚገመት ጦር ከጦር ካምፕ ውስጥ ካስገባህ በኋላ ነው ለተፈጠረው አምባ ጓሮ መደራደርና መፍትሄ የሚገኘው በሚል ቀበሮዋ ህወሃት ድቡን ኦነግ አታላ ከጨዋታ ውጭ በማድረግ እንደ ከብት ነጻ ማጎርያ ስፍራ ካምፕ ውስጥ አጎረቻቸው፡፡ ባላትም ትምክህት የሴት ታጋይ ወታደሮቿን ማራኪ በማድረግ ያን ሁሉ የኦነግ ሠራዊት በሴት ተጋዳላይ ወታደሮቿ እየነዳች በቴሌቪዥኗ መሳቂያ አደረገቻቸው። የኦነግ መሪዎችንም በነፋሪት/ አውሮፕላን በመጫን ወደ ሚፈልጉበት የስደት አገራት እንደ ቀበሌ ስኳር አከፋፈለቻቸው ፡፡ እነሆ ! አቶ ሌንጮም የኖርዌይ ብርድ አንዘፍዝፎኛል አገሬ ልግባና በድጋሚ ልታገል ብለው አገር ቢገቡም፣ አንድ ቀን አሳድራ ለብ ለብ ያለ ጸሃይ ከሸራተን አስመትታ እዚያው በረዶ አገር ኖርዌይ መልሳቸዋለች ቀበሮዋ ህወሀት፡፡

በበደኖና ወተር ክነነብሳቸው ወደ ገደል የተወረወሩትን አማሮች፣ ኦነግ የተባለው አሸባሪ ድርጅት የፈጸመው አረመኔያዊ ድርጊት ነው ስትል ቀበሮዋ ህወሀት ቅቤዋን ስልቅጥ አድርጋ በልታ ስትጨርስ እንዳደረገችው ተንኮል በስንጥር ይዛ የመጣችውን የአማራ ደም ባንጎላጀውና ሲያንኮራፋ በነበረው በድቡ ኦነግ ከንፈርና ሰውነት ላይ በመለቅለቅ ጦሱን ለኦነግ አሸከመችው ፡፡ ወፍራሙና ግዙፉ ኦነግ ትንሽ እንደተኙ ድቡ ከንቅልፉ በመንቃት ሲያንቀላፋ ቀበሮዋ ህወሃት ከጨዋታ ውጭ እስቲ ቅቤያችንን ወደ ጫካው ወርደን አደረገችው፡፡ እንየው በሰሎ እንደሆን በማለት ለቀበሮዋ ጥያቄ በማቅረብ ተያይዘው ቅቤውን ወደ ቂመኛዋ ህወሃት መንግስት ብትሆንም ቂም አስቀመጡበት ስፍራ ሲደርሱ ቅቤው የለም፡ ከጨበጠች እስከመጨረሻው ስለማትለቅ ፡ ይህኔ ! ድቡ ወቀሳውን ወደ ቀበሮዋ ላይ በዚህም በዚያም ብላ ቂሟን ትበቀላለች፡፡ ለጠፈ ፣ ቀበሮዋም በምላሹ በድቡ ላይ ለቀበሮዋ ህወሃት ፣ ግለሰብ ወይም ተቋም ማላከክ ጀመረች፡፡ ቀላል ነው የበላውን የለም ፡፡ ቂም ከጨበጠች እንኳን እሷ ለማወቅ!! ከሁለታችን አንዳችን እንደበላን አይደለችም የስጋ ዘመዶቿ ተራ ካድሬዎችና ለማወቅ ቀላል ነው ለማወቅ እያለች ቀበሮዋ ተደጋፊ ነጋዴዎቿ ጭምር ቂማቸው ከምሱ ያዙኝ ልቀቁኝ አለች፡፡ የበላውን ለማወቅ ሳይደርስ አይለቁም፡፡ እንደ ግለሰብ ቴዲ አሁንም በጀርባችን ተኝተን ጸሃይዋ ፊት አፍሮን ማየት ይቻላል። ተሰነይ ላይ ፊታችንን ስትመታን አገጫችን እና ቆዳችን ከመለሰ ጋር አመቻችቶ ኦነግን ያስገባውን በወዝ ከተጥለቀለቀ ያኔ ፊቱ የወዛውና ቆዳው ለታ ሌንጮን ዛሬ ከነድርጅቱ ምን አድርጋ የወዛው ነው የበላው በዚያ ይታወቃል እንደተበቀለችው ማየት ይቻላል። በማለት ቀበሮዋ ሃሳቡን ታመነጫለች፡፡ በህሊናው ነጻ የሆነው ቅቤውን ያልበላው የሰሞኑ የቀበሮዋ ህወሃት ድርጊትስ ኦህዴድን ድብ በሃሳቡ ተስማምቶ ከጸሃይዋ ፊት ለፊት የት ያደርሰው ይሆን ! ኦህዴድ ከኦነግ ስህተት ሁለቱም ይተኛሉ፡፡ ተምሮ ቀበሮዋ ህወሃት ናና ቅቤ እንደብቅ ፣ ናና ጸሃይ እንሙቅ ጨዋታ ውስጥ የሚገባ ድቡ ድብን ያለ እንቅልፍ እንደወሰደው ድብ ከሆነላት በዜሮ ድምር አጣፍታ ያወቀችው ቀበሮ ከአጠገቡ ቀስ ብላ ከጨዋታ ውጭ እንደምታደርገው ሳይታለም በመነሳት ቅቤው ወደነበረበት በመሄድ የተፈታ ነው ፡፡በዚህ ላይ አባ ዱላ ሂሳብ በስንጥር ከጣባው ስንጥቅጣቄ ውስጥ እንዲያስብላት ከዚያው ኦህዴድ ውስጥ ያለውን ቅቤ በመዛቅ ድቡ ወደተኛበት ያስቀመጠችው እንስሳ አባ ሰንጋ ስላለላት ቦታ ስትመለስ ድቡ ጭራሽ እያንኮራፋ አትጨነቅም፡፡ እንቅልፉን ይለጥጣል፡፡ ከዚያም በስንጥሮች ቀበሮዋ ህወሃት በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ይዛ ካመጣችው ቅቤ የድቡን አገጭ እና የኦሮሞ ብሄረሰብ እስረኞች ቃሊቲ ፣ ከንፈር፣ እንዲሁም ቆዳውን ሁሉ ለቅልቃ ቂሊንጦ ፣ ዝዋይን ሲያጣብቡ መሳርያ ሆነው ስትጨርስ ድቡ ከንቅልፉ ይነቃል፡፡ ምንም ያገለገሏት አሁን ወደ ህዝባቸው ቀልብ እና እንዳልተፈጠረ በመሆን ቀበሮዋም ከንቅልፏ ወደ ኢትዮጵዊነት መንፈስ የተለወጡት እንደተነሳች በማስመሰል ቁጭ ትላለች፡፡

ቲም ለማዎች እንደሆኑ ታውቃለች፡ ፡ የአማራ ህዝብ ገዥ መደብ ነው ንድፈ ሃሳቧን የለም የገዢ መደብ እንጂ ገዥ ህዝብ የለም ብሎ ያፈረሱባትን ቲም ለማዎችን ሳትበቀል አትተኛም ፡፡ ከኦሮሚያ ክልል ብሄር የሚለውን መታወቂያ ስላነሱባት እልህ የገባችው ቀበሮ አሁን ወደ ሽንፈቷ አካባቢ ከህዝብ መታረቂያ መንገድ እና እነ ቲም ለማን ለማሰጠላትና ለማስጠቆር ብሎም ከጨዋታ ውጭ ለማድረግ የፈበረከቻቸውንም ሆነ ያላትን ካርዶች እንደ በደኖው ክስ በነለማ ቲም ላይ ከማውረድ አትመለስም፡፡ ቀበሮዋ ህወሃት አሁንም እጇ አልዛለም፡ ፡ከእህት ድርጅቶች ውስጥ ባሏት ሆድ አደር አሽከሮቿ ረዳትነት በአባ ዱላ ቀመር ሸቃቢነት በውሽልሽል ባለፈው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የክልል መሪዎችን ፣ የክልል ቃል አቀባዮችን ከጨዋታ ውጭ በማድረግ ኮማንድ ፖሳቱ ብቻ የማይከሰስ ፣ የማይገሰጽ መብት እንዳለው አዋጅ በማወጅ አገሪቱን በፍርሃት ቆፈን አጥምቃለች ፡፡ ያለክልሉ መንግስት እውቅና እኛ ጉልበት አነሰን ብለን ሳንጠይቅ የፌዴራል መንግስቱ ከኛ እውቅና ውጭ ጦር ክልላችን ውስጥ አስግብቶብናል ብሎ በይፋና በድፍረት የተናገረው አቶ ለማ መገርሳ ዛሬ በኮማንድ ፖስቱ ጡንቻ ስር ወድቋል ፡፡ ደፋሩ የኦሮሚያ ቃል አቀባይ አቶ አዲሱ ድምጹ ከጠፋ ሰነባብቷል፡፡ እንደነገሩ ቢሆንም የብአዴኑ ቃለ አቀባይ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከህወሃቱ ሰው ከአቶ ዘራይ አስገዶም ጋር ያደረገው ትንቅንቅ ዛሬ የለም። ሁሉንም በኮማንድ ፖስቱ አዋጅ ስር ጸጥ አድርገዋቸዋል ፡፡ ኦህዴድ ጥርስ አውጥቶ ቀበሮዋን ህወሃት ሲገዳደር የአምቦው ከንቲባ ጭምር ሳይቀር ነበር ህወሃትን መጫወቻ ያደረጋት፡፡ አልተኛችም ፡፡ አሰበች ፣ ውስጥ ውስጡን መከረች ፡፡ ኮማንድ ፖስቱን ይዛ ብቅ አለች ፡፡ ቀበሮዋ ህወሃት ፕሮፌሰር መረራ ከዚህ በፊት እንዳሉት ሶስት በትር ብቻ አይደለም አሁን ያላት፡፡ አራት ነው ፡፡ ደህንነቱ፣ ጦር ሃይሉ፣ ምርጫ ቦርድ ፣ አሁን ደግሞ ኮማንድ ፖስቱ፡፡ በኮማንድ ፖስቱ ልቅ ስልጣን መሰረት እነሆ የኦሮሚያ ክልል የፖሊስ አዛዦች እየተለቀሙ ነው ፡፡ ኮማንደሮቹ ሲታፈኑ ትእዛዝ ወደ ታች የሚያወርድ አካል ክንፉን በመመታቱ ወታደሮቹ እንደ ባቢሎኑ ፎቅ ቋንቋው ስለሚደበላለቅባቸው ትጥቃቸውን ይፈታሉ። ትጥቅ እየፈቱም ነው፡፡ ቂመኛዋ ህወሃት የኢሊአባቦራን የፖሊስ አዛዥ ስትይዝ ቂም ደርባ ነው ፡፡ በኢሊአባቦራ የቀበሮዋ ህወሃት የስጋ ዘመዶች የኦነግን ባንዲራ ሲያከፋፍሉ እጅ ከፍንጅ በመያዛቸው እዚያው እስር ቤት ይህ የፖሊስ አዛዥ ስላሰራቸው ነው ቂመኛዋ ቀበሮዋ ህወሃት ቂም በመደረብ ይህንንም ሰው ያሰረችው፡ ፡ በዚህ ከቀጠለ በግልጽ እንደሚታየው በግልጽ አልተነገረም እንጂ በነ ቲም ለማ ላይ በኮማንድ ፖስቱ በኩል ኩዴታ እየተሰራላቸው ነው ፡፡ እንደ ድቡ ተንጋሎ ጸሃይ እየሞቁ በቀበሮዋ መሸውድ? ወይስ በፍጥነት ኦህዴድን ከኢሃዴግ ማስወጣት? በጊዜ የምናየው ትንቅንቅ ነው፡፡ እንግዳ ታደሰ/ ኖርዌይ


TZTA PAGE 16: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobil Phone: Follow Face-book & Twitter

As Trudeau vacations in Florida, details are once again scarce

Trudeau's office made clear that unlike in the past, this time the prime minister cleared his trip in advance with the parliamentary ethics commissioner

he’s going or who he’s with.”

However, Trudeau’s office made clear that unlike in the past, this time Trudeau cleared his trip in advance with the parliamentary ethics commissioner. The prime minster’s previous vacations landed the Liberals in hot water. In December 2016, he brought family and friends on an all-expenses-paid trip to a private island in the Bahamas owned by the Aga Khan, whom he has repeatedly described as a “close family friend.” The island could only be accessed via private helicopter. Trudeau’s wife Sophie arranged that trip with the Aga Khan’s daughter, as well as another vacation earlier in 2016 that saw Sophie visit the island without the prime minister.

Prime Minister Justin Trudeau.RYAN REMIORZ / THE CANADIAN PRESS

Marie-Danielle Smith

OTTAWA — Prime Minister Justin Trudeau’s office is again sharing few details about his vacation this week, though questions about how the prime minister spends his private time have caused problems for the Liberal government in the recent past. On Thursday, officials in the prime minister’s office would say only that Trudeau is “spending private time with

his family in Florida,” but would not elaborate on what he’s doing or with whom. “When they are having private time, that’s as far as we go,” said spokesman Cameron Ahmad. “I know it’s different when he’s out of the country, but it is similar to him spending private time with his family on a weekend. We don’t delve into the details of what he’s doing, where

After a long investigation, then-ethics commissioner Mary Dawson found last December that Trudeau had violated four sections of the Conflict of Interest Act rules by accepting the “gifts” of the accommodations the use of the helicopter, becoming the first prime minister ever to have found to have violated the act. Dawson also ruled that the religious leader might not be much of a “friend” after all, and concluded the provision of the trips could be seen as attempts to influence Trudeau, since the Aga Khan Foundation was receiving millions in federal funding.

In an impromptu press conference after the release of Dawson’s report, Trudeau apologized and said, “in the future I will be clearing all my family vacations with the commissioner’s office.” According to Trudeau press secretary Eleanore Catenaro, that did happen in this case. A spokeswoman for new ethics commissioner Mario Dion couldn’t confirm that claim, saying “any of our dealings with public office holders have to remain confidential.” This past winter Trudeau vacationed in the Rocky Mountains, and as with the current Florida vacation, officials provided no details beyond what was included in itineraries sent to media: that he was spending “private” time in Lake Louise, Alta. and Revelstoke, B.C. As for Trudeau’s current whereabouts, though U.S. President Donald Trump called Trudeau a “very good guy” on Twitter Thursday he apparently stopped short of extending the prime minister his hospitality. Ahmad did confirm that Trudeau is not currently staying at the president’s Mar-a-Lago resort in Florida — and “he’s not planning on being there.” • Email: mdsmith@postmedia.com |

,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,

Ontario voters to cast ballot for Doug Ford, poll says

A Campaign Research survey found 43 per cent of Ontario residents would vote for the Conservative party leader, despite Ontario NDP leader Andrea Horwath having high approval numbers.

Research found that 43 per cent of decided voters intended to support the Progressive Conservatives in the June election, 27 per cent backed the Liberals, and 23 per cent supported the NDP. Premier Kathleen Wynne’s net approval rating was found to have dropped, with almost 70 per cent stating they disapproved of her, and only 19 per cent approving of her. Horwath’s net approval rating increased by 17 per cent, with 36 per cent of those stating they approved of her — although 44 per cent said they didn’t know. Horwath has growing net approval numbers among Liberal Party voters (18 per cent) and Conservative voters (19 per cent). Of those surveyed, 31 per cent said they approved of Ford, with 44 per cent also saying they didn’t know.

(Left to right) Ontario Premier and Liberal Leader Kathleen Wynne, NDP Leader Andrea Horwath, and PC Leader Doug Ford. (CODIE MCLACHLAN / THE CANADIAN PRESS, ANDREW FRANCIS WALLACE / TORONTO STAR, GRAHAM PAINE / METROLAND)

By FATIMA SYEDStaff Reporter Sat., March 17, 2018 Andrea Horwath may have the highest

approval rating among Ontario party leaders, but Doug Ford will likely become premier in June, says a new poll.

Of the 1,637 Ontario voters surveyed online between March 12 and 14, Campaign

In 2017, Horwath consistently had the strongest approval ratings, said Eli Yufest, CEO of Campaign Research, which performs these surveys on a monthly basis.

TIME FOR CHANGE: Ontario NDP Leader promises free dental and prescriptions for all party faithful at a Marriott Hotel in downtown Toronto on Saturday, March 17, 2018.Antonella Artuso/Toronto Sun/Postmedia

New PC Leader Doug Ford (Mike Hansen/The London Free Press/ Ontario NDP Leader Andrea Horwath made a major announcement as she spoke to her

An Ontario NDP government will deliver public dental and prescription care for all, the party’s leader vowed Saturday. “We will have the largest investment in public dental care in Ontario history,”

Andrea Horwath boldly declared in a speech to her party faithful at a Marriott Hotel in downtown Toronto. While the details won’t be released until Monday, including the cost of the NDP pledge, Horwath said everyone would receive coverage under her universal dental and prescription plans. She also promised to buy back Hydro

One, address issues such as student loans and ramp up funding for frontline health care. “Change for the better is on its way,” Horwath declared. aartuson@postmedia.com


TZTA PAGE 17: March 2018: Info@tzta.ca/ tztaffirst@gmail.com/ https://www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook & Twitter

The right way to cut government spending? Focus on core responsibilities

To insist that government should continue to do everything it does now, only cheaper, is a fool’s errand: a recipe for substandard services and an aggrieved workforce

TZTA INC TZTA INTERNATIONAL ETHIOPIAN BILINGUAL NEWSPAPER

TZTA is independent newspaper published once a month online in Toronto, Canada. The opinion expressed in this newspaper are not necessarily those of the editor or publisher. We welcome comments or different point of view from our readers submitted articles may be edited for clarity.

Address

Send your article, letters, poems and other information with your full name, address and phone number to:-

TZTA INC.

Po Box 1063 Station B Mississagua, ON L4Y 3W4 E-mail your information to:-

Ontario PC Party Leader Doug Ford, and Premier Kathleen WynneMike Hensen/Postmedia; Chris Young/The Canadian Press

Andrew Coyne March 16, 2018 Asked by a radio interviewer how he could cut billions from spending, as he has promised, without cutting a single job, as he has also promised, Doug Ford answered: “efficiencies.” Asked again, he answered: “you haven’t done it — I’ve done it.” Asked a third time, he offered: “sharing synergies.” In other words, he hasn’t a clue. Kathleen Wynne, on the other hand, knows exactly how he’d do it. The Conservative plan, she claimed, “will

put as many as 40,000 public sector jobs at risk. That means higher class sizes, longer waits for health care and fewer community supports.” She presented the coming Ontario election as “a stark choice” between “Conservatives who want to slash spending” and Liberals who believe “government is a force for good.”

These are, to be polite, generous helpings of nonsense. The idea that billions of dollars can be effortlessly sliced from public spending without anyone feeling a thing is obviously specious. But so, in its own way, is

the idea that no cuts can be made without devastating public services — or that the Conservative proposals amount to “slashing” spending. To be sure, the cuts in the Conservative platform — to the extent they still have one, or that anyone knows what is in it — are not pocket change. At the very least, the party would have to find the $6 billion over three years the “People’s Guarantee” (drafted under its previous leader, Patrick Brown) pencilled in as “savings from value for money audit.” .......................

Ontario Continues to Put Consumers First

March 15, 2018

Province Has Banned Aggressive and Misleading Sales and Advertising Tactics and Strengthened Homeowner and Tenant Rights On World Consumer Rights Day, the province is reaffirming its commitment to protecting consumers and making sure everyone in Ontario is aware of their rights. To better protect consumers, Ontario has recently: Banned unsolicited, door-to-door sales of certain household appliances to better protect consumers from aggressive and misleading salespeople. Know your rights about door-to-door contracts. Protected consumers from losing reward points based only on the amount of time passed since they were earned. Read more about your rights when it comes to rewards points. Ensured the pricing featured in advertising of travel services is inclusive of all taxes

and fees. Learn more about you rights when booking travel services. Adopted stronger rules for purchasing, leasing or selling real estate, including measures to address conflict of interest issues, and regulating the home inspection industry through mandatory licensing. Read more on what to know befor e buying a home. Introduced legislation that would give consumers easier access to credit information, giving Ontario consumers the strongest rights in Canada over information held by consumer reporting agencies. Introduced legislation that would improve access to elevators - making Ontario the first jurisdiction in the world to establish standards for elevator repair times. Created two administrative authorities to improve how condos are managed and introduced new rules to ensure condo managers are licensed and governed professionally. Learn more about consumer

protection and condos. Reduced the cost of borrowing and other fees for alternative financial services such as payday loans, and intr oduced legislation to restrict where payday loan shops can open. Read more about your consumer rights and payday loans. Helped to prevent fraud and excessive markups in the resale ticket market, including banning ticket bots, and capping the resale price of tickets at 50 per cent above face value. Protecting consumers is part of Ontario's plan to create fairness and opportunity during this period of rapid economic change. The plan includes a higher minimum wage and better working conditions, free tuition for hundreds of thousands of students, easier access to affordable child care, and free prescription drugs for everyone under 25 through the biggest expansion of Medicare in a generation.

tztafirst@gmail.com / info@tzta.ca

Website:-https://www.tzta.ca GST REG. # R306528806-00001

PAYMENT

Make your cheque payable to TZTA INC.

For residence of Canada cheque and money order are acceptable. Pay by Visa or Master Card/Paypal/ From outside Canada Visa and Master Card are acceptable. Ask us! Go to our website and send us your email address. You will get the newspaper every time

For Advertising

Call: (416) 898-1353 (416) 653-3839 Fax: (416) 653-3413 E-mail: tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca Website: https://www.tzta.ca

Publisher & Editor Teshome Woldeamanuel Marketing; Tigist Teshome Format and Typing Zenashe Tsegaselassie

Contributor

Mr. Tadese Gebremariam Mr. Yonas J. Haile Mr. Alem Mr. Yehun Belay Mrs. Genet Woldemariam Mr. Desta etc...

............................................... Members of National Ethnic Press and Media Council of Canada NEPMCC

* LIFE-HEALTH -TRAVEL INSURANCE *VISITOR /SUPERVISA INSURANCE * BUSINESS INSURPress and Media Council of Canada

We acknowledge the financial support of the Government of Canada through the Canada Periodical Fund of the Department of Canadian Heritage.


TZTA PAGE 18: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Face-book& Twitter

‘Freedom!’: the mysterious movement that brought Ethiopia to a standstill On Friday, Parliament ratified the state of emergency. Although the ruling coalition controls all 547 seats, an unprecedented 88 deputies voted against the measure. By comparison, the state of emergency declared in October 2016 passed with a unanimous vote.

Supporters of Bekele Gerba, secretary general of the Oromo Federalist Congress, celebrate his release from prison, in Adama, February 2018. Photograph: Tiksa Negeri/Reuters

by: ecadforum in News Analysis March 13, 2018 ADDIS ABABA, Ethi­op­ia — It was while he was in prison that Ethiopian opposition politician Bekele Gerba first sensed change happening in the world outside. The television news from his native Oromia region had broken from the official line and was suddenly reporting on the unrest flaring around the country. Soon after, he was released along with more than 6,000 others, most of them imprisoned for political activity, in what the government said was an effort “to establish a national consensus and widen the political sphere.”

Within days of Gerba’s rapturous welcome home on Feb. 13, however, the prime minister resigned and a state of emergency was declared to restore “law and order.” Now Ethiopia appears to be on the brink of the biggest political crisis since the communist regime was overthrown in 1991. “There is a huge change in this country, especially the region we live in, the Oromia state,” said Gerba, from his home city of Adama, where people kept stopping him to pose for selfies. “We feel that some kind of air of freedom is here, but this is regarded by the federal government as a threat.”

The opposition disputed those totals after footage from the parliamentary session appeared to show the parliamentary speaker stating a lower vote count, according to a Reuters report. In response to the video, the speaker said the higher number of votes was correct. Hirut Zemene, a senior Foreign Ministry official, told the U.N. Human Rights Council in Geneva on Monday that the state of emergency is necessary if “wide-ranging political and democratic reform” is to continue. But Ethiopia’s Western allies have condemned the decision. The U.S. Embassy in Addis Ababa said it strongly disagreed with it, adding that it “undermines recent positive steps.” The move is likely to be on the agenda when Secretary of State Rex Tillerson visits Ethi­o­pia this week.

Turmoil in Ethi­o­pia couldn’t come at a worse time for East Africa, which includes strife-torn South Sudan and Somalia. With 100 million people, the country is easily the biggest in the region, and given its sizable military, the main guarantor of stability. If Ethi­o­pia collapses, “it will take down the region’s economy,” said Hallelujah Lulie, a political analyst. “Security will also be threatened.” Ethiopia is divided into ethnically based states in a federal system ruled by a coalition of four parties — known as the Ethio­ pian People’s Revolutionary Democratic Front — that is dominated by the Tigrayan minority. It was a Tigrayan rebel group that overthrew the communist Derg regime in 1991. Over the past few years, as rural unrest over economic and political marginalization has grown, the junior members of the coalition, the parties from ­Amhara and Oromo states, have started standing up to the Tigrayans and publicly challenging official policy. Despite making up just 6 percent of the population, the Tigrayans are perceived to dominate not just the security services, but the economy, as well. .................................

Ethiopia Deports Journalist, Arrests Blogger

stopped working for Bloomberg and began working for The Guardian. “What my treatment demonstrates once again is a lack of appreciation of professional journalism and a failure of various government institutions and officials to follow Ethiopan blogger Seyoum Teshome is seen in established procedure in anything an undatd photo. VOA – Ethiopia has deported British like a transparent manner.” journalist William Davison because Davison says he was not told of accreditation issues. The news agency says Davison, a of the specific reason why he Guardian reporter who previously was deported. But he said in his worked for Bloomberg, was Facebook post that “I have been on deported Wednesday after being a Tourist Visa since Feb. 13, and an detained for a day at a police station. Immigration official declared that I was not a tourist.” Davison is now in Britain and said on Facebook that Ethiopia refused The Associated Press reports an to give him accreditation after he Ethiopian official said Davison was

Paul Vander Vennen Law Office

Certified by the Law Society of Upper Canada as Specialist in Citizenship and Immigration Protection: Immigration and Refugee Law: 45 St. Nicolas Street, Toronto, ON M4Y 1W6 Tel:- (416) 963-8405 ext. Fax: (416) 925-8122

235

www.paulvanlaw.ca * paul@paulvanlaw.ca

kicked out the country because he did not have any foreign media affiliation.

arrested Thursday by security forces at his home. No reason was given for his arrest.

“I’m not aware that he has submitted a new accreditation with The Guardian,” Mohammed Seid said. “We have been treating him like all the other reporters when he was a Bloomberg reporter, but now he has no accreditation with any other media outlet … so he can’t produce reports from within Ethiopia.”

The blogger has been critical of Ethiopia’s six-month state of emergency that was declared in February.

“Ethiopia cannot again use the cloak of a national emergency to round up journalists and stifle critical voice,” said CPJ Deputy Executive Director Robert Mahoney. “This is the second Also in Ethiopia, blogger Seyoum time that authorities ignored due Teshome has been detained, the process to detain Seyoum Teshome. Committee to Protect Journalists He should be released immediately reports. and unconditionally .......................................... CPJ said Friday the blogger was


Where is Al-Amoudi?

TZTA PAGE 19: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Face-book& Twitter

By Danny Hakim and Ben Hubbard, New York Times March 16, 2018

sprawling farming venture in Ethiopia established to supply rice to Saudi Arabia. Such ventures are seen as strategic assets in a desert kingdom keenly aware of its agricultural limitations. While Saudi Star has had a tough time getting going, it is said to be a particular focus of the new government’s interest. Saudi officials have declined to comment on the charges against individual detainees as well as their status, citing privacy laws. No one knows where the Saudis are keeping Al-Amoudi He supplies coffee to Starbucks. He owns much of Ethiopia. And he is known as “Sheikh Mo” in the Clintons’ circle.

But the gilded life of Sheikh Mohammed Hussein Al Amoudi took a sharp turn in November. Mr. Amoudi, the gregarious 71-year-old son of a Yemeni businessman and his Ethiopian wife, was swept up with hundreds of billionaires, princes and other well-connected figures in what the Saudi government says is an anticorruption campaign that has seized more than $100 billion in assets. Many other detainees, who were initially kept at a Ritz-Carlton hotel in Riyadh, have been released, including Prince Alwaleed bin Talal, the wellknown international investor. Mr. Amoudi’s cousin, Mohammed Aboud Al Amoudi, a property developer, was also let go. But Mr. Amoudi, once called the world’s richest black person by Forbes, has not been freed, leaving a vast empire that employs more than 70,000 people in limbo. He controls businesses from Ethiopia, where he is the largest private employer and the most prominent backer of the authoritarian government, to Sweden, where he owns a large fuel company, to London, which he has used as a base to set up a number of companies. “He was in the Ritz-Carlton but we have been told by his family members that he was moved, along with others, to another hotel,” Mr. Amoudi’s press office said in an email responding to questions. “Unfortunately we do not know where. He is in regular contact with his family and is being treated well.” While Mr. Amoudi lacks a princely pedigree, he is in other ways an archetype of those entangled in the kingdom’s power play: a billionaire with assets stretching across the world who had close ties to previous governments. The late King Abdullah was a supporter of Mr. Amoudi’s Saudi Star Agricultural Development, a

The Saudi government has said its dragnet followed an extensive investigation by a newly formed anticorruption committee headed by the country’s crown prince, Mohammed bin Salman. The prince, who has fashioned himself as a reformer, is in the midst of a charm offensive to bolster diplomatic and financial ties to the West and is scheduled to visit Washington later this month. The detentions, however, have been almost entirely opaque. There have been no signs of collaboration with Western law enforcement and no charges made public, leading some critics to view it as a power and money grab rather than a bona fide anti-corruption effort. Saudi officials have denied that anyone has been mistreated, but people with knowledge of the detentions have said that as many as 17 of the detainees required medical attention because of abuse, and one later died in custody. Given the insular nature of the country and the crackdown, Saudi officials are likely to make the most headway seizing assets within their own borders. Within Mr. Amoudi’s empire, there is much to sort through. He moved to the kingdom as a teenager. Although there are few firm details about how a commoner came to vast wealth, he managed to forge influential connections. The most important was Prince Sultan Bin Abdulaziz, who served as defense minister and crown prince before his death in 2011. Mr. Amoudi ran businesses that depended on the prince’s money and position, associates said. Another of his allies was Khalid Bin Mahfouz, a billionaire who later became enmeshed in the collapse of the Bank of Credit and Commerce International in 1991, at the time one of the largest private banks in the world. In the 1980s, Mr. Amoudi set up Mohammed International Development Research and Organization Companies, a conglomerate known as Midroc. Early on, his biggest deal was a multi-billion-dollar project to build the kingdom’s underground oil storage capacity. Engineering and construction became core businesses for Midroc, but it operates everything

from pharmaceutical to furniture factories in the region, according to its website. Mr. Amoudi also owns half of a steel company called Yanbu, and a large chain of gas stations called Naft. Like another detainee, Mr. Alwaleed, Mr. Amoudi’s reach has extended to the United States. He donated millions of dollars to the Clinton Foundation and offered his private plane to fly Bill Clinton to Ethiopia in 2011. That offer sparked internal debate within the foundation, leaked emails showed. “Unless Sheikh Mo has sent us a $6 million check, this sounds crazy to do,” Amitabh Desai, the foreign policy director of the Clinton Foundation, wrote in one of the emails. That was not the first time that Mr. Amoudi’s name had surfaced in the United States. Three years after the Sept. 11 attacks, a lawsuit by the owner of the World Trade Center described Mr. Amoudi as a “material sponsor of international terrorism” because of his funding of controversial Islamic charities. Both sides agreed to a dismissal the following year, and a spokesman for Mr. Amoudi attributed the suit to a case of mistaken ident In Ethiopia, Mr. Amoudi’s allies portray him as a philanthropist and champion of African growth. “I am a Saudi investor, born in Africa, with an Ethiopian mother, of which I am proud,” he said in a speech in Washington in 2014. “I have a special relationship with my birth country by investing in all of Africa — north, south, east, west.” Sisay Asefa, a professor at Western Michigan University, has known Mr. Amoudi for years and set up a foundation with his support. “He should be released immediately,” he said. Mr. Amoudi, he added, “has transformed many lives.” But he has also been a polarizing figure. Mr. Amoudi’s reach in Ethiopia has been so pervasive that a 2008 State Department cable, made public by WikiLeaks, said that “nearly every enterprise of significant monetary or strategic value privatized since 1994 has passed from the ownership of the Government of Ethiopia” to “one of Al Amoudi’s companies.” That called into question the “true competitiveness of the process,” the cable said. Mr. Amoudi has opened his deep pockets to build a hospital in Addis Ababa and fund AIDS treatment programs. But he has also long backed the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front, which has ruled the country for more than a quartercentury, angering opposition

supporters. His loyalty to the ruling party has even crossed borders. When a popular expatriate group in the United States called the Ethiopian Sports Federation in North America invited an opposition leader to speak in 2010, Mr. Amoudi set up a rival group. “When he was imprisoned, it divided public opinion,” said Semahagn Gashu Abebe, an assistant professor of international studies at Endicott College. “The opposition is happy because they think it will greatly weaken the regime.” But for Ethiopia’s ruling party, he said, “It’s a loss.” Many see Mr. Amoudi less as a beneficent local son than a Saudi privateer. Some of his mining operations, particularly in a region of Ethiopia called Oromia, have caused resentment, protests and arrests. “The government and people around the government would definitely miss him,” said Henok Gabisa, a visiting academic fellow at Washington and Lee University School of Law. “I’m sure people from the Oromia region would never miss him because they feel like they were robbed of their natural resources.” As Mr. Gabisa put it, “Literally his presence and his absence make a huge difference in Ethiopia.” Danny Hakim reported from New York and Ben Hubbard reported from Riyadh. David D. Kirkpatrick contributed reporting from London, Kate Kelly contributed reporting from New York and Selam Gebrekidan contributed reporting from South Africa ...........................................

Top tips for Mobile phone This time https://www.tzta.ca is made mobile friendly. This is a great idea. Today, over 1.2 billion people are accessing the web from mobile devices. An incredible 80% of all internet users use a smartphone, iPhone, iPad…etc. In other words, if they’re Online, they are most likely on their phones. And today’s statistics are only half the story. These numbers will be even more skewed towards mobile in the future. Simply put, you need to be thinking mobile because everyone is a mobile. Teshome Woldeamanuel Publisher For detail call @

416-898-1353


TZTA PAGE 20: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Face-book& Twitter

The Enemy Within By Addisu Admas (March 14, 2018)

of its cadres, cronies, spies and those who have benefitted unlawfully under its regime. Indeed, the people of Tigray having an equal stake in the nation’s future have every good reason to join in the fight to remove the TPLF from power.

Our fathers, as our forefathers, used the word Telat to refer to an enemy who is totally alien. Telat was the totally other: the one that hails from distant lands, or perhaps from across the ocean. The word was used for a long while to refer to the Italians, who twice failed to conquer and colonize Ethiopia. The period before and after their second incursion during the years between 1936 and 1941 was often referred to as Ke Telat befit (before the advent of the enemy) and Ke Telat behuala [after the (departure/ defeat of) enemy]. The word Telat connotes in the mind of Ethiopians not only alienness, but also one who has ominous powers to rain utter destruction and suffering upon them. One which could effectively end the very existence of their nation. Thankfully, since then, Ethiopia has not had another overseas’ colonial power to contend with, or to be subjugated, exploited and terrorized by; or much less one threatening her existence. Yet she is now under a more destructive, more predatory, divisive and destructive power than any she has faced in her long and variegated history. A Telat that rather see the Ethiopian polity end than lose its grip on power. A Telat that would rather ignite a fratricidal war than to submit to anyone else. A Telat that doesn’t even hail from afar, but is born right in the heartland of Ethiopia! Everyone is claiming that the TPLF doesn’t have the power and dominance it once enjoyed under its late leader Meles Zenawi. But the recent ratification of the State of Emergency suggests to any keen observer that the status quo has not changed at all. How else can one explain why the other coalition partners voted for the State of Emergency against their very own interest, clearly siding with the wish of their bosses in the TPLF, while ignoring the clamor of their constituents? Could they have done it out of political expediency? What on earth will they gain from it? Gullible and un-intelligent they are not! The only explanation for their action is that they are either deep to their neck in corruption and complicit in the crimes of the TPLF, or they are cowed by it. What other explanation could there be?

observer from the day of its inception; or at least from the day it decided to expand its fight to the South. It is a party that had for a long time posited as its main objective the “liberation” of the Tigrean people from Ethiopia in order to create a separate republic as Eritrea. When this became a glaringly futile and self-defeating enterprise, it re-invented itself as promoter of ethnic federalism. Clearly, Tigray, despite her hardy people, could have never managed to sustain herself, let alone prosper without joining her fate with the rest of the nation. Frankly indeed, she needed the nation to survive more than the nation needed her. But the TPLF wanted to be seen not as the liberator of Tigray, but of the entire country. The truth of the matter is that it expanded the war not to liberate fellow Ethiopians, but to benefit itself and its kin. Ethiopians thus owe absolutely nothing to the TPLF. And if anyone is generous enough to consider their present overrepresentation in the federal government, bureaucracy, military and security, and the enormous wealth they have accumulated through predation as recompense for bringing about the downfall of the Derg, I say you are too naïve! I, like most of my compatriots, maintain that it deserves not a nod! On the contrary, we say that the time has finally come to claim the TPLF as our Telat par excellence; the one in fact that has made it clear that it would rather bring upon the nation devastation and destruction we have never seen in our recent or past history than relinquish power to any legitimately elected power!

A reasonably confident, independent, and relatively creditable body of legislators would have, without any forceful intimation, sided with the desire and wish of its constituents and presumed electors. By this particular act, the House of Representatives has unequivocally shown that it represents no one but itself.

Every Ethiopian citizen must now consider the TPLF the number one enemy of the Ethiopian polity. It is an organization which fomented division and hatred among Ethiopia’s ethnicities with the sole aim of perpetuating its days in power. The irony of it all is that now it has become the main object of hatred and contempt after trying so hard and systematically to instill division and hatred among the people. We must no longer harbor any illusion that it will ever redeem itself; because for it to be redeemed means that it must cease to exist. It will continue to exist as long as mutual distrust, conflict and division inhabit the minds and hearts of those it continues to oppress. It is constitutionally incapable of promoting peace, justice and goodwill. Because it is essentially based on belligerence, division, partisanship and ill-will. It will use every means at its disposal to ensure its survival until kingdom come.

The objectives of the TPLF have been as clear as day light to any attentive

The TPLF is a cancerous overgrowth that needs to be excised, eradicated and

discarded down to its minutest tentacles. We must ensure that it does not only resurge, but others like it have no chance of emerging again. I would even go a step further by stating that, from here on, no Ethiopian political organization should call itself a liberation front, because, as we have seen in the case of the TPLF, most if not all liberation fronts end up subjugating the people they claimed to liberate. What Ethiopia needs is not an assemblage of liberation fronts, but political parties with clear visions and agenda. Because otherwise Ethiopia’s peoples will either survive and prosper together, or will simply become the epitome of a failed nation. It is with this in mind, that I say to my fellow Ethiopians that our enemy is within and must be defeated if a new Ethiopia is to re-emerge. Thus every Ethiopian, in and outside the country, must declare as one’s personal mission the ending of the TPLF regime. The evidence is too obvious at this point that a negotiated co-existence with the TPLF is simply impossible. It is an organization that has ceased and maintained power by the barrel of the gun. Who is naïve enough to believe that it will swap the gun for a legitimate election? When it will in fact run out of a way out from its present predicament, it will direct the full force of its military and security might against the very people it pretends to protect and serve. We must be absolutely clear that the enemy of the Ethiopian people is the TPLF, and not the people it claims to represent! The people of Tigray have suffered as much under this oppressive and corrupt organization as the rest of Ethiopia’s peoples. Let us not make the horrendous mistake of directing our anger and blame on the oppressed and persecuted majority of our fellow Ethiopians in Tigray. Our rage and resolve must instead be directed to removing from power the TPLF, the army

Those who want to wait for a fair and transparent election to materialize under the watch of the TPLF will be wasting their time and energy. What difference does it make whether the new Prime Minister will be an Oromo or an Amhara, or for the matter of that, once more another individual from one of the Southern nations, nationalities and peoples? We clearly know that the TPLF does not want to install one of its own members, not because it can’t, but it has much to gain by remaining inconspicuous. It is not that it does not want the position, it is because it has much to gain by not vying for it: by remaining behind the curtain, it can always manage the nation at will through its subordinate partners. Since the military and security bodies are clearly overwhelmingly populated, at least at the top, by members of the TPLF, to speak of a prime minister that has real and effective power is but a delusional thought. Yes, the election of an Oromo or an Amhara may in the short term appease their respective regions. But it is inconceivable that it can deliver long term stability and peace to the entire nation. No one should fall either under the illusion that a prime minister that can end the state of emergency will effectively end the turmoil we are in: As long as the TPLF is breathing down his neck, his options will be most likely circumscribed by the TPLF bosses. I need not remind those who see a better outcome from electing an Oromo or Amhara prime minister that their optimism will be very short lived. The task at hand should be clear at this point. For Ethiopians to end the present impasse there is one, and only one thing to focus upon: The removal of the TPLF. It is not an organization that clearly wants any form of compromise, nor an organization that has at heart the good of the Ethiopian people. Its sole mission is to stay in power as long as it possibly can; and will do anything, even plunging the nation into a bloodbath to hold on to power. We are facing a very dangerous enemy indeed and must proceed with caution. Because it will come for us, if we don’t organize against it. The famous Latin adage rings truer now than ever: Si vis pacem, para bellum (if you want peace, prepare for war). I say lets’ use every conceivable peaceful means at our disposal and lets exhaust every known nonviolent method in the book to combat this regime. But if all else fails, we must begin to prepare to protect our lives, liberties and possessions in any way we can and by any means necessary. We are indeed facing an implacable enemy!


TZTA PAGE 21: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

Ethiopia’s Model of Ethnic Federalism Buckles Under Internal

William Davison — After almost three years of deadly, sporadic crises, 2018 brought signs of much-needed change to Ethiopia when the government announced in early January that it would release many jailed journalists, politicians and protesters. But instead of opening up, Africa’s second-most populous country has returned to a formal state of emergency following the surprising resignation of Prime Minister Hailemariam Desalegn on Feb. 15. With an emboldened opposition, and divisions within the ruling party, Ethiopia now faces more uncertainty.

The chaotic chain of events underscores the difficulties for the ruling coalition, the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front, or EPRDF, in trying to manage reforms now that longsimmering discontent has developed into a formidable protest movement. Demonstrators mainly from the Oromo ethnic group, Ethiopia’s largest, have steadily proved their influence on national politics. If their demands aren’t met in the next phase of this turmoil, unrest may intensify.

which is part of the EPRDF and represents the Tigrayans, who make up less than 10 percent of Ethiopia’s population of some 100 million.

In the midst of the strike, the authorities released Bekele Gerba, a revered Oromo opposition figure and advocate of nonviolent protests. Two days after Bekele walked free, Hailemariam handed in his resignation, citing the political crisis and a desire to be part of the solution. This created the impression of a government that was about to collapse. That probably contributed to ministers approving a decree for a state of emergency, the second since 2016, which suspended constitutional rights such as freedom of assembly and granted power over regional security to the federal government, including the military and spy agency commanded by TPLF officials. The state of emergency probably forestalls political reforms for at least six months, focusing attention on the contest to replace Hailemariam.

While decades in the making, Ethiopia’s crisis accelerated when tensions burst into anti-government The first question for the four- protests in Oromia in November party EPRDF is whether to elect an 2015, months after the EPRDF and Oromo prime minister to succeed its allied parties swept an election, Hailemariam. That would most winning all the seats in the federal likely be Abiy Ahmed, the new parliament. Though often fed by chairman of the Oromo People’s local grievances, the protesters Democratic Organization, or OPDO, rallied around opposition to a the largest party in parliament. A development plan for Addis Ababa 180-member council of the EPRDF, and surrounding areas, which critics split equally between its four parties, said would unjustly displace more will reportedly meet later this week Oromo farmers. The movement to start deciding on the next leader. also drew on resistance to alleged Other possibilities include two minority rule by the TPLF, which experienced EPRDF operators: critics say has amassed too much Hailemariam’s replacement as power, on top of longstanding the head of a multiethnic southern complaints of Oromo subjugation party, Shiferaw Shigute; and at the hands of the Amharas and Demeke Mekonnen, the deputy Tigrayans. prime minister and chairman of the EPRDF’s Amhara party. Civil unrest continued in Oromia in the first half of 2016, with protesters After the EPRDF was slow to often blocking roads and sometimes implement the conciliatory prison torching government offices and releases, the mood changed in private farms and factories. Security February. Dissidents were freed, forces responded ruthlessly, but protesters in Oromia, the largest killing perhaps over 1,000 people of Ethiopia’s nine ethnically based nationwide, and detaining many regions, ordered a three-day strike more. It wasn’t limited to Oromia. that choked the capital, Addis In the state of Amhara, police Ababa. Similar actions, sometimes responded with gunfire when the accompanied by violence, have minority Qimant people demanded been a feature of anti-government greater administrative rights, and protests by Oromos since 2015. They there were similar incidents in the allege that they are marginalized multiethnic south. A territorial and exploited in an undemocratic claim in northern Amhara led to the system directed by the Tigrayan targeting of Tigrayans, and similar Peoples’ Liberation Front, or TPLF, hate crimes occurred in another part

of the region last month.

Following a particularly violent week in Oromia, a draconian state of emergency was enacted in September 2016, subduing the protests. Yet within weeks of its removal 10 months later, there was another schism, as militants in the region of Somali, on the border with Somalia, intensified border attacks on Oromo, leading to reprisals against Somalis in some Oromo towns. The conflict likely had a number of causes, including territorial disputes exacerbated by drought, an ambitious Somali region president and a struggle for control of smuggling networks. Activists claimed TPLF operators used the Somali region’s special police to provoke discord in a repetition of longstanding allegations of divide-and-rule tactics against the party. But given the scale of massacres and mass displacement, it seems unlikely that anyone with a stake in Ethiopia’s stability would orchestrate such destabilization. Ultimately, the conflict exposed the weakening of central control and the dangers of a growing rivalry between unshackled regions. The backdrop to these problems is the 23-year-old federal system that divides Ethiopia into territories based on ethno-linguistic identities. Some Ethiopians reject what they term a divisive TPLF-controlled structure, while others demand a greater degree of self-government, or complain that the EPRDF’s central authority and the TPLF’s steering of it undermine regional autonomy. The latter has been the issue in Oromia, where activists allege that resources were exploited by nonOromo investors. Oromia’s unrest resulted in an assertive regional government headed by the OPDO’s Lemma Megersa, Abiy Ahmed’s ally, which borrowed from the opposition narrative and advanced assertive policies, winning the support of protesters. In recent years, the EPRDF, which prioritizes economic gains over political freedoms, has tried to deal with problems by purging inadequate and corrupt leaders. Yet factionalism remains, with the risk of further fragmentation. If the EPRDF elects Abiy as the next prime minister, it would appease protesters and quell dissent. But it

may also worry hard-liners, who could view it as rewarding civil disobedience. Even if Abiy were at the helm, reform would be difficult, and Ethiopia’s federation may face greater tests. EPRDF doctrine insists the system is democratic as it empowers minority groups. An admission by the government that ethnic federalism is a driver of conflict would be a concession to opponents who say the system prioritizes the rights of ethnic groups at the expense of national unity. The development model championed by the late Prime Minister Meles Zenawi, who ruled from 1991 to 2012, has made notable economic achievements through centrally driven investment, infrastructure building and poverty-reduction efforts, which are underpinned by a strong security apparatus. Rather than abandon the approach to cater to regional demands, many EPRDF leaders want it to continue until Ethiopia is a middle-income nation. So both centralization and greater autonomy face roadblocks. In order to achieve Meles’ vision— or to maintain control, as opponents would say—there is paradoxically a need for the TPLF to loosen the reins to accommodate challengers. But that would trigger fears of more targeting of Tigrayans as concessions are read as vulnerability. One possible way forward is to grant the parties within the EPRDF more control over regional affairs and federal ministries, but with few alterations to the overarching economic and security system. This would, however, hardly satisfy those clamoring for deeper change. For an emboldened opposition, the same challenges will remain unless the EPRDF is further weakened, or a future government can usher in reform. Despite the upheaval, opponents face a familiar task in competing in local elections set for April, when more than 3 million EPRDF-controlled seats are up for grabs. To press for changes, the opposition must compete at the grassroots, but restrictions on organizing and financing make activism difficult. If the hopes placed in the reformist ambitions of the OPDO are not rewarded, then the protests that have successfully disrupted EPRDF rule will probably resume, leading to further waves of fatal suppression. ...........................


TZTA PAGE 22: March 2018: Info@tzta.ca/ tztafirst@gmail.com/ www.tzta.ca/Mobile Phone: Follow Facebook& Twitter

ማስታወቂያ

የትዝታ ጋዜጣ ሕትመት እስካቆምንበትና ጠቅላላ አሰራራችን በመቀጠል በኢንተርኔት ካደረግን ከ25 ዓምት ጀምሮ ሥራችንን ሳናቅዋርጥ እስክ ዛሬ ድረስ አገልግሎት እየሰጠን እንገኛለን። ይኸውም ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጭዎች በይበልጥ ለመድረስ፣ እንዲሁም በማሳደግ በመደራጀት በአዲስ መንገድ በተለይም ኢትዮጵያውያንን ለማገልገል ተዘጋጅተናል። በይፋም ሥራችንን እንቀጥላለን። በተጨማሪ ትዝታ ሁለት ትላልቅ እገልግሎቶችን ለኢትዮጵያውያን የምንሰጠውን ማሳወቅ እንፈልጋለን። ይኸውም 1) ጋዜጣው እንደተለመደው በዲጅታል ፓብልኬሽን በዌብሳይታችን በወር አንድ ጊዜ እየታተመ የወጣል። ቴክኖሎጂ በሰጠን እድል በቀጥታ ወደ ዌብ ሳይታችን በመሄድ ማንበብ ይችላሉ። እዚህ ላይ ይምናሳስብዎ ይህ ጋዜጣ ለርስዎ የተዘጋጀ ስለሆነ ድምጽዎትን ማሰማት ይችላሉ። ሃስብዎትንም ማካፈል መብትዎ ነው። ማስታወቂያዎትንም ልናራምድልዎት እንችላለን። ከጋዜጣው ሌላ ወደ ዌብ ሳይታችን፣ ፌስቡክ፣ ሞባይል ፎን ስትሄዱ እለታዊ ትኩስ ዜና በቪዲዮ የተደገፈ እንዲሁም ከረንት የኢትዮጵያውያንና የኬኔዲያን ዜናዎች እንደምታገኙ በዚህ አጋጣሚ ማስታወስ እንፈልጋለን። በባነር፣ በዲጂታል ዳይሬክተሪ የመሳሰሉት ማስታወቂያ አለን። 2) ሬዲዮ ብሮድካስት ሰኞ ስኞ በሳምንት አንድ ቀን ከምሽቱ 6 ሰዓትፒም ጀሞሮ ለአንድ ሰዓት እስከ 7 ሰዓት ይኖረናል። በዚህ ፕሮግራም ተሰትፎ አሁንም ለኢትዮጵያውያን ይሆናል። 3) ዮቲዩብ በዌብሳይታችንና በዓለም አቀፍ ደርጃ ይኖረናል። ወደ እርሶ በመምጣት ቃለ መጠይቅ በማድረግ፣ ድርጅትዎን በማስተዋወቅ ስርጩትን ከፍ በማድርግ አዲስ ደንበኞዎት ጋ ለማድረስ እንችላለን። በተለይ ቴክኖሎጂ ምስጋና ይግባውና በአሁኑ ጊዜ በሰፊው በዊውብ ሳይት ብፌስ ቡክ፣ በሞባይል ፎን፣ በታብሌት፣ በቫይበር፣ በመጠቅም ለእያንድ አንዱ ተደራሽ የሚሆንበት መንገድ ተፈጥርዋል። ስለዚህ ለዚህ ሁሉ ተጥቃሚ በመሆን አገልግሎቱ ለአንባብያንና ለማስታወቂያ አውጪዎች በቀላል መድረሱን አናሳውቃለን። በዚህ አጋጣሚ ለማስታወቂያ አውጭዎች ለመጀምሪያ ዋጋችንን አብረን በእርሶ ኢሜል አድራሻ ልንልክልዎት እንችላለን። በመጨረሻም ለማስተወስ የምንሸው በይበልጥ ለመረዳት ከፈለጉ በሚቀጥለው ስልክ ወይም ቴክስት ማድረግ ይችላሉ።

416-898-1353

እንዲሁም ኢሜል ማደግን አትርሱ።

tztafirst@gmail.com or info@tzta.ca

በመጨርሻም ድህረ ገጻችንን በጉግል፣ በያሁ፣ በኤክስፕሎረር፣ በክሮም- በፎክስ በመሳሰልት በምሄድ ድህረ ገጻችንን በሚቀጥለው አድራሻ ማስቀመጥ ነው።

https://www.tzta.ca

እንዲሁም በስልካችሁ በሚገኘው እላይ በተጠቀሰው የኢንተርኔት አክሰስ መድረስ ትችላላችሁ። አመሰጋናለሁ። አዘጋጅ ተሾመ ወልደአማኑኤል


Turn static files into dynamic content formats.

Create a flipbook
Issuu converts static files into: digital portfolios, online yearbooks, online catalogs, digital photo albums and more. Sign up and create your flipbook.